Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

የኢትዮጵያ ታሪክ.PDF


  • word cloud

የኢትዮጵያ ታሪክ.PDF
  • Extraction Summary

ገጽ ዐ ማውጫ ገጽ የኤኮኖሚ ቀውስ ግላስኖስትና ፔሬስት ሮይካ የመጨረሻው ሰዓት መደምደሚያ ዋቢ መጻሕፍት ዝርዝር ማውጫ ጋ ጫኤ ቅ ኩቃ ቡጋ ኩ ቃታ ዮጋ ኩጋ ኩቃ ኩጋ ኩጋ ዮጋ ጽጋ ኤይ መ ፍጻ ኣፎ ርጅ ርእ ያዕ ሔ ራቃ ኩጋ ርን ሎጋ ኤ ኡጋ ፉፌ ፌ የፎቶግራፍ ዝርዝር ገጽ ሐረር ከተማ ላይ ሲዘምቱ ግልፅ ሊሆን ነው ኢያሱ የሶማሌዎችን አለኝታ ለማጠናክር ከወሰዳቸው እርምጃዎች አንዱ ዐብደላ ሰዴቅ የተባለውን የአገሬውን ሰው የኦጋዴን ገዥ አድርጎ መሾሙ ነው የአካባቢውን ቅኝ ገዥዎች በዓለም ጦርነቱ ወቅት ደግሞ እንዳጋጣሚ በቃል ኪዳን የተሳሰሩት አገሮች የኢያሱን የጠላትነት እርምጃ አስመልክተው የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ሲጽፉ ነው ከቪያም አልፈው ከኢያሱ የውስጥ ባላጋራዎች ጋር ኢያሱን ከሥልጣን ያወረዱትን ሁለቱንም ዋና ኃይሎች ለማስደሰት ተብሎ የታቀደ ይመስላል ንግሥቲቱ የሸዋ መኳንንት አልጋ ወራሹ ከአስፋ ወሰን ኃይለ ሥላሴን መንግሥት በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ ሲያደርጉ ልምድ ነበራቸው ተማሪዎች ሥርዓቱን ለመገርሰስ ቆርጠው የተነሠሁትና የማርክሲዝም ፅንሰ ሐሳብ መስረግ የጀመረውም በነሱ አማካይነት ነው። የተማሪዎች ንቅናቄ አኩሪ ገድሎችም ሆነ መዘዛቸው እስካሁን ያልጠፋው ስሕተቶች ዞሮ ዞሮ የትንቅንቁ ተጠቃሚ የሆነውም የዳር ተመልካች የነበረው ደርግ ነው ይህ ዓላማም ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ በመስከረም ያወጀው የብሔራዊ አብዮታዊ የምርት ዘመቻ ወይም በተለምዶ አጠራሩ «አረንጓዴው ዝመቻ ነው ዓላማውም በማዕከላዊ ፕላን ከፍተኛ ምክር ቤት አስተናባሪነት ያገሪቱን ሰብዓዊና ቁሳዊ ሀብቶች በማንቀሳቀስ የሀገሪቱን ኤኮኖሚ ወሳኝ በሆነ መንገድ መቀየር ነበር የዚህ ሁለገብ አንቅስቃሴ ውጤትም እርሻን በማሳደግና ኢንዱስትሪን በማስፋፋት ፈጣን የኤኮኖሚ እድገት ለማምጣት የተነደፈው የአሥር ዓመት ጠቋሚ ዕቅድ ነው የዕቅዱ ዓላማ ጠቅላላ የሀገር ውስጥ ምርትን ጂዲፒ በፈ በመቶ የነፍስ ወከፍ ገቢ በ በመቶ ዝቅ አለ የደርግ ኤኮኖሚ ፖሊሲ የመጨረሻው ውድቀት ገሓድ የወጣው ለስምንት ሚሊዮን ሕዝብ መሰቃየትና ለአንድ ሚሊዮን ያህል ሕዝብ ሕይወት መቀጠፍ ምክንያት በሆነው በ ረሀብ ወቅት ነው። የሶሻሊስት ሥርዓትን ገንብቶ ገና አጣጥሞ ላልጨረሰው የኢትዮጵያ ገዢ መደብ ደግሞ መራራ ጽዋ ነበር እያቅማማም ቢሆን ጽዋውን ከመጎንጨት ሌላ አማራጭ አልነበረውም መጀመርያ ከጥቅምት እስከ ኅዳር በተደረገው የኢሠፓ ማዕከላዊ ኮሚቴ ኛ መደበኛ ስብስባ ድርጅቱ የመጨረሻ ንገ የሶሻሊስት ሥርዓቱን መገንባት እንደሆነ ቢያረጋግጥም የግል ኢንቨስትመንትን ለማበረታታት አንዳንድ እርምጃዎች ለመውሰድ ተገዶ ነበር። ያዐኦ ዐዐርፖህርያዕ ፀ ዐርዐ ለ ለዚ ልፁር ዕየ ክዩ ኮዕቨክር ሃ ዐየ ዩ » እፈላ ዘከረ ልል ቨሻሃ ል ከ ከ ዖሦዕ።ጋወፎ ዐ ወያ ጋረ ጽሪሀ ዕለዛወ ከኪ የክ የሀዐሄዕ እጽ ኘርር ሬ ርከሺበ ፀስፎፎዘ ጠቱሄ ር ወገዕነ ያህ ሮያ ዐይ ህያዐር ያዐ ዕ ደህ ዘፁ ነኪ ም የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ጭቹክሰበር ፍኖሠ ሃፍ ነቹ ከዩ ብከ ዕያ ሀ ዚሌክ ዖሦዕርዕፀዘፎ ዕሪ ያያ ሀሃሀመሠ ዕይህዐሦ ኳ ከ ክይቨፎርበ ከ እቪሸከደፎፎ።

  • Cosine Similarity

በቋንቋ በጣም የሚቀራረቧቸው ሶማሌዎች ደግሞ በአትዮጵያ በጅቡቲ በሶማሊያና በኬንያ ተሰራጭተው አብዛኛዎች በአርብቶ አደርነት ኑሮ ይኖራሉ ሌሉች ኩሻዊ ቋንቋ ተናጋሪዎች ሐሩራማ በሆነው በስምጥ ሸለቆ ስሜን ምሥራቅ ክፍል የሚገኙት አፋሮች ከነሱ በስተሰሜን በደጋው ጫፍ ላይ የሠፈሩት ሳሆዎች በደቡብ ሸዋ የሚኖሩት ሀዲያና ከምባታ ከዚያም ቀጥለው ያሉት ጌዴኦና ኮንሶዎች ናቸው ኦሞአዊ የሚለው ስያሜ የሠረፀው ከኦሞ ወንዝ ስም ሲሆን አብዛኛዎቹ የዚህ ቋንቋ ተናጋሪዎችም በወንዙ ግራና ቀኝ የሚገኙ ብሔረሰቦች ናቸው እነዚህ ብሔረሰቦች በተለይ የሚታወቁት ህልውናቸው የተመሠረተው በአንስት ተክል በመሆኑና በተለይም እንደ ዶርዜ የም ጃንጀሮ ከፋና ወሳይታ ያሉት በቀድሞ ታሪካቸው የደረጀ የፖለቲካ ሥርዓት ለማቋቋም በመቻላቸው ነው መግቢያ የሌማዊ ቋንቋ ተናጋሪዎች በሀገሪቱ የታሪክ ሂደት ዋነኛ ተዋናይ ሆነው ቆይተዋል በተከታታይ በሀገሪቱ የተቋቋሙት መንግሥታትም በነሱ መሪነት የተካሄዱ ነበሩ በተለይም በዚህ ረገድ የትግርኛና የአማርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች ተደምት ሚና ተጫውተዋል አሁን በቤተ ክህነት አካባቢ የተወስነው የግዕዝ ጽንቋ የዚህ መደብ አንጋፋ ቋንቋ ሲሆን ለሌሎች የቋንቋ መደብ ተናጋሪዎችም የወል ቋንቋ ርኒጋፉዎ ፍራዎህ ሆኖ ሲያገለግል ቆይቷል ለግዕዝ ከሁሉም የሚቀርበው ትግረ ሲሆን የዚህ ቋንቋ ተናጋሪዎች የሚገኙት በሰሜንና ምሥራቅ ኤርትራ ነው የትግርኛ ቋንቋ ተናጋሪዎች በኤርትራ ደጋማ ክፍልና በትግራይ የሚገኙ ሲሆን የሀገሪቱ የሥራ ቋንቋ የሆነው አማርኛ ደግሞ በሰሜን ምፅራብና በመካከክላዊ ደጋማ ሥፍራዎች የሚኖረው ሕዝብ አፍ መፍቻ ቋንቋ ነው በመጨረሻም በኩሻዊ ቋንቋ ተናጋሪዎች ዙሪያውን የተከበቡ ሦስት የሴማዊ ቋንቋ ተናጋሪዎች ይገኛሉ እነሱም አርጐባ ጉራጌና ሐረሪ አደሬ ዛናቸው በተለምዶ ንግሥተ ሳባ አዜብ ማከዳ ወደ ስሎሞን ንጉሠ እሥራኤል ያደረገችው ጉዞ የኢትዮጵያ ታሪክ መጀመሪያ ተደርጎ ሲወሳ ቁይቷል ይህ ድርጊት ተፈጸመ የተባለበት ዝመን ከክርስቶስ ልደት በፊት ወደ አንድ ሺ ዓመት ግድም ነበርኑ ኢትዮጵያ የሦስት ሺ ዓመት ታሪክ አላት የሚለው አነጋገርም የመነጨው ከዚሁ ክስተት ነው ይሁን እንጂ ይህን የንግሥተ ሳባ ጉዞ የኢትዮጵያ ታሪክ መነሾ አድርጎ ለማቅረብ ሁለት ዐበይት ችግሮች ያጋጥማሉ አንደኛው ንግሥቲቱ ጉዞውን ያደረገችው በርግጥም ከኢትዮጵያ ምድር መሆኑ አሻሚ ስለሆነ ነው ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ ንገሥቲቱ ከምድረ ኢትዮጵያ ለመሄፄዷ አስተማማኝ ማስረጃ ቢገኝ አንኳ የሷ ዞና ጉዞውም ያስከተለው የቀዳማዊ ምኒልክ መፀነስ የሥርወ መንግሥትን እንጂ ያገርን ታሪክ ልደት ስለማያበስር ነው እውነተኛውን የኢትዮጵያ ታሪክ አጀማመር ለማወቅ የጽሑፍ ረጃዎች ብቻቸውን ብዙም አያራምዱንም በቅርብ ከተደረጉ የአርኪዎሎጂና የቋንቋ ምርምሮች እርዳታ መሻት ይኖርብናል በዚህም ረገድ በዎቹ በኢትዮጵያ ውስጥ የተደረጉት የአርኪዎሎጂ ቁፋሮዎች የታሪክ ዕውቀት አድማሳችንን ከማስፋታቸውም በላይ ዓለም አቀፍ ሳይንሳዊ ትኩረትን ወደ አገራችን ስበዋል በተለይም በ በአፋር በረፃ ሐዳር በሚባለው ስፍራ ፈረንጆች «ሉሲ» ኢትዮጵያውያን «ድንቅነሽ ብለው የሰየሟት እንስት ለውመሰል ቅሪት መገኘት የሰውን ልጅ አፈጣጠር ለማወቅ ለሚደረገው ጥረት አንድ ትልቅ እመርታ ሰጥቶታል የዚህ ቅሪት ዕድሜ በሶስት ሚሊዮን ተኩል ዓመት የተገመተ ሲሆን ከዚያ ወዲህ ደግሞ ከሉሲም ቀደም ያሉ ቅሪቶች ፋሪሃኒፈኃሰ ራሚሜደፅ ሰላምእ» በዚያው አካባቢ ተገኝተዋል በኦሞ ሽለቆ ደግሞ እንዲሁ ከአንድ እስከ ሁሰት ሚሊዮን ዓመታት የተገመቱ የሰው ቅሪቶች ተገኝተዋል በጊዜ ቀረብ እያልን ስንመጣ ደግሞ ሌሎች የቅድመ ታሪክ ክስተቶች እናገኛለን እነዚህም ከአዲስ አበባ በስተደቡብ ምፅራብ አምሳ ኪሉጫትር ርቀት ላይ መልካ ቁንጡሬ የተባለው የቅርብ ጊዜ የድንጋይ ዘመን ቅርሶች የሚገኙበት ሥፍራ እና በኤርትራ በትግራይ በሲዳሞና በሐረር የሚገኙት የዋሻ ሥዕሎች ናቸው የዚህ ቅድመ ታሪክ ዕድገት አንዱና ዋና ገጽታ አንስሳትና ዕጸዋትን የማስገበሩ ሂደት ነው ይህ ሁኔታ የተፈጸመው የዛሬ ስድስት ሺ ዓመት ግድም ነው ተብሎ ይታመናል በደቡብ ኢትዮጵያ እንሰት መጋቢነቱ ታውቆ መኩትኩት ሲጀመር በሰሜን ኢትዮጵያ ደግሞ ጤፍ ከሣርነት ወደ ሰብልነት ተሸጋግሯል ዳጉሳም በዚህ መልክ ጥቅም ላይ መዋል ሲጀምር ዝግየት ብለው ደግሞ ስንዴና ገብስ ወደ አካባቢው ሊገቡ ችለዋል ከዚሁ ጋር ተያይዞ አንድ ታላቅ የእርሻ ቴክኖሎጂ ለውጥ ተካሂዷል ይኸም የደጋውን የአትዮጵያ ክፍል ከብዙ የኣፍሪቃ አገሮች የለየውና እስካሁንም የሕዝቡ ሕይወት እምብርት የሆነው በሬ ጠምዶ የማረስ ዘዴ ነው እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ክስተቶች ናቸው በኢትዮጵያ ምድር ላይ ለመንግሥት ምሥረታ መነሻ የሆኑት የዚህ መንግሥት ምሥረታ ሂደት ማሳረጊያ የአክሉም መንግሥት ነው ይሁን አንጂ የመጀመሪያው ላለመሆኑ ማለትም እንደ አክሱም በዝርዝር ባይታወቁም ቅድመ አክሱም መንግሥታት ለመኖራቸው በቂ መረጃዎች አለ በተለይ ከአክሱም በስተሰሜን የምትገኝው ዩፃ የነባር ባህልና ከውጭ በተለይ ከደቡብ ዐረብ የመጣ የውጭ ተጽዕኖ ቅምር የሆነ የሥልጣኔ ማዕከል እንደነበረች የምርምር ግኝቶች ይጠቁማሉ አክሱም ራሷ የገነነችው ከክርስቶስ ልደት በኋላ ከአንደኛው እስከ ሰባተኛው መቶ ዓመት ነበር በተለይም ስመ ጥርነትን ያገኘችው ክፍተኛ የሕንፃ ቴክኖሎጂ ጥበብን በሚያንጸባርቁት ሐውልቶቿ ቤተ መንግሥቶቿና ቤተ መቅደሶቿ ነው በተጨማሪም የአክሱም ዘመን ከተሞች ያበቡበት ዘመን ነበር ከነዚህም ዋነኞቹ መናገሻ ከተማዋ አክሱምና በቀይ ባሕር ወደብነቷ ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፈችው አዱሊስ ነበሩሱ ንግድ የአገር ውስጥና የውጭ የአክሱም ደም ሥር ነበር ማለት ይቻላል በውጭ ንግድ አማካይነትም አክሱም የሜዲተራንያን አካባቢ ንግድና ባህል አካል ከመሆን አልፋ ከሕንድና ከሩቅ ምሥራቅ ለመገናኘት በቅታ ነበር ተደጋግሞ እንደሚታየው በንግድ ዱካ ግዛት ማስፋፋት ይከተላል የአክሱም መንግሥት እንዲሁ አጅግ በገነነበት ወቅት አብዛኛውን የስሜን ኢትዮጵያን የደቡብ ዐረብንና የቀይ ባሕር ዳርቻን በመግዛት የቀይ ባሕርን በሙሉ በቁጥጥር ስር ለማድረግ በቅቶ ነበር በኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ አጋማሸ ላይ የአክሱሙ ንጉሥ ዔዛና የክርስትናን እምነት በመቀበል ለሀገሪቱ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ከፈተ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የክርስትና ሃይማኖት በተለይም የኦርቶዶክስ እምነት የአብዛኛው የደጋው ክፍል አምነት ከመሆኑም በላይ የባህሉ መለዮ ሊሆን በቅቷል የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አቡን በእስክንድርያው ፖትርያርክ እንዲሾም መደንገጉም የሀገሪቱ መንግሥትና ቤተ ክህነት በዲፕሎማሲና በርእዮተ ዓለም ለዘመናት ከግብፅ ቤተ ክህነት ጋር ተሳስረው እንዲቆዩ አድርጓቸዋል የመጀመሪያዎቹ ኢትዮጵያውያን ጳጳሳት ሊሰየሙ የቻሉት በ ሲሆን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ራሷን ችላ በራሏ ፖትርያርክ መተዳደር የቻለችው ግን በ ነው ከሰባተኛው መቶ ዓመት ገደማ ጀምሮ የአክሱም መንግሥት እየተዳከመ መጣ የእስልምና ፃይማኖት መነሣትና ይህም በቀይ ባሕር ንግድ ላይ ያስከተለው መዛባት የአክሱምን ሕይወት አጠወለገው ቀድሞ የአክሱም ነገሥታት ዘመቻዎች ዒላማ የነበሩት ቤጃዎች እየተጠናከሩ መጡ የአክሱም መንግሥት እየተሸማቀቀ ፊቱን ወደ ደቡብ ማዞር ነበረበት በዚህ ሁኔታ ነበር መግቢያ አስከዚያን ጊዜ ድረስ ለአክሱም ገብረው የነበሩት አገዎች የመንግሥት ሥልጣን ጨብጠው ስማቸውን መሰል የሆነውን የዛጉዌ ሥርወ መንግሥት ያቋቋሙት የዚህ ሥርወ መንግሥት የመጀመሪያዎቹ ዓመታት በውል ባይታወቁም ከኛ ው መቶ ዓመት ጀምሮ ሥርወ መንግሥቱ እስካበቃበት እስከ ላለው ዘመን አስተማማኝ የታሪክ መረጃዎች ይገኛሉ ለዛጉዌ ነገሥታት እንደ ሀውልት ሆነው ሲያስጠሯቸው የኖሩትና የሚኖሩት በሳሲበሳ የሚገኙት ክቋጥኝ ተደልፍለው የታነፁት አብያተ ክርስቲያናትም የዚህ ዘመን ዐቢይ ክንዋኔዎች ቫናነ ርው በ ይኩኖ አምላክ የሚባል የአማራ መሪ የዛጉዌን መንግሥት ገርስሶ አዲስ ሥርወ መንግሥት ለማቋቋም ቻለ በዚያን ወቅት አማራ የሚለው ስያሜ እንዳሁኑ ስፊ ሳይሆን ዛሬ ወሎ በሚባለው ክፍለ ሀገር ይኖር የነበረ ቀድሞ ለዛጉዌ ከገበሩት ሕዝቦች ያንዱ መጠሪያ ነበር ይኩኖ አምላክ የመሠረተው ሥርወ መንግሥት ሰለሞናዊ» በሚል ስያሜ ይታወቅ ነበር ነህን ስያሜ ይኩኖ አምላክና ተከታዮቹ የመረጡት ከቀዳማዊ ምኒልክ ዘር የተወለዱት ሐሕቀኞቹ የኢትዮጵያ ነገሥታት መሆናቸውንና ሥልጣናቸውም ሕጋዊ መሠረት ያለው መሆኑን ባንፃሩም የዛጉዌ አገዛዝ ሕገ ወጥ እንደነበር ለማመልክት ነው ሰሎሞናዊው ሥርወ መንግሥት እስካለንበት ዘመን ቀጥሎ አፄ ኃይለ ሥላሴ በ ከሥልጣን ሲወርድ ፍጻሜውን አግኝቷል አፄ ይኩኖ ዓምላክና ተከታዮቹ በተለይም አፄ ዐምደ ጽዮን በኛው መቶ ዓመት እና አፄ ዘርኣ ያዕቆብ በኛው መቶ ዓመትን ከዛጉዌ የወረሱትን ግዛት በማስፋፋት ከአክሉም መንግሥት የሚተካከልና እንዲያውም የሚበልጥ ገናና መንግሥት ለማቋቋም በቅተዋል በዚሁ ዘመን የክርስትና እምነት ወደ ደቡብ የዛሬው ሸዋና ወደ ስሜን ምዕራብ ጎጃምና የጣና ሐይቅ አካባቢ ሊስፋፋ ችሏል ባንፃሩም በአክሱም ዘመን ፍጻሜ ላይ ጠረፍ ጠረፉ ላይ መቆናጠጥ ጀምሮ የነበረው የእስልምና አምነት ወደ መሀል አገር እየዘለቀ መጥቶ በተለይ በደቡብ ምሥራቅ ኢትዮጵያ ተዳሚ ሥፍራ ለማግኘት በቅቶ ነበር መሀል አገር የተዘረጋውን የንግድ መሥመር ተከትሎም ይፋት ፈጠጋር ደዋሮ ባሊና ሀዲያ የሚባሉ የእስላም ግዛቶች ተመሥርተው ነበር ለሚቀጥሉት ሁለት መቶ ዓመታት ያህል «ሰሎሞናዊዌውን መንግሥትና እነዚህን የእስላም ግዛቶች ባላንጣ ያደረጋቸው ከሃይማኖት ልዩነቱም ይልቅ ከዘይላ ወደ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ የተዘረጋውን ጠቃሚ የንግድ መሥመር ለመቆጣጠር ያደርጉት የነበረው ፋክክር ነው በኛው መቶ ዓመት ላይ ፉክክሩ በክርስቲያኑ መንግሥት የበሳይነት ያከተመ መሰለ የእስላም ግዛቶቹም ይህንኑ የበላይነት ዐውቀው እየገበሩ መኖር ጀመሩ ይሁን እንጂ ይህ የኃይል ሜዛን በኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ ላይ ተለወጠ በ አሕመድ ኢብን ኢብራሂም ወይም በተለምዶ አጠራሩ አሕመድ ግራኝ የተባለ የአዳል መሪ በክርስቲያኑ መንግሥት ላይ ጦሩን አነሣ በሚያስደንቅ የጦር አመራር ስልት የራሱን መንግሥት ሊያጠፋ አኮብኩቦሶ የነበረውን የአፋርና የሱማሌ ሕዝብ ፍልስት ገርቶ በክርስቲያኑ መንግሥት ላይ ተደጋጋሚ ድሎች ተጉናጸፈ በ ሽምብራ ኩሬ ላይ የዛሬው ሞጆ አካባቢን በክርስቲያኑ ንጉሥ አፄ ልብነ ድንግል ላይ የመጀመሪያውን ታላቅ ድል አገኘ ከዚያን ጊዜ ጆምሮ ልብነ ድንግል ለዐሥራ ሦስት ዓመታት ካንድ ግዛቱ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ ወደሌላው እንደተዋከበ ሕይወቱ አለፈች ከመሞቱ በፊት ግን የኋላ ኋላ ለግራኝ ራሱ መጥፊያ ሊሆን ያበቃውን አንድ እርምጃ ወስዶ ነበር ይኸውም ወደ ፖርቱጋል መልእክተኛ ልኮ አርዳታ እንዲመጣለት መጠየቅ ነው ከኛው መቶ ዓመት ጀምሮ በኢየሩሳሌም ምድር የመስቀል ጦርነት ፀክሩሌድስ ተብሎ በሚታወቀው ውጊያ ከሙስሊሞች ጋር ፍልሚያ ገጥመው የነበሩት የአውሮጳ ክርስቲያኖች «ቄስ ዮሐንስ» ፕሬስተር ጆን የሚባል አንድ ገናና የሆነ አጋራቸው ሊሆን የሚችል የክርስቲያን ንጉሥ አለ በሚል ወሬ ስሜታቸው ተቀስቅሶ ነበር ይህን ታይቶ ተሰምቶ የማይታወቅ ሀብትና ገናናነትን ያጣመረ ንጉሥ ለማግኘትም አውሮጳውያን ሥራዬ ብለው ያዙ ብዙ ከባዘኑ በኋላ ልባቸው የኢትዮጵያ ንጉሥ ላይ አኣረፈ ፖርቱጋሎች የመጀመሪያ መላክተኛ በኛው መቶ ዓመት መጨረሻ ላይ ልከው ግንኙነት ከፈጠሩ በኋሳ በ አንድ ታላቅ የልዑካን ቡድን በመስደድ ከኢትዮጵያ መንግሥት ጋር ጥብቅ ወዳጅነት መሠረቱ ስለዚህም ልብነ ድንግል ጣረ ሞቱን የላከው የድረሱልኝ መልእክት ከንቱ ሆኖ አልቀረም ዓመት ሳይሞላው የሚያህል የፖርቱጋል ጦር ሕንድ የሚያደርሰውን የባሕር ጉዞ በቀየሰው በቫስኮ ዳጋማ ልጅ በክሪስቶፈር ዳጋማ አዝማችነት የክርስቲያኑን ወገን እንዲረዳ ተላከ በዚህ ረዳት ጦር ታግዞም በአባቱ በልብነ ድንግል እግር የተተካው ገላውዴዎስ በ በወይና ደጋ ጦርነት አሕመድ ግራኝን ለማሸነፍ በቃ ይሁንና የዐሥራ አምስት ዓመት ተከታታይ ጦርነት ለክርስቲያኑም ሆነ ለእስላሙ መንግሥት አልበም ከዚህ ፍልሚያ በኋላ ተዳክመው በወደቁበት ወቅት ሁለቱንም እንደ ማዕበል የሚያጥለቀልቅ አንድ ከባድ የሕዝብ ፍልስት መጣ ይህ የሕዝብ ፍልሰት በቅርቡ የኢትዮጵያ ታሪክ ተወዳዳሪ የማይገኝለት ነበር የኦሮሞ ሕዝብ ከደቡብ ኢትዮጵያ ተነሥቶ የግራኝ አዳል መንግሥትም ሆነ የክርስቲያኑ መንግሥት ይቆጣጠሩት የነበረውን የደጋ ክፍል አጥለቀለቀው የአዳል መንግሥት በኩርማን መሬት ሐረር ክተማ ተወስና አንዲቀር የክርስቲያኑ መንግሥት ደግሞ ወደ ሰሜን እንዲያፈገፍግ ተገደደ በዚህ ሁሉ መሐል የክርስቲያኑን መንግሥት የሚያናውጥ አንድ ሌላ ሁኔታ ተከሠተፅ መንግሥቱን ለማገዝ በመጡት የፖርቱጋል ወታደሮች ኮቴ ተከትለው የካቶሊክን እምነት ለማስፋፋት ኢየሱሳውያን የሚባሉ የእምነቱ ሐዋርያት ከ ጀምሮ ወደ ኢትዮጵያ መምጣት ጀምረው ነበር ነገሥታቱንም የካቶሊክን እምነት እንዲቀበሉ ለማድረግ ብዙ ከደከሙ በኋላ በመጨረሻ በአፄ ሱስንዮስ ዝመን የሠመረላቸው መሰለ የንጉታ ሥልጣን እየተዳከመ የመሳፍንቱ ደግሞ ባንፃሩ እያየለ መምጣቱ ያሳሰበው ሱስንዮስ ይህንኑ ችግር ይፈታልኛል ብሎ የካቶሊክን እምነት ተቀብሎ ያገሪቱ እምነት ነው ብሎ ዐወጀ ይሁን እንጂ ሀገሩ ዳር እስከ ዳር ስለተነሣበትና በዚሁ ሳቢያ የተነሣው የእርስ በርስ ጦርነትና የደም መፋሰስ ስላንገሸገሸው ዐዋጁን ቀልብሶ ዙፋኑን ለቀቀ በአግሩ የተተካው ልጁ ፋሲለደስም ሳይውል ሳያድር ኢየሱሳውያንን ከምድረ ኢትዮጵያ አባረረ ይህ የሆነው በ ሲሆን በአራተኛው ዓመቱ ፋሲለደስ መጠሪያው የሆነችውን የጎንደርን ከተማ ቆረቆረ ከዚያ በፊት ለብዙ መቶ ዓመታት ነገሥታቱ እንደ ዝላን ከቦታ ቦታ እየዞሩ በድንኳን ይኖሩ ስለነበር የጎንደር እንደቋሚ መናገሻ ከተማ መቆርቆር ባገሪቱ ታሪክ ውስጥ አንድ ዐቢይ ምዕራፍ የሚከፍት ነበር በተለይም ለከተማይቱ ትልቅ ሞገስ የሰጣት ፋሲለደስ መግቢቤያ የጀመረውና ተከታዮቹ የቀጠሉት የአብያተ መንግሥትና የአብያተ ክርስቲያጎ ማነፅ ተግባር ነበር ይሁን እንጂ ይህ የከተማ ዕድገት የወቅቱን የንጉሠ ነገሥት ሥልጣን ከመሽርሽር አላዳነውም በኛው መቶ ዓመት ሁለተኛ አጋማሽ ላይ የነበረው ንጉሠ ነገሥት በትረ መንግሥት ከመጨበጡ በስተቀር ሥልጣኑ እየተዳከመ አሻንጉሊት ሆነ ይህ የታሪክ ዝመን ዘመነ መሳፍንት ተብሎ ይታወቃል የቅርቡ ዘመን የኢትዮጵያ ታሪክ መቅድምም ይህ መሆኑ ነው ምዕራፍ አንድ ቀደምት ሁኔታዎች የኢትዮጵያ የውስጥ ሁኔታ በኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ አጋማሽ የሰሜን ኢትዮጵያ ግዛቶች የንጉሠ ነገሥቱ ሥልጣን እየተዳከመ ለመምጣቱ ጉልህ የሆነ ማስረጃ በ ታየ በዚያን ዓመት የትግሬው መስፍን ራስ ሚካኤል ስሑል እስከዚያን ጊዜ ድረስ ባልታየ ድፍረት የጐንደርን ነገሥታት እንዴ ጉልቻ መለዋወጥ ጀመረ መጀመሪያ ያወኩትን የኦሮሞ ጭፍሮች እንዲከላከልለት ወደ ጎንደር የጋበዝውን ኣፄ ኢዮአስን ከዙፋን አውርዶ የራሱ ምርጫ የሆነውን ዳግማዊ ዮሐንስን ችስነገሠ ዓመት ሳይሞላ ደግሞ ዮሐንስን አውርዶ የራሱ ምርጫ የሆነውን የጸግማዊ ተክለ ፃይማኖትን ዙፋን ሳይ አስቀመጠ ከዚህ በኋላ የንጉሠ ዓገሥትነቱ ሥልጣን ከደረሰክት ቅሌት ሊያገግም አልቻለምፁ የራስ ሚካኤል አምባ ገነንነት ባጭሩ ቢቀጭም እሱ በቀደደው ገብቶ የየጁ ኦሮሞዎች መሪ ነበረው ዓሊ ጉዋንጉል የራሱን የመሳፍንት ሥርወ መንግሥት መሠረተ ቹ በዘመኑ የነበረው አዒ ተክለ ጊዮርጊስም «ፍጻሜ መንግሥት ተክለ ጊዮርጊስ» በጠ ተባለ ከዚያን ወቅት ጀምሮ የመጨረሻው የየጁ መስፍን ዳግማዊ ዓሊ ወይም ዓሊ ትንሹ በአይሻል ጦርነት ላይ በደጃች ካሣ ኃይሉ የኋላው ዳግማዊ ዘቁምድሮስ አስከተሸነፈበት እስከ ድረስ ያለው ዘመንም «ዘመነ መሳፍንት ተባሰ በዘመነ መሳፍንት ነገሥታት በተከታታይ ለወግ ዙፋን ላይ ይውጡ እንጂ ሥልጣን አልባ ነበሩ ሥልጣን የነበረው በየጁ መሳፍንትና በሴሎች ግዛት ነመሳፍንት ነበር ንጉሠ ነገሥቱ ይህ ነው የሚባል ሠራዊት የለውም ነበር ይ። ከደጃች ውቤ ያላነሰ የክርስትና ፃይማኖት ተቆርቋሪ ነበር ከየጁ መሳፍንት ሁሉ ጎናና ተብሎ የሚታወቀው ራስ ጉግሣ መርፁ ከትግሬው መስፍን ከራስ ወልደ ሥላሴ ጋር ይፋለሙ የነበሩት አንዱ ሙስሊም ሌላው ክርስቲያን ሆነው ሳይሆን ከኦርቶዶክስ ሄፃይማኖት ውስጥ እውነተኛው እምነት የትኛው ነው ሁለት ልደት ወይስ ሦስት ልደት በሚለው የዘመኑ አወዛጋቢ ክርክር ነበር ጴ ምዕራፍ አንድ ቀደምት ሁኔታዎች የኢትዮጵያ የውስጥ ሁኔታ በኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ አጋማሽ የሰሜን ኢትዮጵያ ግዛቶች የንጉሠ ነገሥቱ ሥልጣን እየተዳከመ ለመምጣቱ ጉልህ የሆነ ማስረጃ በ ታየ በዚያን ዓመት የትግሬው መስፍን ራስ ሚካኤል ስሑል እስከዚያን ጊዜ ድረስ ባልታየ ድፍረት የጐንደርን ነገሥታት እንደ ጉልቻ መለዋወጥ ጀመረ መጀመሪያ ያወኩትን የኦሮሞ ጭፍሮች እንዲከላከልለት ወደ ጎንደር የጋበዘውን አፄ ኢዮአስን ከዙፋን አውርዶ የራሱ ምርጫ የሆነውን ዳግማዊ ዮሐንስን አነገሠ ዓመት ሳይሞላ ደግሞ ዮሐንስን አውርዶ የራሱ ምርጫ የሆነውን ዳግማዊ ተክለ ዛይማኖትን ዙፋን ላይ አስቀመጠ ከዚህ በኋላ የንጉሠ ነገሥትነቱ ሥልጣን ከደረስበት ቅሌት ሊያገግም አልቻለም የራስ ሚካኤል አምባ ገነንነት ባጭሩ ቢቀጭም እሱ በቀደደው ገብቶ የየጁ ኦሮሞዎች መሪ የነበረው ዓሊ ጉዋንጉል የራሱን የመሳፍንት ሥርወ መንግሥት መሠረተ በዘመኑ የነበረው አፄ ተክለ ጊዮርጊስም «ፍጸሜ መንግሥት ተክለ ጊዮርጊስ» ተባለ ከሺያን ወቅት ጀምሮ የመጨረሻው የየጁ መስፍን ዳግማዊ ዓሊ ወይም ዓሊ ትንሹ በአይሻል ጦርነት ላይ በደጃች ካሣ ኃይሉ የኋላው ዳግማዊ ቴዎድሮስ አስከተሸነፈበት እስከ ድረስ ያለው ዘመንም «ዘመነ መሳፍንት» ተባለ በዘመነ መሳፍንት ነገሥታት በተከታታይ ለወግ ዙፋን ላይ ይውጡ እንጂ ሥልጣን አልባ ነበሩ ሥልጣን የነበረው በየጁ መሳፍንትና በሌሎች ግዛት መሳፍንት ነበር ንጉሠ ነገሥቱ ይህ ነው የሚባል ሠራዊት የለውም ነበር ወደ ዘመኑ ማብቂያ አካባቢ የዓመት ገቢው ከሦስት መቶ ማርትሬዛ ብር አያልፍም ነበር ባንዓሩ የትግሬው መስፍን የራስ ወልደ ሥላሴ ሀብት በሰባ አምስት ሺ የሸዋው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ በሰማንያ አምስት ሺ ይገመት ነበር ደብረታቦርን መዲናቸው ያደረጉት የየጁ መሳፍንት ከሥረ መሠረታቸው በብሔረ ሰብ ኦሮሞ በፃይማኖት ሙስሊም ይሁኑ እንጂ ሥልጣን በያዙበት ጊዜና ከዚያም በኋላ ከአማራው የገዢ መደብ ጋር የተዋሐዱና በእምነታቸው ክርስቲያን ነበሩ ከሌሎች መሳፍንት ለምሳሌ ከትግሬ የነበራቸው ቅራኔም ሥልጣንን የተመረኮዘ እንጂ ብሄረ ሰባዊም ሆነ ዛይማኖታዊ አልነበረም ስሙ ያሳስት እንጂ ዳግማዊ ራስ ዓሊ ከባላንጣው ከደጃች ውቤ ያላነሰ የክርስትና ዛይማኖት ተቆርቋሪ ነበር ከየጁ መሳፍንት ሁሉ ገናና ተብሎ የሚታወቀው ራስ ጉግሣ መርፁ ከትግሬው መስፍን ከራስ ወልደ ሥላሴ ጋር ይፋለሙ የነበሩት አንዱ ሙስሊም ሌላው ክርስቲያን ሆነው ሳይሆን ከኦርቶዶክስ ዛሃይማኖት ውስጥ እውነተኛው እምነት የትኛው ነው ሁለት ልደት ወይስ ሦስት ልደት በሚለው የዘመኑ አወዛጋቢ ክርክር ነበር የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ የእስልምና ዛይማኖት ጠንክሮ የሚታየው ከበሽሎ በስተደቡብ በሚገኙት የኦሮሞ ግዛቶች አካባቢ ነበር ቀደም ብሎ አማራ ከኦሮሞ ፍልሰት በኋላ ግን በአካባቢው በሰፈረው የኦሮሞ ነገድ ስም ወሎ ተብሎ ወደሚጠራው ክልል እስልምና የገባው ከግራኝ ጦርነት አስቀድሞ ነበር በኛው መቶ ዓመት መገባደጃ ላይ ወረሂመኖን መሠረት አድርጎ «ማመዶች» የተባለ ሥርወ መንግሥት ወሎን መቆጣጠር ጀመረ ይህን ሥርወ መንግሥት የመሠረተውና ስሙንም ያወረሰው ሙሐመድ ዓሊ ወይም በፈረስ ስሙ አባ ጅቦ ተብሎ የሚጠራው ጦረኛ ነበር ይሁንና የአባ ጅቦ የልጅ ልጅ የነበረው አባ ጅሩ ሊበን ሲሞት ተክታዮቹ በጀመሩት የሥልጣን ሽኩቻ ምክንያት የማመዶች ሥልጣን ማሽቆልቆል ጀመረ ይህም ሁኔታ የወሎን ግዛት እያዳከመ መጥቶ በኛው መቶ ዓመት ሁለተኛ አጋማሽ ላይ የትግሬና የሸዋ መሳፍንት የሚፋለሙበት አውድማ አደረገው በዚያን ዘመን ትግሬ የሚለው መጠሪያ ለዛሬይቱ ትግራይ ብቻ ሳይሆን መረብ ምላሽ በሚል ስያሜ ይታወቅ የነበረውን የኤርትራን ደጋማ ክፍልና የቀይ ባሕርንም ዳርቻ ያጠቃለለ ነበር በኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ ላይ ይህን ግዛት በበላይነት የሚያስተዳድረው ራስ ወልደ ሥላሴ ነበር ግዛቱ ለባሕር ጠረፍ የቀረበ በመሆኑም ከአውሮጳውያን አገር ጎብኝዎች ጋር መጀመሪያ ለመገናኘት የቻለ መስፍንም እሉ ነበር የኢትዮጵያን የተለየ ሁኔታ በውል ያላጤነው የእንግሊዝ ተጓዥ ፄንሪ ሶልት በ ከራስ ወልደ ሥላሴ ጋር በዋና መዲናው በእንጣሎ ላይ በተገናኙ ጊዜ የኢትዮጵያን ጠቅላይ ሚኒስትር ተገናኘሁ ብሎ አወሳ እንደውነቱ ከሆነ ግን በዚያን ጊዜ እንኳን ጠቅላይ ሚኒስትር ሊኖር ቀርቶ የደረጆ ማእከላዊ አስተዳደርም አልነበረም ወልደ ሥላሴና ጎንደርን ይቆጣጠር የነበረው የየጁ መሪ ራስ ጉግሣ የተለያየ የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ስለነበሩ ፄንሪ ሶልት የትግሬን ምድር ዘልቆ ወደ ጎንደር እንዲያመራም የትግሬው መስፍን አልፈቀደለትም ነበር ራስ ወልደ ሥላሴ በ ከሞተ ከጥቂት ዓመት በኋላ በእግሩ የአጋሜው ደጃች ሱባጋዲስ ወልዱ የትግሬ የበላይ ገዥ ሆኖ ተተካ ወልደ ሥላሴ ከየጁ መሳፍንት ጋር የጀመረውን ፉክክርም ቀጥሎ በየካቲት ደብረ ዓባይ ላይ ከራስ ማርዬ ጉግሣ ጋር ጦርነት ገጠመ ሁለቱም መሪዎች ሕይወታቸው በዚያ ጦር ሜዳ ላይ አለፈች የማርዬ ወገን ቢያሸንፍም መሪያቸው ድሉን ባይኑ ሳያይ ወደቀ ሱባጋዲስም በአሸናፊው የየጁ ጦር ተይዞ ተገደለ የሱባጋዲስ ሞትም የትግሬ ውድቀት ሆነ ሁኔታው ያመቸው ለስሜኑ መስፍን ለደጃች ጡቤ ነበር የትግሬ ሠራዊት አውራውን አጥቶ ሲበተን ውቤ ያለብዙ ድካም ሥልጣኑን እስክ ባሕር ጠረፍ ዝረጋ ይህን ስፊና ቁልፍ የሰሜን ኢትዮጵያ ግዛት ስሜንና ትግሬን ያጠቃለለ ተቆናጦም ማዕከለ ሥልጣን የሆነችውን ጎንደርን ለመቆጣጠር ፊቱን ወደ ደቡብ አቀና የቢህም ውጤት በየካቲት ደብረ ታቦር ላይ ከየጁው መስፍን ከዳግማዊ ዓሊ ጋር ያደረገው ውጊያ ነበር በውጊያውም ውቤ ድል አደርጎ ድንኳኑ ውስጥ ፈንጠዚያ ላይ እንዳለ ዘግይተው ጦር ሜዳው በደረሱ የዓሊ ደጋፊዎች ሲማረክ የደብረ ታቦር ጦርነትም በሚያስገርም ሁኔታ ድል አልባ ሆኖ ቀልረ ይህ ሁሉ የተጧጧፈ የማእከላዊ ሥልጣን ሽሚያ ሲደረግ የማታ ማታ የሀገሪቱ ታሪክ ዐቢይ ተዋንያን የሚሆኑት ሁሰት ግዛቶች ከሞላ ጎደል ዳር ሆነው ይመለከቱ ነበር እነዚህም ጎጃምና ሸዋ ነበሩ የነሱ ትኩረት ማዕከሳዊ ሥልጣን ቀደምት ሁኔታዎች መጨበጥ ቅ ባካባቢያቸው ያሉትን የኦሮሞ ግዛቶች ማስገበሩ ላይ ነበር ይሁንና ጎጃም ከጎንደር ፖለቲካ ጨርሳ ገሸሽ አላለችም ነበርሱ መሪዋ ደጃች ጎሹ ዘዴ በሰሜን ኢትዮጵያ ለበላይነት ከሚፋለሙት መሳፍንት አንዱ ለመሆን መጠነኛ ጥረት ያደርግ ነበር በዘመነ መሳፍንት ማንም ለማን የማይተኛ ነበርና ከባላንጣዎቹ አንዱና ዋነኛው የገዛ ልጁ ብሩ ጎሹ ነበር በ ባደረጉት ዘኑጊኒያም ብሩ አባቱን አሸነፈው እያደርም ጎሹ የበላይነት የማግኘት አቅሙ እያነስ ሲፄድ የዳግማዊ ዓሊን የበሳይነት ተቀብሎ በመተባበር በሚያስደነግጥ ዓጥነት እያደገ የመጣውን የካሳ ኃይሉን የቴዎድሮስን ኃይል ለማቆም ሞክረ ሁለቱም ሳይሆንላቸው ቀርቶ ጎሹ ጉር አምባ ላይ ኅዳር ዓሊ ደግሞ አይሻል ላይ ሰኔ ለመጨረሻ ጊዜ ድል ተነው ዓባሩ ከዓባይ በስተደቡብ ምሥራቅ የምትገኘዋ ሸዋ የዚህ የተጧጧፈ ስልጣን ትግል ወላፈኑ እንጂ አሳቱ አይደርስባትም ነበር መሪዎቿም የሰሜኑን ፍልሚያ ትተው ቀስ በቀስ የአካባቢያቸውን የኦሮሞ ግዛቶች እያስገበሩ ሥልጣናቸውን ያደረጁ ነበር ሰሜን ኢትዮጵያን አቋርጠው የመጡ የአውሮጳ ተጓዥች ሸዋ ምድር ሲደርሱ በሚያዩት አንፃራዊ ሰላምና ድሎት ይደነቁ ነበር ይህ ማለት ግን የሸዋ መሳፍንት የጎንደርን ነገር እርግፍ አርገው ትተው ነበር ማለት አይደለም እውነተኛዎቹ የልብነ ድንግል ስለቢህም የሰሎሞን ወራሾች መሆናቸውን ለማሳየት የሚያደርጉት ጥረትም የጎንደርን መሳፍንት ብቻ ሳይሆን ነገሥታቱንም ጭምር አንደ ተቀናቃኝ ለማየታቸው ማስረጃ ነው መጠሪያ የማዕረግ ስማቸውንም ደረጃ በደረጃ እያሳደጉ በ«አቤቶ» የጀመሩት «መርዕድ አዝማች»ን አልፈው «ንጉሥ» ከመባል ደረሱ ገናና ነኝ ያለው ማናቸውም የሰሜን መስፍን አንኳ «ንጉሥ» በሚለው ማዕረግ ከመጠራት ታቅቦ ነበር መነ መሳፍንትን ዓይነተኛ ባሕሪ የምናየው ግን የሸዋ መሳፍንት ራሳቸውን ንጉሥ» ከማለታቸው ሳይሆን «ንጉሠ ነገሥት» ካለማለታቸው ላይ ነሁ ጎንደር የተሰየሙት ነገሥታት አሻንጉሊት ቢሆኑም ቅሉ «ንጉሠ ነገሥት» ለሚለው ስያሜ ባለመብቱ እነሱ ብቻ መሆናቸውን ሁሉም መሳፍንት ተገንዝበው ነበር ስለዚህ የመሳፍንቱ የመጨረሻ ግብ ራሳቸው ዘውድ ለመድፋት ሳይሆን የደፋውን ንጉሠ ነገሥት ተቆጣጥሮ የበላይነትን ለማግኘት ነበር በየጁ መሳፍንት በተከታታይ ተይዞ የነበረው የራስ ቢትወደድነት ማዕረግ ልዩ ከበሬታ ያገኘውም የባለሙሉ ሥልጣንነት ይዘት ስለነበረው ነው ስለዚህም ነው የካሣ ኃይሉ «ንጉሠ ነገሥት ቴዎድሮስ መባል የዘመነ መሳፍንትን ፍጻሜ ቦጉልህ ያበሠረ እርምጃ ሆኖ የሚገመተው ይሁን እንጂ ካሣም ይህን ደፋር እርምጃ «ቴዎድሮስ» በሚለው ትንቢታዊ ስም መደገፍ ነበረበት ሰሎሞናዊውን ቅብዐ ቅዱስ በፍካሬ ኢየሱሱ ቴዎድሮስ መተካት ነበረበት ከውርደት ግፍና መከራ በኋላ ተሐድሶና ፍትሕ ለማምጣት ከእግዚአብሔር የተላክ መሪ ሌላው ስለዘመነ መሳፍንት መጤን ያለበት ነገር ገዥዎች ይብዙ ጦርነቱም ያታክት እንጂ ተገንጥዬ ለብቻዬ መንግሥት አቆማለሁ የሚል ግዛት አልነበረም ግዛታዊነት የማዕከላዊ ሥልጣን መወጣጫ እንጂ በራሱ ብቻውን የሚፈለግ አልነበረም በተመሳሳይ ሁኔታም በኢትዮጵያ ቤተ ክህነት ውስጥ «አውነተኛው እምነት የኔ ነው» በሚል የፃይማኖት ክርክር ደም የሚያፋስስ ክፍፍል ተፈጥሮ ነበር ይህ ከፀጉር በሰለለ ነጥብ ላይ ይደረግ የነበረ ክርክር ላሁን ዘመን ሰው በቀሳሉ የሚገባ አይደለም በጊዜው ግን የደም ጎርፍ ያስከተለ ዘነብ ቀስቅሷል ልዩነቱ የተክሰተው በክርስቶስ ባሕሪ ትርጓሜ ላይ ነበር ልዩነቶቹ ቀደም ብለውም የተከሰቱ ቢሆኑም በተለይ እየጎሉ የመጡት ግን የኢትዮጵያ ታሪክ ክ እስከ ኢየሱሳውያን መጥተው የኦርቶዶክስን እምነት በብርቱ ከተፈታተኑት በኋላ ነው የኦርቶዶክስ ዛይማኖት ተከታዮች ለዚህ ፈተና የሰጡት የተለያየ መልስም በተለያየ ጎራ አሰለፋቸው የእውነተኛው ኦርቶዶክስ እምነት ተከታይ ነን ባዮች ተዋሕዶ ወይም ተቀናቃኞቻቸው ባወጡላቸው ስም ካራ» ተብለው ታወቁ ተቀናቃኞቹ ደግሞ ቅባትና የፀጋ ልጅ ተባሉ በሌላ አነጋገር ደግሞ ተዋሕዶዎች ሁለት ልደትና ቅባት እንዲሁም የፀጋ ልጆች ደግሞ ሦስት ልደት ይባሉ ነበር የእነዚህ የአምነት ልዩነቶች የታሪክ ጠቀሜታ ከፃይማኖታዊ ይዘቱ ይልቅ በጊዜው በነበረው የፖለቲካ ትግል ላይ የነበረው ነጸብራቅ ነው እምነቶቹ ከተለያዩ ግዛቶች ጋር በመቆራኘታቸው የተጧጧፈውን ግዛታዊ ፉክክር ርእዮተ ዓለማዊ ሽፋን ሰጡት ለምሳሌ ቅባት የጎጃም ካራ የትግሬ የፀጋ ልጅ ደግሞ የጎንደር ርእዮት ሆነው ነበር በፖለቲካ መስክ እንደታየውም እነዚህን የእምነት ልዩነቶች ለማስታረቅ የሞከረው ቴዎድሮስ ነበር ይሁን እንጂ እሱም ቢሆን ሳይሳካለት ቀርቶ ውዝግቡ አልባት ያገኘው በመጋቢት በቦሩ ሜዳ በአፄ ዮሐንስ ሰብሳቢነት በተደረገው ጉባዔ ላይ የተዋሕዶ እምነት ብቸኛ ተቀባይነት ሊረጋገጥ ነው መሳፍንት ሥልጣን ሲቀራመቱ ካህናት ፀጉር ሲሰነጥቁ የሥርዓቱ ተሸካሚ የሆነው ገበሬ እነዚህን ሁሉ ለመመገብ ይዳክር ነበር የኅብረተሰቡ አምራች ክፍልም እሱው ብቻ ነበር ዘር ቆጥሮ በሚያገኘው ርስቱ ላይ በሬውን ጠምዶ እያረስና ከብቱን እያረባ ክረምት አከበጋ ሳይለይ ይለፋ ነበር ይሁንና በምርቱም ሆነ በጉልበቱ ላይ ሙሉ ቁጥጥር አልነበረውም መሳፍንቱና ካህናቱ ከነገሥታቱ በሚያገኙት ጉልት አማካይነት ከገበሬው ልኩ ያልተደነገገ ግብር ይሰበስባሉ ይህ የሕይወቱ ዓይነተኛ ባሕሪ የሆነው የመገበር ዕጣም ነው ገበሬውን «ገባር የሚል መጠሪያ ያሰጠው ገበሬው ለባለጉልቱ እህል ከመስፈር አልፎ ሁዳድ በማረስ አህል በመፍጨት ቤትና ጎተራ በመስራት የጉልበት ሥራ እንዲያበረክት ይገደድ ነበር ይህ የጉልበት ሥራም ካለው ጠቅላላ የሥራ ጊዜ ከሦስት አንድ አጁን ይወስድበት ነበር ፕላውደን የተባለው የአንግሊዝ ተንዥ ቆንስል የገበሬውን ጣጣ እንዲህ አድርጎ ያብራራዋል ግብሩ ስፍር ቁጥር የለው ከቀዬ ቀዬም ይለያል ገበሬው ለራስ ዓሊ ወይም ለሌላ ታላቅ ሹም እህል ይሰፍራል አንዳንዴም ግብሩን በገንዘብ ይከፍላል አለፎ ተርፎም ለመንግሥት ሁዳድ የእርሻ በሬ ይሰጣል የአካባቢው ሹም አምሾ ወይም ሌላ መጠን እህል ያሰፍረዋል ወታደሩንም በገበሬው ቤት ይመራል የሚያስፈልገውን ሀሉ እንደ በሬ በግ ፍየል ቅቤ ማርና ሌላም የሚያገኘው ከገበሬው ነው አገር በጎበኘ ጊዜ ቀልበው አስደስተው መሸኘት ይጠበቅባቸዋል በሰበብ ባስባቡም አስተዋፅዖ እንዲከፍሉ ይጠየቃሉ ለምሳሌ ወይ ሹሙ ዘመቻ መሄዱ ይሆናል ወይ መመለሱ ወይ ፈረሱ ጠፍቶበት ይሆናል ወይ ትዳር መሥርቶ ወይ ደግሞ ንብረቱ በአሳት ጋይቶ ይሆናል ወይ ያለ የሌለ ሀብቱ በጦርነት ወድሞ ወይም ደግሞ ተዝካር ማውጣት ይኖርበታል ወመክኪ ጉልት ባብዛኛው የጦር አገልግሎት ዋጋ በመሆኑም ሥርዓቱ የጦረኝነትን ባህል የሚያዳብር ነበር አርሶ ከማደር ወታደር መሆን የሚመረጥበት ወቅት ነበር ገበሬው ተፈጥሮ በየጊዜው የምታመጣበት ፍዳ ቀደምት ሁኔታዎች ድርቅና የአንበጣ መንጋ ወረራ ሳያንስ በወታደር ምዝበራ ይስቃይ ነበርኔ ስለዚህም ለአንድ ጦረኛ ጌታ በማደር ገበሬው ከአታካቹ ኑሮ ማረስ ማረምና መሥጎልጎል ነዓ ከመሆኑም በላይ ከመዘረፍ ወደ መዝረፍ ይሸጋገር ነበር የገበሬውን የሰቆቃው ኑሮ ከሁሉም ይበልጥ የከፋ ያደረገው ወታደር በገበሬው ቤት የመመራት የመሰራት ባህል ነበር በዘመኑ የወታደር ደሞዝም ሆነ የስንቅ አገልግሎት ስላልነበረ ወደ ጦር ሜዳ የተሰማራ ወታደር ለራሱም ሆነ ለፈረሱ እህል የሚያገኘው ከገበሬው ቤት ነበር ጦሩ ከመንደሩ እስከወጣ ድረስ በገበሬው ቤት ንብረት አንዳንዴም በሚስቱ የሚያዘው ወታደሩ ነበር በዘመኑ ሰሜን ኢትዮጵያን ጎብኝ የነበረው የእንግሊዝ ተዓዥ ማንስፊልድ ፓርኪንስ አንድ ገበሬ ትንሽ ቅቤ ደብቆ ስለተገኘ ሲቀልባቸው የቆዩት ወታደሮች ዘነዘና ላይ ጠረው በቁሙ በእሳት እንደጠበሱት ተርኮልናል ይሁንና ገበሬው ባልሞት ባይ ተጋዳይነት ጠላቶቹን በልጦ ለመገኘት የተለያየ ጥረት ያደርግ ነበር እንደአንበጣ የወረረው የወታደር መንጋ እስኪያልፍለት ድረስ ባሳቻ ቦታ ጉድጓድ ቆፍሮ እህሉን ይቀብራል አንዳንዴም ወታደር ከሚበላው እሳት ይብላው ብሎ ጦር ከመምጣቱ በፊት እህሉን ያታቃጥላል ጭራሽ መላው ሲጠፋበት ግን እርሻና ቤት ለምኔ ብሎ ይሰደዳል ፀይም ከላይ እንደጠቀስነው ላንዱ ጦረኛ አድሮ ተራውን ይዘርፋል በዚሀ ሁሉ መሀል ባገር ሀብት የሚደርስው ጥፋት አጆግ ከባድ ነበር ይህንኑ በሚመለክት ሁለት ሚሲዮናውያን ስለ ዋሃ አውራጃ የሚከተለውን ጽፈዋል ዋግ በኢትዮጵያ ከሚገኙት ግዛቶች የተለየ ግምት ሊሰጣቸው ከሚችሉት አንዱ ነው። በርግጥም ኢትዮጵያን እንደ ቀናኢ ባል ነበር የሚወዳት ዮሐንስ ግን ባንፃሩ የበላይነቱ እስከታወቀለት ድረስ ኢትዮጵያን ከአቻ መሳፍንቱ ጋር ለመጋራት ዝግጁ ነበር ቴዎድሮስ ግዛታዊ ስሜትን ፊት ለፊት ሲጋፈጥ ዮሐንስ ግን በዘዴ ለመያዝ ካስፈለገም ለመፍቀድ ዝግጁ ነበር ይህ የዮሐንስ ስልት ባንድ በኩል ነባራዊ ሁኔታ ከመገንዘብና አቅምን ከማወቅ የመነጨ በመሆኑ ብልኅነት የተመላበት ነበር በሌላ ወገን ግን የአካባቢ ስሜትን የሚያደፋፍር በመሆኑ የማታ ማታ ለንጉሥ ለራሱ ጦስ እንዴሆነበት ንገነዘባለን ዮሐንስ ባንድ ወገን የተገራ ክልላዊነትን ሲፈቅድ በሌላ ወገን ደግሞ በሁለቱ ዋነኛ ገባሪዎቹ በሸዋው ምኒልክና በጎጃሙ አዳል መካከል የተስተካከለ የኃይል ሚዛን ለመጠበቅ እጅግ ይጥር ነበር ይህንም የሚያደርገው የሱ የበላይነት በነሱ እኩልነት ላይ የተመሠረተ መሆኑን በውል ስለተገነዘበ ነው ይሁን እንጂ ለዐፄያዊ ሥልጣን ዋና ተቀናቃኝ ለመሆን አቅምና ዝንባሌም የነበረው ምኒልክ በመሆኑ ንጉሠ ነገሥቱ አብዛኛውን ጊዜ ወደ ጎጃሙ ገዥ እንዲያዘነብል ይገደድ ነበር በመጀመሪያዎቹ ዓመታት ግን የዮሐንስና የአዳል ግንኙነት ይኸን ያህልም የሠመረ አልነበረም አዳል የቀድሞው ንጉሥ ተክለ ጊዮርጊስ ታማኝ አዳልም ወደፊት ደጋግሞ እንደሚያሳየው ፊት ለፊት መጋጠምን ትቶ በደፈጣ ወጊያ ንጉሁን አታክተ ስለዚህ ዮሐንስ አዳልን መሠረት ለማሳጣት ብሎ ከአዳል ጋር ተፎካካሪ የትውልድ ሐረግ ያለውን ደስታ ተድላን ቴዎድሮስን የጐን ውጋት ሆኖ ሲያውከው የኖረው የተድላ ጓሉን ልጅ ራስ አሰኝቶ በጎጃም ላይ ሾመው ሆኖም በሐምሌ አዳል ደስታን ድል ሲመታ ዮሐንስ እንደገና በአዳል ላይ ለመዝመት ካንገራገረ በኋላ ሐቁን ተቀብሎ የአዳልን የበላይነት አጸደቀ አዳልም አምባጫራ ላይ በሥርዓት ታማኝነቱን ገልጾ ለንጉሥ አደረ የዮሐንስና የአዳል ወዳጅነት የጀመረው ከዚያ በኋላ ነው ዮሐንስ በሚያሳስብ ሁኔታ እያደገ የመጣውን ምኒልክን ለመቋቋም ያለው ትልቅ አጋር አዳል መሆኑን ስለተረዳ ከዐባይ በስተደቡብ ወደሚገኙት ወደ ኦሮሞ ግዛቶች ለሚያደርገው መስፋፋት ቡራኬውን ሰጠው አዳልም በፊናው ዮሐንስ ከግብፆች ጋር በጉንደትና በጉራ በሚፋለምበት ወቅት በበጌምድርና በስሜን የተነሣውን አመፅ በማክሸፍ ወሮታውን መለሰ ከሁለት ዓመት በኋላ ደግሞ በ ንጉሠ ነገሥቱን አጅቦ ልቼ ላይ ባላጋራው ምኒልክ ታማኝነቱን ሲገልጽ ለማየት በቃ አዳል በዮሐንስ ዘንድ ከፍተኛውን ሞገስ ያገኘው በ ተክለ ፃይማኖት ተሰኝቶ አንድነትና ነፃነት «ንጉሠ ጎጃም ወከፋ» ሲባል ነው አዚህ ላይ ሁለት ነገሮችን ማስተዋል ያስፈልጋል አንደኛ በዚያን ወቅት ከፋ ሲባል በውሱን አገባቡ የከፋን መንግሥት ብቻ ሳይሆን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያን ግዛቶች በጠቅሳላው ማለት መሆኑን ነው ሁለተኛ ዮሐንስ ተክለ ሃይማኖትን የከፋ ንጉሥ ብሎ በመሾም ሦኒልክ ከዚያ አካባቢ እንዲታቀብ ግልጽ መልአክት ማስተላለፉን ነው የዮሐንስ ሥጋት ምኒልክ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያን መቆጣጠር ከቻለ ከዚያ በሚያገኘው ሀብት ዳብሮና ደርጅቶ የማይጋፉት ባላጋራ ይሆናል የሚል ነበር የፈራውም አልቀረ ካንድ ዓመት በኋላ እምባቦ ላይ የምኒልክ ጦር የተክለ የጐጃሙ ገዥ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ሄዛይማኖትን ጦር ድል ሲያደርግ የዮሐንስ ስሌት ከሸፈ ተጨንቆና ተጠቦ የቀየሰው የሁለቱን መሣፍንት የኃይል ሚዛን የመጠበቅ ፖሊሲ በዚያው ተንኮታኩቶ ቀረ ይባስ ብሎ በ ሁለቱ የቀድሞ ባላጋራዎች ይቅር ለግዜር ተባብለው በንጉሠ ነገሥቱ ላይ የአመፅ ግንባር ፈጠሩ በዚያም በአንድ ወገን በጣሊያኖች ሰሌላ ወገን በማህዲስቶች ተወጥሮ የነበረው ንጉሠ ነገሥት የመከራው ጽዋ ሞላ በንዴትም ራሱ እንኳ ሊረዳው ያልቻለውን የቅጣት ማዕበል በጎጃም ላይ አዘነበ ለራስ ዳርጌ በጻፈው ደብዳቤ እንደገለጸው «በእኔም የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ ሥሙን በድኃውም ኃጢአት እንደሆነ አይታወቅም አገሩን ሳጠፋ ከረምሁ» ሩይ ደሏታምዎዱዖ ታሪያ ምኒልክ የዮሐንስ ተቀናቃኝ መሆን የጀመረው ገና ከመቅደላ አምልጦ ሸዋ እንደገባና ሥልጣኑን ማደላደል አንደጀመረ ነው እድሉ ሆኖ ጠንካራና አንዛራዊ ብልፅግና የታደለ ግዛት ነው የወረሰው ይህን የተደላደለ መሠረት ተቆናጦ ወደ ሰሜን መስፋፋት ጀመረ ዐፄያዊ ዙፋን ለመጨበጥ ትክክለኛ ጐዳና ሆኖ የታየው ይኸው ነበር የዚህ የመስፋፋት ፖሊሲ አንዱ ገጽታም እንደ ወረ ኢሉ ያሉ አዳዲስ ከተሞችን መመሥረት ነበር ይሁን እንጂ የምኒልክ መስፋፋት ተቃውሞ ማስነሣቱ አልቀረም ዝቅ ሲል ከወሎዋ መሪ ወይዘሮ መስተዋት እና ቀጥሎም ከልጂና ወራጂ አመዴ ሊበን በፈረስ ስሙ አባ ዋጠው ተብሎ የሚታወቀው ክፍ ሲል ደግሞ ከዐፄ ዮሐንስ ከራሉ በዚህ ሁኔታ ወሎ የዐፄውና የሸዋው ተቀናቃኝ መቀራመቻ ዐውድማ ሆነች ነገር ግን ሁለቱ ኃያላን ፊት ለፊት ከመጋጨት ይልቅ በወኪሎቻቸው አማካይነት መፋለምን መረጡ ስለሆነም ዮሐንስ አባ ዋጠውን ሲያሰልፍ ሌላው የወሎ ባላባት ሙሐመድ ዓሊ ደግሞ በምኒልክ ጎራ ገባ በመጀመሪያዎቹ የሥልጣን ዓመታት በሰሜን ጠረፍ ከግብፆች ጋር ተፋጦ ለነበረው ዮሐንስ ከዚህ የተሻለ አማራጭም አልነበረው ይህ ሁኔታ ለምኒልክ አመቺ ሆኖ ተገኘ በ ላይ ቁልፍ የሆነውን የመቅደላን ምሽግ ለመያዝ በቃ አባ ዋጠውን አስሮም ሙሐመድ ዓሲሊን የወሎ ጠቅላይ ገዥ አደረገው ዮሐንሶ በጉንደትና በጉራጦርነት በግብፆች ላይ ድል ሲቀዳጅ ነገር ሁሉ ተለወጠ የውጭውን አደጋ ካከሸፈ በኋላ በታላቅ ግርማ ሞገስ ፊቱን ወደ ደቡብ አዞረ ሙሐመድ ዓሊ በተካነበት አስደናቂ የፖለቲካ ቅልጥፍና ምኒልክን ክዶ ለኃያሉ ንጉሠ ነገሥት አደረ ዮሐንስም ወሎን በጁ አድርጎ ወደ ደቡብ መገስገሱን ቀጠለ ዓላማው ለምኒልክ እምቢተኝነት የማያዳግም መፍትሔ ለመስጠት ነበር በጥር ዐ መንዝ ገባ ምኒልክም የክተት ዓዋጅ ዐወጀ ከጥቂት ግጭቶች በኋላ ልቼ ላይ የምኒልክ አማካሪዎች አሜን ብሎ እንዲገባ መከሩት ዮሐንስም ቢሆን ዘመቻው እየተራዘመ ስንቅ እየተቸገረ ሲሄድ ነገሩን በእርቅ መጨረሱን አልጠላም በመጋቢት ዐ የተፈጸመውና የልቼ ስምምነት ተብሉ የታወቀው ውል በኢትዮጵያ መንግሥት ታሪክ ውስጥ ጉልህ ሥፍራ የያዘ ድርጊት ነው ከቴዎድሮስ ሞት በኋላ የነበረውን ያልተረጋጋ የሥልጣን ሁኔታ አንድ ዓይነት ማሰሪያ አበጀለት ምኒልክ የዩሐንስን የበላይነት በማያሻማ ሁኔታ አወቀ ድንጋይ ተሸክሞና በአዝማሪዎች ተረብ ታጅቦ ከዮሐንስ ፊት ማረኝ ብሉ ወጠደቀ በውሉ መሠረት ምኒልክ በየዓመቱ ግብር ሊገብር የንጉሠ ነገሥቱ ጦር በሸዋ ምድር አስካለ ድረስ ስንቅ ሊያቀብል ከውጭ ጠላት ጋር በሚያደርገው ጦርነትም ሊረዳ ተስማማ የልቼ ስምምነት የዮሐንስን የበላይነት በግልፅ ። ሥላሴ የጀመሩትን መንገድ መቀጠሉ ነበር የምኒልክ መስፋፋት ከቀድሞዎቹ የሚለየው አዳዲስ ክስተቶች ለሂደቱ ስፋትና ግፊት በመስጠታቸው ነው ከነዚህም አንዱ አትራፊ የሆነውን የንግድ መሥመር ለመቆጣጠር ከጎጃም ጋር የተደረገው ፉክክር ነው ሸዋና ጎጃም የጊቤን አካባቢ ተቆጣጥሮ ንግዱን ወደየፊናቸው ለመሳብ ያደረጉት ጥረት የኋላ ኋላ ለእምባቦ ጦርነት መንሥኤ ሆኗል ዓመታት እየገፉ ሲሄዱ የመስፋፋቱ ሂደት ኢትዮጵያውያንን ብቻ የሚመለከት ድራማ አለመሆኑ ግልጽ እየሆነ መጣ አንዲያውም ከውጭ መንግሥታት ጥረትና ፍላጎት ጋር የቅርብ ዝምድና እንዳለው ተረጋገጠ ምኒልክም ይህን በቅጡ መገንዘቡን የምናውቀው ለሚወስዳቸው እርምጃዎች ሁሉ የአውሮጳውያንን ድጋፍ ለማግኘት በሚያደርገው ጥረት ነው በዚህም መሠረት እምባቦ ላይ የደቡብ ምፅራብ ኢትዮጵያን ባለቤትነት ከተቀዳጀ በኋላ ጠላትም ወዳጅም እንዲያውቀው ብሎ ለአውሮጳ መንግሥታት መልእክት ላከ አንድነትና ነናነት በተመሳሳይ ሁኔታ በ ወደ ሐረር ሲዘምት ለኢጣልያ ንጉሥ ቀዳማዊ ኡምቤርቶ በሱም አማካይነት ለመላው አውሮጳ በጸፈው ደብዳቤ ዘመቻው እንዴት ከታሪክም ሆነ ከጊዜያዊ የኤኮኖሚ ጥቅም አንፃር አስፈላጊ እንደነበረ ለማስረዳት ሞከረ ከሁሉም በላይ ደግሞ በሚያዝያ እየገፉ የመጡትን የአውሮጳ ቅኝ ገዥዎች ለማገድ ሲል የኢትዮጵያን ታሪካዊ ድንበር ዕወቁልኝ ብሎ ዝነኛ በሆነው መልእክቱ ለአውሮጳ መንግሥታት ዘርዝሮ ገለጸ ከዐድዋ ድል በኋላ የምኒልክ ሠራዊት በታደሰ ወኔ ድንበር ሲያሰፋ አውሮጳውያን በተለይም እንግሊዞች ደግሞ ይህን ለመግታት ሲሯሯጡ ቆይተው በመጨረሻ የድንበር ውል ሲፈራረሙ ነገሩ ማሰሪያ አገኘ የመስፋፋቱ ሂደት የሸዋ ኦሮሞ ግዛቶች ባብዛኛው ከምኒልክ ቀደም ብለው በነበሩት የሽዋ ገዥዎች ዘመን ከሸዋ መንግሥት ክልል ገብተዋል ምኒልክ መስፋፋቱን ሲጀምር መጀመሪያ ያተኩረው ክኦሮሞዎች ቀጥለው በሚገኙት በጉራጌዎች ላይ ነበር የጉራጌን አገር ለማስገበር ምኒልክ የመጀመሪያ ዘመቻዎቹን በ አደረገ በቪህም ወቅት ኋላም በሌሎች ግዛቶች ተደጋግመው የታዩት የመስፋፋቱ ዒላማ የሆኑት ሕዝቦች የሚሰጡት የተለያዩ ምላሾች መታየት ጀመሩ እነሱም በሰላም መገበርና አሻፈረኝ ብሎ መዋጋት ናቸው ጉራጌዎችን በተመለከተ የሰሜን ጉራጌዎች ወይም በትክክለኛ አጠራራቸው ክስታኔዎች የመደመሪያው ዓይነት ምላሽ ምሳሌ ነበሩ ክስታኔዎች በሰላም ስለመገበራቸው ሦስት ምክንያቶች መጥቀስ ይቻላል እነሱም ለሸዋ መንግሥት የነበራቸው አንፃራዊ የጂዖግራፊ ቅርበት የሄይማኖት አንድነት ክርስቲያን መሆናቸው እና ዙሪያውን ከከበቧቸው ኦሮሞዎች ጋር ከነበራቸው የዘመናት ግጭት የተነሣ አጋር መፈለጋቸው ናቸው በተቃራኒው የምዕራብ ጉራጌ ሕዝብ ሊገብር የተገደደው ከረጅም ጊዜ ጦርነት በኋላ ነው እንዲያውም ሐሰን እንጃሞ በተባለ የቀቤና መሪ አዝማችነት ጠንካራ የአስልምና ትሐድሶ ንቅናቄ ምዕራብ ጉራጌን አጥለቅልቆ የሸዋን አገዛዝ ከፍተኛ አደጋ ላይ ጥሎት ነበር ከወሎ የዮሐንስን በግድ የማጥመቅ ፖሊሲ የሸሹ ሙስሊሞች አዲስ ነፍስ እየዘሩበትና በማህዲስት ሱዳንም እየተደነፈ የሐሰን እንጃሞ ንቅናቄ አብዛኛውን ምፅራብ ጉራጌን ለማስለም በቃ በሽዋም ጦር ላይ ብዙ ሽንፈት ካደረሰ በኋላ በመጨረሻ በራስ ጐበና የሚመራ ጦር በ ድል አድርጎት ንቅናቄው ሊገታ ችሏል ይህ ከጊቤ ወንዝ በስተምሥራቅ የነበረው ሁኔታ ነው በስተምዕራብ ያለው አገር የሸዋና የጎጃም መፋለሚያ ዐውድማ ሆነ ጎጃሜዎች ቀደም ብለው ባካባቢው የበላይነት መመሥረት ችለው ነበር ቀደም ብለን የጠቀስነው የልቼ ስምምነትም ምኒልክን ከአዋሽ ወንዝ በስተምዕራብ እንዳያልፍ አግዶት ነበር ባንዛሩ ዮሐንስ ተክለ ሃይማኖትን የጎጃምና የከፋ ንጉሥ ብሎ በመሰየም ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያን ግዛበት ንዳበት ብሎ ሰጥቶት ነበር በአዝማቹ በራስ ደረሶ ጥረትም ጎጃም ክዐባይ በስተደቡብ ባሉት የኦሮሞ ግዛቶች ላይ የበላይነቷን የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ የሌቃ ነቀምቴው ገዥ ደጃች ገብረ እግዚአብሔር ኩምላ ሞሮዳ መሥርታለች እነዚህ የኦሮሞ ግዛቶች ለጎጃም ግብር መክፈል አንዳንድ ዜጎቻቸውም በጎጃም ሠራዊት እየተመለመሉ መሰለፍ ጀምረዋል ቀሳውስቱም የወታደሮቹን ኮቴ እየተከተሉ የክርስትና ሃይማኖትን ማስፋፋት ይዘዋል የምኒልክ አዝማች ራስ ጐበና ዳጩ ወደዚህ አካባቢ ሲመጣ ይህን ቀደም ብሎ የተመሠረተውን የጎጃም የበላይነት ብርቱ ፈተና ላይ ጣለው የኦሮሞ ግዛቶችም ለየትኛው እንገብር ሲሉ ማወጠላወል አደረባቸው በሁለቱ የጦር አዝማቾች መካከል ግጭት መፈጠሩ የማይቀር ነበርና በጥር ጉልበት ተፈታተሹ ይህ የእምባቦ መቅድም መሆኑ ነው የራስ ደረሶ ጦር በግብርም በዘረፋም የሰበሰበውን የዝሆን ጥርስ ጥሎ ለመሸሽ ተገደደ በዚህም ምክንያትም አንዲሀ ሲባል ተተረተ እንግዲህ ጎጃሞች በምን ይስቃሉ ጥርሳቸውን ሊሙ ትተውት ሄዱ አሉ ከዚህ በኋላ አውራዎቹ ተክለ ፃይማኖትና ምኒልክ ለዋናው ፍልሚያ ሥነ ልቡናዊ ዝግድት ይመስል ንቀት የተመላበት የደብዳቤ ልውውጥ አደረጉ በመጀመሪያ ከተክለ ፃይማኖት ለምኒልክ በቃል የተላለፈው መልእክት ይህን ይመስል ነበር ኅሩይ ይሏ ፉዶሓሐዖ ታሪፅ አንድነትና ነፃነት የጅማው ገዥ ዳግማዊ አባ ጅፋር ምነው እርስዎ እኔን ሁልግዜ ያዋርዱኛል ከዚህ ቀድሞ በኃይል መጥተው አገሬን ጐጃምን አጥፍተውት ሔዱ አሁን ደግሞ ያቀናሁትን የጋላውን አገር እያጠፉ ሹም ሽር አደረገበት ከእንግዲህስ ወዲህ መጣሁ አይሒዱ ከጉድሩና ከሖሮ ከጅማና ከጨለያ በወደዱት አገር የጠራ ሜዳ ይዘው ይቆዩኝ ይህንንም ቃል በደብዳቤ አለመላኬ ደብዳቤውን ብቻጡን አይተው ቀደው ጥለው ሰምተው እንዳልሰማ ሆነው ሸሽተው ይሄዳሉ በቃል የሆነ እንደሆነ ግን አሽካርዎችዎ ይታዘቡዎታልና በቃል መላኬ ስለዚህ ነው የምኒልክም ዐጸፋ ከዚህ የሚተናነስ አልነበረም ኦኔ ለአንተ ጦርነት ሰግቼ ሽሽቼ አልሔድም ግን ከኔ ጋራ ለመዋጋት ከአፄ ዮሐንስ ፈቃድ አግኝተህ እንደ ሆነ ፈቃድ ማግኘትህን በደብዳቤ እንድትልክብኝ ነው እንጂ ለጦርነቱስ እዚያው አገርህ ደረዬቤ ሜዳ ላይም ቢሆን እመጣልዛለሁና አንተን መንገድ አይምታህ ይህንም በደብዳቤ አለመላኬ አንተ ደብዳቤውን ስትጠላው ዓይቼ ነው የሐረሩ ገዥ አሚር ዐብዱላሂ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ የወላይታ ንጉሥ ካዎ ጦና እንደ ተፎካከሩትም ግንቦት የጠራ ሜዳ ፈልገው ሆሮ ጉድሩ ውስጥ እምባቦ ላይ ተዋጉ ብርቱ ጦርነት ከተካሄደ በኋላ የጎጃም ነፍጥና መድፍ በሸዋ ፈረሰኛ በተለይም በሰላሌና በወሎ ጦረኞች ተንዶ ምኒልክ ለድል ተክለ ሃይማኖት ለምርኮ በቁ የአምባቦ ድል ለምኒልክ ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ መግቢያ ፓስፖርቱ ነበር ያለ ብዙ ተቃውሞ የኦሮሞ ግዛቶች አንድ ባንድ ለምኒልክ ገበሩ ከእምባቦ ድል በኋላ በሚከተሉት አራት ዓመታት የሌቃ ነቀምቴው ኩምሳ ሞሮዳ ከገበረና ክርስትና ከተነሣ በኋላ ደጃዝማች ገብረ እግዚአብሔር የተሰኘውን የጂማው አባ ጂፋርና ሌሎቹ የጊቤ ነገሥታት እና የኢሉባቦር መሪዎች በሙሉ የምኒልክን የበላይነት ተቀበሉ የእነዚህ ግዛቶች መገበር ለምኒልክ የማያቋርጥ አንድነትና ነዓነት የገቢ ምንጭ በመፍጠር ፖለቲካዊና ወታደራዊ አቋሙን አደርጅቶ ለአፄያዊ ዙፋን ዋነኛ ተፎካካሪ ለመሆን አበቃው ስለዚህ አምባቦ ለምኒልክ ተጨማሪ ግዛት ብቻ ሳይሆን ማዕከላዊውንም ሥልጣን ነው ያስጨበጠው ማሰለት ይቻላል ምኒልክ የሩቁ እንደዚህ ሲሠምርለት የቅርቡ ግን በጣም አስጨንቆት ነበር ገናና የነበሩት የወለጋና የጊቤ ኦሮሞ ነገሥታት በሰላም ሲገቡለት ያን ያህል ያልደረጁትች የአርሲ ኦሮሞዎች ከባድ ሥጋት ላይ ጣሉት በመጨረሻ ሊገብሩ የቻሉትም ከአራት ዓመታትና ከስድስት ዘመቻዎች በኋላ ነው ፐ ዳግማዊ ዐፄ ምኒልክና ከዘመኑ መኪንንት ጥቂቶቹ እንደተለመደው መጀመሪያ ምኒልክ የሱን የበላይነት እስካወቁ ድረስ በውስጥ አስተዳደራቸው እንደማይገባ አረጋግጦ ለአርሲ አውራዎች ልኮ ነበር ከነዚህ ውስጥ ሱፋ ኩሶና ዳሙ ኡሱ የተባሉት ባላባቶች ሐሳቡን ቢቀበሉትም ሌሎቹን አውራዎችና የሀገር ሽማግሌዎች ማሳመን አልቻሉም ከዚያ በኋላ አርሲዎች የጦርነቱን ጎዳና መርጠው ከየጎሳው ሠራዊት እየተውጣጣ መጠነኛ ጦር አሠልፈው የሰሜኑን ግፊት ለመቋቋም ቆረጡ ነፍጥ ታጥቆ የመጣውን የምኒልክ ሠራዊት በጦር መመከቱ ብዙ ቢያስጠቃቸውም የደፈጣ ውጊያ በማድረግ የሸዋን ጦር አዋከቡት ጉዳዩ ስላሳሰበው ምኒሖቶ ኝቄዘዙ ባንዳንዶቹ ዘመቻዎች ተሳትፎ ነበር እንዲያውም ባንደኛው ሕይወቱ ለጥቂት ነው የተረፈችው የመጨረሻው ወሳኝ ውጊያ አዙሌ በተባለ ሥፍራ በመስከረም ተካሄደ በንጉሥ አጎት በራስ ዳርጌ የሚመራው የሸዋ ጦር ባንድ ጠገን የአርሲዎችን መከፋፈል ተጠቅሞ በሌላ በኩል ደግሞ የአርሲን ተዋጊዎች እያዋዛ የሸዋ ጦር በደንብ ወደ መሸገበት ቦታ አምጥቶ ወሳኝ ድል ለማግኘት በቃ የኢትዮጵያ ታሪክ ክ እስከ አርሲ ለምኒልክ ወደ ሐረር መሸጋገሪያ መሰሳል ሆነች ግብፆች ይቺን የምሥራቅ ኢትዮጵያን የንግድና የባህል መዲና ከዐሥር ዓመታት አገዛዝ በኋላ በ ትተው ሲወጡ የአሚሩን ሥልጣን መልሰው ነበር የመጨረሻው አሚር ። ከዚህም ጋር ተጣምሮ የአውሮጳውያን ነገሥታት ክርስቲያን ናቸውና ክርስቲያን ሲጠቃ ዝም ብለው ኣያዩም የሚል የዋህ አስተሳሰብም ነበር ቴዎድሮስ በ ለንግሥት ቪክቶሪያ የጻፈውን ጣጠኛ ደብዳቤ እናንተም ተገፉልኝ ክርስቲያኑን እስላም አጠቃህ ሲለቬ በሚሉ ቃላት ነበር የደመደመው ከውጭው ዓለም ጋር በነፃ የባሕር በር ገደብ የሌለበት ግንኙነት ማድረግ የኢትዮጵያ ነገሥታት የማያቋርጥ ጥረት ነበር ይህንኑ ጉዳይ ምኒልክ በሚያዝያ ድንበሩን ለዓለም ባስታወቀበት ዝነኛ ሰርኩላር ማሳረጊያ ላይ በተለመደ ዲፕሎማሲያዊ ስልቱ እንዲህ ሲል ገልጾታል ቀድሞማ የአትዮጵያ ድንበር ባሕር ዳር ነበር የኢትዮጵያ ጉልበት ቢያንስ የሚረዳን ክርስቲያን ብናጣ የባሕር ድምበራችን ከእስላሞች እጅ ገባ አሁንም የባሕር ዳር ድምበራችንን በጉልበታችን እናገኛለን አንልም የክርስቲያን ነነሥታት ትመልሱልናላችሁ ባይሆንም ከባሕር ዳር አንዳንድ ቦታ ትሰጡናላችሁ ብለን ተስፋ እናደርጋለን ወ የኢትዮጵያ መሳፍንት የውጭ አጋር የሚፈልጉበት ሌላ ምክንያት አፄያዊ ሥልጣንን በማዳከም ራሳቸው ዙፋኑን ለመያዝ ስለሚሹ ነበር ለምሳሌ ካሣ ምርጫ የቷላው አፄ ዮሐንስ የራሱን ሥልጣን ለማጠናከር በቴዎድሮስ ላይ ከእንግሊዞች ጋር አበረ በተመሳሳይ ሁኔታ ዮሐንስና ጣልያኖች በሰሜን ኢትዮጵያ ደም ሲቃቡ ምኒልክ የኢጣልያን ወዳጅነት ለመኮትኮት ያላሰለሰ ጥረት ያደርግ ነበር ኢጣልያኖችም ዐጸፋውን ለመመለስ ወደቷሳ አላሉም ምኒልክ ለነሱ የዮሐንስን ደጀን መገዝገዣ ሁነኛ መሣሪያ ነበር የሚገርመው ነገር ግን ምኒልክና ኢጣልያ ግንኙነታቸውን በሞቀ ወዳጅነት ጀምረው ደመኛ ጠላት ለመሆን በቁ ይሁንና ነገሩ ሳይ ሳዩን ሲያዩት ይግረም እንጂ የራሱ የሆነ ምክንያት ወይም ሕግ ነበረው ምኒልክ በሸዋ ንጉሥነቱና በኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥትነቱ ለኢጣልያ ያለው አመለካክት አንድ ዓይነት ሊሆን አይችልም መጀመሪያ አፄያዊ ሥልጣን ለመጨበጥ ሲል የተባበራቸውን ያህል ኋላ የራሱ ሥልጣንና ያገሩ ነፃነት ጥያቄ ላይ ሲወድቅ መሣሪያውን በነሱ ላይ ማዞሩ የሚጠበቅ ነበር የምኒልክና የኢጣልያ ግንኙነት በኦፊሲዬል የተጀመረው በማርኬዜ ኦራዚዮ አንቲኖሪ የሚመራ የመልክዐ ምድራዊ ጥናት ቡድን በ ሸዋን የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስኪ ሲጎበኝ ነው ማለት ይቻላል ጣልያኖች አሰብ ላይ ከተቆናጠጡ በኋላ ወደ መሀል አገር ለመግፋት ሲያስቡ ሸዋን ዒላማቸው አደረጉ በሌላ በኩል ቀደም ብለን አንዳመለከትነው ይህ የኢጣልያ የጥናት ቡድን ተልእኮው ሙሉ በሙሉ አካዴሚያዊ አልነበረም በመላ አፍሪቃ እንደታየው ሁሉ አዚህም ምርምርና የቅኝ አገዛዝ ፖሊሲ ተደጋጋፊ ነበሩ ምኒልክና አንቲኖሪ በመጨረሻ ባደረጉት ስምምነት ምኒልክ ከአውሮጳ ጦር መሣሪያ የሚገዛለት ወኪል ሲያገኝ ጣልያኖች ደግሞ ለረጅም ዘመን የምርምርና የመረጃ መሰብስቢያ ጣቢያ ሆኖ የሚያገለግላቸውን «ልጥ ማረፊያ» የተባለውን አንኩብር አጠገብ ያለ ቦታ አገኙ አንዲህ ቀስ በቀስ የጀመረው የምኒልክና የኢጣልያ ግንኙነት ጥልቀትና ። የቀድሞ ነገሥታት ቴዎድሮስና ምኒልክ ይህን በሰው የመነገድ ባህል ለማስቀረት አንዳንድ ካንገት በላይ የሆኑ እርምጃዎች የወሰዱ ቢሆንም በነገሩ ላይ በርግጥም ለውጥ መምጣት የተጀመረው በራስ ተፈሪ መኩንን ዘመን ነው እንደ አውሮጳ አቆጣጠር በዐዎቹ መጀመሪያ ላይ በተለይ በእንግሊዝ ጋዜጦች በኢትዮጵያ ላይ የተካሄደው የተቀነባበረ ዘመቻ ለዚህ ለውጥ አንዱ ምክንያት ነበር ከዚህም ጠለቅ ሲል በኢትዮጵያ ኅብረተሰብ ሥር እየሰደዱ የመጡት አንዳንድ ለውጦች የባርያን አስፈላጊነት ቀነሱት የገዥው መደብ የኑሮ ስልት እየተለወጠ ሊመጣ ብዙ ባርያዎች ማሳደሩ ከትርፉ ኪሳራው እያመዘነ መጣ የባርያ ንግድንና ኋላም ባርነትን ለመሻር የወጡት ደንቦችና ዐዋጆች የዚህ ድምር ግፊት ውጤት ናቸው በመጀመሪያ የባርያ ንግድ በዐዋጅ ሲከለከል በመጋቢት የወጣ ዐዋጅ ደግሞ ባሮች ቀስ በቀስ ነዓ እንዲወጡ ደነገገ እነዚህን ዐዋጆች ተክታትሎ የሚያስከብር ጽቤትም ተቋቋመ ነዓ የወጡትን ባሮች ልጆች ሙያ አስተምሮ ራሳቸውን እንዲችሉ ለማድረግም ትቤት ተክከፈተ ትምህርት ቤቱን እንዲያስተዳድር የተመረጠው ከሕይወቱ አብዛኛውን ጊዜ ክእንግሊዞች ጋር ያሳለፈውና ባርነትን በጽኑ ይቃወሙ ክነበሩት አንዱ ሐኪም ወርቅነህ ነበር ከጥቂት ዓመታት በኋላም የፀረ ባርነት ቢሮው ባዲስ መልክ ተደራጆቶ በእንግሊዛዊው አማካሪ በፍራንክ ደሃልፔርት እንዲመራ ተደረገ ንገድ ከመሬት ቀጥሎ ሌላው የገዢው መደብ የገቢ ምንጭ ጓግድ ነበር ስለሆነም የንግድ መሥመሮችንና ቀረጥን መቆጣጠር የፖለቲካ ሥልጣን ትግል አንዱ ገፅታ ሆነ ከኛኛው መቶ ዓመት ሁኔታ ጋር ሲነፃፀር የንግድን መሥመር በተመለከተ በዐኛው መቶ ዓመት አንድ ዐቢይ ለውጥ ተካሂዶ ነበር ይኽውም ቀድሞ በሁለተኛ ደረጃ የነበረው ወደ ምሥራቅ የሚያመራው የንግድ መሥመር አሁን ቀዳሚ ስፍራመያዙ ነው ይህ ለውጥ እንዲከሠት ከረዱት ሁኔታዎች አንዱ በእምባቦ ጦርነት የሸዋ መንግሥት ያገኘው ድል ነው በዚህ ድል አማካይነት ሸዋ ግዛቷን አቋርጦ የሚሄደውን መሥመር ስታዳብር ጎጃምና ጐንደርን አቋርጦ ይሄድ የነበረው መሥመር እየኮሰመነ ሄደ ሌላው ለዚህ ሁኔታ አጋዥ የሆነው ደግሞ በኢትዮጵያና ማህዲስት ሱዳን ጦርነት ምክንያት የመተማና የጐንደር የንግድ መዲናነት መቀዝቀዝ ነውጡ በተለይ ጐንደር ከዐው የማህዲስት ወረራ በኋላ ክፉኛ ተመትታለች የፖለቲካው ማዕከል ወደ ደቡብ መዞር ማለትም የአዲስ አበባ መቆርቆርና የምኒልክ አፄያዊ ዙፋን መጨበጥ ሂደቱን አጠናከረው ከአትዮጵያና ኢጣልያ የጦር ፍጥጫ በኋላ የመረብ ምላሽ ግዛት ኤርትራ በባዕድ አገዛዝ ሥር ስትወድቅ የአትዮጵያ ዋና የውጭ ንግድ በርም ከምፅዋ ወደ ጅቡቲ ተዛወረ ጅቡቲ ምፅዋን ብቻ ሳይሆን ዘይላና በርበራንም ተክታ እስከ ዐኛው መቶ ዓመት አጋማሽ ድረስ የኢትዮጵያ ዋና የባሕር በር ለመሆን በቃች ከዐድዋ እስክ ማይጨው ዱ መሀል አዲስ አበባ የኋላው ፒያሳ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ ከፈረንሳይ ለመጣ የልዑካን ቡድን ክብር ግብዣ በተደረገበት ወቅት ሌላው የዐኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ ንግድ ባሕሪ በቀጥታ ከዐድዋ ድል ውጤት የመነጨ ነው ኢትዮጵያን ዙሪያዋን ያጠሯት ቅኝ ገዥዎች ዋና ጥረታቸው አዋሳኝ የሆነውን ያገሪቱን ክፍል ከቅኝ ግዛታቸው ጋር በንግድ ማስተሳሰር ሆነ የንግድ መተሳሰር ውሎ አድሮ ለፖለቲካ ቁጥጥርም ያመቻል የሚል እምነት ነበር በዚህ ዓይነት በኢጣልያ የተሞከረው ኢትዮጵያን ቅኝ የማድረግ ሐሳብ ሲከሽፍ ሁሉም በየፊናው የንግድ ተጽዕኖ ክልሉን ለማስፋፋት መሯሯጥ ያዘ በየዳር አገሩ ቆንስላ ማቋቋሙም ከዚሁ ጥረት ጋር የተያያዘ ነው ይህ ጥረት በተለይ ጎልቶ የሚታየው ከኢትዮጵያ ጋር እጅግ ረጅሙን ወስን በምትጋራው በእንግሊዝ ዘንድ ነው እንግሊዞች ሦስቱን አዋሳኝ ። ይህ ፖሊሲ ለብዙ የቀድሞ መኳንንት የሚበጅ አልነበረም ለምሳሌ የጦር ሚኒስትሩ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ሊቀመንበርነትን ለታዳጊውና ለኢያሱ ባለው ቅርበት ለቢትወደድነት ማዕረግ ለበቃው ለነጋድራስ ኃይለ ጊዮርጊስ መልቀቅ ነበረበት ደጃች ተፈሪ መኩንንም ትልቅ የገቢ ምንጩ የነበረውን የሐረርና ድሬዳዋ ጉምሩክ የኢያሱ ወዳጅ ለነበረው ይድልቢ መተው ነበረበት ይድልቢ በዚህም አላበቃም ተጠሪነቱ በቀጥታ ለኢያሱ ሆኖ ቀድሞ የስዮና የጐሬ ገዥዎች መፋለሚያ መድረክ የነበረው የጋምቤላ ግዛት ገዥ ሆነ ባጠቃላይ በኢያሱ ሹም ሽር ብዙ ሰዎች አኩርፈው እሱን ከሥልጣን ለማውረድ ማድባት ጀመሩ የሀብተ ጊዮርጊስና የተፈሪ ኅብረት ምንም እንኳ ዘላቂ ባይሆን የመነጨውም ክዚህ ሁኔታ ነው በመጨረሻም ኢያሱ ዐይናቸውን በኢትዮጵያ ላይ ለተከሉት ሦስት ኃያላን መንግሥታት እንግሊዝፈረንሳይና ኢጣልያ ከፍተኛ አደጋ ፈጠረ የኢትዮጵያ ነዓነት እኒህን መንግሥታት ምንጊዜም እንዳባነናቸው ነበር ምክንያቱም ባዋሳኝ ቅኝ ግዛቶቻቸው ያላቸውን ሥልጣን ሊሸረሽረው ይችላል የሚል ሥጋት ስለነበራቸው ነው ስለዚህም ነው በ ባደረጉት ስምምነት እንደምናየው እርምጃቸውን አቀናብረው አትዮጵያን በነሱ ተጽዕኖ ሥር ለማቆየት የወሰኑት ምኒልክም ቢሆን የኢትዮጵያ ነፃነት ፍጹም አለመሆኑን የተረዳ ይመስላል ስለሆነም ከሦስቱ መንግሥታት ጋር አንድ ዓይነት ዲፕሎማሲያዊ መቻቻል ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር ማለት ይቻላል በዚህ ሁኔታ ነው የኢያሱ የውጭ ፖሊሲ ይህን ዲፕሎማሲዊ ሚዛን የሚያናጋ ሆኖ የታየው ሦስቱ መንግሥታት ይህ አደጋ ቁልጭ ብሉ የወጣላቸው ኢያሱ በተለይ በኦጋዴን በሚከተለው ፖሊሲ ነበር መቼም ኢያሱ ለዚያ አካባቢ የተለየ ፍቅር የነበረው ይመስላል በማግኒት እንደሚሳብ ሁሉ ተሽከርክሮ ተሽከርክሮ የሚመለሰው እዚያው ነበር ጠላቶቹ ከሥልጣን ያወረዱትም እዚያው በነበረበት ወቅት ነው ተጨማሪ መረጃዎች ቢያስፈልጉም የኢያሱ ጥረት በፃይማኖት ፖሊሲው እንዳየነው ሁሉ እስከዚያን ጊዜ ድረስ ዕጣው የዘረፋ ዒላማነት ብቻ የነበረውን የሱማሌ ሕዝብ በኢትዮጵያዊነቱ የሚገባውን ከበሬታ ለመስጠት የፈለገ ነው የሚመስለው በዐጸፋው ሱማሴዎች ኢያሱን በልዩ ፍቅር እንደሚመለክቱት ከሥልጣን መውረዱን በሰሙበት ወቅት በቁጣ ሐረር ከተማ ላይ ሲዘምቱ ግልፅ ሊሆን ነው ኢያሱ የሶማሌዎችን አለኝታ ለማጠናክር ከወሰዳቸው እርምጃዎች አንዱ ዐብደላ ሰዴቅ የተባለውን የአገሬውን ሰው የኦጋዴን ገዥ አድርጎ መሾሙ ነው የአካባቢውን ቅኝ ገዥዎች ያስበረገጋቸው ግን ይህ ሳይሆን አገዛዛቸውን ከመሠረቱበት ጊዜ ጀምሮ ለዐሥራ አምስት ዓመታት ያህል በተለይ በእንግሊዞችና በጣልያኖች ላይ የብሔራዊ አርነት ጦርነት ዐውጆ ለነበረው የሶማሌ መሪ ለሰይድ ሙሐመድ ዐብዱሌ ሐሰን የሞራልና የማቴሪያል ድጋፍ መስጠቱ ነው በሰላሙም ጊዜ እንኳ ቢሆን ይህ የኢያሱ ፖሊሲ ቅኝ ገዥዎቹን ማስደንገጡ ግልጽ ነው ይህ ሁሉ የአንደኛው የዓለም ጦርነት እየተካሄደ እያለ መሆኑ ደግሞ ከማስደንገጥም አልፎ ክፉኛ የሚያቃዥ ነበር በቅኝ ገዥዎቹ ዐይን ኢያሱ እነሱ በአውሮጳና መካከለኛው ምሥራቅ ከጀርመንና ከቱርክ ጋር ሲተናነቁ በአፍሪቃ ቅኝ ዜጎቻቸውን የሚያሸፍት ሠይጣን ሆኖ ታያቸው ባንዛሩም ጀርመንና ቱርክ በተለይም ቱርክ የኢያሱን እስራቴጂካዊ ጠቃሚነት ከዐድዋ እስከ ማይጨው ነጋድራስ ኋላ ቢትወደድ ኃይለ ጊዮርገስ ወልደ ሚካኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና «ጠቅላይ ሚኒስትር ተገንዝበው ወደነሱ ካምፕ እንዲገባ ማባበል ጀመሩ ምንም እንኳ ኢያሱ ጭልጥ ብሎ ወደዚያ ካምፕ ባይገባም ያሳየው ምልክት ሦስቱ አጎራባች ቅኝ ገዥዎች ሳይውሉ ሳያድሩ አሱን ከሥልጣን ለማስወገድ እንዲተባበሩ ለማድረግ በቂ ነበር እንግዲህ ኢያሱን ከሥልጣን ያስወገደው የውስጥና የውጭ ኃይሎች ኅብረት የተፈጠረው በዚህ መንገድ ነበር ውስጥ ውስጡን ሊብላላ የነበረውን ተቃውሞ ይፋ እንዲወጣ ያደረገው በጳጉሜ ዐ ሦስቱ አጎራባች ቅኝ ገዥዎች በዓለም ጦርነቱ ወቅት ደግሞ እንዳጋጣሚ በቃል ኪዳን የተሳሰሩት አገሮች የኢያሱን የጠላትነት እርምጃ አስመልክተው የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ሲጽፉ ነው ከቪያም አልፈው ከኢያሱ የውስጥ ባላጋራዎች ጋር ኢያሱን ከሥልጣን ለማውረድ ክተስማሙ በኋላ የኢያሱን መስለም የሚያሳዩ ፎቶግራፎችና ሰነዶች በማዘጋደት ለአድማው መሳካት ቀጥተኛ አስተዋፅኦ አድርገዋል የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ « ንግሥተ ነገሥታት ዘውዲቱ ምኒልክ እንደተለመደውም መሀል ሰፋሪዎች ለሰአድማው ሕዝባዊ ገፅታ ሰጥተውታል ዋናው ክስ መናፍቅነት በመሆኑም የአድማው መንፈሳዊ መሪ እጨጌው ወልደ ጊዮርገስ ነበር አድመኞቹ የሚሰባሰቡት በእጨጌው ቤት ሲሆን ሌላው አቀነባባሪ ፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ ነበር የኢያሱ ዕጣ አሳዛኝነት ይበልጥ የሚታየው ግን ያቀረባቸውና የሸለማቸው ሁሉ በቀውጢው ጊዜ ሲከዱት ነው ከነዚህም መካከል ሊጋባ በየነ ወንድምአገኘሁ በጅሮንድ ይገዙ በሀብቴ የኢያሱን እኅት ወይዘሮ ስሂንን እስከማግባት የደረሰውና በኢያሱ ዘመን ከፍተኛውን ሥልጣን የያዘው ቢትወደድ ኃይለ ጊዮርጊስና የኢያሱ አማካሪ ነበረው ምሁር ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም ይገኙበታል ኢያሱን ለማውገዝ ያልቸኩለው አቡነ ማቴዎስ ብቻ ነው አድመኞቹ ለኢያሱ ከገቡበት ቃለ መሐላ እንዲፈታቸው ሲጠይቁት ኢያሱ ለመስለሙ ተጨባጭ ማስረጃ የለም ብሎ አንገራገረ የኋላ ኋላ ግን የአጨጌው ግፊት ቢበዛበት አድመኞቹን ከግዝቱ ፈታቸው ከዚያ በኋላ እንዳጋጣሚ ሆኖ በዕለተ መስቀል ሰለመ የተባለው ኢያሱ ከሥልጣኑ እንዲወርድ ተወስኖ የምኒልክ ልጅ ዘውዲቱ ዙፋኑን ስትወርስ ደጃች ተፈሪ መኩንን ደግሞ አልጋ ወራሽ ተባሰለ ይህ ሁሉ የሆነው ለጥቂት ደቂቃዎች ዒላማ የሌለው ተኩስ አከማስተጋባቱ በስተቀር በአጭር ጊዜና ያለብዙ ውዝግብ ነበር ኢያሱ ከሥልጣን መውረዱን እንደሰማ ከነበረበት ከጅጅጋ ወደ አዲስ አበባ ገሠገሠ ነገር ግን ሚኤሶ ላይ ዐዐዐ የሸዋ ጦር ጠብቆ ጦርነት ከዐድዋ አስከ ማይጨው ን ገጠመው ኢያሱ ተሸንፎ ወደ አፋር በረፃ መሸሽ ነበረበት ለሚከተሉት አምስት ዓመታትም ክቦታ ቦታ ሲባረር ኖረ እንደተጠበቀው ለአዲስ አበባው ውሳኔ ዋና ተቃውሞ የመጣው ከኢያሱ ሳይሆን ከአባቱ ከንጉሥ ሚካኤል ነው «የጠፋ ልጄን አፋልገኝ ብሎ ዐዐዐዐ ጦር አየመራ በሸዋ ላይ ዘመተ በሸዋ በኩልም ቁጥሩ ዐዐዐዐ የሚደርስ ጦር ክቶ ነበረ የመጀመሪያው ውጊያ ቶራ መስክ ላይ በጥቅምት ዐ ተደርጎ የወሎ ጦር ሲያሸንፍ የሸዋው መሪ ራስ ሉልሰገድ አጥናፍሰገድም ውጊያው ላይ ወደቀ ይህ የመጀመሪያ ድልና የሸዋው ጦር ዋና አስትራቴጂስት የፊታውራሪ ሀብተ ጊዮርጊስ የሽንገላ ቃላትና ገጸ በረከት ሚካኤልን አዝናጋው ከዐድዋ ጦርነት በኋላ ብዙ ደም የፈሰሰበት ከፍተኛው ውጊያ ሰገሌ ላይ ጥቅምት ተደረገ የሸዋ ጦር የከበባ ስልት ተጠቅሞ የወሎን ጦር ባላሰበበት በደጀኑ ሲያጠቃው ተበተነ ንጉሥ ሚካኤልም ተማረክ የሥልጣን ዝውውሩም በደም ታነጸ በፍጹማዊ ሥልጣን ጎዳና ዘውዲቱን ንግሥተ ነገሥት ተፈሪን አልጋ ወራሽ ያደረገው የፖለቲካ ለውጥ ኢያሱን ከሥልጣን ያወረዱትን ሁለቱንም ዋና ኃይሎች ለማስደሰት ተብሎ የታቀደ ይመስላል ንግሥቲቱ የሸዋ መኳንንት አልጋ ወራሹ የሌጋሲዮኖቹ ምርጫ ነበሩ ዘውዲቱን ለዙፋን ያበቃት ዋነኛው መለኪያ የምኒልክ ልጅ መሆኗ ነው የሽዋ መኳንንት ምርጫ የሆነችውም እንደ ኢያሱ ወይም ወደፊት እንደተፈሪ ፖለቲካ ሥጋት ላይ የሚጥላቸው እርምጃ አትወስድም ብለው በመተማመን ነው ተፈሪ አንደ ዘውዲቱ የንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ዝርያ በመሆኑ ለዙፋኑ አኩል ብቃት ቢኖረውም አልጋ ወራሽነቱን ያገኘው በዘር ቆጠራ ብቻ ሳይሆን የሌጋሲዮኖቹ ወዳጅ በመሆኑና በመጠኑም አውሮጳ ቀመስ ትምህርት ስለነበረው ነው እያደርም ይህ ከፈረንጆች ጋር ያለው ወዳድነት የፖለቲካ ሥልጣን መሠረቱን ለማጠናከር ረድቶታል ባንፃሩ ግን በመሳፍንቱና መኳንንቱ ዘንድ በአፍቃፊ ፈረንጅነትበካቶሊክነትና አገርን በመሸጥ ሲያሳማውና ሲያስወነጆለው ቆይቷል የኙ የፖለቲካ ውሳኔ በተጨማሪም የእንግዳነትየተገላቢጦሽነትና የአስደናጋሪነት ባሕሪ ነበረው እንግዳነቱ ከዚያ በፊት ንጉጮ ዘውድ ሲጭን ወይም ንግሥቲቱ ዘውድ ስትጭን አልጋ ወራሹን መሰየም የተለመደ ስሳልነበረ ነው ቀደም ባለው የኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ እድሜያቸው ለጋ በሆነ ልጆቻቸው ወይ ነገሥታት ስም የመንግሥት ሥልጣን የሚያንቀሳቅሱ እቴጌዎች ነበሩ ሰምሳሌም በኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ በልብነ ድንግል ስም ትገዛ የነበረችውን ንግሥት እሌኒና በኛው መቶ ዓመት በዳግማዊ ኢያሱ አድያም ሰገድ ስም ሥልጣን የነበራትን አቴፄ ምንትዋብን መጥቀስ ይቻላል በቅርቡ ከላይ ያየነው የጣይቱ መከራም የነዚህን የቀድሞ አቴጌዎች ታሪክ ለመድገም ነበር አሁን የምናየው ግን በተገላቢጦሽ እናቱ ልትሆን የምትችለው ዘውዲቱ ለስሙ ንግሥት ተብላ ልጂ ሊሆን የሚችለው ተፈሪ ግን በአልጋ ወራሽነት ሙሉ ሥልጣን በእጁ መጠቅለሉን ነው የነገሩ ችግር አምብርትም እዚህ ላይ ነው አደናጋሪነቱም ይኸው ነጡ ዘውዲቱ ንግሥት ተፈሪ አልጋ ወራሽ ተብለው ይሰየሙ እንጂ የሥልጣን ገደባቸውና የሥራ ድርሻቸው በውል አልታወቀም ነበር አንዳንድ አስተዋይ ዩኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ሰዎች ይህ ሁኔታ ወደፊት ችግር ሊፈጥር እንደሚችል አስጠንቅቀው ነበር ግን ሰሚ አላገኙም ቀስ በቀስ ተፈሪ አልጋ ወራሽ ብቻ ሳይሆን አንደ ባለሙሉ ሥልጣን እንደራሴም መታየት ጀመረ ኢያጵ ከሥልጣን እንደወረደ የተሰራጩት ሰነዶች በግልጽ የሚነግሩን ተፈሪ አልጋ ወራሽ ብቻ እንደተባለ ነውእሱ አራሉ ሕይወቴናየኢትዮጵያ አርምጃ በተሰኘው የሕይወት ታሪኩ ግን በተጨማሪ እንደራሴ ተባልኩ ብሎ ያወሳል ይህ አደናጋሪ ሁኔታ ነው በሀሀ በተፈሪ ላይ ከተነሑሥት ተከታታይ አመፆች አንዱን ያስነሣው የአድማው መሪ ቀደም ሲል በኢያሉ ላይ ፊቱን ሲያዞር ያየነው ሊጋባ በየነ ሲሆን የነገሩ መነሾም ተፈሪ አልጋ ወራሽ እንጂ እንደራሴ ስላልተባለ ዘውዲቱ በሕይወት እስካለች ድረስ የፖለቲካ ሥልጣን ለመጠቅለል ከመሞከር መታቀብ አለበት የሚል ነው እንደሌሎቹ ፀረተፈሪ አድማዎች ሁሉ ይኸም ከሽፎ ሊጋባው በአደባባይ ከተገረፈ በኋላ ወደ ሐረር ተግዚል ዞሮ ዞሮ ግን ተፈሪን የረዳው እንደራሴ መባል አለመባሉ ሳይሆን ወደ ፖለቲካው መድረክ ይዞ የመጣው አንፃራዊ የፖለቲካ ብስለት ነው በዘውዲቱና በተፈሪ መካከል የፃያ ዓመት ልዩነት ቢኖርም ከሷ የበለጠ የፖለቲካና የአስተዳደር ልምድ ለማካበት በቅቷል ምንም እንኳ አንዳንዶቹን ግዛቶች በእንደራሴ ያስተዳደረ ቢሆንም በተከታታይ የጋራሙለታ የሰላሌ የሲዳሞና የሐረር ገዥ ሆኗል ባንፃሩ የዘውዲቱ የፖለቲካ ልምድ እጅግ ውሱን ነበር በተከታታይ ቁንጮ ለሆኑ መሳፍንት ከመዳሯ በስተቀር መጀመሪያ ለአፄ ዮሐንስ ልጅ ለራስ አርአያ ሥላሴቀጥሎ ለሸዋው መኩንን ለደጃች ውቤ አጥናፍ ሰገድ በመጨረሻም ለበጌምድሩ ራስ ጉግሣ ወሌ በራሷ የያዘችው የፖለቲካ ሥልጣን አልነበረም ኢያሱ ሥልጣን ሲይዝ ደግሞ እንደ ጣውንት ተቆጥራ ይመስላል ሰላሌ ውስጥ ፋሌ በሚባል ቦታ ተዘግታ እንድትቀመጥ ተገደደች እንዲህ ከፖለቲካ ዓለም ተገላ የቆየችውን ወይዘሮ የዐ ክሥተቶች ድንገት ወደ ዋናው የፖለቲካ መድረክ አወጧት በሌሳ ወገን ምንም እንኳ አንዳንድ ጸሐፊዎች ተፈሪ ኢያሱን ለመፈንቀል ያደረገውን ሚና ያለቅጥ አጋነው ቢያቀርቡትም ከአድማው ተካፋዮች አንዱ መሆኑ አያጠራጥርም ሁለቱ የሥልጣን ተጋሪዎች በፖለቲካ ልምድ ብቻ ሳይሆን ባገኙት የትምህርት እድልም ይለያዩ ነበር። ሃ ኑኣ ከዐድዋ እስከ ማይጨው የጎጃሙ ገዥ ራስ ኃይሉ ተክለ ሃይማኖት ይህም ለኃይሉ የሚዋጥለት አልሆነም በፖለቲካ ብልጠቱና አመት ጋብቻዎች በፈጠሩለት ሁኔታ ታግዞ ግዛቱን ለሠላሳ ዓመታት ያህል ከሞላ ጐደል በነፃነት የመራው ኃይሉ በተጨማሪም የገጠሩን ሕዝብ ያለርኅራቴ በመቅረጥና በከተማውም ንግድ ቦመሪነት በመሳተፍ ብዙ ሀብት ለማካበት በቅቷል ተፈሪን በብልጠትም ሆነ አርቆ በማሰብ የሚፎካከረው አንድ መስፍን ቢኖር እሱው ኃይሉ ነበር ስለዚህም ነው የሁለቱ ፍልሚያ ብልጥ ለብልጥ» የሆነው በዚህም ተፈሪ ከነደጃች ባልቻ ደጃች አባ ውቃውና ራስ ጉግሣ ጋር ካደረገው ትግል በዓይነቱ የተለየ ነው ይሁን እንጂ በዚህ የረቀቀ የፖለቲካ ቁማር የማታ ማታ ኃይለ ሥላሴ ኃይሉ ራሱን ጠልፎ የሚጥልበት ወጥመድ ውስጥ ነው ያስገባው ኃይሉ ባልጠግብ ባይነት በጎጃም ሕዝብ ላይ የጫነው የቀረጥ ሸክም ተቃውሞ ፈጠረበት በተለይም ቤተ ክህነትንም ከዚህ የቀረጥ ጫና አለመማሩ ቀሳውስቱን አስቀይሞ ስለነበር ለኃይለ ሥላሴ ረኃይሉ ፕሮፖጋንዳ ተስማሚ ሁኔታን ፈጠረለት በመጨረሻ ለኃይሉ ውድቀት ዋነኛ ምክንያት የሆነው ፍቼ በእስር ላይ የነበረውን ኢያሱን ለማስመለጥ ሲያሴር መገኘቱ ነው በዚህ ክስ እጁ ተይዞ ለፍርድ ቀርቦ የሞት ፍርድ ተፈረደበት ኃይለ ሥላሴም እሱ ቢሞት ምን አጠቀማለሁ ብሎ ይመስላል ይልቅስ ሞቱ በእስር ተለውጦ አጅግ የሚያጓጓው የኃይሉ ሀብት ለመንግሥት ውርስ እንዲሆን በየነ ይህ የሆነው በ« ሲሆን ሁሰት ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ንጉሠ ነገሥቱ ፊቱን ወደ ሯማ አባ ኞፋር አዞረ ግምላ ዓጩት ህል ጅማን ሲያስዳድሮ የነበረው ዳሜኝዊ ኦጌ ከሺህ ዓለም በሞት እንደተበሮ ጅማ ት ጊዜ ጀምሮ የነበራትን የውስጥ ንግሥት ቁጥጥር ሥር ጩፈቀች ዐቢህም አስተዳደር ነፃነት ተገፋ በማዕ « የኢትዮጵያ ታሪክ ክ እስከ ዬ ደጀ የትግሬው ገዥ ደጃች ኋላ ራስ ሥዩም መንገሻ ግዛቶችን በማዕከላዊ መንግሥት ቁጥጥር ሥር የማድረጉ ሂደት ተጠናቀቀ ማለት ይቻላል አብዛኛው የደቡብ ክፍል ቀደም ሲል በምኒልክ የግዛት ማስፋፋት ዘመን ከሸዋ የሄዱ አገረ ገች ተሹመውበታል በሰሜኑ በኩል ወሎ ከሰገሌ በኋላ ቀስ በቀስ ወደ ማዕከሉ እየተሳበች መጥታ በመጨረሻ አስፋ ወሰን ኃይለ ሥላሴ ገዥ ሆኖ ሲሾምባት የቤተ መንግሥት ማድቤት ሆናለች ከአንችም ጦርነት በኋላ ደግሞ በጌምድር ለኃይለ ሥላሴ ባለው ታማኝነት ለታወቀው ለራስ ካሣ ኃይሉ ተሰጥታለች እሱም ሥልጣኑን ለልጁ ለወንድወሰፐ አስተላልፏል ራስ ኃይሉ ተክለ ሃይማኖት አላይ አንዳየነው ለአስራት ሲበቃም ጎጃም ላይ ሌላ የንጉሠ ነገሥቱ የቅርብ ዘመድና ወዳጅ የሆነው ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ ተሾመባት ከዚህም ባሻገር የድኅረ ንቱን ሁኔታ የሚያበስር የጠቅላይ ግዛት አወቃቀር በሙክራ ላይ ነበር ይኸውም «ሞዴል አውራጃዎች» ተብለው በታወቁት እንደ ጨርጨር ባሉ ሥፍራዎች የተጀመረው ነው ጨርጨር በተከታታይ ተራማጅ ተብለው ለሚታወቁ አስተዳዳሪዎች ራስ እምሩ ሐኪም ወርቅነህና በጅሮንድ ተክለ ሐዋርያት ተሰጥታ የዘመናዊ አስተዳደር ላቦራቶሪ ሾመውታል ከዐድዋ እስከ ማይጨው ለመሆን በቅታለች ከ በኋላ በመላ ሀገሪቱ ለተዋቀረው የጠቅላይ ግዛት አስተዳደር ስልትም ፈር ቀዳለች በዚህ ሁሉ መሀል ከማዕከላዊው መንግሥት ቀጥተኛ ቁጥጥር ውጪ ሆኖ ለመቆየት የቻለው የትግራይ ግዛት ብቻ ነው ሁለቱም የአፄ ዮሐንስ የልጅ ልጅ የሆኑት ራስ ሥዩም መንገሻና ሁስ ጉግሣ አርአያ አንደኛው ምዕራብ ሁለተኛው ምሥራቅ ትግራይን ተከፋፍለው ከሞላ ጎደል በውስጣዊ ነፃነት ያስተዳድሩ ነበር አነሱን ወደ ማዕከላዊ መንግሥት ለመሳብ የተሞከረው በቀጥተኛ አስተዳደራዊ ቁጥጥር ሳይሆን በጋብቻ መተሳሰር ነበር በዚህም መሠረት ራስ ጉግሣ የኃይለ ሥላሴን የወንድም ልጅ የሻሽወርቅ ይልማን ሲያገባልጁ ኃይለ ሥላሴ ደግሞ የንጉሠ ነገሥቱን ልጅ ዘነበወርቅን አግብቶ ነበር በሌላ በኩል ደግሞ የንጉሠ ነገሥቱ የበኩር ልጅና ኋላም አልጋ ወራሽ የሆነው የአስፋ ወሰን የመጀመሪያ ሚስት የራስ ሥዩም ልጅ ወለተ እሥራኤል ነበረች መንግሥት በግዛቶች ላይ ያለው ፖለቲካዌና አስተዳደራዊ ቁጥጥር በወታደራዊ አቅሙ ላይ ቀጥተኛ ተጽዕኖ ነበረው ስለሆነም የተፈሪ የፖለቲካ የበላይነት እያደገ በመጣ ቁጥር የማዕከሉም ወታደራዊ ኃይል እንደዚሁ ያድግ ጀመር ወታደራዊ ድርጅት አሁንም ግዛታዊ ወይም ክልላዊ ባሕሪውን ያልለቀቀ ቢሆንም ንጉሠ ነገሥቱ በሹሞቹ አማካይነት በክልላዊ ሠራዊት ላይ ማዘዝ ይችላል ይሁን እንጂ ይህ ሁኔታ በተለይም የሰሜን ግዛቶችን በተመለከተ አለቅጥም ተጋኖ መቅረብ የለበትምቡ የኢጣልያ ወረራ አንደሚያሳየው ማዕከላዊው መንግሥት በነዚህ ግዛቶች ላይ የነበረው ወታደራዊ ሥልጣን ውሱን ነበር ለምሳሌ ዘመዱን ጉግሣ ወሌን ከድቶ ለተፈሪ ያደረው የስሜኑ ደጃች አያሌው ብሩ የተመኘውን የጉግሣን ግዛት አለማግኘቱን ካወቀ በኋላ ልቡ በማፅከላዊው መንግሥት ላይ ሸፍቷል ስለዚህም ጣልያኖችን የተቋቋመው በግማሽ ልብ ነበር በመጨረሻም ወደነሱው ገብቷል ጣልያኖችም የራስነት ማዕረግ ሰጥተው አዲስ በክከለሉት የአማራ ግዛት ላይ ገዥ አድርገው ራስ ሥዩም መንገሻም የሰሜኑ ግንባር ጦርነት ለኢትዮጵያ እንዳልሠመረላት ካየ በኋላ ለጣልያኖች አድሯል ከሁሉም በላይ ብዙ ጊቬ የሚጠቀሰው የደጃች ኃይለ ሥላሴ ጉግሣ በመጀመሪያው አጋጣሚ መክዳት ነው የወደፊቱን ወታደራዊ ሥርዓት በመጠቆም በኩልም ሊጠቀሱ የሚገባቸው ክንውኖች ነበሩ በውጭ አገር ኤክስፐርቶች የሠለጠኑና በቀጥታ በማዕከላዊው መንግሥት የሚታዘዙ ወታደራዊ ክፍሎች ተመሥርተዋል ከነዚህም መካክል ዋነኛው በጦርነቱ በተለይም በማይጨው ውጊያ ላይስሙን ሊያስጠራ የቻለው የክብር ዘበኛ ነው በትጋትና በቆራጥነት አነሱን ሊስተካከሉ የቻሉት በጦር ሚኒስትሩ በራስ ሙሉጌታ ይገዙ የሚመሩትና የዐድዋ መንፈስ ያልተለያቸው የቀድሞው የንጉሠ ነገሥቱ ወታደሮች ናቸው። እንዲያው ለነገሩ ነው እንጂ የኢትዮጵያ ጦር እንደሁ ቆሌው ተገፏል የቴክኒክ የበላይነታቸው አልበቃ ብሎ የጣልያን ጦር በሰው ኃይልም አራት እጅ ይበልጥ ነበር ክሁሉም እንግዳ የሆነውም ይህ የጣልያኖች የቁጥር ብዛት ነው ሙሶሊኒ ዐድዋ ላይ የሠሩትን ስሕተት ማለትም በቁጥር አምስት እጅ መበለጣቸውን ላለመድገም ቆርጦ የተነሣ ይመስላል አንዳለውም «ጥቂት ሺ ሰዎች ጨምረን ባለማሰለፋችን ዐድዋ ላይ ተሸነፍን ያን ዓይነት ስሕተት እንደገና አንሠራም ቁጥር ከማሳነስ አበዛህ ተብዬ ብወቀስ ይሻለኛል ሁለተኛው የተምቤን ጦርነት በሰሜን ግንባር የተሰለፈውን የኢትዮጵያን ጦር ዋናና መካከለኛ ረድፍ በታተነው መሪዎቹ ካሣና ሥዩምም የጣልያኖችን ከበባ ለጥቂት አምልጠውና የተረፈ ሠራዊታቸውን ይዘው ኮረም ላይ ክንጉሠ ነገሥቱ ጋር ተቀላቀሉ የኢትዮጵያ ጦር ትንሽ የተሻለ ውጤት ያሳየው በራስ እምሩ በሚመራው በሽሬ ግንባር ነበር በተለይም በታኅሣሥ ደምበግዊና በተባለ ሥፍራ በማጆር ሉዊጂ ክሪኒቲ በሚመራው የአስካሪዎች የቅኝ ግዛት ወታደሮች ጦር ላይ ከፍተኛ ድል ተቀዳጀ በዚያም ሳቢያ የእምሩ ስም በጣልያኖች ዘንድ የተፈራም የተጠላም ሆነ ይሁን እንጂ በዚህም በኩል ችግር አልነበረም ማለት የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ በራስ ሙሉጌታ የሚመራው የኢትዮጵያ ጦር ከባድ ሽንፈት ያየበት የአምባ አራዶም ኮረብታ አይደለም በተለይም የጎጃም አለቃዎችና የሰሜኑ መሪ ደጃች አያሌው ብሩ ለጦርነቱ ያላቸው የቀዘቀዘ ስሜት የጦሩን የመዋጋት ችሎታ አዳክሞታል ያም ሆኖ በጦሩ ላይ የደረሰው ኪሳራ ከመካከለኛውና ከምሥራቁ ግንባር ጋር ሲነፃዌፀር አነስታኛ መሆኑ የእምሩን የተሻለ የጦር አመራር የሚያስመሰክር ነው በሁለቱ በተጠቀሱት ግንባሮች የተሰለፈው የኢትዮጵያ ጦር ሲበታተን ዐሥር ሺ የሚያህለው በሽሬ ግንባር የተሰለፈው ጦር ግን በሥርዓት አፈግፍጎ ተከዜን ለመሻገር በቅቷል ጣልያኖች አዲስ አበባ ከገቡ በኋላም አምሩ ችግር ሊፈጥርባቸው የቻለበት አንዱ ምክንያት ይኸው ነው የቱ ጦርነት በተለምዶ አነጋገር የማይጨው ጦርነት ይባላል እንደ እውነቱ ከሆነ ግን ማይጨው በሰሜኑ ግንባር ከተደረጉት ውጊያዎች አንዱና የመጨረሻው ሲሆን ከዚያ በፊት ነገር ዓለሙ ያለቀ በመሆኑም ከማሳረጊያነት የተሻለ ሚና አልነበረውም የእምሩ ጦር ከቶም አልተሳተፈበትም የሙሉጌታ ጦር እንደሁ ቀደም ብሎ አምባ አራዶም ላይ ተጠናቋል ከካሣና ሥዩም ጦር የተረፉትም ቀደም ባሉት ውጊያዎች ባካልም በሞራልም ደቀው ማይጨው ላይ ብዙ ትርጉም ያለው ሥራ ሊሠሩ አይችሉም ነበር ማይጨው ላይ የታየው አዲስ ጉልበት የዘመናዊው የክብር ዘበኛ ጦር ብቻ ነው እዚያ ሠራዊት ውስጥ ለተመለመሉት ወጣት ኢትዮጵያውያንም ሆነ ለዘመናይቱ ኢትዮጵያ ማይጨው የመፈተኛቸው አውድማ ሆነች ውጊያው ሳይጀምር ያለቀለት መሆኑ ቢታወቅም የሠራዊቱ ሬኮርድ የሚያሳፍር አልሆነም የኢጣልያ ወረራ የጦር ሚኒስትሩ ራስ ሙሉጌታ ይገዙ ጣልያኖች በማይበገር ምሽግ ውስጥ ተቀምጠው ሰማዩን ያላንዳች ተቀናቃኝ ኃይል ተቆጣጥረው ይሸነፋሉ ብሎ መገመት ዘበት ነበር ይህ አልበቃ ብሎ በኢትዮጵያ አመራር በኩል የታየው ዳተኝነት ችግሩን አባባሰው የኢትዮጵያ ጦር ለማሽነፍ ጠባብ ዕድል እንኳ የሚኖረው ቶሎ ቢያጠቃ ነበር ነገር ግን ንጉሠ ነገሥቱ የማጥቂያውን ጊዜ ካንዴም ሁለቴ ሲያስተላልፍ ይህም ዕድል እስከናካቴው ጨለመ በመጨረሻ ውጊያው መጋቢት ተካሄደ አሥራ ሦስት ስዓት በፈጀው ውጊያ በመጀመሪያ የኢትዮጵያ ጦር ቢያጠቃም የማታ ማታ ድሉ የጣልያኖች ሆነ የኢትዮጵያ ጦር ተበተነ በጦር ሜዳ ካለቀው ሠራዊት የበለጠ ሰውም በተዝረከረከው ሽሽት አለቀ ከጥቂት ዓመታት በፊት በተደረገበት ዘመቻ ቂም ቋጥሮ የነበረው የራያና አዘቦ ሕዝብ ይህን አጋጣሚ ተጠቅሞ የሚሸሸውን ሠራዊት በመዝረፍና በመስሰብ የበቀል እርምጃ ወሰደ ሠራዊቱን በዚህም በቃ ቢለው አንድ ነበር የመጨረሻው አሳዛኝ ድራማ በአሸንጌ ሐይቅ ዳርቻ ላይ ታየ መግቢያ ያጣው ሠራዊት የጣልያን የጦር አውሮፐላኖች መለማመጃ ዒላማ ሆነ ቦምብና የመርዝ ጋዝ እየዘነበበት ከፊሉ በየሜዳው ወደቀ ከፊሉ ሲብስበት የሚያበርድለት እየመሰለው ሐይቁ ውስጥ ገብቶ አለቀ ከዚህ በኋላ የደሴ መንገድ ለጣልያኖች ክፍት ሆነ ክራ ዊታቸውም ሰተት ብሎ በመጋቢት ደሴ ከዚያም በወሩ በሚያዝያ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ዚር መ ፈ ወደ ኦጋዴን ግንባር የሚዘምት ወታደር ዘመዶቹን ሲሰናበት የለሜኑ ግንባር ወሳኙ ይሁን አንጂ ጦርነቱ በደቡብና በደቡብ ምሥራቅም ነበር በዚህኛው ግንባር የኢጣልያን ጦር የሚመራው ስሙ የፋሺስት አገዛዝ ዕልመታዊ ምስል የሆነው ማርሻል ሮዶልፎ ግራዚያኒ ነበር እሱም ለጌታው ለሙሶሊኒ ኢትዮጵያን ሲሆን ከኢትዮጵያውያን ጋር አለዚያም ያለነሱ አስረክብፃለሁ» ብሎ መዛቱ ይነገርለት ነበር መጀመሪያ የተሰጠው ተልእኮ ሊያጋጥም የሚችል የኢትዮጵያን የአጸፋ ጥቃት መከላከል ቢሆንም ለድል ዘንባባ የተቅበጠበጠው ግራዚያኒ የመከላከል ተግባሩን ወደ ማጥቃት ዘመቻ ለወጠው የኢትዮጵያ ጦር የሚመራው በደቡብ በሲዳሞው ገዥ በራስ ደስታ ዳምጠው በደቡብ ምሥራቅ ደግሞ በደጃች ነሲቡ ዛማኑኤል የሐረር ገዥ ነበር ከሰሜኑ ግንባር ጋር ሲነፃፀር የደቡቡ በመሣሪያ አቅርቦትም ሆነ በአመራሩ የውጊያ ስሜት የተሻለ ነበር ማለት ይቻላል በኦጋዴን ግንባር ለተደረገው ጦርነት ቁልፉ ቆራሄ ነበር ይህን እስትራቴጂካዊ ስፍራ ላለማስወሰድ ሲክላከል የሞተው ስመጥር አርበኛ ግራዝማች ከሞተ በኋላ ደጃዝማች አፈወርቅ እንዳለው «ጣልያኖች ቆራሄን ከያዙ መላ ኦጋዴንን እንደያዙ ይቆጠራል ሆኖም የአፈወርቅና የሠራዊቱ ቆራጥ መከላከል ቆራሄን በጥቅምት ወር መጨረሻ ላይ በጣልያኖች አጅ ከመውደቅ አላዳነም ቆራፄን ከያዙም በኋላ የኢትዮጵያን ጦር የኢጣልያ ወረራ ለማሸበር ጂጂጋና ሐረር ድረስ ርቀው ሄደው በቦምብ እየደበደቡ ኦጋዴንን በሦስት አቅጣጫ ወረሩት ነገር ግን ምንም እንኳ የጣልያን ጦር በቴክኒክም ብሰው ብዛትም ብልጫ ቢኖረው ጉዞው ቀላል አልሆነለትም በተለይም በደጃች መኩንን እንዳልካቸው ከሚመራው የኢሉባቦር ጦር ብርቱ ተቃውሞ ገጠመው በዚህም ምክንያት ጣልያኖች በሰሜን ከደረሰባቸው የበለጠ ጉዳት በዚህኛው ግንባር ደርሶባቸዋል ግራዚያኒም በፈለገው ፍጥነት ወደፊት መገስገስ ባለመቻሉ አንጀቱ እያረረ ባዶልዮ አዲስ አበባ ሲንባ እሱ ንና የሐረርን በር ማንኳኳት ነበረበት በደቡብ ግንባር ራስ ደስታ በጣልያኖች ላይ ድፍፎዴት የተሞላበት ጥቃት ሰንዝሮ ነበር ቆራሄ ላይ ለጥቂት ጊዜ ደርሶባቸው የነበረውን መዋከብ በመጠቀም ሠራዊቱን ድንበር ላይ በምትገኘው በዶሎ አዘመተ ነገር ግን የጉዞው ረጅምነትና አድካሚነት የስንቅ እጥረትና የበሽታ መዛመት ተዳምረው ሠራዊቱን የጣልያኖች ጭዳ አደረገው ገናሌ ዶርያ ላይ ከጥር እስከ የተደረገው ውጊያ ጦርነት ሳይሆን ለኢትዮጵያውያን እልቂት ሆነ የግራዚያኒን የድል ፈንጠዝያ ያደፈረሰው ነገር ቢኖር ዘጠኝ መቶ የሚደርሱ ኤርትራውያን አስካሪዎች የኢጣልያን ጦር ከድተው ጠደ ራስ ደስታ ጦር መግባታቸው ነው ይህ የኤርትራውያን ጣልያንን እየከዱ መሄድ በሌላ ጊዜና በሌሎችም የጦር ግንባሮች የታየ ክስተት ነው የነሱ በራስ ደስታ ጦር ውስጥ መገኘትም ነው ጦሩን ከአንደዚያ ያለ ሽንፈት በኋላ አገግሞ መሪያቸው በየካቲት ተይዞ እስክተገደለ ድረስ ለጣልያኖች የእግር እሳት ለመሆን ያበቃው ኤርትራውያኑ መማረክ ወይም እጅ መስጠት ማለት ሞት መሆኑን ስላወቁ ጣልያኖቹን የሚወጉት በታላቅ ቆራጥነት ነበር በቱ የኢትዮጵያና የኢጣልያ ጦርነት ላይ የዐድዋ ትዝታ ያንዣብብ ነበር ማለት ይቻላል ጣልያኖች የጉደፈ ስማቸውን ለማደስ ኢትዮጵያውያን ያባቶቻቸውን ገድል ለመድገም ነበር የሚዋጉት ይሁን እንጂ በዚህም ሆነ በዚያ ዐድዋ ሊደገም አልቻለም ለዚህም ብዙ ምክንያቶች አሉ ከሁሉም ግልጽ ሆኖ የሚታየው ጣልያኖች የነበራቸው ግዙፍ የሆነ የጦር መሣሪያ የበላይነት ነው ዐድዋ ላይ በሁለቱ ተፋላሚዎች በኩል የነበረው የጦር መሣሪያ ልዩነት በዓይነትም ሆነ በብዛት ይህን ያህል የጎላ አልነበረም ከአርባ ዓመት በኋላ ሊመጡ ግን ጣልያኖች ዘመናዊ ሚሊታሪ ቴክኖሎጂ ያፈራውን በሙሉ እስካፍጢማቸው ታጥቀው ነው ባንፃሩ ኢትዮጵያ ለብዙ ዓመታት በተጣለባት የጦር መሣሪያ ማዕቀብ የተነሣ ባላጋራዋን ልትተካከል ቀርቶ ጫፏም አትደርስ ነበር በጠቅላላው በኢትዮጵያውያን ዘንድ የነበረው የጠመንጃ ብዛት እሱም አሮጌ ጠመንጃ ነው ከኀምሣና ስድሳ ሺ አይበልጥም ነበር የኢትዩጵያ ትልቁ ጉዳት ግን በጠመንጃው ሳይሆን በጥይቱ ነበር እንደሚባለው በአትዮጵያውያን ዘንድ የነበረው ጠቅላላ የጥይቱ ብዛት ጣልያኖች በሁለት ውጊያ የሚጨርሱትን ያህል ብቻ ነበር በመትረየስና በመድፍ አቅም ያለውም ልዩነት ከዚህ ቢጎላ እንጂ አያንስም ከሁሉም ለኢትዮጵያ መቅሠፍት የሆነው ግን የኢጣልያ አየር ኃይል ነው ጣልያኖች በሰሜን ሦስት መቶ በደቡብ አንድ መቶ የጦር አወሮፕላን አስልፈው መላ ሰማዩን ሲቆጣጠሩ ኢትዮጵያ ማስለፍ የቻለችው ስምንት አውሮፕላኖች ብቻ ነበር እነዚህም አብቫኛዎቹ ለጭነት እንጂ ለውጊያ የሚያገለግሉ አልነበሩም በዚህ ላይ የጣልያኖች የመርዝ ጋዝ ሲጨመርበት ኢትዮጵያውያን መሸነፋቸው ሳይሆን ያን ያህል መዋጋታቸው ነው የሚገርመው የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ በስንቅና ትጥቅም ረገድ ልዩነቱ እጅግ የሰፋ ነበር የኢትዮጵያ ሠራዊት ዘመናዊ የስንቅና ትጥቅ ድርጅት ያለው አልነበረም ቁስለኞች ሕክምና ማግኘት የሚችሉትም ጦሩን ለመርዳት ብለው በፈቃዳቸው ከውጭ አገር በመጡ የሕክምና ሰዎች አማካይነት እንጂ የተደራጀ የሕክምና ክፍል አልነበረም የሬዲዮ ግንኙነት ባለመኖሩ ወይም በቅጡ ባለመሥራቱ ወታደራዊ አርምጃን ማቀናጀት አስቸጋሪ ነበር ይህ በተለይ በሰሜኑ ግንባር ጎልቶ የወጣ ችግር ነው ከሁሉም እንግዳ የሆነው ግን የሰው ኃይል ሚዛንም ቢሆን ወደ ጣልያኖች ማጋደሉ ነው ቀደም ብለን እንዳየነው በተለይ በኦጋዴን ግንባር ጣልያኖች ብዙውን ጊዜ የቁጥር የበላይነት ነበራቸው ይህም የሆነው ከቅኝ ግዛቶቻቸውጡ ከሊቢያ ከኤርትራና ከጣልያን ሶማሊላንድ «አስካሪዎች» መልምለው በማሰለፋቸው ነው ይህን የጣልያኖችን የቴክኒክና የቁጥር የበላይነት ኢጣልያዊው ታሪክ ጸሐፊ አንጄሎ ዴል ቦካ እንዲህ ሲል ይተርከዋል ኢትዮጵያውያን ከጣልያኖች ጋር ፊት ለፊት ከመጋጠማቸው በፊት አምስት ገህነመ አሳት ማለፍ ይኖርባቸዋል ከሰማይ የሚዘንበው ቦምብ ተምዘግዝጎ የሚመጣው የመድፍ ጥይት የመትረየሱ እሩምታ ታንኮች አስካሪዎች በዚህ የኃይል ሚዛን የኢትዮጵያውያን ዕድል በእጅጉ የጨለመ ነበር የኢጣልያኖች የመርዝ ጋዝ ደግሞ ጨለማውን ፍፁም አደረገው ዞሮ ዞሮ ግን የኢትዮጵያ ሽንፈት መሠረቱ ራሱ ያገሪቱ ኅብረተሰብ ሁኔታ ነበር አንዳንድ ጸሐፊዎች ኢትዮጵያ የተሸነፈችው ፊውዳል በመሆኗ ነው ይላሉ ይህ ግን የሚታመን አይደለም ኢትዮጵያ ከ ይልቅ በ የበለጠ ፊውዳል ነበረች ግን ያኔ ዐድዋን የመሰለ አንጸባራቂ ድል ተጎናጸፈች ነገሩ እንቆቅልሽ ቢመስልም ኢትዮጵያስ የተሸነፈችው ፊውዳል ስለሆነች ሳይሆን ፊውዳልነቷ እየቀነሰ በመምጣቱ ነው እንግሊዛዊቷ ጸሐፊ ማርጀሪ ፔርፃም ይህን ተንተርሳ ነው በጦርነቱ ዋዜማ የነበረውን ያገሪቱን የጦር ሠራዊት ከመካከለኛው ዘመን ሜዲዩዬቫል ወደ ዘመናዊ ስልት በሚወስደው አደገኛ የሸግግር ወቅት ውስጥ የሚገኝ ብላ የገለጸችው ኛከ በፖለቲካ መልኩም ቢሆን የምኒልክ ኢትዮጵያ ፊውዳላዊ እርቀ ሰላም የሰፈነባት ነበረች የኃይለ ሥላሴ ኢትዮጵያ ግን ፍጹማዊ አገዛዝን ለመውለድ በምጥ ላይ ነበረች ስለሆነም ከኃይለ ሥላሴ ይልቅ ምኒልክ የተባበረች ኢትዮጵያን ይዞ መዝመት ችሏል በኃይለ ሥላሴ ዝመን የማፅከላዊው መንግሥት መጠናክር ግዛታዊ ሥልጣናቸውን የሸረሸረባቸው ወይም እስከናካቴው የነጠቃቸው ኣያሌ አኩራፊ መሳፍንት ነበሩ ከዚያም በላይ አርባ ዓመት ያህል በቅኝ ግዛቶች ታጥሮ መኖሩ የዳር አገሩን ሕዝብ ልብ አሸፍቷል በተጨማሪም ከዐድዋ አስከ ማይጨው የተደረጉት ዐበይት ጦርነቶች ሁለት ብቻ ናቸው ሰገሌ ዐጓ እና አንችም ይህ አንፃራዊ ሰላም የሕዝቡን በተለይም የመሪዎቹን የጦረኝነት ስሜት አዳክሞታል የዐድዋ አዝማቾች በጦርነት ተወልደው በጦርነት ያደጉ በጦርነትም የሚሞቱ ነበሩ ከአርባ ዓመት በኋላ የተነሠት አዝማቾች ግን ሕይወታቸውን ከጦር ሜዳ ይልቅ በቢሮ ያሳለፉ ናቸው አንዳንዶቹም እንዳየነው በንግድ ዓለም መሰማራት ጀምረዋል ኃይለ ሥላሴ ራሱ የዚህ አዲስ አዝማሚያ ምሳሌ ነው ትከሻው ጦርነትን ለመሸከም አልተፈጠረም ስለሆነም ለኔም ላገሬም መድኅኑ የዓለም መንግሥታት ሰላምና ጸጥታን ለማስከበር የሚያደርጉት ጥረት ጦሌክቲቭ ሴኩሪቲ ነው የሚል የተሳሳተ እምነት ነበረው ይህ የተሳሳተ እምነት እና የኢጣልያ ወረራ የሰው ልጅ ዓይነተኛ ባሕርይ የሆነው «ራስክን አድን» የሚለው መርህም ነው በጦር ሜዳ ሲሸነፍ ወደ አውሮጳ እንዲሄድ የገፋፋው አገሪቷ ከመቼውም ጊዜ ይልቅ ከዓለም ኅብረተሰብ ጋር በመቀላቀሏ በኢትዮጵያ ታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ የስደት ምርጫ ያጋጠመው ንጉሠ ነገሥት እሱ ነበር ያን ምርጫ ለመውሰድም አሳመነታም የኢጣልያ አገዛዝ ዝያ ቀን ንጉሠ ነገሥቱ አገር ጥሎ ሲሰደድ ጣልያኖች ወዲያው አዲስ አበባ አልገቡም በመሀል ባሉት ሦስት ቀናት ውስጥ ከተማይቱ መዓት ወረደባት ሕግና ሥርዓት ፈርሶ ዝርፊያ ዒላማ የሌለው ተኩስና ቃጠሎ ነገሠ ሁከቱ በተለይ ያናወጠው አራዳ እየተባለ የሚታወቀውን መሀል ከተማ ነበር ጅምላ እብደትንና እንጭጭ የመደብ ጦርነትን ያዋሐደ ተስፋ መቁረጥና እምቢተኝነት የተቀላቀለበት እንቆትልሸ ክሥተት ነበር ተኩሱም ሆነ ዝርፊያው ዒላማ አለው ከተባለ ዒላማዎቹ ሀብታሞችና የውጭ አገር ነዋሪዎች ነበሩ ቤተ መንግሥቱም ቢሆን በውስጡ ያለው መሣሪያ ተፈላጊ ስለነበረ ከዝርፊያው ኣልዳነም ብዙ የውጭ አገር ዜጎች እንዲህ ያለ ነገር መምጣቱ አይቀርም ብለው ለረጅም ጊዜ አራሳቸውን ሲያዘጋጁ በቆዩት ሌጋሲዮኖች ተጠልለው መዓቱን አሳለፉ ሾሮ ዞሮ ግን ሁከቱ አንደማናቸውም ተመሳሳይ ሁከቶች ሁሉ ዕውር ነበር ማለት ይቻላል ጠላትና ወዳጅ የሚለይ አልነበረም ብዙ የተጎዱትም በአብዛኛው የተነጣጠረባቸው ፈረንጆች ሳይሆኑ ኢትዮጵያውያን ነበሩ በእንዲህ ያለ የትርምስ ሁኔታ አዲስ አበባ የገባው የኢጣልያ ሠራዊት የሰላምና መረጋጋት መልአክ ሆኖ ቢታይ አያስደንቅም እንዲያውም ጣልያኖች ከተማው ሳይገቡ ሦስት ቀን ያደፈጡት ሰው በዚህ ዐይን እንዲመለከታቸው አስበው ነው የሚል አስተያየትም አለ ያም ሆነ ይህ ማርሻል ባዶልዮ ሠራዊቱን እየመራ አዲስ አበባ ሚያዝያ ሲገባ በተለይ የውጭ አገር ዜጎች ትልቅ እፎይታ ነው የተሰማቸው ባዶልዮ መጀመሪያ ካደረጋቸው ነገሮች አንዱ ለሙሶሊኒ የድሉን የምሥራች ማብሠር ነበር ሙሶሊኒም ወትሮውን ከሚደነፋበት ከቬኔትሲያ አደባባይ ሰገነቱ ይህንኑ ዜና ሰጣልያን ሕዝብ ዐወዉጀ በንግግሩ መጨረሻም «ኢትዮጵያ የኢጣልያ ሆናለች» በማለት ተከታታይ የኢጣልያ ትውልዶች ያለሙትን ሕልም እውን መሆን አረጋገጠ ይህ ማረጋገጫ ምን ያህል ባዶ ቀፎ እንደሆነ በጥቂት ወራት ውስጥ ሊታይ ነው ጣልያኖች እንዲህ አርገው በአፍሪቃ ቀንድ የገነቡትን ግዛት የኢጣልያ ምሥራቅ አፍሪቃ በጣልያንኛ «አፍሪካ ኦሪየንታሌ ኢታልያና ብለው ሰየሙት ይህን አንድ ወጥ ግዛት ሊፈጥሩ የቻሉትም ቀድሞ የነበሯቸውን ቅኝ ግዛቶች ኤርትራና የኢጣልያ ሶማሊሲሳንድ ከኢትዮጵያ ጋር በማዋሐድ ነው በዚህም በኙ የሦስቱ ኃያላን ስምምነት የተተለመው ኤርትራንና የኢጣልያ ሶማሊላንድን የማገናኘቱ ዓላማ ተግባራዊ ሆነ አዲሱ የኢጣልያ ግዛት የቀድሞ ዓለም አቀፍ ድንበሮችን በመሻር በስድስት ክልሎች ተከፍሎ ነበር እነሱም ኤርትራ ትግራይን ጨምሮ አማራ በጌምድር ወሎ ጎጃምና ሰሜን ሸዋን የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ዷ «የኢጣልያ ምሥራቅ አፍሪቃ የኢጣልያ ወረራ አካትቶ ጋላና ሲዳማ ለኦሮሞና ለደቡብ ሕዝብ የተሰጠ የጥቅል ስም አዲስ አበባ ኋላ ወደ ሸዋ የተለወጠ ሐረር እና ሶማሊያ ኦጋዴንን ጨምሮ ነበሩ ዋና ከተሞቹም በተከታታይ አሥመራ ጐንደር ጅማ አዲስ አበባ ሐረርና ሞቃዲሾ ነበሩ ለእያንዳንዱ ክልል አገረ ገዥ ሲሰየም ከዚያ በታች ደግሞ በተዋረድ የአውራጃ ኮሚሽነሮች ሬዚዴንሲያዎችና ምክትል ሬፊዚዴንሲያዎች ነበሩ ከነዚህ አስተዳደር እርከኖች ሁሉ ምናልባት ቁልፍ ቦታ ነበረው የሚባለው ሕዝቡን በቀጥታ የሚቆጣጠረውና በክልሉም ፍጹማዊ ሥልጣን የነበረው ሬዚዴንሲያው ነው የፋሽስቱ አገዛዝ ቁንጮ አዲስ አበባ በገነተ ልዑል ቤተ መንግሥት የሚቀመጠው የኢጣልያው ንጉሥ እንደራሴ ነው ይህን ሥልጣን በግንቦት ወደ ኢጣልያ እስከተመለሰ ድረስ በመጀመሪያ የያዘው ማለትም ከሁለት ወር ላነሰ ጊዜ የጦር አዝማቹ ማርሻል ባዶሊዮ ነውፅ እሱን የተካው ግራዚያኒም የካቲት አርበኞች በጣሉበት ቦምብ እስከቆሰለ ድረስ ቀጠለ የግራዚያኒ ተከታይና የመጨረሻው እንደራሴ ከግራዚያኒ ጋር ሲነዌቹዌር ለሰላማዊ ሊባል የሚችል አስተዳደር የመሠረተው የአኦስታው መስፍን ዱክ ኦፍ አኦስታ ነው እሱም ሰፋ ያለ ጥናት ያደረገበትንና የሚያደንቀውን የእንግሊዝ የቅኝ አገዛዝ ሥርዓት ለመከተል ፍላጎት እንደነበረውም ይነገርለት ነበር የዱክ ኦፍ አኦስታ ምክትል የታወቀው የኢትዮጵያ ጥናት ሊቅ ኤንሪኮ ቼሩሊ ሲሆን የሱም ለዚህ ማዕረግ መብቃት በምርምርና በቅኝ ግዛታዊ አስተዳደር መካከል ለነበረው ቅንጅት ጥሩ ማስረጃ ነው ይሁንና እንደራሴውና ምክትሉ ሳይጣጣሙ ስለቀሩ ቼሩሊ ወደ ሐረር ተዛውሮ በቀድሞው የሐረር ገዥ ጁሊዬልሞ ናዚ ተተክቷል ወረድ ብለን እንደምናየው ባይሳካለትም ናዚ ስመጥሩውን አርበኛ ራስ አበበ አረጋይን አግባብቶ እጁን እንዲሰጥ ለማድረግ ብዙ ጥሯል የኢጣልያ አስተዳደር ዓይነተኛ ባሕርይ የተንዛዛ ቢሮክራሲና በሥልጣን መባለግ ነበር አንድ ጸሐፊ እንዳለው በኢጣልያ ምሥራቅ አፍሪቃ ውስጥ ከቢሮክራሲያዊ መዋቅሩ ውስጥ ስድሳ በመቶ የሚሆነው ራሱን ለማስተዳደር የሚዳክር ነበርነ ከ በተለይም ራስን ከተጠያቂነት ለማዳን ይመስላል ለሆነ ላልሆነው ኮሚቴዎችና ኮሚሲዮኖች የማቋቋም ልክፍት ነበር አያሌ የሆኑ የአስተዳደር ሹሞች በችሎታ ቢስነታቸው በጠባብ አስተያየታቸውና በዋልጌነታቸው የታወቁ ነበሩ ዱክ ኦፍ አኦስታ ራሱ ከሹማምንቱ ውስጥ ዓምሳ በመቶው ችሎታ የሌላቸው ፃያ አምስት በመቶው ደግሞ ሌቦች ናቸው ብሎ ተናግሮ ነበር የሁሉም ጥረት ቶሎ ለመክበር ነበር ባዶሊዮ ራሱ በወረራው ማግስት ከኢትዮጵያ ባንክ ከተወረሰው ገንዘብ ውስጥ ዐዐዐዐዐ ማርትሬዛ ብር ኪሱ አስገብቶ ነበር ይባላል ወረድ ብለን በሰፊው በምናትተው የአርበኞች ትግል ምክንያት የኢጣልያ አገዛዝ ባብዛኛው በከተማዎች የተወሰነ ነበር ስለሆነም አገዛዙ አሻራውን ትቶ የፄደውም በነዚህ ከተሞች ነው በተለይም ለኢጣልያ ዘመን ቋሚ ሐውልት ሆነው የቆዩላቸው እስካሁንም በጐንደር ጅማ ሐረርና አዲስ አበባ የሚታዩት በዚያን ጊዜ የታነጹት ሕንጻዎች ናቸው ለረጅም ዘመን በኢጣልያ ሥር የነበሩት አሥመራና ሞቃዲሾማ በጠቅላላው የኢጣልያ ፍጡሮች ነበሩ ማለት ይቻላል የግዛታቸው ዋና መዲናና የእንደራሴው መቀመጫ ለሆነችው ለአዲስ አበባ ጣልያኖች ሰፊ ንድፍ ማስተር ፕላን አዘጋጅተውም ነበር ግን እድሜያቸው አጠረና ዕቅዱም ከንድፍ ደረጃ ሳያልፍ ቀረ ይሁን የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ እንጂ የንድፉ አንዳንድ ገጽታዎች በተግባር ተተርጉመው የከተማይቱን መልክ በመጠኑም ቢሆን ቀይረውታል ለምሳሌም ለአገሬው ሕዝብ መገበያያ ተብሎ የተሠራው የመርካቶን መፈጠር ከወረራውም በፊት ጀምሮ የነበረው የከተማይቱ ወደ ደቡብ የመስፋፋት ሂደት መፋጠን አንደ ካዛንቺስ በጣልያንኛ ካዜቬ ኢንቺስ ወይም የመንግሥት ሹማምንት መኖሪያ እና ካዛፖፖላሬ በጣልያንኛ «ካዜ ፖፖላሬ» ወይም የሠራተኛው መደብ መኖሪያ የመሳሰሉት ሰፈሮችን መፈጠር መጥቀስ ይቻላል መዲናይቱ ለመጀመሪያ ጊዜ የኤሌክትሪክ መብራትና የተጣራ ውሀ ማግኘት የጀመረችውም በዚሁ በጣልያን ጊዜ ነው ውሀው ከገፈርሳ መብራቱ ደግሞ የኢትዮጵያ መብራትና ኃይል ባለሥልጣን ወላጅ ከሆነው ከኮኔል ኮምፓፒያ ናትሲዮናሌ ኢምፕሬዜ ኤሌትሪኪኔ ኣያሌ ፋብሪካዎችም ተቋቁመዋል ድሬዳዋ የሚገኙት የጥጥና የሲሚንቶ ፋብሪካና ባገሪቱ ተናኝተው የሚገኙት የዘይት መጭመቂያዎች የእህል ወፍጮዎችና የአንጨት መሰንጠቂያዎች በማኅበራዊ ኑሮ ረገድ ምንም እንኳ የፋሽስቱ ሥርዓት በዘር ለመከፋፈል ቢሞክርም በጣልያኖችና በኢትዮጵያውያን መካክል ያለውን ግንኙነት ሊቆርጥ አልቻለም የአበሻ ሴት ማግባት በጣልያንኛ አጠራሩ ማዳሚዝሞ ለጣልያኖች በሕግ የተከለከለ ነበር ይሁን እንጂ ባንድ በኩል የጣልያን ወንዶች ቁጥር ከሴቶቹ እጅግ የላቀ በመሆኑ በሌላ በኩል ድሮውንም ቢሆን ላቲኖች ለዘረኝነት ፍልስፍና አመቺ ባለመሆናቸው ሕጉን ማስከበር ቀላል አልነበረም ለዚህም ነው የጣልያን ዘመን የተወው አንዱ ቅርስ በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ክልሶች የሆነው ከጋብቻ ውጭም መጀመሪያ መንግሥት ራሱ ካውሮጳ በማስመጣት ኋላ ደግሞ ሁኔታው ራሱ በፈጠረው ግፊት ባገር እየተስፋፋ የሴትኛ አዳሪነት ሙያ ሥር ሊሰድ ቻለ ብዙውን ጊዜ የጣልያን አገዛዝ ሲወሳ እንደ አንድ ጉልህ ቅርስ የሚጠቀሰውም ይኽው ሌሴትኛ አዳሪነት ነው በሌላ በኩል ደግሞ ከወረራው በፊትም በተለይ በከተማው ሕዝብ ዘንድ የጀመረው የአውሮጳን የአኗኗር ስልትና ዘይቤ መቅሰም በስፋት ቀጥሏል እንደዚሁም ማቆጥቆጥ የጆመረው የገንዘብ ኤኮኖሚ ይበልጥ ሥር ሰደደ ከሁሉም በላይ የኢጣልያ አገዛዝ ትቶ ያለፈው መበክር የመንገድ ሥራ ነው ሆኖም ይህም ቢሆን ያለቅጥ ተጋኖ ሲወሳ ቆይቷል መጀመሪያ ነገር ጣልያኖች ለመንገድ ሥራ የተጉት በሰሜኑ ክፍል ነው እንጂ በደቡብ ይህን ያህል አልነበረም ይህም ያለ ምክንያት አይደለም መንገዶች የተቀየሱት ለወረራው ካላቸው አመችነት አንፃር እንጂ ላገር ልማት ተብሎ አልነበረም በተጨማሪም የተሠሩት መንገዶችም ቢሆን ለነፃነት በተደረገው ተጋድሎ ወድመው ከክነፃነት በኋላ እንደገና መሠራት ነበረባቸው ይህም ሆኖ ግን በርግጥም ጣልያኖች ወደፊት ሊስፋፋና ሊሻሻል የሚችል የአውራ ጐዳና መሠረት ጥለው አልፈዋል ከዚሁም ጐን ለጐን የሞተር ትራንስፖርት አገልግሎትም አንድ እመርታ ሊያሳይ ችሏል ጣልያኖች ሲሸነፉ ጥለዋቸው የሄዱት አውቶሞቢሎች የጭነት መኪናዎችና የጋራዥ ባለሙያዎች ከነፃነት በኋላ ለተቋቋሙት እንደነ የሕዝብ ትራንስፖርት መሥሪያ ቤት በኋላ የአንበሳ አውቶቡስ ኩባንያ ለሆነው መቋቋሚያ በመሆን አገልግለዋል ከጣልያን ጊዜ በኋላ የኖረው ትውልድ እንደሚያስታውሰው እንደ «ትሬንታ ኳትሮ» በጣልያንኛ ያንድ መኪና ሞዴል ቁጥር እና «አውታንቲ» የሾፌር ረዳት የመሳሰሉ ቃላት ከጭነት ማመላለሻ ትራንስፖርት ጋር በጥብቅ የተያያዙ ሆነው ቆይተዋል አስካሁንም ድረስ የሜካኒኮች ቋንቋ ከአማርኛም ሆነ ከአንግሊዝኛ የኢጣልያ ወረራ ይልቅ ጣልያንኛ ነው ለምሳሌ ፍሪሲዮን ሬጀጅስትሮ ላቫጆ ፈረፋንጎ ዲናሞ እና የመሳሰሉትን መጥቀስ ይቻላል በኤኮኖሚው መስክ የኢጣልያ ኣገዛዝ የፋሽስት ፍልስፍናን በመከተል ለመንግሥት ጎላ ያለ ድርሻ ይሰጥ ነበር ለዚህ እንዲያመችም መጀመሪያ ኢጣሊያዊ ያልሆኑ የውጭ አገር ኩባንያዎችን ማዳከምና ጭራሹኑ ማጥፋት አስፈላጊ ነበር የዚህ ፖሊሲ ስለባ ከሆኑት መካከል ጎላ ብለው የሚታዩት ከወረራው በፊት በውጭ ንግዱ ላይ ነግሠው የነበሩት የሕንዱ ነጋዴ ሙሐመድ ዓሊና ፈረንሳዊው ኩባንያ ኢኤቤስ ናቸው ይሁንና ቤስ ከነፃነት በኋላ ተመልሶ ከአብዮት በኋላ ተወርሶ በመንግሥት ኮርፖሬሽን ኢዲዲሲ እስከተተካ ድረስ እንደገና የውጭ ንዓዱን ባንደኛ ደረጃ ሊቆጣጠር በቅቷል በነሱ ቦታ የእንዱስትሪ የንግድና የእርሻውን ዘርፍ የሚያንቀሳቅሱ መንግሥታዊ ድርጅቶች ተቋቋሙ በተለይም ጣልያኖች ልዩ ትኩረት የስጡትን የጣልያን ገበሬዎችን በኢትዮጵያ የማስፈር ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግ ሦስት ድርጅቶች ተቋቁመው ነበር ይህ የማስፈር ፖሊሲ ከፍተኛ ዋጋ የተሰጠው አንደኛ በጣልያን አገር በተለይም በደቡብ ክፍል ይታይ የነበረውን የሕዝብ መጨናነቅ ለማስተንፈስ ሁለተኛ በፋሺስት የኦኮኖሚ ፍልስፍና መሠረት አንድ ቅኝ ግዛት ራሱን መመገብ መቻል አለበት የሚል አስተሳሰብ ስለነበረ ነው እንዲያውም ከዚያም አልፎ አቅኝውን አገር ኢጣልያን ለመመገብም ይበቃል የሚልም ተስፋ ነበር ለእንዲህ ዓይነቱ የሰፈራ ፕሮግራም የተመረጡት ሦስት ቦታዎች ወገራ ስሜን ጨርጨርና ጅማ ነበሩ ነገር ግን ፕሮግራሙ የተጠበቀውን ውጤት ሊያስገኝ አልቻለም ኢጣልያን መመገቡ ቀርቶ ቅኝ ግዛቱ እንኳ ራሱን ለመቻል አልበቃም እንዲያውም ወትሮ ያልተለመደውን ያህል እህል በገፍ ከውጭ ማስገባት አስፈላጊ ሆነ በተለይም ፓስታ ለመሥራት አስፈላጊ የሆነው ስንዴ በብዛት ከውጭ መገዛት ነበረበት ይህ ሰፊ የእርሻ ፅቅድ እንደዚህ ሲከሽፍ የቻለበት ዋናው ምክንያት ጣልያኖች ገጠሩን ለመቆጣጠር ያላቸው አቅም ደካማ በመሆኑ ነው ሰፋሪዎቹ የነፃነት ታጋይ አርበኞች ምን ጊዜም አደጋ ሊጥሉባቸው እንደሚችሉ አስካወቁ ድረስ ተረጋግተውና ተዝናንተው ሲያርሱ አልቻሉም ስለዚህም ባጭር ጊዜ ከድኅነት ቀንበር ተላቀን አንበለፅጋለን እያሱ ሕልማቸውን በሰፊው አድርተው የመጡት ሰፋሪዎች የነሱን ፈለግ ተከትለው ለመምጣት ላስቡ ዘመዶቻቸው አርፈው አዚያው አሉበት እንዲቀመጡ ለመጻፍ ተገደዱ መጀመሪያ በፍጥነት እያደገ የነበረው የሰፋሪዎች ቁጥርም ማሽቆልቆል ጀመረ ጣልያኖች ተሸንፈው ከኢትዮጵያ ሲወጡ ከስፈራው ዕቅዳቸው መፈጸም የቻሉት ከመቶ ዐሥሩን ያሀል ብቻ ነው የተሻለ ውጤት ማስመዝገብ የቻሉት በንግድና በኢንዱስትሪ መስክ ነው ይህም የሆነበት ምክንያት በነዚህ መስክ ያሉት እንቅስቃሴዎች በከተማዎች ክልል ስለሆኑና ከተማዎቹንም ለመቆጣጠር ጣልያኖች የተሻለ ዐቅም ስለነበራቸው ነበር የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ስመ ጥሩው አርበኛ ራስ አበበ አረጋይ የአርበኞች ትግል የኢጣልያ አገዛዝ ምንም እንኳ ከላይ የጠቀስናቸውን አንዳንድ አሻራዎች ትቶ ቢያልፍም በሌሎች የአፍሪቃ አገሮች የነበረው መደበኛ የቅኝ አገዛዝ ባሕርይ አልነበረውም ባንድ በኩል የዘመኑ አጭርነት በሌላ በኩል የተደላደለና የተረጋጋ መልክ ለመያዝ አለመቻሉ ሲጤን ረጅሙን የኢትዮጵያ ታሪክ ሂደት ለጊዜው አቋረጠው እንጂ ወሳኝ በሆነ መልኩ አለወጠውም እንደዚህ ዘላቂነት ከነሱት ድርጊቶች ዋነኛው በመላ አገሪቱ የተቀጣጠለው የአርነት ተጋድሎ ነው። ኋላ ግን ባንድ በኩል ጥቁር ለመገዛት እንጂ ለመግዛት ብቁ አይደለም ከሚል አስተሳሰብ በሌላ በኩል ደግሞ ስሠራሩ ፍጹማዊ የፋሽስት አገዛዝን የሚፃረር በመሆኑ ይህን ፖሊሲ ወደ ጎን ተዉት መሳፍንቱም ማዕረጋቸውንና ወርሃዊ አበላቸውን ይዘው እንዲቀመጡ ተደረጉ በዚህም መሠረት ለምሳሌ ለራስ ኃይሉ ተክለ ሃይማኖት ዐዐዐዐ ሊሬ ለራስ አባተ ቧያለው ልጅና በተከታታይ ሚኒስትር አምባሳደርና አገረ ገዥ ለነበረው ራስ ጌታቸው አባተ ገዐዐዐ ሊሬ ሲቆረጥላቸው ሌሎች መሳፍንት የኢትዮጵያ ታሪክ ክ እስክ ደግሞ እንደየማዕረጋቸውና ተፈላጊነታቸው በሁለቱ አኃዞች መሀል የሚገኝ አበል ተመድቦላቸው ነበር ነገር ግን ይህም አልዘለቀላቸውም የካቲት በግራዚያኒ ላይ ቦምብ በመጣሉ ምክንያት ፋሽስቶች እንዳበደ ውሻ ሁሉንም ሲለክፉ እነዚህ አሜን ብለው የገቡላቸውን መሳፍንትም አልማሩም ነበር ብዙዎቹ ወደ ኢጣልያ ተጋዙ እንደገና የፋሸስቱን መንግሥት ሞገስ ያገኙት በዱክ ኦፍ አኦስታ ለዘብተኛ አስተዳደር ዘመን ነው በ እንደገና ወዳገራቸው እንዲመለሱ ተደርጎ አንዳንዶቹ በአማካሪነትና በዳኝነት ሥራ ሲመደቡ ጥቂቶቹ ደግሞ የማዕረግ እድገት አግኝተው በቀድሞ ግዛታቸው ላይ ተሾሙ በዚህም መሠረት ራስ ኃይሉ ወደ ጎጃም ደጃች ኃይለ ሥላሴ ጉግሣ ወደ ትግራይ ሲመለሱ ደጃች አያሌው ብሩም ራስ ተብሎ የአማራ ግዛት ጠቅላይ እንደራሴ ሆኖ ተሾመ ይሁን እንጂ ጣልያኖች ሕዝቡን ለመያዝ የወሰዱት እንዲህ ያለ እርምጃ ዘግይቶ የመጣ በመሆኑ ከመጭው ጥፋት አላዳናቸውም የጣልያን አገዛዝ ከተመሠረተ ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ አገር አቀፍ የሆነ ተቃውሞ ነው ያጋጠመው ምንም እንኳ ጣልያኖች በከፋፍለህ ግዛ ፖሊሲ ተቃውሞውን ለማዳከም ቢሞክሩም ሰጥ ለጥ ብሎ የተገዛላቸው አንድም ክልል ወይም ብሔረሰብ አልነበረም ፀረ ጣልያን ተቃውሞውን በሁለት ዐቢይ ምዕራፎች ከፍሎ ማየት ይቻላል የመጀመሪያው ምዕራፍ ከግራዚያኒ እልቂት በፊት የነበረው ሲሆን እሱም በመሠረቱ የጦርነቱ ተከታይ የሆነ ከመደበኛ ጦርነት እምብዛም ያልተለየና ባብዛኛውም በመሳፍንቱ የሚመራ የነበረ ነው ከዓይነተኛ ባሕርዮቹ አንዱም ማወላወልና ለመደራደርም ዝግጁነት ማሳየት ነው ሁለተኛው ምፅራፍ ከግራዚያኒ እልቂት በኋላ የነበረው ሲሆን መልኩም ባብዛኛው በዝቅተኛ መኳንንት የሚመራ የደፈጣ ውጊያ ነው ዝቅ ብለን እንደምናየው አንዳንድ መሠረታዊ ድክመቶች ቢኖሩትም ይህ ምዕራፍ የኢጣልያን አገዛዝ አምርሮና ያለማመንታት የሚቃወም ነበር በመጀመሪያው ምዕራፍ ተቃውሞ የመሪነቱን ሥፍራ በመያዝ ጎላ ብለው የሚታዩት ራስ እምሩ ራስ ደስታና ወንድማማቾቹ አበራና አስፋወሰን ካሣ የራስ ካሣ ልጆች ናቸው ቀደም ብለን እንዳየነው በነበረው ተጨባጭ ሁኔታ ራስ እምሩ በሽሬ ግንባር ያሳየው የአመራር ችሎታ የሚደነቅ ነበር ይሁን እንጂ የኢትዮጵያ ጦር ከተፈታና በተለይም የጣልያኖችን የማይበገር የመሣሪያ ኃይልበቅርብ ከተመለከተ በኋላ ውጊያውን የመቀጠል ሐሞቱ ፈሰሰስ ንጉሠ ነገሥቱ ሲሰደድ እምሩን እገደራሴ አድርጎ ቢሰይመውም የፀረ ጣልያን ተቃውሞ አስተባባሪነትን ተግባር ለመሸከም ዝግጁ አልነበረም እንዲያውም ተስፋ በመቁረጥ እሱም በበኩሉ ወደ ሱዳን ወይ ወደ ኬንያ ለመሰደድ ሐሳብ ነበረው ነገር ግን እያፈገፈገ ጐሬ ሲደርስ ባላሰበው መንገድ ራሱን ተበታትና የነበረው የኢትዮጵያ ኃይል ሁሉ አሰባሳቢና አለኝታ ሆኖ አገኝው በዚያን ጊዜ ጐሬ ንጉሠ ነገሥቱ ከተሰደደ በኋላ እሱን ወክሎ የሚሠራ መንግሥት የተቋቋመባት መዲና ነበረች ይህ «የጐፊ መንግሥት» በአርግጥ ሙሉ በሙሉ የመንግሥትነት ባሕርይ ነበረው ለማለት ቢያዳግትም የኢጣልያን አገዛዝ ሕጋዊ ፅውቅና ለመንሣት ለሚደረገው ዲፕሎማሲያዊ ትግል መጠነኛ ጠቃሜታ ነበረው የራስ እምሩን ወደ ጐፊ መምጣት በታላቅ ደስታ ከተመለከቱት ቡድኖች ዋነኛው ጥቁር አንበሳ በሚል ስም የሚታወቀው ምሁራንና የሆለታ ወጣት መኩንኖች ያቋቋሙት ድርጅት ነው የኢጣልያ ወረራ ፈና ከፊት ለፊት በስተቀኝ ያለው የሽሬ ጦር ግንባር አዛዥና ህል ለፊት በስተቀኝ ያ አዛዥና የጥቁር አንበሳ ጦር መሪ በተለይም ትግሉ ይቀጥል የሜል መልእክት በስደት ላ ንጉሠ ነገሥት ይዝ መጥቻለሁ የሚለው የብላቴን ጌታ ኅሩይ ይልደ ሥላሲ ልጅ ፈቃደ ሥላሴ ኅሩይ ራስ እምሩን ሳይወድ ገፋፍቶ የአርበኞች መሪ እንዲሆን በማድረጉ ረገድ ከፍተኛ ሚና አንደተጫወተ ይነገርለታል እምሩ ከሰሜን ይዞ የመጣውን ጦር የጥቁር አንበሳን ወጣት አርበኞችና በወለጋና ኢሉባቦር ሰፍረው የነበሩትን ነፍጠኞች አስተባብሮ በድፍረት ዘመቻውን ጠደ አዲስ አበባ አቀና ግን አዲስ አበባ እንዲህ ቅርብ አልነበረችምነ ቀደም ብለው በነበረው አገዛዝ ያኩረፉት የኦሮሞ ነዋሪዎችም ጦሩ አገራቸውን አቋርጦ እንዲያልፍ ፈቃደኛ አልነበሩም በተስፋና በቅልጥፍና የተነሣው የአምሩ ጠርም ደፈ ስ መጤዎች እየተጠጉት ጓዘ ብዙ ሆኖ እንዲሁ ብደቡ ንክራ አጠገብ ለጠላት እጁን ለመስጠት ተገደደ ከቀየ በኋላ በመጨረሻ ጐጆብ ወንዝ በደቡብ ኢትዮጵያ የራስ ደስታ ጦር በዶሎ ላይ የሰነዘረው ደ አርምጃ ከሽፎበት ተሸማቆ ከተመለሰ በኋላ ጣልያኖችን ዕረፍት መንሣቱን ። ቻለች ከዚያም በሚያዝያ ጣልያኖች በገቡበት ልክ በአምስት ዓመቱ ኃይሰ ሥላሴ በድል አድራጊነት ወደ መናገሻ ከተማው በመግባት ለሠላሳ ሦ የሚቆየውን ሥልጣኑን እንደገና መሠረተ ምዕራፍ አምስት ከነዓነት እስክ አብዮት ከ እስከ ያለው ዘመን በቪህ መጽሐፍ እስካሁን የተዘረዘረው ታሪክ ማሳረጊያ ነበር ማለት ይቻላል በኛው መቶ ዓመት ቴዎድሮስ ያደረገው ጠንካራ ማዕከላዊ መንግሥት የማቋቋም ሙክራ በኃይለ ሥላሴ ፍጹማዊ አገዛዝ ተቋጨ የባሕር በር ለማግኘት የተደረገው የረጀም ዘመን ጥረት ኤርትራ መጀመሪያ በፌዴሬሽን ኋሳም በውሕደት ስትቀላቀል ለጊዜውም ቢሆን ተሳካ ቀላድ ሲጣል የተጀመረው የግል የመሬት ባለቤትነት ሥርዓት እየተጠናከረ መጣ መንግሥት ሰሹማምንቱና ለደጋፊዎቹ መሬት በስፋት ሲቸር በተለይ በደቡቡ ክፍል ወደ ጭሰኝነት የሚያሽቆለቁለው የገበሬ ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ ጨመረ ከጣልያን ወረራ በፊት ብርቅ የነበሩት የገበሬው አመፆች ከነፃነት ወዲህ በስፋት ይከሠቱ ጆመር በዐኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ ላይ ወደ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሠርጎ ለመግባት ደጅ ሲጠና የቆየው የውጪ ካፒታል አሁን የተሻለ ዕድል አጋጠመው ቀድሞ በኃያላን መንግሥታት ፉክክር በመጠቀም አንፃራዊ ነፃነቱን ጠብቆ የቆየው የኢትዮጵያ መንግሥት አሁን አያደር ከአሜሪካ ጋር እየተቆራኘ መጣ ይህ አዲስ ወዳጅነትም ነው ለፍጹማዊ አገዛዝ መጠናከር መሠረታዊ ድጋፍ የሰጠው ይሁን እንጂ ነገሩ እንቆቅልሽ ቢመስልም ይኽው ዘመን የኢትዮጵያ ፊውዳሊዝም ከፍተኛ ደረጃ የደረሰበት በሌላ በኩል ደግሞ እየተዳከመ መጥቶ በመጨረሻም የወደቀበት ወቅት ነበር ሥርዓቱ የወለደውና በሴራ የጀመረው ተቃውም በኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ አማካይነት የከረረ መልክ ያዘ ለዘብ ባለ ድምፅ ለውጥ ይጠይቁ የነበሩት የቅድመ ምሁራን በከፍተኛ ድምፅ ለኅብረተ ሰብ ሹም ሽር በሚጮሁት ተማሪዎች ተተኩ ይህ ነበር የአብዮቱ መቅድም ዓለም አቀፋዊ ሁኔታ የእንግሊዝ የበላይነት ዘመን ከነፃነት በኋላ ባሉት የመጀመሪያ ዐሥር ዓመታት ውስጥ አገሪቱ የነበራትን የውጭ ግንኙነት ባሕርይ የወስነው የአርነት ዘመቻው ሂደት ነው በዚህ ሂደት ውስጥ ከራሳቸው ዓለም አቀፍ እስትራቴጂካዊ ጠቀጫታ በመነሣት እንግሊዞች የተጫወቱት ግንባር ቀደም ሚና ከነፃነት በኋላ በአትዮጵያ ውስጥ የበላይነት ስፍራ አቀዳጃቸው ከ በፊት በእንግሊዝ በኢጣልያና በፈረንሳይ መካከል ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር የነበረው የሦስት ማዕዘን ፉክክር በእንግሊዝ ብቸኛ የበላይ ተቆጣጣሪነት ተተካ ይህም ሁኔታ ሕጋዊ መሠረት ማግኘት የቻለው በ እና በ ኢትዮጵያ ከእንግሊዝ ጋር አንድትፈራረም በተደረጉት ሁለት ስምምነቶች አማካይነት ነው በነዚህ ስምምነቶች አማካይነትና ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ገና ያልተገባደደ በመሆኑ ለቃል ኪዳን የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ የቻሉት በሁለቱም ወገን ብኹ መሥዋእትነት ከተከፈለ በኋላ ነው ከከተማይቱ ወጣ ብሎ የሚታየው የአያሌ እንግሊዞች መቃብር ለፍልሚያው መራራነት ቋሚ ጣልያኖች በተጨማሪም ለአጭር ጊዜ የእንግሊዝ ሶማሌላንድ ለመያዝና ስመኑማ በኩል የተሰነዘረውንም ጥቃት ለመመከት ችለው ነበር ይሁን እንጂ አምስቱ ዓመት የአርበኞች ትግል ያመነመነው ጦር በመጨረ የሽንፈት ጽዋ ከመቅመስ ሊድን አልቻለም የእንግሊዝና የአርበኞች ጦር ማጥቃቱን ቀጥሎ አዲስ አበባ በመጋቢት ከጠላት ነፃ ለመሆን ቻለች ከዚያም በሚያዝያ ጣልያኖች በገቡበት ልክ በአምስት ዓመቱ ኃይለ ሥላሴ በድል አድራጊነት ወደ መናገሻ ከተማው በመግባት ለሠላሳ ሦስት ዓመቸ የሚቆየውን ሥልጣኑን እንደገና መሠረተ ምዕራፍ አምስት ከነፃነት እስክ አብዮት ከ እስከ ያለው ዘመን በዚህ መጽሐፍ እስካሁን የተዘረዘረው ታሪክ ማሳረጊያ ነበር ማለት ይቻላል በኛው መቶ ዓመት ቴዎድሮስ ያደረገው ጠንካራ ማዕከላዊ መንግሥት የማቋቋም ሙከራ በኃይለ ሥላሴ ናፍጹማዊ አገዛዝ ተቋጨ የባሕር በር ለማግኘት የተደረገው የረጅም ዘመን ጥረት ኤርትራ መጀመሪያ በፌዴሬሽን ኋላም በውሕደት ስትቀላቀል ለጊዜውም ቢሆን ተሳካ ቀላድ ሲጣል የተጀመረው የግል የመሬት ባለቤትነት ሥርዓት እየተጠናከረ መጣ መንግሥት ለሹማምንቱና ለደጋፊዎቹ መሬት በስፋት ሲቸር በተለይ በደቡቡ ክፍል ወደ ጭሰኝነት የሚያሽቆለቁለው የገበሬ ቁጥር ከጊዜ ወደጊዜ ጨመረ ከጣልያን ወረራ በፊት ብርቅ የነበሩት የገበሬው አመፆች ከነፃነት ወዲህ በስፋት ይከሠቱ ጀመር በኛው መቶ ዓመት መጀመሪያ ላይ ወደ ኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ሠርጎ ለመግባት ደጅ ሲጠና የቆየው የውጪ ካፒታል አሁን የተሻለ ዕድል አጋጠመው ቀድሞ በኃያላን መንግሥታት ፉክክር በመጠቀም አንዛራዊ ነዓነቱን ጠብቆ የቆየው የኢትዮጵያ መንግሥት አሁን እያደር ከአሜሪካ ኃር አየተቆራኘ መጣ ይህ አዲስ ወዳጅነትም ነው ለፍጹማዊ አገዛዝ መጠናከር መሠረታዊ ድጋፍ የሰጠው ይሁን እንጂ ነገሩ እንቆቅልሽ ቢመስልም ይኸው ዘመን የኢትዮጵያ ራውዳሊዝም ከፍተኛ ደረጃ የደረሰበት በሌላ በኩል ደግሞ እየተዳከመ መጥቶ በመጨረሻም የወደቀበት ወቅት ነበር ሥርዓቱ የወለደውና በሴራ የጀመረው ተቃውሞ በኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቂ አማካይነት የክረረ መልክ ያዘዝ ለዘብ ባለ ድምፅ ለውጥ ይጠይቁ የነበሩት የቅድመ ምሁራን በከፍተኛ ድምፅ ሰገብረተ ሰብ ሹም ሽር በሚጮሁት ተማሪዎች ተተኩ ይህ ነበር የአብዮቱ መቶድም ዓለም አቀፋዊ ሁኔታ የእንግሊዝ የበላይነት ዘመን ከነላነት በኋላ ባሉት የመጀመሪያ ዐሥር ዓመታት ውስጥ አገሪቱ የነበራትን የውጭ ግንኙነት ባሕርይ የወሰነው የአርነት ዘመቻው ሂደት ነው በዚህ ሂደት ውስጥ ከራሳቸው ዓለም አቀፍ እስትራቴጂካዊ ጠቀሟታ በመነሣት እንግሊዞች የተጫወቱት ግንባር ቀደም ሚና ከነፃነት በኋላ በአትዮጵያ ውስጥ የበላይነት ስፍራ አቀዳጃቸው ከ በፊት በእንግሊዝ በኢጣልያና በፈረንሳይ መካከል ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር የነበረው የሦስት ማዕዘን ፉክክር በእንግሊዝ ብቸኛ የበላይ ተቆጣጣሪነት ተተካ ይህም ሁኔታ ሕጋዊ መሠረት ማግኘት የቻለው በ እና በ ኢትዮጵያ ከአንግሊዝ ጋር እንድትፈራረም በተደረጉት ሁለት ስምምነቶች አማካይነት ነው በነዚህ ስምምነቶች አማካይነትና ሁለተኛው የዓለም ጦርነት ገና ያልቶተገባደደ በመሆኑ ለቃል ኪዳን የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ አገሮች ደኅንነት አስፈላጊዎቹን ሁኔታዎች ማመቻቸት ያሳፈልጋል በሚል ሰበብ እንግሊዞች በኢትዮጵያ ውስጥ ገንዘብን በሚመለከቱ ጉዳዮች በአስተዳደርና በግዛታዊ አንድነት ላይ ከፍተኛ ቁጥጥር ለማድረግ በቁ በመጀመሪያው ማለትም በቱ ስምምነት ምንም እንኳ እንግሊዞች ለይስሙላ የኢትዮጵያን ነፃ ህልውና ቢያውቁም እያንዳንዱ አንቀጽ ማለት ይቻላል የአትዮጵያን ጥገኝነትና የእንግሊዝን የበላይነት የሚያረጋግጥ ነበር በኢትዮጵያ ያለው የእንግሊዝ አምባሳደር ከሌሎች አምባሳደሮች ሁሉ የላቀ ልዩ ስፍራ ተሰጠው የእንግሊዝ ዜጎች በአስተዳደር ውስጥ በአማካሪነትም ሆነ በዳኝነት ቁልፍ ቦታ ያዙ ያገሪቱ የፖሊስ ሠራዊት ሙሉ በሙሉ በአንግሊዝ ቁጥጥር ስር ዋለ የኢትዮጵያ መንግሥት ሌሎች የውጭ አገር ዜጎችን መቅጠር የሚችለው የአንግሊኮዞችን ፈቃድ ካገኘ በኋላ ብቻ እንዲሆን ተደረገ የእንግሊዝ መንግሥት ለኢትዮጵያ መንግሥት መጠነኛ የገንዘብ ድጎማ ቢያደርግም ይህ ድጎማ በየዓመቱ እየቀነስ የሚሄድ ከመሆኑም በላይ በዚህ ሳቢያ እንግሊዞችን ያገሪቱን የገንዘብ ፖሊሲ ለመቆጣጠር አስቻላቸው በተጨማሪም የኢጣልያ የጦር ምርኮኞችንና ሲቪል ኢጣልያውያንን በተመለከተ የመጨረሻውን ውሳኔ የማሳለፉን ሥልጣን እንግሊዞች ወሰዱ የኢትዮጵያ አየር ክልል ለእንግሊዝ አወሮፕላኖች እንጂ ለሴሎች የተከለከለ ነበር ምናልባት የኢትዮጵያ ነፃነት የቱን ያህል ሰንካላ እንደነበር ጉልህ ማስረጃው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የአንድ ነዓ መንግሥት ዓይነተኛ ሥልጣን የሆነውን ጦርነትን ማወጅ የሚችለው በምሥራቅ አፍሪቃ የእንግሊዝ የጦር ኃይል አዛዥ የነበረውን ካስፈቀደ በኋላ መሆኑ ነው ባንፃሩም ይኸው የእንግሊዝ የጦር መኩንን አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ልዩ ሥልጣን የሚሰጠውን ያስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ እንዲያውጅ ንጉሠ ነገሥቱ ግዴታ ነበረበት ስምምነቶቹ የሰጣቸውን ሕጋዊ ሥልጣን ተገን በማድረግም ባገሪቱ ያሉት የእንግሊዝ ባለሥልጣኖችና የጦር መኩንኖች ከፍተኛ የትምክሕተኝነት ስሜት ያሳዩ ነበር አንግዳ በሆነ አጠራር «የኢትዮጵያ ሠራዊት» በመባል የታወቀው የእንግሊዝ ጦር ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትም ሆነ የነፃነት ስሜት ከበሬታ አልነበረውም ያለ ንጉሠ ነገሥቱ ዕውቀትና ፈቃድ ንብረት ይወርስና ሌላም ተመሳሳይ ከባድ እርምጃዎች ይወስድ ነበር ባጭሩ ሠራዊቱ ላገሪቱ ያለው አመለካክት «በቁጥጥር ሥር የዋለ የጠላት አገር አስተዳደር ብለው እንግሊዞች በሰጡት ኦፊሲዬላዊ ስያሜ ተጠቃሎ ነበር ማለት ይቻሳላል ይህ ሁሉ ንጉሠ ነገሥቱን ማስቀየሙ አልቀረም። ዙፋኑን እንደገና እንዲይዝ ላደረጉለት እርዳታ ባለውለታ ቢሆንም ሥልጣኑ እንዲህ ሲሰናከል ዝም ብሎ ለማየት ፈቃደኛ አልነበረም ፍጹማዊ ሥልጣኑን በጠንካራ መሠረት ለማደስ የእንግሊዞችን አጋርነት እንጂ አለትነታቸውን አልፈለገም የእንግሊዞች ፍላጎት ግን አገሪቱ በጠላት ጊዜ ያገኘቻቸውን አንዳንድ ጠቀሜታዎች እንኳ በመንፈግ ወደ ቅድመ ሁኔታዋ ለመመለስ የነበረ ይመስሳል በ በሁለቱ መንግሥታት መካከል የተደረገው ሁለተኛው ስምምነት በመጠኑም ቢሆን የኢትዮጵያን ሉዓላዊ መብቶች እንደገና ሊያስመልስ ችሏል የእንግሊዝ አምባሳደር በሌሎች አቻዎቹ ላይ የነበረው የበላይነት ቀረ የኢትዮጵያ መንግሥት ማናቸውንም የውጭ ዜጎች በአማካሪነትም ሆነ በሹምነት ከነዓነት እስከ አብዮት ለመቅጠር ያለው ነፃነት ተረጋገጠ በተጨማሪም እንግ ዞች የ አበባን የባቡር መሥመር ለኢትዮጵያ ለመመለስ መስማማታቸው ላዓሪቱ ኤኮኖሚያዊም ወታደራዊም ጠቀሜታ ነበረው ባንድ በኩል አገሪቱ እንደገና ነፃ የውጭ ንግድ መሥመር ስታገኝ በሌላ ወገን ደግሞ ለመጠባበቂያ የሚሆናት የጦር መሣሪያ የምታስገባበት በር ተከፈተላት እንዲሁም እንግሊዞች በኢትዮጵያ የእንግሊዝ ወታደራዊ ተልእኮ የሚባል ቡድን በማቋቋም ያገሪቱን የመከላክያ አቋም በዘመናዊ መልክ ለማደራጀት ተስማሙ ተጠሪነቱ ላገሪቱ የኢትዮጵያን የጦር ተን ዊት በ ማኑ በስምምነቱ የተሰጠው ተግባር ሠራ የኢትዮጵያን መንግሥት ለማገዝ ነበር ፉ በማሠልጠንና በማስተዳደር ምንም እንኳ የቱ ስምምነት ለአትዮጵያ መንግሥ ያለ ነፃነት ቢስጠውም እንግሊዞች ባገሪቱ ሕይወት ላይ ለመዳኘት ያላቸው ኃይል አምብዛም አልሟሸሸም በተለይም ኢትዮጵያ በነበራት የግዛት ጥያቄ ላይ ፈላጭ ቆራጮቹ እነሱው ነበሩ በዚህም ረገድ በአካባቢው ባላቸው ወታደራዊ የበላይነት ተጠቅመው ኤርትራንና ኦጋዴንን በቁጥጥራቸው ሥር አድርገው ነበር ከዚያም አልፈው የነዚህን ግዛቶች የወደፊት ፅድል በተመለከተ ዕቅድ ማውጣት ያዙ የዕቅዱ መሠረታዊ ዓላማም ሁለቱንም ግዛቶች ከኢትዮጵያ መ ቂት ነበር ኦጋዴንን በቶመለከተ የእንግሊዞች ሐሳብ ከአንግሊዝና ን ደ ጋጋ የተሰጠው ግዛት ለመመሥረት ነበር ር ታላቂቷ ሶማሊያ የሚል ስያሜ ከነፃነት በኋላ የሶማሌ መንግሥት ለረጅም ጊዜ በኦጋዴን የይገባኛል ጥያቄ ዘር የተዘራውም በዚህን ወቅት ነው ማለት ይቻላል እንግሊዞች ለኤርትራ የደገሉላት ከኦጋዴን ለየት ያለ ነበር የኤርትራ ቆላማው ክፍል በጂምግራፊ በዘርና በሃይማኖት ከሚቀራረበው ከሱዳን ጋር ሲደመር ባብዛኛው ክርስቲያን የሆነውን ደጋማውን ክፍል ደግሞ ከትግራይ ወገኑ ጋር በማዋሐድ ከኢትዮጵያ የተለየ አንድ ግዛት እንዲሆን ነበር በዚህም ዕቅድ መሠረት ኤርትራን ለማስመለስ የምትጥረው ኢትዮጵያ ጭራሽ ትግራይንም ልታጣ የምትችልበት ሁኔታ ተፈጠረ ሌላው ሊስተዋል የሚገባው ነገር ሰኤርትራ «ላማው ክፍል የወጠትለትን ወደጐን ከተውን የአንግሊዞች ዕቅድ ገ ሪ« ግጐ ያመው ን ነው ይዞታቸው የደነገጉትን አስተዳደራዊ ክልል ከኢጣልያ አገዛዝ ነፃ ከወጣች ጀምሮ ኢትዮጵያ በኦጋዴ ላይ ያላትን የይገባኛል ጥያቄ ከማንሣት አልተቆጠበችም የኦጋዴን ግባት ኣለ ድረስ ዓለም አቀፋዊ አውቅና ያገኘ የኢትዮጵያ አካል የነበረ ነው ስለሆነም እንግሊዞች ይህን ግዛት ከቀረው የአትዮጵያ ምድር ነጥለው በቁጥጥራቸው ሥር ማድረጋቸው ሕጋዊነት ያለው እርምጃ አልነበረም ኤርትራም ብትሆን ምንም እንኳ ከ ጀምሮ በኢጣልያ ቅኝ አገዛዝ ሥር ብትቆይም ከቀረው የኢትዮጵያ ክፍል ጋር በታሪክ ከመተሳሰሯም በላይ ባንድ ወገን የጠላትን ዳግመኛ ወረራ ለመከሳከል በሌሳ ወገን ደግሞ ነፃ የባሕር ወደብ ለማግኘት ታስፈልገኛለች ስትል ኢትዮጵያ ጠንካራ ጥያቄ አቀረበች ኤርትራ እክ መረብ ምላሽ በሚል መጠሪያ የምትታወቅ የኢትዮጵያ አካል ነበረች ጣልያኖች ሁለት ጊዜ በ እና በ ኢትዮጵያን የወረሩት ይህንኑ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ግዛት መቆናጠጫ አድርገው ነው ከዚያም በላይ የኢትዮጵያ የባሕር በር የማግኘት ቋሚ ጥረት የመጨረሻውን መፍትሔ ሊያገኝ የሚችለው ኤርትራ እንደገና የኢትዮጵያ አካል ስትሆን ብቻ ነው የሚል ጠንካራ ስሜት ነበር በዚህ ሁሉ ምክንያት ኢትዮጵያ ለኤርትራ ጥያቄ ትክክለኛው መልስ ወደ እናት አገሯ እንድትመለስ ማድረጉ ነው በማለት ተከራከረች ይሁን እንጂ የኦጋዴንና የኡርትራ ጥያቄ መልስ ሊያገኝ የቻለው ዐሥር ዓመት ያህል ከተጓተተ በኋላ ነው የኦጋዴን ጥያቄ በሁለቱ መንግሥታት ማለትም በኢትዮጵያና በእንግሊዝ ድርድር ሲያልቅ የኤርትራው ግን ዓለም አቀፍ ትኩረትን ለመሳብ በቃ አንግሊዞች ከኦጋዴን ይልቅ በኤርትራ ጥያቄ ላይ የኢትዮጵያን መንግሥት አቋም ለማስተናገድ የተዘጋጁ ይመስሉ ነበር እንዲያውም ባንድ ወቅት ኢትዮጵያ በኦጋዴን ላይ ያላትን የይገባኛል ጥያቄ ካነሣች ኤርትራን ሊተዉላት ዝግጁ መሆናቸውን ገልጸው ነበር የቱን ስምምነት ለመፈራረም በሚደራደሩበት ወቅት ይኽው የኦጋዴን ነገር ተነሥቶ እንግሊዞች ሞቼ አገኛለሁ በማለት ይዞታቸውን ለማጽደቅ በቁ ስለዚህም ይህ ስምምነት ምንም እንኳ ከሁለት ዓመት በፊት ከተደረገው ስምምነት ጋር ሲነፃፀር ለኢትዮጵያ ሰፋ ያለ ነፃነት ቢሰጥም ኦጋዴንን ለማስመለስ ባለመቻሉ ውጤቱ አመርቂ አልነበረም በዓመቱ ሁለተኛውን የዓለም ጦርነት በድል አድራጊነት የተወጡት ኃያላን መንግሥታት ለንደን ላይ ያደረጉት ጉባዔ ኢትዮጵያ በኦጋዴንና በኤርትራ ላይ ያቀረበችውን ጥያቄ ውድቅ ማድረጉም በዚህ ረገድ ኢትዮጵያ የነበራትን ተስፋ የሚያዳፍን ይመስል ነበር ሆኖም ሁኔታዎች ተለዋውጠው በዐ እንግሊዝ «ሃውድ» ተብሎ የሚታወቀውን የሰሜን ምሥራቅ ክፍልና ከዚያ እስከ ጅቡቲ ያለውን የምድር ወሽመጥ የተከለለ አካባቢ» የሚል ስያሜ ሰጥታ በማስቀረት የተቀረውን የኦጋዴን ክልል ለኢትዮጵያ መለስች ከዚያም በ ጠቅላላውን የኦጋዴን ምድር ለቃ ወጣች የኦጋዴን ወደ ኢትዮጵያ መመለስ ግን አንድ ችግር ሲፈታ ሌላ ችግርን ወለደ የሶማሌ ብሔርተኛ ፓርቲ የሆነው የሶማሌ ወጣቶች ሊግ ሶማሊ ዩዝ ሊግ» የኦጋዴንን ወደ ኢትዮጵያ መመለስ በመቃወም የአካባቢውን ሕዝብ ማነሣሣት ጀመረ ሶማሌዎችን በሙሉ አንድ ለማድረግ የጀመረው ቅስቀሳ ከእንግሊዝና ከኢጣልያ ቅኝ ግዛቶች ጀምሮ ወደ ኦጋዴንም ተዛመተ ከዚያም በ ሁለቱ ቅኝ ግዛቶች ነዓ በወጡ ማግሥት ተዋሕደው የሶማሌ ሬፐብሊክ» የተባለውን ሲመሠርቱ ነገሩ ያንድ የፖለቲካ ቡድን ቅስቀሳ ከመሆን አልፎ ሁለት መንግሥታትን የሚያፋጥጥ ሆነ አዲሲቱ የሶማሊያ ሬፐብሊክ በአምስት ግዛቶች የእንግሊዝ ሶማሊላንድ የኢጣልያ ሶማሊላንድ የፈረንሳይ ሶማሊላንድ ወይም ጅቡቲ ኦጋዴን እና የሰሜን ጠረፍ ግዛት ተብሎ የሚታወቀው የኬንያ ክልል ተበታትነው የቆዩትን ሶማሌዎች ባንድ ባንዲራ ሥር ማሰባሰቡን ዋና ዓላማዋ አድርጋ ተያያዘችው ከሁሉም ያዲሱን የሶማሌን መንግሥት ትኩረት የላበው ግን ኦጋዴን ነበር ይህም ሁኔታ ነው በ ሁለቱን አገሮች ለመጀመሪያ ጊዜ ጦር ያማዘዘው ይሁን እንጂ የሶማሊያ ጥያቄ በተለይም በአፍሪቃ ውስጥ ዲፕሎማሲያዊ ድጋፍ ሊያገኝ አልቻለም በ የተቋቋመው የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ነግ በኔ በሚል የአባሳቱ ሥጋት ይመስሳል የዓለም አቀፍ ድንበሮች በምንም ሆነ በምን ሁኔታ ይከለሉ የተከበሩ ሆነው መቆየት እንዳለባቸው አረጋገጠ ከነፃነት እስክ አብዮት የኤርትራ ጥያቄ ክኦጋዴኑ ይበልጥ የተወሳሰበ ቢሆንም አንድ ዓይነት መፍትሔ ሊያገኝ የቻለው የኦጋዴን ግዛት ወደ ኢትዮጵያ እንዲመለስ ከመወሰኑ አንድ አራት ዓመት ቀደም ብሎ ነው። ናቸው በሀ በኢትዮጵያና እንደገና እንድታጤን አስገደዳት እነዚህ ሁኔታዎ ሲት ላ ንችነታቸው አሜሪካ መካከል ለተደረገውና ለሚቀጥለት ዓመታ መሠረት አሜሪካ ው ስምምነት መነሾ የሆኑት በስምምነቱም ን ከ ያ ረ ያ ደ ረጋ ግጥ በአጸፋውም ወ ታራ ቶስማማች ማግ በተባለው የወታደራዊ እርዳታ አማካሪ ቡድን አማካይነት ክነፃነት ኣስከ አብዮት አምስት ሚሊዮን ዶላር ወጪ አድርጋ ፅዐዐዐዐ ሰው ያለው ባለሦስት ክፍለ ጦር ሠራዊት አቋቋመች ይህ ዓይነት እርዳት በተከታዮቹ ዓመታት እየቀጠለ ሄዶ በአብዮቱ ዋዜማ አሜሪካ ለአፍሪቃ ከምትሰጠው ወታደራዊ እርዳታ ውስጥ ዐ በመቶው የሚውለው ኢትዮጵያ ላይ ሊሆን ቻለ ስለዚህም ከ በኋላ ያሉት ዓመታት አሜሪካ በኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት መድረክ ላይ መሪ ተዋናይ የሆነችበትና ወሳኝ ሚና የተጫወተችበት ወቅት ነበር ማለት ይቻላል የአሜሪካ ተጽዕኖ ባገሪቱ ሕይወት የተለያዩ ገጽታዎች የተንጸባረቀ ቢሆንም በተለይ ጎልቶ የታየው በወታደራዊ ድርጅት በመገናኛና በትምህርት ዘርፍ ነው በወታደራዊው መስክ ይህ ተጽዕኖ ጎልቶ የታየው በጦር ሠራዊት ውስጥ ሲሆን እያደር ግን በሌሎች ቀድሞ አሜሪካውያን ባልሆኑ የውጭ ኣማካሪዎች ይመሩ ወጠደነበሩት የጦር ኃይሉ ክፍሎችም ተዛመተ በዚህ ዓይነት መጀመሪያ በስዊድኖች ቁጥጥር ሥር የነበረው የአየር ኃይልና በኖርዌጅያኖች ይተዳደር የነበረው የባሕር ኃይል ወደ አሜሪካኖች ዞረ በእንግሊዙ የሳንድኽርስት የጦር አካዳሚ አምሳያ የተፈጠረውና የእንግሊዛውያን ግርፍ በሆኑት ሕንዶች የሚተዳደረው የሐረር የጦር አካዳሚ እንኳ የአሜሪካ የሰውና የማቴሪያል እርዳታ አልተለየውም ነበር ምናልባት የአሜሪካ ዱካ ያልደረሰባቸው ሁለት የጦር ክፍሎች ቢኖሩ የፖሊስ ሠራዊትና የክብር ዘበኛ ናቸው ፖሊስ በጀርመንና በእስራኤል ክብር ዘበኛ ደግሞ በስዊድን የሰለጠኑ ነበሩ ያም ሆኖ ግን ከአሜሪካ አቻዎቻቸው ጋር ትከሻ ለትከሻ ሆነው ኮርያ የተዋጉት የቃኘው» ሠራዊት አባላት ኣብዛኛዎቹ የተመለመሉት ከክብር ዘበኛ ነበር የአሜሪካ ተጽዕኖ ከሁሉም ጎልቶ የታየው በሥልጠናና በትጥቅ መስክ ነበር ከ እስከ ድረስ አሜሪካ ያደረገችው ወታደራዊ እርዳታ በዐ ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር የሚገመት ነበር ከ እስከ ባለው ጊዜ ከዐ በላይ የሆኑ ኢትዮጵያውያን በአሜሪካን አገር የተለያየ ወታደራዊ ሥልጠና አግኝተዋል ከዚህ በተረፈ ጅቱ ጸረ አውሮፕላን መቃወሚያው የባሕር ኃይል መርከቡና ጀልባው የእግረኛው መሣሪያና አንዳንዴ ዩኒፎርሙም ሳይቀር የሚመጣው ከአሜሪካ ነበር በትጥቅም ሆነ በሥልጠና የአሜሪካ ወታደራዊ እርዳታ ቁንጮ ውጤት ተብሎ የሚገመተውና በዘመናዊነቱና በቅልጥቁዌናውም ዝናን ያተረፈው የአየር ኃይሉ ነበር የአሜሪካን አሻራ በአየር ኃይሉ ብቻ ሳይሆን በአየር መገናኛም ጉልህ ነበር በ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅትን ለማቋቋም በተጠራው ጉባኤ ለመሳተፍ አሜሪካ ሄዶ የነበረው የኢትዮጵያ ልዑካን ቡድን ባገሪቱ የኣየር መንገድ ለማቋቋም የአሜሪካን እርዳታ ጠየቀ በሚቀጥለው ዓመትም በኢትዮጵያ መንግሥትና «ትራንስኮንቲኔኒንታል ኡንድ ዌስተርን ኡይርላይን በእንግሊዝኛ ምሕጻረ ቃሉ ቲ ደብልዩ ኤ በተባለው የአሜሪካ የአየር መንገድ ኩባንያ መካከል በተደረገው ስምምነት የኢትዮጽያ አየር መንገድ ተቋቋመ ሠላሳ ዓመታት ት በቆየው በዚህ ስምምነት መሠረትም አሜሪካኖች ለአየር መንገድ ሥራ አስኪያጆችና የቴክኒክ ተቆጣጣሪዎች ሲመድቡ ቆዩ የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ቅርስ በሆነ አምስት ሲ የተባሉ አውሮኘላኖች ሥራውን የጀመረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሦስቱን ለመንገደኛ እንዲያመች አሻሽሎ የኢትዮጵያ ታሪክ ክ እስከ የጭነት ከብቶችና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዲሲ አውሮፕላን ሜዳውን ሲሻሙ የሚል ስያሜ በመስጠት ከዚያ ዲ ሲ የተባሉ ባለ አራት ሞተር አጡሮግላኖች በማስመጣት አገልግሎቱን ካሰፋ በኋላ በመጨረሻ በ ወደ ጄት ዓለም ተሸጋገረ በአየር መንገድ ታሪክ ውስጥ ጎላ ያለ ሥፍራ የያዘው አስተዳደሩን ከአሜሪካውያን ወደ ኢትዮጵያውያን የማሸጋገሩ ሂደት ነው ይህ በቱ አብዮት ዋዜማ በሁሉም መስክ በረራ የቴክኒክ አገልግሎትና አስተዳደር የተሳካ ቢሆንም እዚያ ለመድረስ ብዙ ትግል ጠይቋል አሜሪካኖቹ በአየር መንገዱ ላይ የነበራቸውን ቁጥጥር ለማስረክብ እምብዛም ፈቃደኛ አልነበሩም ሆኖም በ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ዋና ሥራ አስኪያጅ ሲሾም የአየር መንገዱ ፍጹም ኢትየጽያዊነት በውል ተረጋገጠ አየር መንገዱ በየብስ መንና ለማገናኘት አዳጋች ሆነው የቆዩትን ያገሪቱን ክፍሎች በማቀራረብና በማስተሳሰር እንደ ቡና ያሉትን ሸቀጦች ከደቡብ ምዕራብ ዳርቻዎች በፍጥነ ና በብዛት በማጓጓዝ ባገሪቱ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሕይወት ውስጥ ጉልህ ሚ ተጫውቷል በዓለም አቀፍ በረራ አገልግሎቱም አዳዲስ ምዕራፎች ከመል በዚህም ረገድ በተለይ ሊጠቀስ የሚገባው የአፍሪቃን አገሮች ከቅኝ ገዥዎቻ ጋር ያቆራኘውን አትብት የቆረጠውና እንዳጋጣሚ በአፍሪቃ የነፃነት ዓመት እኤአ ዐ የተመረቀው ምሥራቅ አፍሪቃን ከምዕራብ አፍሪቃ ያገናኘው ከነኛነት አስከ አብዮት መመ ም ኣን አስከ አብዮት መሥመር ነው እንደዚሁም በ ዓለም አቀፍ ግርዶሽን ጥሶ ወደ ቤይጂንግ በመብረር የመጀመሪያው አፍሪቃዊ አየር መንገድ ሆኗል የኢትዮጵያና አሜሪካ ግንኙነት ጠቃሚ ወጤቶችን ያስመዘገበው በአየር መገናኛ ብቻ ሳይሆን በየብስም ጭምር ነው በ ጣልያኖች ከኢትዮጵያ ሲወጡ ዝናን ያተረፉሳቸው አውራ ጐዳናዎች በጦርነቱ ምክንያት ፈራርሰው ይገኙ ነበር ስለዚህም እነዚህን መንገዶች መጠገኑ ለኢትዮጵያ መንግሥት ከተደቀነብት አስቸኳይ ተግባራት አንዱ ነበር በሌላው መስክ እንደታየው ሁሉ በዚህም እንግሊዞች እርዳታ ለመሰንዘር ፈቃደኛ አልነበሩም ስለሆነም ኢትዮጵያ በግድ ፊቷን ወደ አሜሪካ ማዞር ነበረባት በአሜሪካ አጋዥነትም ብ የአውራ ጐዳና ባለሥልጣን ተቋቀቁሞ ያገሪቱን መንገዶች የመጠገኑንና አዳዲስ መንገዶችንም የመሥራቱን ኃላፊነት ተረከበ የባለሥልጣኑ መሥሪያ ቤት በአሜሪካው የሕዝብ መንገዶች ኦፊስ ኦፍ ፐብሊክ ሮድስ አምሳያ ከመቀረፁም በላይ ኢትዮጵያውያን ኢኤአ በ የሥራ አስኪያጅነቱን ሥልጣን እስከሚረከቡም ድረስ የሚካሄደው በአሜሪካውያን ነበር የባለሥልጣኑ የመንገድ ሥራ እንቅስቃሴዎች ሊከናወኑ የቻሉትም በአሜሪካን ጥላ ሥር ከሚገኘው ከዓለም አቀፍ የመልሶ መገንባትና ልማት ባንክ ኢንተርኛሽናል ባንክ ኦፍ ሪኮንስትራክሽን ኤንድ ዴቨሎፕመንት በተገኘ ብድር ሲሆን በዚህም አማካይነት ባጋ በባለሥልጣኑ ተግባራት ላይ ክፍተኛ የቁጥጥር ኃይል ነበረው ማለት ይቻላል የኋላ ኋላ ቴሌኮምዩኒኬሽን የስዊድኖች ቤት ቢሆንም በቦርድ የሚተዳደር የቴሌኮምዩኒኬሽን አገልግሎት የማቋቋም ሐሳብ መጀመሪያ የመነጨው ካሜሪካኖች ነው የቴሌ አገልግሎት በኢትዮጵያ ረዘም ያለ ታሪክ አለው ባፄ ምኒልክ ዘመነ መንግሥት የማዕከላዊውን መንግሥት ቅጥጥር ለማጠናከር ያገዘ ያገር ውስጥ የቴሌፎን መሥመር ከመዘርጋቱም በላይ አገሪቱ በምፅዋና በጆቡቲ በኩል ዓለም አቀፍ የቴሌፎን ግንኙነት ነበራት በኢጣልያ ወረራ ዋዜማ የሬዲዮ ግንኙነት መጀመሩም አገሪቱን በጎረቤት ቅኝ ግዛት አገሮች ላይ ከነበራት ጥገኝነት በመጠኑ ነፃ ሊያደርጋት ቻለ ነፃነት ከተመለሰ ወዲህ በየብስ መገናኛ እንደታየው በቴሌ አገልግሎትም እንደገና ለመደራጀት የሚጠብቀው ሥራ ከባድ ነበር እስከተወሰነ ደረጃ ድረስ ከአሜሪካ በርዳታ በተገኙ ትራንስሚተሮች አማካይነት ዋና ዋና ከተሞችን በሬዲዮ ለማገናኘት ተችሉ ነበር በተጨማሪም ከአሜሪካዊው ድንበር ዘለል ኩባንያ «ኢንተርናሽናል ቴሌፎን ኤንድ ቴሌግራፍ» በእንግሊዝኛ ምሕጻረ ቃሉ አይ ቲ ቲ ጋር በመዋዋል የተበላሹ የቴሌፎን መሥመሮችን ለመጠገን ሙከራ ተደርጓል በመጨረሻም በዚሁ ኩባንያ በተደረገ ጥናት መሠረት ነው የንጉሠ ነገሥቱ የቴሌኮምዩኒኬሽን ቦርድ በ የተመሠረተው ለስሙ የአክሲዮን ኩባንያ ይባል እንጂ አክሲዮኖቹ በሙሉ በመንግሥት የተገዙ በመሆናቸው የመንግሥት ድርጅት ነበር በ ኢትዮጵያዊ ሥራ አስኪያጅ እስከሚሾም ድረስ ቦርዱ የሚተዳደረው በስዊድናውያን ነበር ምናልባት የአሜሪካኖች ተጽዕኖ ጎልቶ የማይታይበት ዘመናዊ መስክ ቢዋር የባንክ አገልግሎት ነው ከነዛነት ወዲህ የነበረው የባንክ አገልግሎት የትውልድ ሐረግ ከጣልያን በፊት ከነበሩት በእንግሊዝ ቁጥጥር ሥር ከነበረው የአበሻ ባንክና ኋላ መንግሥት ከወረሰው የኢትዮጵያ ባንክ ጋር የተያያዘ ነው የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ በአምስቱ ዓመት የጣልያን አገዛዝ አያሌ የኢጣልያ ባንኮች ለምሳሌ ባንኮ ዲ ሮማ ባንኮ ዲ ናፖሊ ቅርንጫፎቻቸውን በኢትዮጵያ ከፍተው ነበር ጣልያኖች ከወጡ በኋላ በ የቋቋመው የኢትዮጵያ መንግሥት ባንክ እንደ ንግድ ባንክም እንደ ብሔራዊ ባንክም ሲያገለግል ከቆየ በኋላ በ በወጣው ዐዋጅ መሠረት ሁለቱን ተግባራት ለይተው የሚያከናውኑት የኢትዮጵያ ንግድ ባንክና ብሔራዊ ባንክ ተቋቋሙፈ በዚያው ዓመት አዲስ አበባ ባንክ የተባለ የግል ባንክ ተመሥርቶ በጥቂት ዓመታት ውስጥ የመንግሥት ባንኩ ተፎካካሪ ለመሆን በቃ የቅድመ አብዮት የባንክ አገልግሎት ሌሎች ሁለት ዘርፎች ነበሩት እነሱም በ አንጋፋውን የልማት ባንክንና የኢንቨስትሜንት ኮርፖሬሽንን በማዋሐድ የተደራጀው የእርሻና ኢንዱስትሪ ልማት ባንክና በ የተመሠረተው የቁጠባና ሞርጌጅ ባንክ ናቸው አሜሪካኖች በትምህርት መስክ የነበራቸው ተጽዕኖ ደግሞ ፈጽሞ የሚያጠያይቅ አልነበረም ከአንድ ሁለት የእንግሊዝና የፈረንሳይን ሥርዓት ከሚያንጸባርቁ ምርጥ ትምህርት ቤቶች በስተቀር ያገሪቱ የትምህርት ሥርዓት ባብዛኛው በአሜሪካው ኣምሳያ የተፈጠረ ነበር ማለት ይቻላል ወጣት ኢትዮጵያውያን ከፍተኛ ትምህርት ለመገብየት የሚፄዱትም ባብዛኛው ወደ አሜሪካ ሆነ እንደ ፖይንት ፎር ዩኤስኤይድ አፍግራድና አፍሪካን አሜሪካን ኢንስቲትዩት የመሳስሉት ድርጅቶች ነበሩ ለነዚህ ወጣቶች ዋና የነዓ ትምህርት ዕድል ከፋቾች ባገሪቱ ውስጥ የተቋቋመው ዩኒቨርሲቲም በምዝገባም ሆነ በትምህርት ውጤት መመዘኛ ሥርዓቱ ከመደበኛ የአሜሪካ ዩኒቨርሲቲ አሠራር የተለየ አልነበረም ከዚያም አልፎ የዩኒቨርሲቲ የአስተዳደር ምክትል ፕሬዚዳንትነት ስፍራ ሰረጅም ጊዜ ለአሜሪካ ዜጎች የተመደበ ነበር በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶችም በተለይ በዎቹ የመጡት የአሜሪካ የሰላም ጓድ ልዑካን እስከዚያን ጊዜ ድረስ ገኖ የነበረውን የሕንድ መምህራን የበላይነት በብርቱ አዳከሙት ይህን ያህል የአሜሪካ ተጽዕኖ ባገሪቱ ሕይወት ጎልቶ መታየቱ ቅሬታንና ጥላቻን መፍጠሩ አልቀረም በተለይም ተማሪዎች ይህን ሁኔታ እንደ አሜሪካ ኢምፔሪያሊዝም ነጸብራቅ ነበር የሚያዩት ስለዚህም በሀዐፅፀዐዎቹ ዓመታት ፀረ አሜሪካዊነት የተማሪው የፖለቲካ ባሕል አንድ አይነተኛ መለዮ ሆኖ ነበር እንዳጋጣሚ ሆኖ ግን የአሜሪካ ጥላቻ እየክረረ በመጣበት ጦቅት አሜሪካም እራሷ ከኢትዮጵያ ገሸሽ ለማለት የፈለገችበት ወቅት ነበር በለቴላይት መረጃን የመሰብሰብ ጥበብ እያደገ ሲሄድ የኢትዮጵያና አሜሪካ ወዳጅነት መሠረት የነበረው የቃኘው ጣቢያም ጠቃሚነቱ አየቀነሰ መጣ በተጨማሪም በአንዋር ሳዳት አመራር ግብፅ የቀድሞ የውጭ ፖሊሌሊዋን ከልሳ አፍቃሬ ምዕራብ እየሆነች ስትፄድ በአሜሪካ የመካከለኛው ምሥራቅ ፖሊሲ ወስጥ ኢትዮጵያ ያላት እርባናም እንደበፊቱ መሆኑ ቀረ ስለዚህም እንዳጋጣሚ ሆኖ የኃይለ ሥላሴ መንግሥት ፍጻሜው ሲቃረብ ሁነኛ ወዳጁን ማጣት ጀመረ ማኅበራዊና ኤኮኖማያዊ ኑሮ ከ በኋላ አያሌ ከተሞች ቢቆረቆሩና አንዳንድ ኢንዱስትሪዎች ቢቋቋሙም ቅሉ ያገሪቱ ቃላይ ሕይወት የገጠሬነት ባሕርይ አለቀቀውም ነበር ከ በመቶ በላይ የሚሆነው ሕዝብ የሚተዳደረው በእርሻ ሲሆን ካገሪቱ ጠቅላላ ከነፃነት እስከ አብዮት ሀብት ዐ በመቶው የሚገኘውም ። ይህም የሚያሳየው የዕቃዎች ልውውጥ ምን ያህል በዝቅተኛ ደረጃ ይገኝ እንደነበረና ያገሪቱ የኢንዱስትሪ ደረጃም በእንጭጩ መሆኑን ነው የንግዱም ዓይነት ያገሪቱን በእርሻ ላይ የተመሠረተ ህልውና የሚያንጸባርቅ ነበር አብዛኛዎቹ ወደ ውጭ የሚላኩ ሸቀጦች የእርሻ ውጤቶች ነበሩ ቀደም ብሎ እንደተጠቀሰው ከጠቅላላው የውጭ ንግድ ክከዐ እስክ ፅዐ በመቶ የሚሆነውን የሚይዘው ቡና ሲሆን ከዚያ ቀጥሎ ቆዳና ሌጦ ና እህሎች ነበሩ ከዚያ ጥራጥሬና የቅባት ቡና በውጭ ንግድ ንጉሥነቱ ያለተቀናቃኝ ሲቀጥል የገቢ ንግድን በተመለከተ ግን ጉልህ የሆነ ለውጥ መካሄድ ጀመረ ቀድሞ በዚህ ንግድ የመሪነት ሥፍራ የያዙት ጨርቃ ጨርቆች በማምረቻ መሣሪያዎችና ኬሚካሎች ቶተኩ ይህም የሆነበት ዋናው ምክንያት የመንግሥትን የኢንዱስትሪ ፖሊሲ መሠረት በማድረግ አያሌ የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካዎች በሀገር ውስጥ በመቋቋማቸው ነው የንግድ ግንኙነቱም ያገሪቱን የዓለም አቀፍ ግንኙነት አቅጣጫ የተከተለ በመሆኑ ዐ በመቶው ከአሜሪካ ጋር ሲሆን በተለይ የቡናን ንግድ በተመለከተ ዐ በመቶው በአሜሪካ ገበያ የሚጣራ ነበር በገቢ ንግድ ረገድ ግን አንደኛነትን ደረጃ የያዘችው ኢጣልያ ስትሆን ሁለተኛ ጃፓን ሦስተኛ ይንንም ርጉ ፈች የንገድ ቁ ባብዛኛው በኢትዮጵያ ኪሳራ ነበር ምክንያቶች አንዱ የወጪ ሸቀጦች ዋጋ እያቆለቆለ የገቢ ሸቀጦች ዋጋ ደግሞ እየናረ መምጣቱ ነው ጋ የአገር ውስጥ ንግድን በተመለከተ በኛው መቶ ዓመት የጀመረው የአዲስ ኣበባ ማዕከላዊነት ይበልጡኑ እየተጠናከረ መጣ ሸቀጥ ሲሻሟት የነበሩት የጠረፍ መናኸሪያዎች አእየቀዘቀዙ መጥተው የቅኝ አገዛዝ ፍጻሜውን ሲያገኝ ደግሞ ከዚያው ጋር ኣብረው ከሰሙ የከተማይቱን የንግድ አሰፋፈ ስንመለከትም ጣልያኖች አንድ ቋሚ ቅርስ ትተው አልፈዋል ከጣልያን በፊት መናኸርያ የነበረው አራዳ በጣልያኖች ፒያሳ ተብሎ ክርስትና ሲነሣ የንግዱ ዐውድማ አዲስ ወደ ቆረቆሩት መርካቶ ዞረ ከዚሁ ተያይዞም በተለይ በችርቻሮ ንግድ የውጭ ዜጎች የነበራቸው የበላይነት እየተሸረሸረ መጥቶ በኢትዮጵያውያን ነጋዴዎች ይተኩ ጀመር በዚህ ረገድ የብሔራዊ ታታሪነት አርአያ ሆኖ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ሊነገርለት የሚችለው በተለይ በመርካቶ ጉራጌዎች በየመን ዐረቦች ቁጥጥር ሥር የነበረውን የችርቻሮ ንግድ ለመቆጣጠር መብቃታቸው ነው ህ ማለት ግን ብሔራዊ የንግድ ከበርቴ ህልውና አግኝቶ ነበር ማለት አይደሰም በተለይ በአስመጪና ላኪ ንግድ የኢትዮጵያውያን ሚና አሁንም ዝቅተኛ ነበር መጀመሪያ ላይ ከጣልያኖች ተምረው ይመስሳል የኢትዮጵያ ገዢ መደብ አባሳት መንግሥትን ተገን ያደረጉ ድርጅቶች በማቋቋም የውጭውን ንግድ በቁጥጥራቸው ሥር አዋሉት የዚህንም ፈር የቀደደው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ኮርፖሬሽን ተብሎ የታወቀው ድርጅት ነው ይህ ነፃነት እንደተመለሰ በንግድና አርሻ ሚኒስትሩ በአቶ መኩንን ሀብተወልድ የተቋቋመው ድርጅ በተለይ በጦርነት ኤኮኖሚዋ ለደቀቀው አውሮጳ እህል በማቅረብ ብዙ ትርፍ ለማግኘት ችሏል ለዚህም አመቺ ሁኔታ የፈጠረው ኢትዮጵያ ነጻ ከወጣች በኋላ አውሮጳ በሁለተኛው ዓለም ጦርነት ለአራት ዓመታት ያህል ስትታመስ መዋቆየቷ ነው እኤአ በ የኮርፖሬሽኑ ትርፍ ደዐዐዐዐዐ ደ መው ይገመት ነበርሱ ባንፃሩም የንግድና ትራንስፖርት ማኅበር ተብ ድርጅት በተለምዶ አጠራር «ማኅበር ቤት» ተብሎ የሚታወቀውን ጨርቃ ጨርቅ ወደ አገር ውስጥ የማስገባት ሞኖፖል ነበረው እንግዲህ ይህንኑ ፈለግ ተክትለው ይመስላል ወደ ኋላም አሉ የሚባሉትን የውጪ ንግድ ሽቀጦ የሚቆጣጠሩት የቡና ቦርድ የሥጋ ቦርድና የእህል ኮርፖሬሽን የተቋቋሙት ንግድ ለመንግሥት ያለው ዋና ጠቀሜታ ከጉምሩክ ገቢው ላይ ነው የገቢ ምንጨን ለማስፋት የሚፈልግ መንግሥትም ለጉምሩክ ልዩ ትኩረት መስጠቱ የማይቀር ነው በዚህ ረገድ የኢትዮጵያ መንግሥት ከጠላት በፊት የኤክሳይዝ ቀረጥ ዐዋጅ ሲያወጣ እንዳስመሰኸረው ሁሉ ያዋጣኛል ያለውን የወጪና የገቢ ንግድ ቀረጥ መደንገጉን ቀጠለ አንዲያውም በዳበሳ የተጀመረው የጉምሩክ ሥርዓት በስፋትና በጥልቀት የተያዘው ከነባነት በኋላ ነው ማለ ይቻላል በዚህ ረገድ መሠረቱ የተጣለው በ በወጣው ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ ሸቀጦችን ሁሉ ታሪፍ በደነገገው ዐዋጅ ነው ዐዋጁ ያተኮረው በሚወጡ ሳይሆን በሚገቡ ሽቀጦች ነበር በወጪ ንግድ በኩል ታሪፋቸው የተደነገገው አራት ሸቀጦች ብቻ ነበሩ ቆዳና ሌጦ ዝባድ ሰምና ቡና ስለሆነም በጉልህ እንደታየው ከገቢ ንግድ የሚገኝው ቀረጥ ከጠቅላላ የመንግሥት ገቢ ሩቡን ሲሸፍን ከወጪ ንግድ የሚገኘው ግን ከዚህ በጣም ያነሰ ነበር የጉምሩክ ገቢ ለመንግሥት ካዝና የሚያበረክተውን አስተዋፅኦ ለመገንዘብ የሚከተሉትን አኀክ መጥቀሱ ይበቃል እኤአ በ ጠቅላላ የመንግሥት ገቢ ከሆነው ደ ውስጥ ያዐዐዐ ከጉምሩክ የተገኘ ሲሆን ዐዐዐዐ ደግሞ ከመሬት ግብር የተገኘ ነበር የኢንዱስትሪው መስክ በደፈናው ሲታይ አመርቂ ባይመስልም ከ በፊት ከነበረው ሁኔታ ጋር ሲነፃፀር ጉልህ የሆነ እድገት ይታይበት ነበር ይህም ባንድ በኩል ጣልያኖች ትተው በሄዱት መሠረት ላይ የተገነባ ሲሆን በሌላ ወገን ደግሞ ከነፃነት በኋላ የተደረጉ ጥረቶች ውጤት ነበር ቀደም ብለን እንዳየነው ጣልያኖች የጨርቃ ጨርቅና የሲሚንቶ ፋብሪካዎች የዘይ መጭመቂያዎች የእንጨት መስንጠቂያዎችና የእህል ወፍጮዎች አቋቁመው ነበር ከቢህም በላይ በዋና መዲናይቱ በአዲስ አበባ የቃጫ ፋብሪካና ከከተማይቱ በስተደቡብ አባ ላሙኤል ተብሎ ከሚታወቀው ግድብ የተጠለፈ የመብራ ኃይልም ነበር በዚህ አጋጣሚ ሊጠቀስ የሚችል አንድ ነገር ኋላ ለረጅም ጊዜ ከነፃነት እስክ አብዮት የአገሪቱ የመብራት ኃይል ምንጭ የሆነው የቆቃ ግድብም በጣልያን የጦር ካሣ ገንዘብ የተሠራ መሆኑ ነው የመንግሥት የኢንዱስትሪ ፖሊሲ ያተኮረው ከውጭ የሚገቡ ሸቀጦችን አገር ውስጥ በማምረት ለመተካት ነበር በዚህም ረገድ በተለይ ከፍተኛ ትኩረት የተደረገበት ዋናው የገቢ ንግድ ሸቀጥ በነበረው በጨርቃ ጨርቅ ላይ ነው ይህንኑ ፖሊሲ ተግባራዊ ለማድረግ ከተቋቋሙት የጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካዎች መካከል ጎላ ብለው የሚታዩት አቃቂ የሚገኘው የኢንዶ ኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካና የባሕር ዳሩ ጨርቃ ጨርቅ ፋብሪካ ናቸው ሌላው ከውጭ የሚገቡ ሸቀጦችን ለመተካት የታሰበበት መስክ ደግሞ መጠጥ ነበርፅ ከጣልያን ወረራ በፊት የተመሠረተውና ለንጉሠ ነገሥቱም አንድ የገቢ ምንጭ የነበረው የቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ የረጅም ዘመን ሞኖፖሉን ከሜታ አቦ ቢራ ፋብሪካ ጋር መጋራት ጀመረ እንደዚሁም ዓለም አቀፍ ዝናን ያተረፉት ኮካ ኮላና ፔኘሲ ኮላ በምድረ ኢትዮጵያ ብቅ ማለት ጀመሩ ይሁን እንጂ በድኅረ የኢንዱስትሪ መስፋፋት ታሪክ ውስጥ ቁንጮውን ሥፍራ የያዘው በሆላንዱ ኩባንያ በኤችቪኤ ይካፄድ የነበረው የስኳር ኢንዱስትሪ ነውፊ ቀድሞ ከተንሰራፋበት ከኢንዶኔዝያ አገሪቱ ነፃነቷን ስትቀዳጅ የተባረረው ኤችቪኡ በኢትዮጵያ መሬት አመቸ የኢንቬስትመንት መስክ ኣገኘ በ ሁለት የስኳር ማምረቻ ፋብሪካዎች በአዋሽ ሸለቆ አቋቋመ አንደኛው በወንጂ ሁለተኛው በመተሀራ እንደ ሌሎች አያሌ የድኅረ ነፃነት የኢንዱስትሪ እንቅስቃሴዎች ሁሉ የወንጂ ስኳር ፋብሪካም ኢጣሊያዊ መሠረት ነበረው ፋብሪካው የተቋቋመው በጣልያን ጊዜ የሸንኮራ አገዳ ተክል ማሳ በነበረበት ስፍራ ነው በ የሆላንዱ ኩባንያ የኢትዮጵያውያንን ተሳትፎ እንዲያጎለብት ተብሎ እንደገና ሲዋቀር ስሙም ወደ ኤችጧቪኤ ኢትዮጵያ ተለወጠ ይሁንና በኢትዮጵያውያን እጅ የነበረው የአክሲዮን መጠን ከቶም ከዐ በመቶ በልጦ አያውቅም ነበር ከባንያው ባንድ ወገን የመንግሥት ኢንቬስትመንት ፖሊሲ ብዙም የሚጋፋው ባለመሆኑ በሌላ ወገን ደግሞ ለረጅም ጊዜ ሠራተኛውንም ረግጦ ለመያዝ በመቻሉ ደለብ ያለ ትርፍ ለማግኘት ችሎ ነበር ለምሳሌ የ ትርፉ ከ ሚሊዮን ብር በላይ ነበር ባንፃሩ ደግሞ የስኳር ዋጋ ከፍተኛ በመሆኑ መንግሥት ከውጭ ከማስገባት ይልቅ ባገር ውስጥ ማምረትን የማበረታታቱ ፖሊሲ ምን ያህል ለሸማቹ እርባና እንዳለው አጠያያቂ ሆነ ከላይ እንደተጠቀሰው ለኤችቪኤ አመርቂ ውጤት ትልቅ አስተዋፅኦ ካደረጉት ነገሮች አንዱ መንግሥት ይከተለው የነበረው ኢንቬስትመንትን የሚያበረታታ ፖሊሲ ነው በቭ የተደነገገው የገቢ ቀረጥ ዐዋጅ ከ ሺ በላይ ካፒታል ያለውና በማዕድን በኢንዱስትሪና በትራንስፖርት መስክ የተሰማራ ማንኛውም ኢንቬስተር ለመጀመሪያዎቹ አምስት ዓመታት የሚያገኘ ው ትርፍ ክቀረጥ ነዛ ነበር በንግድ ኩባንያዎች የተጣራ ትርፍ ላይ የሚሰበሰበው ቀረጥም ከ በመቶ እንዳይበልጥ ተደንግጎ ነበር በሦስተኛው የአምስት ዓመት ሪቅድ መሠረትም ትራክተሮችና ኬሚካሎች ከቀረጥ ነፃ ማስገባት ተችሏል ሌሎች የውጭ ካፒታል የሚጋብዙ ሁኔታዎች ደግሞ የሰፋ የሐዋላ ዕድል መስጠት ከውጭ በሚገቡ ተፎካካሪ ሸቀጦች ላይ ከፍተኛ ቀረጥ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ መጫንና በስኳር ኢንዱስትሪው እንዳየነው አገር ውስጥ የሚመረቱ ሸቀጦች በከፍተኛ ዋጋ እንዲሸጡ መተባበር ነበሩ ከ በፊት ብዙ የውጭ ካፒታሊስቶችን በጉጉት የሳበው የማዕድን ኢንዱስትሪ ፍሬያማ ውጤት ማሳየት የጀመረው ከነፃነት በኋላ ነው በምእተ ዓመቱ መጀመሪያ ላይ በኢትዮጵያ ምድር ወርቅ አፍሳለሁ ብሎ ያልዳከረ ፈረንጅ አልነበረም አያሌ የሞኖፖል ውሎች ወጦንሴሲዮኖች ተፈርመውም ነበር በአውሮጳ መዲናዎችም አያሌ የአክሲዮን ኩባንያዎች ተቋቁመው የአፍሪቃን ወርቅ የሚታፈስበት ምድር ኤልዶራዶ ሰመቀራመት አስልተው ነበር ይሁንና በወለጋ በዩብዶ ኢጣልያዊው አልቤርቶ ኘራሶ ካቋቋመው የኘላቲንየም ፋብሪካ በስተቀር ያ ሁሉ ልፋትና ጥረት ፍሬ አልባ ሆኖ ነው የቀረው ከ በኋላ ግን በወለጋ ሳይሆን በሲዳሞ በአዶላ የተደመረው የወርቅ ማዕድን የመንግሥትን ካዝና ለመሙላት በቃ ለምሳሌ እኤአ በ ከመንግሥት ገቢ ውስጥ አንድ አምስተኛው የተገኘው ከዚሁ ክአዶላ ወርቅ ነው ስለዚህም ይመስላል የአዶላም ስም ወደ ክብረ መንግሥት የተቀየረው በሕዝቡ ሕሊና ግን አዶላ የሰቆቃ ምሳሌ ሆኖ ቀረ አንድም ከየከተማው እየታፈሱ በግድ በማዕድኑ እንዲሠሩ በሚደረጉት ቦዘኔዎች ምክንያት አንድም በማዕድኑ በሠፈነው የግዞት ካምፕ ባሕርይ የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ባብዛኛው የተማከለው በሦስት ከተሞች ነበር አዲስ አበባ አሥመራና ድሬዳዋ ባገሪቱ ካሉት ፋብሪካዎች ውስጥ ግማሹ የሚገኙት በአዳስ አበባ ነበር ይህም ያገሪቱ ያልተመጣጠነ እድገት ነጸብራቅ ነበር የኢንዱስትሪው በጥቂት ቦታዎች መከማቸት የሠራተኛውንም መሰባሰብ አስከተለ ይህም በኢንዱስትሪም ሆነ በፖለቲካው መስክ በሚደረገው ትግል ላይ የራሉ የሆነ ተጽዕኖ ነበረው በአብዮቱ መዳረሻ ላይ የሠራተኛው ቁጥር በ የሚገመት ቢሆንም ይህ ከላይ የተጠቀሰው በጥቂት ስፍራዎች መሰባሰብ ለሠራተኛው መደብ ከቁጥሩ የላቀ ኃይል ሰጥቶት ነበር ስለሆነም ሠራተኛው ሳይውል ሳያድር ለተሻለ ክፍያና የሥራ ሁኔታ መታገሉን ጀመረ ለምሳሌ የወንጂ ሠራተኞች የመጀመሪያውን የሥራ ማቆም አድማ ያደረጉት ፋብሪካው በተቋቋመበት ዓመት ነው የሠራተኛ ማኅበራትም የእድርና የፅቁብ መልክ ይዘው ማቆጥቆጥ ጀመሩ ግፊታቸው አያየለ በመሄዱም መንግሥት በ የመጀመሪያውን የሠራተኛ ማኅበር ዐዋጅ ለመደንገግ ተገደደ በዓመቱም የኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበር ኮንፌዴሬሽን ተቋቋመ እንዲህ እያለም ሰረጅም ጊዜ በመጀመሪያዎቹ ላብ አደሮች በሆኑት በምድር ባቡር ሠራተኞች ትከሻ ላይ ብቻ ወድቆ የነበረው የሠራተኛው ትግል ወደ ቃጫ ፋብሪካ ኢንዶ ኢትዮጵያ ጨርቃ ጨርቅ ወንጂ ስኳር አየር መንገድ አንበሳ አወቶቡስና ሌሎች ድርጅቶች ተዛመተ የድኅረ ኢትዮጵያን የኢኮኖሚ ሁኔታ ስናጠቃልል የምንደርስበት መደምደሚያ ኤኮኖሚው ባለበት ቆሟል ባንልም ፈጣን እድገት አሳይቷል ለማለት አንደፍርም በተለይም ከቀረው ዓለም ጋር ሲነፃፀር ኋላ ቀርነት ያገሪቱ ዓይነተኛ ባሕርይ ነበር ማለት እንችላለን የሕዝቡ የአማካይ የዓመት ገቢ ብር ዶላር ከአምሳ ሳንቲም ሲሆን ይህም በዓለም እጅግ ዝቅተኛ ከሚባሉት ነው ከሕዝቡ ከዐ በመቶ በላይ ማይም ነበር በሕክምናም ረገድ ሐኪሞች ከማነሳቸው የተነሣ ባማካይ አንድ ሐኪም ሸህ ያህል ሕሙማን ማስተናገድ ነበረበት። የመገናኛ አውታሮች የተዘረጉት በነዚህ ዓመታት ነው ለዚህም ነው ከዘር ሲወርድ ሲዋረድ በመጣ የፖለቲካ ሥልጣን አገሪቱን ከፋፍለው ሲገዙ የነበሩትን መሳፍንት ለማንበርከክ ያደረገውን ትግል እንደ ፀረ ፊውዳል ትግል አድርጎ የቁጠረው የፊውዳል ሥርዓት ቁንጮ ተብሎ እንዳልተወገዘ ሁሉ እሉ ራሱን ፀረ ፊውዳል አድርጎ ማየቱ ፊውዳሊዝምን በኤኮኖሚ ሳይሆን በፖለቲካ ይዘቱ ብቻ ስለተመለክተው ነው ይህን መሳፍንቱን የማንበርከኩንና ማዕከላዊ መንግሥቱን የማጠናከሩን ተልእኮ ከፈጸመ በኋላ ግን የኃይለ ሥላሴ እርባና ያከተመ ይመስላል ከዚያ በኋላ ሥልጣን የአድገት መሣሪያ መሆኑ ይቀርና የሕይወት መነሻም መድረሻም አልፋና ኦሜጋ ሆነ በታሪክ ተደጋግሞ እንደታየው እንዲህ ዓይነት አዝማሚያ ደግሞ ፍጻሜው ራስን መውደድንና ከኔ በላይ ለአሳር የሚለውን አመለካከት መውለድ ነው አላፊ ነኝ ብሎ ማሰብ ይቀርና ራስን ከማታልፈው አገር ጋር አቆራኝቶ ማየት ይመጣል የአፄ ኃይለ ሥላሴም አመለካከት እኔ ኢትዮጵያ ነኝ ኢትዮጵያም እኔ ነች ወደሚለው አቅጣጫ አኣዘነበለ ረጅም ዘመን በንጉሠ ነገሥትነት በመግዛቱ ዘላቂ ሕያውነትን የተጐናፀፈ መስሎ ታየው ስለሆነም ክኔ በኋላ አገሪቱ በቀና መንገድ እንድትሄድ ሥልጣን የሚሸጋገርበትን መንገድ ላሰናዳ ብሉ ለማሰብ አልቃጣውም ይህም ምናልባት ከሁሉም በላይ ኃይለ ሥላሴ በታሪክ የሚጠየቅበት ግድፈት ነው ማለት ይቻላል ከ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በኋላም ሆነ የስንብት በዓል ይመስል ከነበረው ከኛው ልደት በዓሉ በኋላም ሥልጣኑን የመልቀቅ ቀርቶ በወጠጉ የማጋራት ዝንባሌም አላሳየ የንጉሠ ነገሥቱ መላ ጥረትና ጉልበት ያረፈው ሥልጣንን ሳይቸረቸፍና ሳይበረዙ ማቆየትና ይህን ተቀናቃኝ የሆነውን ማናቸውንም ኃይል ማጥፋቱ ላይ ነው ስለዚህም ነው ደኅንነት ፀጥታን በሥልጣን አወቃቀሩ ቅድሚያ የተሰጠው ባገሪቱ ላይ የስለላ መረብ ዘርግቶ ዜጎቹን ከመቼውም ይበልጥ ለመቆጣጠር በቃ የዚህ የስለላ መዋቅር ቁንጮ በ የተቋቋመው «ልዩ ካቢኔ» የተባለው ድርጅት ነው ይህ ተቋም የተመሠረተው እንደ ንጉሠ ነገሥቱ ከፍተኛ የአማካሪ ቡድን ሲሆን ዋና ሥራው ሰላዮቹን እንኳ ሳይቀር በመሰለል ለንጉሠ ነገሥቱ የነጠረ መረጃ ማቅረብ ነበር ሌላው የአፄ ኃይለ ሥላሴ ፍጹማዊ ሥልጣን ነፀብራቅ ደግሞ ንጉሠ ነገሥቱን ከሰብአዊው ዓለም አውጥቶ መለኮታዊ ባሕርይ የሰጠው የውዳሴ ባህል ነው ይህ ባህል ኃይለ ሥላሴ ከሥልጣን ከወረደ በኋላም ኢትዮጵያን እንደተጠናወተ ቀርቷል እንዲያውም ባንዳንድ መልኩ ብሷል ማለት ይቻላል መንግሥቱ ኃይለማርያም ቆራጡ አብዮታዊው ከመባሉም በላይ የኤኮኖሚክስም የታሪክም ምሁር ለመሆን ይቃጣው ነበር በዘመናዊት ኢትዮጵያ የዚህን ዓይነት የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ መሪን የማወደስ ባህል መስፋፋት የጀመረው በአፄ ኃይለ ሥላሴ ዘመን ነው በዚሁ ዝመን የመገናኛ ዘዴዎች ራዲዮጋዜጣ ወዘተ መስፋፋት ለዚህ ሁኔታ ከፍተኛ አስተዋፅኦ አድርጓል የትምህርትም ሥርዓት ቢሆን የኃይለ ሥላሴን ገናናነት በሚያንፀባርቅ መልኩ የታነፀ ነበር ተማሪዎች ንጉሠ ነገሥቱን የሚያወድሱና ለሱም የማቱሳላን እድሜ የሚመኙ ግጥሞች እያነበነቡ ነበር የሚያድጉት ንጉሠ ነገሥቱም ለተማሪዎቹ እንደ ሁለተኛ አባት በመሆን በተለይ በገና ዕለት የብስኩት የብርቱካንና የሹራብ ስጦታ ያበረክትላቸው ነበር እንደ ተፈሪ መኩንን እንደ ኮተቤና እንደ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ያሉ ልዩ ትኩረት የሚስጣቸው የትምህርት ሥፍራዎችም በየሳምንቱ በንጉሠ ነገሥቱ ይጎበኙ ነበር በዋና ከተማው ውስጥ በሱ ስም ያልተሰየመ የሕዝብ መገልገያ ለማግኘት ያዳግት ነበር ሁለት ትምህርት ቤቶች አንድ ሆስፒታል አንድ የቴያትር አዳራሽ እና የከተማው ስታዲዮም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴን ስም የያዙ ነበሩ በአያሌ የክፍለ ሀገር ከተሞችም እንዲሁ የልደት ቀኑና ዕለተ ንግሥም ብሔራዊ ዓመት በዓሎች እንዲሆኑ ተደንግገው ነበር የዘውድ በዓሉ የብር ኢዮቤልዩ ከዚያ በፊት ታይቶ ለማይታወቅ ፈንጠዝያ ምክንያት ሆነ ኛ ዓመት የልደት በዓሉም በፀብ አጀብና ሽብርቅ የበዛበት ዘመነ መንግሥት ማሳረጊያ ነበር ማለት ይቻላል የዚህ ሁሉ ሽርጉድ ድምር ውጤት ንጉሠ ነገሥቱን ከተራው ዓለም አምጥቆ የተለየ ክቡር ስፍራ ማሰጠት ሆነ የጉልተኛው መደብ ዋና አፈ ቀላጤ አንዳልሆነ ሁሉ መደብ አልባ ዓይነተኛው የፖለቲካ ከያኒ ከፖለቲካ በላይ ሆኖ ተገኘ በሠናይ ተግባራት እሱ ሲመስገን መጥፎ መጥፎው በበታች ሹማምንት ተላከክ አነስተኛው ዜጋ ከፍተኛውን በሱ ፊት ሊከስ እንዲችል በማድረግ የገለልተኛ ዳኝነትን ካባ ለበሰ የሥርዓቱ አድራጊ ፈጣሪ አሱ ቢሆንም በዳይና ተበዳይን የሚዳኝ ሆኖ ቀረበ ዘመነ መንግሥቱ እየገፋ ሲፄድ ንጉሠ ነገሥቱ ከአገር ውስጥ ጉዳዮች ገለል እያለ የውጭ ግንኙነት ላይ ማተኮር ያዘ ይህም የሆነበት አንዱ ምክንያት የውስጥ ጉዳዮቹ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተወሳስቡና ችግር እየወለዱ በመምጣታቸው ነው ሌላው ደግሞ ዓለም አቀፍ ዲኝሎማሲ ሐቅን ከመንገር ይልቅ ሽንገላን ስለሚወድ ልዩ መስሕብነት ስላለው ነው በእርግጥም በመላ ዘመነ መንግሥቱ አሉን ማቆላመጥ ይወዱ የነበሩት ካገሩ ዜጎች ይልቅ የውጭ አገር ሰዎች ነበሩ እሉም ዐጸፋውን በመመለሱ ላይ አልጠነም ውጭ አገሮችን በመጎብኘት አፄ ኃይለ ሥላሴን የሚወዳደር የአገር መሪ ማግኘቱ ያዳግታል እነዚህ የማያቋርጡ ጉብኝቶች የርአዮተ ዓለምም ሆነ የጂዎግራፊ ግርዶሽን አያውቁም ነበር የዚህ ሁለ ጥረት ውጤትም ንጉሠ ነገሥቱን በዓለም አቀፍ ዲኘሎማሲ መድረክ ልዩ የክብር ስፍራ ማሰጠት ሆነ በተለይም ከምዕራቡም ሆነ ከምሥራቁም ዓለም ነፃ ነኝ ይል በነበረው የገለልተኛ መንግሥታት ንትናቄ ዓቢይ ስፍራ ይዘው ከነበሩት መሪዎች አንዱ ኃይለ ሥላሴ ነበር በራሱ ሊቀመንበርነት በ የአፍሪቃ አንድነት ድርጅት ሲቋቋም ደግሞ ከዚያም የተሻለ መድረክ ተገኘ ችግሩ ግን ንጉሠ ነገሥቱ ዓለም አቀፍ ዝናና ክብርን ሲያሳድድ እየተብላላ የመጣውን የውስጥ ችግር ማየት ተሳነው ብለጭ ድርግም የሚለው የተቃውሞ ረመጥ የቋያ እሳት ሆኖ አንድ ቀን ሊያጠፋው እንደሚችል ከቶ ውልም ያለበት አይመስልም ስለዚህም የ አብዮት የመጣበት እንደ ፈረሰኛ ጎርፍ ነበር ማለት ይቻላል አብዮቱ በፈነዳበት በመጀመሪያዎቹ ወራት ይህንን ክነፃነት እስክ አብዮት ማዕበል ተቆጣጥሮ በፈለገው መንገድ ለመምራት መክከጀ ምልክት ነው አንዳንድ የንጉሠ ነገሥቱ ድርጊቶች እንደሚጠቁሙት በ ኢረና በመስክረም ከዙፋን እስከሚያወርዱት ድረስ የደርግን አባላት ያያቸው የነበረው በምእት ዓመቱ መጀመሪያ ላይ ለሥልጣን መወጣጫ ከተጠቀመባቸው የመሀል ሰፋሪ ሠራዊት ባልተለየ ሁኔታ ነበር ማለት ይቻላል መኳንንቱ ንጉሠ ነገሥቱ አብዛኛውን ጊዜውንና ትኩረቱን በው ሲመጣ የዕለተ ተዕለት አስተዳደር ጉዳይ የሚኒስትሮቹ ኃላፊነት ሆኑ በዘመነ መንግሥቱ መጀመሪያ ዓመታት የነበረው ጉዳዮችን በዝርዝር የመክታተሉ ባሕርይ ጊዜ እየገፋ ሲሄድ ገሸሽ አለ ይህ ማለት ግን ሚኒስትሮቹ ሙሉ ሥልጣን ተጎናፅፈው ነበር ማለት አይደለም። ጠቅላይ ሜኒስትርም ጸሐፌ ትአዛዝም በመሆኑም ባህላዊውንና ዘመናዊውን ሥልጣን ለማጣመር ችሎ ነበር ይሁንና ጸሐፌ ትአዛዝነቱ ከማዕረግ ስምነቱ በስተቀር በተግባራዊነቱ ረገድ አየከሰመ ሲሄድ ጠቅላይ ሚኒስትርነቱ ግን እየጐለበተ የሚመጣ ነበር ይህም ሆኖ አክሊሉ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ሕይወት ትቶ የሄደው አሻራ ይኸን ያህልም የጎላ አይደለም የቀዳሚውን የጸሐፌ ትእዛዝ ወልደ ጊዮርጊስንም ሆነ የወንድሙን የመኩንንን የፖለቲካ ብልጠት አልተካነም ነበር ስለሆነም ከግንባር ቀደም ባለሟልነት አልፎ እንደ ሁለቱ አድራጊ ፈጣሪ የመሆን አቅሙ የደከመ ነበር ከላይ በተጠቀሱት የአፄ ኃይለ ሥላሴ መንግሥት ምሰሶዎች አንፃር መሳፍንቱ ከመንግሥት ጋር የነበራቸው ግንኙነት ላላ ያለ ነበር ይህንንም ወደ ኋላ የመሳፍንቱ ቁንጮ ለመሆን በበቃው በልዑል ራስ ዐሥራተ ካሣ የፖለቲካ ሕይወት መረዳት ይቻላል የተለያዩ ጠቅላይ ግዛቶች አገረ ገዢ እንደራሴ እና በመጨረሻም የዘውድ አማካሪ ከመሆን አልፎ ሚኒስትር የሆነበት ወቅት የለም እንደዚሁም ልጅ እንዳልካቸው መኩንን የራስ ቢትወደድ መኩንን እንዳልካቸው ልጅ እና ልጅ ሚካኤል አምሩ የልዑል ራስ እምሩ ልጅ አብዛኛውን ጊዜ የሚመረጡት ለአምባሳደርነት ነበር ከዚህ ግምገማ ትንሽ ለየት የሚለው የንጉሠ ነገሥቱ አማች የነበረው ልጅ ኋላ ጀኔራል ዓቢይ አበበ ነው በዐዎቹና በዐዎቹ ዓመታት የጦር ሚኒስትር ከመሆኑም ሌላ የፍርድና የአገር ግዛት ሚኒስትርም ሆኖ ሠርቷል እሱም ቢሆን ግን በንጉሠ ነገሥቱ ዘመን የፖለቲካ ሕይወቱን ያሳረገው የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት በመሆን ነው ሌላው ከመሳፍንቱ ወገን ለማፅከላዊ ፖለቲካ ሥልጣን የበቃው ደግሞ የወለጋው መስፍን ይልማ ዴሬሳ ነወ ለረጅም ጊዜ የገንዘብ ሚኒስትር በመሆን ከመኩንን ሀብተወልድ ቀጥሎ ባገሪቱ የገንዘብ አስተዳደር ሳይ አሻራውን ትቶ ለመሄድ ችሏል ነገር ግን ከዚህ በላይ ከተደረገው ግምገማ ተነሥቶ መሳፍንቱ ወደ ፖለቲካ ግዑዝነት ተሸጋግረው ነበር ማለት የተሳሳተ ይሆናል የዘውድ ምክር ቤት ተብሎ በተቋቋመው አካል አማካይነት የንጉሠ ነገሥቱን ጆሮ ለማግኘት ችለው ነበር እንደ ራስ ካሣ ኃይሉ ራስ ሥዩም መንገሻ ራስ መስፍን ስለሺ ራስ ኃይሉ በለው ራስ እምሩ ኃይለ ሥላሴ ያሉ መሳፍንትና አቡኑም በተለያየ ወቅት የምክር ቤቱ አባል ሆነዋል አንዳንድ የንጉሣዊ ቤተሰብ አባላትም በፖለቲካ ሂደቱ የማይናቅ ሚና ነበራቸው በዚህ ረገድ በተለይ ልትጠቀስ የሚገባት የንጉሠ ነገሥቱ አንጋፋ ልጅ ልዕልት ተናኘ ወርቅ ናት ባጠቃላይ ሁኔታውን ስንገመግም አፄ ኃይለ ሥላሴ በተለመደ የፖለቲካ ጥበቡ መሳፍንቱንና መኳንንቱን በማፋጠጥ የራሉን የፖለቲካ የበላይነት ይበልጥ ለማጠናከር እንደሚረዳው የተገነዘበ ይመስሳል የተሻሻለው የ ሕገ መንግሥት በ አፄ ኃይለ ሥላሴ የዘውድ በዓሉን የብር ኢዮቤልዩ ሲያከብር የቱን ሕገ መንግሥት የሚያሻሽል አዲስ ሕገ መንግሥት ዐወጀ ይህም አዲስ ሕገ መንግሥት ያስፈለገበት በሁለት ምክንያቶች ነው አንደኛው ኢትዮጳያን በዓለም ፊት የዘመናዊነት ካባ ለማሰጠት ነው ሁለተኛው ምክንያት ደግሞ በ ኤርትራ ከኢትዮጵያ ጋር በፌዴሬሽን ከተቀላቀለች በኋላ ገሃድ የወጣውን ከነኝትት እስክ አብዮት የኢትዮጵያ የፖለቲካ ሥርዓት ኋላቀርነት ከኤርትራው ሕ መንግሥት እንቅራረብ ሕገ መንግሥት በማውጣት ለማደብዘዝ ተብሎ ነው ይህንን አዲሱን ገ መንግሥት አንዲያረቁ የተሰየሙት ሦስት አሜሪካዊ አማካሪዎችና ሁለቱ ሥርዓቱ ዋና ተጠሪዎች ወልደ ጊዮርጊስ ወልደ ዮሐንስና አክሊሉ ሀ ወልድ ነበሩ የዘውዱም ምክር ቤት የኮሚቴውን ሥራ በቅርብ በመከታተል በተለይም የዙፋኑ ሥልጣን እንዳይበረዝ ተግቶ ጠብቋል ይህም ሆነ ይመስላል ሕፃ መንግሥቱ የሚጀምረው ኩፋኑን በሚመለከቱ ጉዳዮች ከመሆኑም በላይ ከጠቅላላ ድንጋጌው ሩ ት መ መወቅ ድንጋጌው ብ ያህል ያተኮረው በወራሴ መንግሥትና የቱ ሕገ መንግሥት የመጨረሻ ፋይዳም ክከቱ በበለ ጣ አ ለዊ አገዛዝ ሕጋዊ መሠረት መስጠት ሆነ ሕገ መንግሥቱን በማረቶቅ ከተሳተፉ አሜሪካዊ አማካሪዎች አንዱ ጆን አስፔንሰር እንዳለው ሕገ ቱ ሥርዓቱ ተክብሮና ጸንቶ እንዲቆይ ለማድረግ ጥሩ ሽፋን ነበር ሀ የንጉሠ ነገሥቱ ፍጹማዊ ሥልጣን በማያሻማ መንገድ ነበር የሚያበቃው የተገለጸው ንጉሠ ነገሥቱ የነጋሚ ዘር በመሆነና ቅብዐ መንግሥ በመቀባቱ ክብሩ የማይቀነስ ማዕረጉ የይይበይበበቢ ሥልጣኑ የማይደፈር ሆኖ በቆየውም ልማድ በአዲሱም ሕግ በሚገባው ክብር ሁሉ ይከበራል ክብሩንም ለመንካት በድፍረት የሚነሣ ማንም ሰው በሕግ እንዲቀጣ ተወስኗል አንቀጽ ቁ የመናገርና የፕሬስ ነፃነትን የመሳሰሉ ሰብአዊ መብቶችን የሚ ነ ያስከብሩ ቢገቡም «በሕግ መሠረት» «በሕግ ተዘርዝሮ በሚወሰነው መሠረት በሚሉ ሐረጎች አየተሸበቡ ለይስሙላ ሆነው ቀርተዋል በሁለት ዋና ዋና መንገዶች ግን ኣዲሱ ሕገ መንግሥ ምሪራፍ ከፈተ ማለት ይቻላል እነዚህም የመምረጥን መብት ለአቅመ አዳምና ን ለደረሱ ኢትዮጵያውያን ሁሉ መስጠቱና በሕዝብ የተመረጠ የሕግ መምሪ ምር ቤት አንዲቋቋም መደንገጉ ነውፊ በተግባር ግን የሁለቱም ሃቁ ፖለቲካ ጠቀሜታ ምንም ያህል የጎላ አልነበረም ሕዝቡ በ ምርጫ የሚያደርገው ተሳትፎ ዝቅተኛ ሲሆን ተመራጮቹም መረጣቸው ሕዝብ ያህል አላቢና ተቆርቋሪ ሆነው አልተገኙም ለመመረጥ መስፈርትም የምክር ቤቱን የመደብ ከመጀመሪያው አጥቦት ነበር ማለት ይቻላል የፖለቲካ ፓርቲዎች ባለመፈቀዳቸውም የፓርላማ ምርጫ ከግለ ሰቦች ፉክክር ከፍ ሊል ኣልቻለም የፓርሳማ አማካሪነት በደመወዙም ሆነ በከበሬታው የሚያጓጓ በመሆኑ ግን ለመመረጥ የሚሜደረገው ፉክክር ቀላል አልነበረም ስለዚህ ፖርላማ ለግል ብልፅግና አመቺ ጎዳና ከመክፈቱ በ ለመናገር ያዳግታል ስተቀር ሕዝባዊ ውክልናን አጎለበተ ብሎ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ የጭቆና አውታር ተሻሻለ የተባለው ሕገ መንግሥት ለይስሙላ ሲሆን የንጉሠ ነገሥቱ መንግሥት እንደዋዛ የማያየው ነገር ቢኖር ሕዝቡ ሰጥ ለጥ ብሎ እንዲገዛ የሚያስችለውን የጭቆና መዋቅር መዘርጋቱን ነው ንጉሠ ነገሥቱ ከስደት እንደተመለሰ መጀመሪያ ካተኮረባቸው ነገሮች አንዱ የኢጣልያ ወረራ ያቋረጠውን ዘመናዊ ጦር የማደራጀቱን ተግባር እንደገና መቀጠል ነው ቀደም ተብሎ እንደተጠቀሰው የንጉሠ ነገሥቱ የክብር ዘብ በስዊድኖች እርዳታ እንደገና ተቋቁሞ ከቱ የመፈንቅለ መንግሥት ሙከራ በኋላ እስከተበተነ ድረስ የመንግሥቱ ምርጥ ሠራዊት ሆኖ ቆየ የታሪክ እንቆቅልሽ ሆኖ ንጉሠ ነገሥቱንና ሥርዓቱን አንዲጠብቅ ባንደኛ ደረጃ የተዋቀረው ሠራዊት የሥርዓቱ ዋና ጠላት ሆኖ ተገኘ ይህን ሠራዊት ለዐሥራ አምስት ዓመታት የመራው በጦር ኃይሎች ዝንድ ከፍተኛ ተወዳጅነትን ያፈራው ሜጀር ጄኔራል መሉጌታ ቡሊ ነው ከጠላት በፊት በሆለታ የጦር ትቤት አጩ መኩንንና ኋላም አስተማሪ የነበረው ይህ መኩንን ምናልባትም የግብፁን የገማል ዐብደል ናስርን ፈለግ በመከተል አንድ ቀን መንግሥት ይገለብጥ ይሆናል የሚል ግምት በብዙ ሰዎች ዘንድ አድሮ ነበር ይህ ሳይሆን ቀረና በ አብሮት ካዴት በነበረውና ኋላም በሱ እግር የክብር ዘበኛ አዛዥ ሆኖ በተተካው በብርጋዴር ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ የተመራው መፈንቅለ መንግሥት ሰላባ ለመሆን በቃ በ ዘመናዊው የኢትዮጵያ ፖሊስ ሠራዊት በእንግሊዞች አምሳያ ተፈጠረ የእዙን አወቃቀር የተመለክትን እንደሆነ እንደ አንግሊዞች ሥርዓት ኮንስታብል ሱፕርኢንቴንደንት እና ኮሚሽነር በሚሉ ስያሜዎች የታወቀ ነበር ከጊዜ በኋላ ሠራዊቱ ዋናውን ድጋፍ ከእንግሊዞች ይልቅ ከጀርመንና ከእሥራኤል ማግኘት ጀመረ ከፖሊስ ሠራዊት ጋር የሀገር ውስጥ ፀጥታ በመጠበቅ ቁልፍ ሜና ይጫወት የነበረው የሕዝብ ፀጥታ መሥሪያ ቤት ሆነ የዲሞክራሲ መብቶች በተነፈጉባቸው አገሮች እንደሚሆነው ሁሉ እዚህም የፖለቲካ ተቃውሞን ለማኮላሸትና ለማስወገድ ይህ መሥሪያ ቤት የመንግሥቱ ዋና አለኝታ ሆነ ከፖሊስ ሠራዊቱ ባሻገር የውጭ ጠላትን ለመከላከል ብቻ ሳይሆን የውስጥ ተቃውሞንም ለመደምሰስ ታስቦ የጦር ሠራዊት መጀመሪያ በእንግሊዞች ኋላ ደግሞ ባሜሪካኖች አጋዥነት ተቋቋመ ሌላው የጦር ኃይሎች አካል ደግሞ በነፃነት ማግሥት ጠላትን ሲዋጉ የነበሩትን አርበኞች ለመቆጣጠር እንዲያመች ተቋቁሞ ኋላ ብሔራዊ ጦር በመባል የታወቀው የገጠር ሚሊሽያ ነው ይህ ወታደራዊ መዋቅር ምን ያህል የመንግሥቱን ልዩ ትኩረት እንደሳበ የሚታወቀው በተመደበለት በጀት ነው ከመንግሥት በጀት ውስጥ በተከታታይ ከፍተኛውን ድርሻ የሚይዙት የመከላከያና ያገር ግዛት ሚኒስቴሮች ነበሩ ለምሳሌ በ ከተመደበው ሚሊዮን ብር በጀት ውስጥ ሚሊዮን ያህሉ ለአገር ግዛት ሲሆን ከዚህም ውስጥ ሚሊዮን ለፀጥታ ነበር የጦር ሚኒስቴር በዚያን ጊዜ አጠራሩ ድርሻ ደግሞ ሚሊዮን ገደማ ነበር በ ደግሞ ከጠቅላላው ዐዐ ሚሊዮን ብር የሚሆን በጀት ከዐ ሚሊዮን በላይ ለመከላከያ ሚኒስቴር ዐ ሚሊዮን ያህል ደግሞ ለአገር ግዛት የተመደበ ነበር ያም ሆኖ ግን መንግሥት እንዲህ የተንከባከባቸው የጦር ኃይሎች ናቸው በ በመንግሥት ላይ መሣሪያቸውን ያዞሩትፁ ሕዝብ እንዲያስገብሩ የተመለመሉት ወታደሮች ከሕዝብ ጋር ሆነው በመንግሥት ላይ አመፁ ይህ አዝማሚያ ። ይህ ቡድን ይበልጥ በታሪክ የታወቀው ግን ደርግ በሚለው መጠርያ ነው ቢያንስ የዚህ የሦስተኛው ኮሚቴ ሐሳብ በሚብላላበት ወቅት ሻለቃ ተፈራ ተክለአብ የሚባል የጦር ሠራዊት መሐንዲስ መምሪያ መኩንን ግንባር ቀደም ሚና እንደተጫወተ ይነገርለታል የኋላ ኋላ ግን አስተሳሰቡ ከሌሎች ጓዶቹ አመለካከት እየተስፈነጠረ ስላስቸገራቸው ያገለሉት ይመስላል ከመጀመርያው ኮሚቴ አንስቶ እስከ ሦስተኛው ኮሚቴ ልደት ድረስ ተዋናይ የነበረው ሌላ መኩንን ደግሞ አራተኛ ክፍለ ጦርን ወክሎ የቀረበው ሻለቃ አጥናፉ አባተ ነበር ምናልባትም መጀመርያ ላይ አጥናፉ የደርግ ሊቀ መንበር ሆኖ ሲመራ ቆይቶ ሰኔ ደርጉ ተሟልቶ በተቋቋመበት ወቅት የሊቀ አብዮትና መዘዘ መንበርነቱን ሥፍራ የሐረሩን ሦስተኛ ክፍለ ጦር ወክሎ ለመጣው ሻለቃ መንግሥቱ ኃይለ ማርያም በመልቀቅ አሱ የምክትል ሊቀ መንበርነቱን ሥፍራ የያዘ ይመስላል ኋላ ግን ደርግ አደባባይ የሚወጣበት ግርማ ሞገስ ያለው የከፍተኛ መኩንን ስም አስፈልጎት ሌተና ጀኔራል አማን አንዶምን ሊቀ መንበር አድርጎ መንግሥቱንና አጥናፉን በማሸጋሸግ ተቀዳሚና ሁለተኛ ሊቀ መንበር ለማድረግ ተገዲል በተለምዶ ሁሉም ይጠቀምበት ለነበረው ነገር ግን ባዕድ ለሆነው ኮሚቴ» ሊሚለው ቃል ሀገራዊ ምትክ እንዲሆን ታስቦ ጥቅም ላይ የዋለው ደርግ» ልክ እንዴ «አብዮትች ዘመኑ የወለደው ቃል ነው ሁለቱም የጥንታዊውን የግዕዝ ቋንቋ በማጣቀስ የተቀመሙ ናቸው ደርግ የሚለው ቃል አዲስ ይሁን አንጂ ወታደሮች በፖለቲካ ጣልቃ በመግባት ሁኔታዎችን ለመለወጥ መሞከራቸው ኣንዳንዴም መቻላቸው ግን አዲስ አልነበረም በተለይም ቤተ መንግሥት አካባቢ የሚገኙ ወታደራዊ ኃይሎች ነገሥታትን በማንገሥና ከዙፋን በማውረድ ወሳኝ ሚና ካመጫወትም አልፈው በየጁ መሳፍንት አንዳየነው የራሳቸውን ሥርወ መንግሥት እስከ መመስረት ደርሰዋል በሃያኛው መቶ ዓመት መጀመርያ አሠርት ዓመታትም መሓል ሰፋሪ በመባል የሚታወቀው ከቤተ መንግሥቱ ጋር በጥብቅ የተሳሰረ ጦር ካንዴም ሦስቴ በዐ በዐ እና በ የፖለቲካ ሹም ሽር በማምጣት ግንባር ቀደም ሚና እንደተጫወተ ቀደም ሲል ተመልክተናል ከሁሉም በላይ ደግሞ የቅርብ ጊዜ ትዝታ የነበረው በክብር ዘበኛ ዋና አዛዥ በብርጋዲዬር ጄኔራል መንግሥቱ ንዋይ የተመራውና የከሸፈው የ መፈንቅለ መንግሥት ነበር ምናልባትም ከሁሉም በላይ በደርግ አባላቱ ሕሊና ውስጥ ጉልህ ሥፍራ የነበረው ይኸው የቱ የመንግሥት ለውጥ ሙከራ ሳይሆን አይቀርም መሠረታዊ ለውጥ ላይ ባነጣጠረው ሕዝባዊ ንቅናቄና «ሕግና ሥርዓትን ለማስፈን በሚጣጣሩት ኃይሎች መካከል ተወጥሮ የነበረው ደርግ ዐቢይ ጥረትና ስጋት የቱ ለውጥ ፈላጊዎች ዕጣ እንዳይደርስበት ነበር ስለሆነም የማይገሰስና የማይደፈር ይመስል የነበረውን ዐፄያዊ ሥልጣን ለመናድ በዘዴና በጥንቃቄ መራመድ ነበረበት በበትረ መንግሥቱ ሳላይ ቁጥጥራቸውን ከጊዜ ወደ ኒዜ እያጠበቁ በፄዱ መጠን ለንጉሠ ነገሥቱ ያላቸውን ፅኑ ታማኝነት በሚያማልል ቋንቋ ይገልፁ ነበር ለዚህም ነው ንጉሠ ነገሥቱን ከሥልጣን ለማውረድ ለተጠቀሙበት ዝግ ያለ ግን ስልት የተሞላበት አካፄድ አዝጋሚው መፈንቅለ መንግሥት» የሚል ስያሜ የተሰጠው የተለያዩ ምንጮች እንደሚጠቁሙት ደርግ በመጀመርያ በዋና ከተማዩቱና አካባቢዋ የሚገኙ መለዮ ለባሾችን የወከሉ መኩንኖች ያቋቋሙት ኮሚቴ ነበር ኋላ ግን አገር አቀፍ ይዘት አንዲኖረው በመፈለጉ በሀገሪቱ የሚገኙ ኣርባ የጦር ክፍሎች ሦስት ሦስት ተወካዮች እንዲልኩ ተደርጎ እንዲህ ተስፋፍቶ የተዋቀረው ኮሚቴ ሥራውን ሰኔ ቀን ጀመረ ይህንኑ ስሌት ተክትሎ በተለምዶ መቶ ዛያ የደርግ አባላት እየተባለ ይነገር እንጂ አውነተኛ ቁጥራቸው ከመቶ አሥር በልጦ አያውቅም ይህም የሆነበት ምክንያት አንዳንድ የጦር ክፍሎች ተወካዮች አሟልተው ባለመላካቸው ይመስላሳል እንዲህ በምርጫ መሰል ሂደት የተዋቀረ በመሆኑም ደርግ የወታደራዊ ፓርላማ ባሕሪ ነበረው ከመደበኛ ፓርላማ የሚለየው ግን ወታደሮቹ አንዴ ወኪሉቻቸውን ከመረጡ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ በኋላ በነሱ ላይ ሥልጣን አልባ መሆናቸው ነው በሌላ አነጋገር ወኪሎቻቸው የሚያደርጉት ነገር ካልጣማቸው ተመለሱ ለማለት ወይም እንደገና ለመምረጥ ምንም ኃይል ወይም ዕድል አልነበራቸውም ይህም በቀንደኛው የደርግ አባል በመንግሥቱ ኃይለ ማርያም ታይቷል በደርግ ውስጥ የነበረው ሥልጣን እየገነነና የሚወስዳቸውም እርምጃዎች እየከረሩ ሲፄዱ መጀመርያ የወከለው የሐረሩ ሦስተኛ ክፍለ ጦር ወደ ክፍለ ጦሩ እንዲመለስ ጥሪ ቢያደርግለትም ደርግ ሊቀ መንበር አርጎ ከባድ ኃላፊነት ስለሰጠኝ ይህን አደራ ትቼ አልመለስም ብሉ አሻፈረኝ አለ እንዲመለስ ለማስገደድ አስቦ ጦሩ ቤተ ሰቡን ቢያግትበትም ሻለቃው ከዓላማው ንቅንቅ አላለም ሌላው የደርግ መለያ ባሕሪ ከፍተኛ መኩንኖች ከአሮጌው ሥርዓት ጋር በቅርብ የተሳሰሩ ናቸው ተብሎ በመታሰባቸው ከሻለቃ ያለፈ መኩንን አባል እንዳይሆን መደረጉ ነው ስለሆነም ፃምሳ የሚሆኑት የደርግ አባላት ከመቶ ዓለቃ እስከ ሻለቃ የሚደርሱ መኩንኖች ሲሆኑ የቀሩት ተራ ወታደሮችና ባለሌላ ማዕረጎች ነበሩ ይሁን እንጂ ብዙም ሳይቆዩ በሕዝብ ዘንድ ምንም ዓይነት እውቅናና ዝና የሌላቸው ዝቅተኛ መኩንኖች ለውጡን በግንባር መምራቱ እያስፈራቸው ስለመጣ ሕዝብ ፊት የሚቀርቡበት የታዋቂ ከፍተኛ መኩንን ሽፋንና ጋሻ አስፈለጋቸው ለዚህም ተግባር የመረጡት በሠራዊቱ ዝንድ ከፍተኛ ተወዳጅነት የነበረውን ሌተናንት ኔራል አማን ሚካኤል አንዶምን ነበር በደርጉ ጥያቄና ድጋፍም ጄኔራሉ መጀመርያ የጦር ኃይሎች ኤታ ማጆር ሹም ቀጥሎ የመከላከያ ሚኒስትር በመጨረሻም የደርግ ሊቀ መንበር የሕዝብ ግንኙነት መኩንን ማለቱ ይበልጥ ወደ አውነቱ የተጠጋ ሳይሆን አይቀርም ሆኖ ተሾመ የደርግ የመጨረሻ ግብ በትረ መንግሥቱን መጨበጥ ቢሆንም ንጉሠ ነገሥቱን ከሥልጣን ለማግለል የተጠቀመበት ስልት የኃይልና የድፍረት ሳይሆን የትሕትናና የማዋዛት ነበር ለንጉሠ ነገሥቱ መጀመርያ ያቀረባቸው ጥያቄዎችም ለፓለቲካ እስረኞችና ስደተኞች አጠቃላይ ምህረት ማወጅ የተረቀቀውን አዲስ ሕገ መንግሥት ባፋጣኝ በሥራ ላይ እንዲውል ማድረግ እና ለዚሁም ይረዳ ዘንድ ፓርላማ እንደ ወትሮው ለክረምት መዘጋቱ ቀርቶ በዚሁ ላይ እንዲመክር ነበር ይህን ሁሉ ጥያቄ ሲያቀርቡ ለንጉሠ ነገሥቱ ያላቸውን ታማኝነትና ላሳየውም ከፍተኛ አመራር አድናቆታቸውን በሰፊው አየገለፁ ነበር ስለዚህም ይሆናል ንጉሠ ነገሥቱ የደርጉን ጥያቄ ለመቀበል ብዙ ጊዜም ያልወሰደበት ይሁን እንጂ ይህ አዎንታዊ መልስ ደርግን ማስታገሱ ቀርቶ ሌሎች ተከታታይ እርምጃዎች አንዲወስድ አደፋፈረው ከነዚህም አርምጃዎች ዋነኛውና የደርጉን የወደፊት አቅጣጫ የጠቆመው በመካፄድ ላይ ላለው ለውጥ እንቅፋት ይሆናሉ ብሎ የገመታቸውን ከፍተኛ የመንግሥት ባለሥልጣናትንና የመሣፍንቱን አባላት ማሰር ነው ሠራዊት ያዘምታሉ ከፍተኛ ችግር ያደርሳሉ ተብለው ይፈሩ የነበሩት ኃያላን ባብዛኛው ምንም ሳያንገራግሩ እጃቸውን ሰጡ ይህ ሁሉ ሲሆን የደርግ ዓላማና የወደፊት አቅጣጫ ምን እንደሆነ ሕዝቡ ግር ሳይለው አልቀረም ይህን ጥያቄ ለመመለስም ይመስላል ደርግ የሚከተለው መርህ «ኢትዮጵያ ትቅደምከር የሚለው መሆኑን ከጥልቅ ይዘት ይልቅ በቃለ አጋኖ በታጀቡ ተከታታይ መግለጫዎች አወዉጀ በሀገሪቱ የተነሳሳው የለውጥ ስሜትም ፈርጠም ያለ ጡንቻ ያለውን ወታደራዊ ንቅናቄ እንደ አጋዥ አብዮትና መዘዙ ኃይል ስለቆጠረው የለውጥ ጥቆማዎች ደርግ ለዚሁ ብሎ ያስቀመጣቸውን የሐሳብ መስጫ ሳጥኖች ሞሏቸው ደርግም በነሐሴ መጨረሻ ላይ አንድም ይህንኑ ጡንቻ ለማሳየት አንድም የሕዝቡን ስሜት ለመፈተሽ «ኢትዮጵያ ትቅደም» የሚለውን አርማውን እያመላከተ በአዲስ አበባ ዋና ዋና ጎዳናዎች ሳይ በወታደር መኪና ሰልፍ አደረገ በዚህ ሁኔታ የመንግሥት ሥልጣን የእንዳልካቸው ካቢኔና ደርግ የሚጋሩት የመንትዮሽ ባህሪ ያላት ሆና አንድ ወር ግድም ቆፃየች የጋርዮሽ አስተዳደሩን የተቀናጆ መልክ እንዲሰጠው ታስቦ ከሁለቱም ወገን የተውጣጣው አራት አባላት የነበሩት አገናኝ ኮሚቴ ግን ተግባሩን በሚገባ ሊወጣ አልቻለም ሥልጣን ቀስ በቀስ ከእንዳልካቸው እጅ እያፈተለከች ደርግ መዳፍ ውስጥ ገባች በዚሁም አላበቃ ሐምሌ ቀን እንዳልካቸው ከጠቅላይ ሚኒስትርነት ሥልጣኑ እንዲወርድ ተደርጎ ከጥቂት ቀናት በኋላ እሱው ራሱ ያሳሰራቸውን ጓዶቹን ተቀላቀለ በቦታውም ተራማጅ ነው ተብሎ ይገመት የነበረው የልዑል ራስ አምሩ ኃይለ ሥላሴ ልጅ ሜካኤል እምሩ ጠቅላይ ሚኒስትር ሆኖ ተሾመ ኦንዲያ ተጠቦና ተጨንቆ የፈጠረው የፖለቲካ ሥርዓት እየሟሸሸ ሲሄድ ንጉሠ ነገሥቱ የአፍዝ አደንግዝ እንደያዘው ሰው ዝም ብሎ ይመለከት ነበር የንቅናቄው የመጨረሻ ዒላም መሆኑን ከቶም የተገነዘበው አይመስልም ነበር ለውጡ የማታ ማታ ማን ላይ ያነጣጠረ እንደነበር ግን ሳይውል ሳያድር ገሀድ እየሆነ መጣ ደርግ «ትልቁን ግንድ ለመቁረጥ መጀመርያ ቅርንጫፎቹን መልምል» የሚለውን ስልት በመከተል በመጀመርያ የንጉሣዊ ሥልጣን አውታሮች የነበሩትን እንደ ዙፋን ችሎት ፍርድ አጣሪ ጉባዔ ልዩ ካቢኔ የግቢ ሚኒስቴርና የዘውድ ምክር ቤት ያሉትን ተቋሞች አፈረሳቸው ብዙም ሳይቆይ ደግሞ ንጉሠ ነገሥቱ በከፍተኛ ባለአክሲዮንነት ይቆጣጠረው የነበረውን የአንበሳ አውቶቡስና የቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካን ወረሳቸው በተለይ በቢራ ፋብሪካው ንጉሠ ነገሥቱ ተጠቃሚ እንደነበር የሚያውቀው በጣም ጥቂት ሰው ስለነበር እርምጃው በንጉሠ ነገሥቱ ካደረስበት የገንዘብ ኪሣራ ይልቅ ክብሩንና ሞገሱን በብርቱ አቀለለው መላ ዘመነ መንግሥቱን ለሕዝቡ አሳቢ መስሎ ይታይ የነበረው መሪ አሁን ትርፍ ለማግበስበስ የሚሯሯጥ ተራ ነጋዴ ሆኖ ታየ በመጨረሻም ንጉሠ ነገሥቱ ያለ አጋዥና አዛኝ እንደቀረ ካረጋገጠ በኋላሳ ደርግ ጳጉሜ ቀን ባደረገው ስብሰባ በድምፅ ብልጫ ንጉሠ ነገሥቱን ከዙፋኑ ለማውረድ ወሰነ ከማውረዱ በፊት ግን አሁንም አስተማማኝ የሆነ የሕዝብ ድጋፍ ለማግኘት ሲል የመጨረሻውን ድራማ ቀምሞ አቀረበ አዲሱን ዓመት ለማክበር ለተዘጋጀው የአዲስ አበባና የአካባቢዋ ሕዝብም ጳጉሜ ቀን ምሽት በኢትዮጵያ ቴሌቪዥን የቱን የወሎ ሕዝብ የረሀብ እልቂት የሚያሳይ ፊልም አቀረበ ፊልሙ መሠረት ያደረገው በእንግሊዛዊው ሪፖርተር ጆናታን ዲምቢልቢ ተዘጋጅቶ እንግሊዝ አገር በቴሌቪዥን የታየውን ቢሆንም ከንጉሠ ነገሥቱ የምቾትና የቅንጦት ኑሮ ጋር ተቀነባብሮ የቀረበ በመሆኑ ተመልካቹ ሕዝባዊ ሰቆቃን ከንጉሣዊ ፈንጠዚያ ጋር እያነፃፀረ ቁጣው ገንፍሎ እንዲወጣ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ አፄ ኃይለ ሥላሴ ክሥልጣን ከወረደ በኋላ ወደ አራተኛ ክፍለ ጦር እስር ቤት ወደ ጠሰደችው ታሪካዊ ሾልስ ሻገን መኪና ሲያመራ የታሰበ ነበር በተለይም «የምንወደውና የሚጠደን ሕዝባችን የሚለውን ንጉሣዊ ዘይቤ ለመናድ የታለመ ነበር እንደታሰበውም የፕሮፓጋንዳው ቅንብር ግቡን ስለመታ ለንጉሠ ነገሥቱ የሚያዝንለት ጠፍቶ «ይውረድ። አያሉ በጋለ ስሜት ያደረጉለት አቀባበል በመሪነት ሥፍራው ላይ ተደላድሎ እንዲቆይ የልብ ልብ ሳይሰጠው አልቀረም ምንም እንኳ መጀመርያ በዘመቻው ዙርያ ብዙ ክርክርና አታካራ የነበረ ቢሆንም አንዴ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ከዘመቱ በኋላ ዘማቾቹ በሙሉ ስሜት የገጠሩን ሕይወት የመለወጡን ተግባር ተያያዙት በተለይም በናፍቆት ይጠብቁት የነበረው የመሬት ስሪት አዋጅ የካቲት ቀን ከወጣ በኋላ አዋጁን ተግባራዊ ለማድረግ በሙሉ ኃይላቸውና በጋለ ስሜት ተንቀሳቀሱ ይሁን እንጂ ይህ እንቅስቃሴያኛው ሳይውል ሳያድር ከደርግ አባላትና ከሌሎች የመንግሥት ሹማምንት ጋር አጋጫቸው ተማሪዎቹ አዋጁን በመተግበሩ ላይ ጭቁኑን አርሶ አደር ያሳተፈ ስልት ሲከተሉ የደርግ ባለሥልጣኖች የመረጡት ስልት ደግሞ ቢሮክራሲያዊ ነበር አያደርም የዘመቻ ጣቢያዎች ደርግና ደጋፊዎቹ ባንድ ወጠገን ደርግን አምርሮ የሚቃወመው የኢሕአፓ አባላትና ደጋፊዎቹ በሌላ ወገን የሚፋለሙበት መድረክ ሆነ ዘመቻው እየተራዘመ በፄደ ቁጥር ተቃምሚዎቹ ምድብ ጣቢያዎቻቸውን እየተዉ ወሳኙ የፓለቲካ ፍልሚያ ወደሚካሄድበት ጠደሀገሪቱ ርዕሰ ከተማ መመለስ ጀመሩ ደርግ መሬትን የሕዝብ አንደ እውነቱ ከሆነ የመንግሥት ያደረገውን አዋጅ የካቲት ከማውጣቱ ቀደም ብሎ የንግድ የኢንዱስትሪና የገንዘብ ተቋማትን ወርሶ ነበር በሐምሌ ደግሞ የከተማ መሬትንና ትርፍ ቤቶችን የመንግሥት ያደረገው አዋጅ ታወጀ እነዚህ ተከታታይ እርምጃዎች ደርግ አስከ ፍፃሜ መንግሥቱ ድረስ ሲመካባቸውና ሲኩራራባቸው የነበሩ አርምጃዎች ሆኑ በተለይ እንደ አብዮት በዓል መስከረም ባሉ በዓላት እነዚህን «ድሎች» የማይዘረዝር ንግግር ከቶም አይታሰብም ነበር ይሁን እንጂ እያደር የነዚህ እርምጃዎች ሕዝባዊ ፋይዳ በእጅጉ አጠያያቂ እየሆነ መጣ በመሠረቱ ውጤታቸው የሀገር ሀብትን ከግል ወደ መንግሥት እጅ ማዘዋወጠር ነበር ስለሆነም ወትሮም ገደብየለሽ ሥልጣን የነበረው መንግሥት አሁን ፈላጭ ቆራጭ ሆነ መንግሥት ቀጭም ሸላሚም ሆኖ ኅብረተሰቡን ሙሉ በሙሉ ከመዳፉ ሥር አደረገው በሌላ አነጋገር መንግሥት በቁጥጥሩ ሥር ያደረጋቸው የኤኮኖሚ አውታሮች ፍፁማዊ የሥልጣን መረብ ለመዘርጋት የተደላደለ መሠረት ሰጡት የሀገር ኤኮኖሚ በቢሮክራሲው ቁጥጥር ስር እየሆነ በሄደ ቁጥርም የግሉ ዘርፍ እየሟሸሸና እየቀጨጨ ሄደ ይህ ማለት ግን የመሬት አዋጁ የነበረውን ታሪካዊ ፋይዳ ለማንኳሰስ ስይደለም አያሌ ተራማጅ ኢትዮጵያውያን በፅኑ የታገሉትን የዘመናት ብሶት ለማስወገድ የታለመ በመሆኑ ትልቅ ግምት የሚሰጠው ነው በፃያኛው መቶ ዓመት መጀመርያዎቹ ዐሠርተ ዓመታት ተራማጅ ምሁራን የገባሩ ዕዳና አሳር አንዲቀልለት በአፅንዖትና በስሜት ታግለዋል በተድበሰበሰ መልክም ቢሆን የ መፈንቅለ መንግሥት መሪዎችም የእርሻ ምርትን ለማስፋፋት ቃል ገብተዋል በ ደግሞ የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች «መሬት ለአራሹ» ብለው ሰልፍ በመውጣት አብዮታዊ ፈር ቀደዋል ያ መፈክርም ለዓመታት ሲያስተጋባ ቆይቶ የቀድሞውን ሥርዓት ግብአተ ሞት አፋጥኳል የቱ የመሬት አዋጅም ከሁሉም በላይ የዚያ መፈክር ውጤት ነው ማለት ይቻላል የእንዳልካቸው ካቢኔም ቢሆን የጥያቄውን መሠረታዊነት በመገንዘብ መጋቢት ባወጣው የፖሊሲ መግለጫ በመሬት ይዞታዎች ላይ የአንድ ሺ ፄክታር ጣራ በመደንገግና ወደፊት የሚሰጡ ማሳዎች መሬት ለሌላቸው ብቻ አንደሚሆን ቃል በመግባት አንገብጋቢ ለነበረው የሕዝብ ጥያቄ የበኩሉን መልስ ለመስጠት ተገዲል አብዮትና መዘዙ ፈ የገጠርን መራት ለሕዝብ ያደረገውን አዋጅ በመደገፍ የወጣው ሕዝባዊ ሰልፍ በከፊል በየካቲት አብዮቱ ከፈነዳበት ጊዜ ጀምሮም የመሬት ጥያቄና መፍትቴጌው በአገሪቱ ጋዜጦች ዋና የመወያያ ርእስ ሆነው ቆይተዋል ክርክሩና ውይይቱ በመንግሥት ጋዜጦች በኅቡዕ ጋዜጦችና በተለይም ጉዳዩ በቀጥታ በሚመለከታቸው እንደ መሬት ይዞታ ሚኒስቴርና የጭላሎ እርሻ ልማት ድርጅት ባሉ መሥሪያ ቤቶች ይካሄድ ነበር ክርክሩ ያተኮረባቸው ዋና ዋና ነጥቦችም መፍትቴው መሠረት የሚያደርገው ምርታማነትን ነው ወይስ ፍትሕን የሚመጣውስ ከላይ ነው ወይስ ከታች መሬት የግል ይሆናል ወይስ የጋራ ነበሩ ከዚህ ሁሉ ክርክርና ውጣ ውረድ በኋላ ነበር ደርግ በየካቲት ቀን በስር ነቀልነቱ ወደር ያልተገኘለትንና አክራሪ የግራ ተቃዋሚዎቹን እንኳ ያስገረመውን የመሬት አዋጅ ይፋ ያደረገውፅፁ አዋጁ የግል የመሬት ይዞታን የሚያስወግድና የገጠር መሬት የማይሸጥ በሊዝ የማይተላለፍና በዋስትናም የማይያዝ መሆኑን ደነገገ ጭሰኝነትን ያስቀረው አዋጅ የመሬት ይዞታን በአሥር ሄክታር ሲወስን አርሶ አደሩም በመሬቱ ላይ የሚኖረው መብት በጥቅም ላይ ከማዋል ያለፈ እንደማይሆን አዉጀ አዋጁን ተግባራዊ ያደርጉ ዘንድና ወደፊትም አንደ አስፈላጊነቱ የመሬት ድልድል የማድረግ ሥልጣን ያላቸውን የገበሬዎች መኅበር አቋቋመ ከአዋጁ ቀጥተኛ ውጤቶች አንዱ የቅድመአብዮት ኢትዮጵያ ዓይነተኛ ባሕሪ የነበረውን የመሬት ሙግት ማስቀረቱ ነውጡ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ የአዋጁ ታሪካዊ ፋይዳ የመሬት ከበርቴውን መደብ ማስወገድ ሲሆን ዋነኛ ተጠቃሚዎቹም ጭሰኞችና መሬት አልባ አርሶ አደሮች ነበሩ አዋጁ በተጠቃሚነት ደረጃም ብቻ ቢሆን ባለመሬት ያደረጋቸው ባብዛኛው በደቡባዊ የሀገሪቱ ክፍል ይገኙ የነበሩ እነዚህ ጭቁን ዜጎች ለሚቀጥሉት ሁለት አሠርተ ዓመታት ያህል ለደርግ የሥልጣን መደላድል ፅኑ መሠረት ሊሆኑ በቅተዋል ይሁን እንጂ ለዚያኑ ዓመታት ያህል ሳያባራ በቲካፄሄደው ጦርነት ተማገዱ እንጂ ኑሯቸውን በማሻሻል ረገድ ይህ ነው የሚባል ያገኙት ጠቀሜታ አልነበረም የችግሩ ምንጭ አርሶ አደሩ በተመደበለት መሬት ከመጠቀም አልፎ ባለቤት መሆን ኣለመቻሉ ነው ይህም አልበቃ ብሎ መንግሥት የአርሶ አደሩን ኑሮ ከመቼውም በበለጠ ሁኔታ የሚቆጣጠሩና ነፃነቱን በብርቱ የሚሸብቡ እርምጃዎች ወሰደ ከነዚህም መካከል አርሶ አደሩ ምርቱን መንግሥት በደነገገው ዝቅተኛ ዋጋ ለመንግሥት ብቻ እንዲያቀርብ ተብሎ የተቋቋመው የእርሻ ሰብል ገበያ ድርጅት በፈቃደኝነት ላይ ያልተመሠረተ የሰፈራ ፕሮግራምና የጋራ እርሻ እንዲሁም አርሶ አደሩ ያልመከረበትና ያልዘከረበት የመንደር ምሥረታ ፕሮግራምን መጥቀስ ይቻላል እነዚህ አምብዛም ተወዳጅነት ያልነበራቸው የደርግ እርምጃዎች በተለይ በሰሜኑ የሀገሪቱ ክፍል አርሶ አደሩ ከፍተኛ ብሶት እንዲሰማውና ብሎም ከኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኢሕአዴግ ጎን በመሰለፍ ደርግን ለመጣል እንዲዘምት አስተዋፅኦ አድርገዋል የክተማ መሬትንና ትርፍ ቤቶችን የመንግሥት ያደረገውም አዋጅ ቢሆን ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ፍትሕን ለማምጣት እንደተወሰደ ቅን እርምጃ ብቻ አድርጎ ማየት ያዳግታል እርግጥ ነው የቀድሞው ገዥ መደብ የኤኮኖሚ መሠረት ከገጠር መሬት በተጨማሪ በከተማ ቦታ ሽያጭና ቤት ኪራይ ላይም የነበረ በመሆኑ ያን መደብ በማዳከም ረገድ ጉልህ አስተዋጽኦ አድርጓል ይሁን እንጂ አዋጁ ለመንግሥት ውርስ የዳረገው የከበርቴውን ቪላና ፎቅ ብቻ ሳይሆን የጭቁኑንም ደሳሳ ጎጆ ነው ስለሆነም የነገሩ ኢፍትሓዊነት እንዳለ ሆኖ እነዚህን ጎጆዎች አንዲያስተዳድሩ ሥልጣን የተሰጣቸው የከተማ ነዋሪዎች ማኅበራት በተለምዶ አነጋገር ቀበሌዎች በተለይ ጎጆዎቹን እንጠግናለን ካሉ የሚጠብቃቸው ከትርፍ ይልቅ ኪሳራ ነው እያደር ግልፅ እየሆነ እንደመጣው ግን የቀበሌዎች ሚና ካስተዳደር ይልቅ ቁጥጥር ላይ ያተኮረ ነበር የገበሬዎች ማኅበራት አርሶ አደሩን ከደርግ መዳፍ ስር እንዳደረጉት ሁሉ አዲስ አድራሻ የተሰጠው እያንዳንዱ የክተማ ነዋሪም በቀበሌዎች አማካይነት ሕይወቱና እንቅስቃሴው በመንግሥት ቁጥጥር ስር ዋለ በሚቀጥሉት ዓመታትም ቀበሌዎች የደርግና የኢሕአፓ መፋለሚያ መድረኮች ሆኑ የኢሕአፓ ታጣቂዎች የቀበሌ መሪዎችን እያደኑ ሲገድሉ ቀበሌዎች በተለይም የአብዮት ጥበቃ ጓዶች የኢሕአፓ አባላትንና ደጋፊዎች እስከ «ቀይ ሽብር በዘለቀ የአፀፋ ምት በየአደባባዩና በየእስር ቤቱ ገደሉ ደርግ በማርክሳዊ ርዕዮት ጎዳና ደርግ በታሪክ የሚታወቀው በኛው መቶ ዓመት ብቅ ካሉት እጅግ ቀኖናዊ ማርክሳዊ መንግሥታት አገዱ በመሆኑ ነው እስከ ዕለተ ሞቱም በዚህ ማርክሳዊ ማንነቱ ራሱን ሲያሞካሽ ቆየ ይሁን እንጂ መቶ አሥር ግድም የሆኑት የደርግ አባላት በ አጋማሽ ላይ ኣራተኛ ክፍለ ጦር መሽገው አብዮትና መዘዙ የሀገሪቱ የወደፊት ዕጣ ፈንታ ምን ይሁን ብለው ሲመክሩ ሳይንሳዊ ሶሻሊዝምን በኢትዮጵያ ውስጥ ሰርጎ የማስገባቱ ጉዳይ ከአብዛኛዎቹ ኅሊና እጅግ የራቀ ነበር መመሪያቸው ያደረጉት «ኢትዮጵያ ትቅደም» የሚለው መፈክር ግፋ ቢል አገር ወዳድነትን የሚጠቁም ነበር በታኅሣሥ ወር ባብዛኛው የአድገት በኅብረት ዝማቾችን ለማስደስት ሲባል ወደ «ኅብረተሰብዓዊነት» ሲጎለምስም ዓላማው «ኢትዮጵያዊ ሶሻሊዝም»ን እንጂ ሳይንሳዊ ሶሻሊዝምን ለማስረፅ አልነበረም ይሁንና ደርግ ፈራ ተባ ሲል የያዘው የሶሻሊስት ፈር ወደፊት የሚከተለውን የርዕዮተ ዓለም አቅጣጫ አመልካች ነበር ያንን ፈር መልቀቁ እያደር አስቸጋሪ ብቻ ሳይሆን የማይታሰብ አየሆነ መጣ የዚህንም ዋነኛ ምክንያት ለመረዳት ተማሪዎች በኢትዮጵያ አብዮት አመጣጥና ሂደት ላይ የነበራቸውን ወሳኝ ሚና ማጤን ያስፈልጋል እንደ እውነቱ ከሆነ መለዮ ለባሹ በየካቲት ሕዝባዊ አመፅ ውስጥ ብቅ ያለው ባመዛኙ ከሙያው ጋር የተያያዙ ብሶቶችን ይዞ ነው የደመወዝ ጭማሪ የኑሮ ሁኔታ መሻሻል ወዘተ ጥቅማቸውን አስከብረው ወደ ካምፓቸው ለመመለስ ሲያስቡ «ወቴ ደሞዷን አስጨምራ ወደ ካምፕ ተመለሰች» የሚለው የተማሪዎችና የሌሎች ሲቪል ወገኖች ጉንተላና ወቀሳ ነው መለዮ ለባሹን ወደ ፖለቲካው መድረክ የገፋፋው እያደርም ደርግ ሥልጣን ለመያዝ ብቻ ሳይሆን በሥልጣን ላይ ለመቆየት ከፈለገ እየገነነ ከመጣው ማርክሳዊ ርፅዮት ውጭ አማራጭ እንደሌለው እየተገነዘበ መጣ ከ እስከ ድረስ ባሉት ሁለት ዓመታት ደርግ ከዚህ ርዕዮት ጋር ለመተዋወቅ ብቻ ሳይሆን ከማንም ያላነሰ ክህሎት አለኝ ለማለት ያላሰለሰ ጥረት ማድረግ ነበረበት ሁልጊዜ አንድ አርምጃ ወደፊት ቀድሞ ከሚገኘው የግራ ክንፍ ኃይል ጋር ለመስተካክከልና ብሎም ለማለፍ የነበረው ትግልና ጥረት ቀላል አልነበረም ጥረቱም ተሳክቶ በሚያዝያ ደርግ የመጨረሻውን ርዕዮተ ዓለማዊ እመርታ በማድረግ የብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ አብዮትን በመመሪያነት አወጀ በዚህ ድርጊቱም እየቀደመ ሲያስቸግረው ከነበረው የግራ ክንፍ የፖለቲካ ቡድን ጋር ተስተካከለ ማለት ይቻላል ከዚያ የሚቀጥለው አርምጃ ራሱን የሠፊውንና የጭቁኑን ሕዝብ ትግል በግንባር ቀደምነት ለመምራት በታሪክ የታጨ ብቸኛ የፖለቲካ ኃይል አርጎ ማየቱ ነው ይህን አስደናቂ የደርግ የርዕዮተ ዓለም ጉዞ ያሰመረለት አንዱ የግራ ክንፉ ተከፋፍሎ ወደ አብዮቱ መድረክ መውጣት ነው በተለይም ከሀገር ውጭ የሚገኘው የተማሪው ንቅናቄ አካል አብዮቱ ሲፈነዳ በሁለት አክራሪ ጎራዎች ተሰልፎ ነበር ኋላ ገሀድ እንደ ወጣው እነዚህ ሁለት ጎራዎች የኢሕአፓና የመኢሶን ድርጅቶች ተከታዮች ነበሩ እነዚህ ሁለት አንጋፋ የግራ ክንፍ ኅቡዕ ድርጅቶች በተማሪ ድርጅቶች ሽፋን ደጋፊዎቻቸውን ማብዛትና ማጠናክር ተያይዘው ነበር በአብዮቱ ዋዜማ ሁለቱ ጎራዎች በዓለም አቀፉ የተማሪዎች ድርጅት አወቃቀር ላይ ላንጁቀረሽ ክርክር እያደረጉ ነበር የኢሕአፓ ወገኖች በአዲስ መልክ የተዋቀረውን ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ፌዴሪጃ ሲደግፉ የመኢሶን ተከታዮች ደግሞ በቁጥጥራቸው ስር የነበረው ዓለም አቀፍ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማግፅር እንዲቀጥል ይሟገቱ ነበር በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኅበር ባብዛኛው የፌዴሬሽንና የኢሕአፓ ደጋፊ ሲሆን በአውሮፓ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኅበር ደግሞ ሁለት ተክፍሎ ነበር የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ ከአብዮቱ መፈንዳት በፊት እነዚህ ልዩነቶች ከሀገር ውጭ በመሆናቸውና በተማሪ ድርጅቶች የተወሰኑ በመሆናቸው ብዙም እርባና አልነበራቸውም አብዮቱ በየካቲት ከፈነዳ በኋላ ግን ስለ አብዮቱ ባሕሪና ቂደት ቡድኖቹ ካላቸው አመለካከት ጋር ተቆራች በተከታዮቹ ዓመታትም ልዩነቶቹ በሀገራዊ መድረክ እየጎሉ መጥተው ቀስ በቀስ ከርዕዮተ ዓለማዊ ክርክር ወደ እርስ በርስ መጠፋፋት ዘመቻ ተሸጋገሩ የውጭው ሁኔታ ይኽን ሲመስል በሀገር ቤት ደግሞ በዎቹ መጀመርያ ዓመታት ማርክሳዊሌኒናዊ የጥናት ቡድኖች በኅቡዕ መደራጀት ጀምረው ነበር አብዮቱ ሲፈነዳም በኅቡዕ በሚለራጩት ልሳኖቻቸው አማካይነት ከሕዝቡ ጋር መተዋወቅ ጀመሩሱ ከነዚህም ልሳኖች ወዲያውኑ ግንባር ቀደም ሥፍራ የያዙት ዴምራሲያ እና ዖዕፊው ሕ ድምፅ የተሰኙት ነበሩ ውሎ አድሮም የኢሕአፓና የመኢሶን ልሳን መሆናቸው ይፋ ሆነ ከነዚህ ሌላም የተለያዩ የግራ ክንፍ ድርጅቶች በየወቅቱ ብቅ ማለት ያዘ የኢትዮጵያ ጭቁን ሕዝቦች አብዮታዊ ትግል ኢጭአት በተለይ የደቡባዊ ኢትዮጵያን ሕዝቦች እወክላለሁ ሲል ወዝሊግ የተባለውና ቀድሞ በሰሜን አሜሪካ የኢትዮጵያ ተማሪዎች ማኅበር ፕሬዚዳንት በነበረው በዶር ሠናይ ልኩ የሚመራው ድርጅት ደግሞ ከሠራዊቱ መሓል በተለይም በአየር ኃይል አካባቢ አባላት መመልመል ችሎ ነበር በመጨረሻም ከኢሕአፓ ያፈነገጡ አባላት ከሌላ አገር ውስጥ ከነበረ ኅቡፅ ድርጅት ጋር በመቀናጀት ማርክሲስት ሌኒኒስት ሪሾሉሽናሪ ድርጅት ማሌሪድ የተባለውን ቡድን አቋቋሙ በመጀመርያ የነዚህ የግራ ክንፍ ቡድኖች መበራክት ደርግን ግር ማሰኘ ቱ አልቀረም ነገር ግን ብዙም ሳይቆይ ወደ ርዕዮተ ዓለማዊው ፍልሚያ ውስጥ ገባ በዚህ ረገድ ነገሩን ያሠመረለትም አንዳንዶቹ የግራ ክንፍ ቡድኖች ለደርግ የነበራቸው ቀና አመለካከት ነውበ በተለይም መኢሶንና ወዝሊግ ደርግን ለመወዳጀት ፉክክር ይዘው ነበር ማለት ይቻላል አንዳንዶቹ የደርግ መሪዎች የማርክሲዝም ሌኒኒዝምን «ሀ «ሁ» የቀሰሙትም ከሁለቱ ድርጅቶች መሪ አባላት ነበር ይባላል ይሁንና እነዚህ የደርግ መሪዎች እስከ ወዲያኛው በኛ ጥላ ስር ይቆያሉ ብለው አስበው ከሆነ ተሳስተዋል በተለይም ለፖለቲካ ሥልጣን ያለውን ቀናኢነት ከመጀመርያው የፈነጠቀው የደርጉ አንደኛ ሊቀ መንበር ሌተና ኮሎኔል መንግሥቱ ኃይለ ማርያም የራሱ ድርጅታዊ ትልም እንዳለው ሳይውል ሳያድር ግልፅ እየሆነ መጣ በ ክረምት ላይ በወዝሊግ አዋላጅነት የመንግሥቱና መለዮ ለባሽ ዓዶቹ ፓርቲ የሆነው «አብዮታዊ ሰደድ» የተሰኘው ድርጅት ተወለደ በዚህ ድርጅታዊ ገድል የመንግሥቱ ቀኝ እጅ ሆኖ ያገለገለው እንደሱው ሐረር የሚገኘውን ሦስተኛ ክፍለ ጦርን ወክሎ የደርግ አባል የሆነው የሃምሳ አለቃ ከጊዜ በኋላ ሻምበል ለገሠ አስፋው ነበር የወዝሊግና የሰደድ መተላሰርና መወራረስ ሰደድን ያጎለበተውን ያህል ለወዝሊግ ግን የማታ ማታ መጥፊያው ሆነ ጊዜው ደርሶ ወዝሊግ ሲመታና ሰደድ ብቸኛው የግራ አማራጭ ሆኖ ሲጠጣ በወዝሊግ ላይ የቀረበበት ዐቢይ ክስ ሰርጎ ገብነት ሆነ በግራው ክንፍ ጎራ የነበረው ርዕዮተ ዓለማዊ ትንቅንቅ በ ሁለተኛ አጋማሽ የመጀመርያዎቹ ወራት ላይ ከፍተኛ ደረጃ ደረስ ዞሮ ዞሮ የትንቅንቁ ተጠቃሚ የሆነውም የዳር ተመልካች የነበረው ደርግ ነው ይህ ፍልሚያ የሚካሄደው በዕለታዊው የአማርኛ ጋዜጣ ዲፅ መፇ ሁለተኛ ገፅ ላይ በተለይ አብዮትና መዘዙ ንፊ «አብዮታዊ መድረክ» በተሰኘው ዓምድ ላይ ነበር ዋና ተፋሳሚዎቹም ኢሕአፓና መኢሶን ሲሆኑ ዋና ዋና ርአሶቹም እንደ ጊዜያዊ ሕዝባዊ መንግሥት መፈክር» ያሉት የወቅቱ አንገብጋቢ ጥያቄዎች ነበሩ በእነዚህ በታላቅ ጉጉት ይጠበቁ በነበሩና የሁለቱ ድርጅቶች አውራ ደራስያን በብዕር ስማቸው በሚጽፏቸው ጽሑፎች አማካይነት የድርጅታቸውን ማርክሳዊ ሐቀኝነት ባንዓሩም የባላንጣቸውን ክስረት ለማስረገጥ ከፍተኛ ጥረት አደረጉ የክርክሩ አዝማሚያ አንዱ ካንዱ ለመማር ሳይሆን አንዱ ሌላውን እርቃኑን ለማስቀረት በመሆኑ የሁለቱን ድርጅቶች ልዩነት ከማጥበብ ይልቅ ይበልጥ አሰፋው በመሠረቱ የርዕዮተ ዓለሙ ፍልሚሜያ ታሪካዊ ፋይዳ ከጥቂት ወራት በኋላ ለተከሰተው የትጥቅ ፍልሚያ ማሟሻ መሆኑ ነበር ማለት ይቻላል ሚያዝያ ቀን ደርግ የብሔራዊ ዴሞክራ ት መመሪያው አድርጎ ሲያውጅ በግራ ክንፉ ባቡር ጋቢና ውስዯ ከመደላደልም አልፎ መሪውን ለመጨበጥ ተዘጋጀ ማለት ይቻላል ይህ ከቻይና አብዮት የተቀሰመ ፎርሙላ በሦስተኛው ዓለም ሶሻሊስት ለውጥን ለማምጣት ፍቱን ነው ተብሎ የታመነበት ሲሆን መሠረታዊ ይዘቱም በወዝአደሩ በአርሶ አደሩና በተራማጅ ንዑስ ከበርቴው አብዮታዊ ጥምረት የሠፊው ሕዝብ ጠላቶች ተብለው የተለዩትን ፊውዳሊዝምን ኢምፔሪያሊዝምንና ቢሮክራሲያዊ ካፒታሊዝምን መደምሰስ ነው የመጨረሻ ዓላማውም ሕዝባዊት ዴሞክራሲያዊት ኢትዮጵያን መመሥረት ነው ይህ ዓላማም ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ በመስከረም እውን ሆነ ለተመለከተውና ነገሩን ላጤነው ሁሉ እውር ድንብሩን «ኢትዮጵያ ትቅደምነ ብሎ በሰኔ የተነሳው ደርግ እዚህ ጣራ ላይ ለመድረስ ምን ያህል አስደናቂና ረጅም ጉዞ እንደተጓዘ ግልፅ ነው የብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ አብዮት ከታወጀ በኋላ ቀጣዩ የፕሮግራሙ አስፈዓሚ አካል የሆነውን ጊዜያዊ የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጽሕፈት ቤት ማደራጀት ሆነ የአዋጁ መታወጅና የጽሕፈት ቤቱም መቋቋም የወቅቱ ዐቢይ ተግባር ሠፊውን ሕዝብ ማንቃትና ማደራጀት ዓው እያሉ ይጠተውቱ ለነበሩት እንደ መኢሶን ላሉ የግራ ክንፍ ኃይሎች ትልቅ ድል ነበር ጽሕፈት ቤቱን እንዲመራ በተሰየመው አሥራ አምስት አባላት ባሉት ኮሚሲዮን ጡስጥ የሊቀ መንበርነቱን ሥፍራ ከመያዝ አንስቶ ግልፅ የሆነ የበላይነት የነበረው መኢሶን የጽሕፈት ቤቱን መዋቅር ድርጅታዊ አቅሙን ለማፈርጠም ተጠቀመበትፁ ጽሕፈት ቤቱ በተቋቋመ በጥቂት ጠራት ውስጥ የድርጅቱ ቁሳዊም ሆነ ሰብአዊ ኃይል ቀላል የማይባል እመርታን አሳየ በተጓዳኝም ከተሞችን ለመቆጣጠር ቁልፍ የሆነውን የከተማ ልማትና ቤት ሚኒስቴር በመቆጣጠሩና በዐ መጨረሻ ላይ በተደረገው የቀበሌ ምርጫ ደጋፊዎቹን ለማስመረጥ በመቻሉ ትልቅ የመደላለደል ስሜት ተሰማው ስለሆነም የመንግሥት ሥልጣን መደሠፈራጡ ሕዝብ ተታሜዖ መ ለፈው እንደ ኢሕአፓ በሐሳበ ግትርነት የፈጠረውን መ ጃ ብሎ ቢያስብ እምብዛም አይገርምም ን መዋቅር በዘዴ በመጠቀም ነወ ይሁን እንጂ ደርግ ይህን የመኢሶን ስሌት ሳይረዳው ይቀራል ብሉ ማሰብ የፖለቲካ የዋህነት ነበር ደርግ ሌላው ሁሉ ነገር ቢቀር በፖለቲካ ሥልጣን ጉዳይ ቆቅ መሆኑን ካንዴም ሁለቴ አሳይቷል በዚያ ላይ ደግሞ የሁለት ዓመት የአብዮት ትምህርት ቤት የግራ ክንፉን ማርክሳዊ ዘይቤና የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ድርጅታዊ ስልት አንዲጨብጥ አስችሉታል ስለዚህ ነገሩ «ብልጥ ለብልጥ» ሆነና የጉልበት ፍተሻውን አይቀሬ አደረገው አይቀሬ እየሆነ የመጣው ድራማም በአብዛኛው በ ዓም መጀመርያ ተጀምሮ በዓመቱ ማብቂያ ላይ ተጠናቀቀ በመጀመርያ ደርግ ለዘብተኛ የሆነውን የግራ ክንፍ አጋር በማድረግ የእድገት እመርታው ባስደነገጠውና ማዕቀብ የሌለው ተቃውሞው ባበገነው በኢሕአፓ ላይ ዘመተ በዚህ ረገድ አያሌ የሠራተኛውና የብዙኃን ድርጅቶች የኢሕአፓን መፈክር አንግበው ሰልፍ የወጡበት የቱ «ሜይ ዴይ» በዓል ወሳኝ ወቅት ነበር ማለት ይቻላል በዚያን ወቅት ደርግና የግራ ክንፍ አጋሮቹ ኢሕአፓ እስካለ ድረስ እነሱ መኖር እንደማይችሉ በቅጡ ተረዱ ከቪያን ጊዜ ጀምሮም ሁለቱ ባላንጣዎች ሰይፋቸውን መሳል ጀመሩ በክረምቱ ወራት የታየው አንፃራዊ ዝምታም ዶፍ ያዝለ ዳመና ነበር የተፈጥሮው ክረምት ሲያባራ ሰውሰራሹ የሽብር ክረምት መስከረም ላይ ጀምሮ ዓመቱን ሙሉ ቀጠለ ደርግ የኢሕአፓ ታጋዮችንና ደጋፊዎችን በመግደል ኢሕአፓ በደርግ አቀንቃኞችና ባለሟሎች ላይ የሽምቅ ጦርነት በማወጅ ፉክክር ተያያዙ ከሁለቱም ወገን ታሪኩን ለመጻፍ የሞከሩ ሰዎች ግድያውን የጀመረው ሌላኛው ወገን ነበር የማለት አዝማሚያ ያሳያሉ እንደ እውነቱ ከሆነ ግን ግድያውን ማን ጀመረው ብሎ መጠየቅ መሣሪያቸውን ስለው ከተፋጠጡ ሁለት ባላንጣ ሠራዊቶች መካከል የመጀመርያውን ተኩስ ማን ከፈተ ብሎ የመጠየቅ ያሀል ነው በዚህም ሆነ በዚያ ፍልሚሜያው አይቀሬ እየሆነ መጥቷል አንዴ ከተጀመረ ወዲያም እያሻቀበ እንጂ አየለዘበ አልሄደም የመገዳደሉ ዐበይት ምፅራፎች ከሞላ ጎደል የሚከተሉትን ይመስላሉ በመስከረም ኢሕአፓ እንደ ቀንደኛ ጠላቱ ያየው በነበረው በደርጉ አንደኛ ምክትል ሊቀ መንበር በሌኮሎኔል መንግሥቱ ላይ የግድያ ሙከራ አድርጎ ሳይሳካለት ቀረ እንዲያውም ከሙከራው ያመለጠው መንግሥቱ ባንድ በኩል ለራሱ ተወዳጅነትን ለማትረፍ በሌላ ወገን ደግሞ የኢሕአፓን ክስረት ለማሳየት ተጠቀመበት በዚያው ወር ውስጥ ኢሕአፓ የመኢሶን አመራር አባልና የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጽሕፈት ቤት ባልደረባ የነበረውን ዶር ፍቅሬ መርዕድን ሠንጋ ተራ መኪና ውስጥ ቁጭ ብሎ ሚስቱን በመጠበቅ ላይ ሳለ ኣድፍጦ በመግደል የመጀመርያውን ዐቢይ ሰለባ አገኘ በድርጊቱ ያረረው ደርግም ምናልባት መንግሥቱ ማለቱ ይበልጥ ወደ እውነቱ የተጠጋ ይሆናል «የአንድ አብዮታዊ ሕይወት በሺ ፀረሕዝቦች ሕይወት ይመነዘራል» የሚል መግለጫ ካወጣ በኋላ የኢሕአፓ አባሎችንና ደጋፊዎችን በገፍ በማሰርና ከታሰሩትም መካከል መርጦ በመረሸን የበቀል እርምጃውን ወሰደ የመንግሥት የማጥቃት እርምጃ አፍቃሬኢሕአፓ ተብለው በተፈረጁት የደርግ አባላት ላይ በጥር «አብዮታዊ እርምጁ ከተወሰደባቸው በኋላ ተጠናክሮ ቀጠለ በተለይም በሚቀጥሉት ወራት አከታትሉ በወሰዳቸው ሁለት አሰሳዎች ኅቡፅ ገብተው የነበሩትን አንዳንድ የኢሕአፓ መሪዎችንና ቀንደኛ አባላት ከመግደሉና ከማስሩ ባሻገር ሲቪሉን ትጥቅ በማስፈታት ወኔውን ሰለበው እነዚህ የ«አስሳና ድምስሳ» እርምጃዎች በ«ቀይ ሽብር» ስም ኋላ ለታወጀው ዘግናኝ የታሪክ ምዕራፍ መቅድም መሆናቸው ነው «ቀይ ሽብር» በዋነኛነት ያነጣጠረው በኢሕአፓ ላይ ሲሆን ቀስ በቀስ ግን የኤርትራ ሕዝባዊ አብዮትና መዘዙ ዲ አርነት ግንባርና ሕዝባዊ ወያኔ አርነት ትግራይ ብሎም ከደርግ ጎራ ያፈነገጠው መኢሶን ሳይቀር የሽብሩ ዒላማ ሆኑ ሌሎች የግራ ክንፍ ቡድኖች ኢሕአፓን በክፉ ዐይን እንዲመለከቱት ካደረጋቸው ምክንያቶች አንዱ ተሸቀዳድሞ እራሱን የላብ አደሩ ፓርቲ ነኝ» ብሎ በማወጁ ነው የሁሉም ዓላማ በወቅቱ ገኖ በነበረው ማርክሳዊሌኒናዊ አስተሳሰብ የሌኒን ፅንሰሐሳብ ማዕከል የነበረውን ግንባር ቀደም የሠራተኛው መደብ ፓርቲ ሆኖ ለመገኘት ነበር በሠራተኛው ማኅበራትና በሕዝባውያን ድርጅቶች የኢሕአፓን ያሀል ሰርገው ለመግባት ያልቀናቸው እነዚህ ቡድኖች ኢሕአፓን «የጅብ ችኩል ቀንድ ይነክሳል» ብለው አጣጣሉት በነሱ ስሌት የፖለቲካ ፓርቲ ባሕል ባይተዋር በሆነባት ኢትዮጵያ የወዝ አደሩ ግንባር ቀደም ፓርቲን ተጣድፎ ማወጅ ወይ ድንቁርናን ወይ ስግብግብነትን አመልካች ነበር ስለዚህም ይመስላል በኋላ የኢትዮጵያ ማርክሲስት ሌኒኒስት ድርጅቶች ኅብረትን ኢማሌድኅ ከፈጠሩት ክነዚህ ፀረኢሕአፓ ከነበሩት የግራ ክንፍ ቡድኖች መካክል አንዳቸውም ቢሆን አራሱን ፓርቲ ብሎ ያልሰየመው ከስማቸው እንደምንረዳው የመረጡት ስያሜ «ንቅናቄ «ሊግ «ትግል» «ድርጅት» ወይም «ሰደድ» ነበር። የሚለውን መፈክር በመወርወር ነገሩን ፈር ያስያዘውም እሱ እንደሆነ ይነገራል ከሁሉም በላይ ደግሞ መንግሥቱ የፖለቲካ ሥልጣን ከጠመንጃ አፈሙዝ እንደሚገኝ አሳምሮ ያውቅ ነበር ያንን ለመጨበጥ ብቻ ሳይሆን ይዞ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ ለመቆየት ወታደራዊ ኃይልን ከማፈርጠም ሌላ አማራጭ አንደሌለ ያውቅ ነበር ለዚህም በመጀመርያ አለኝታው የነበረው ደርግ ውስጥ ራሱ የሚወክለው የኛ ክፍለ ጦር ነው በመስከረም በመሐንዲስ ክፍል የተነሳውን ተቃውሞ የደመሰሰለትም ይኸው ጦር ነው ከቪያ በማስከተልም በተለይ ሽምቅ ተዋጊዎችን የመቋቋም ጣምራ ተልእኮ የነበረውንና «ነበልባል» የተሰኘውን ክፍለ ጦር አቋቋመ ሥልጣኑ እያደገ ተቃዋሚውም እየበዛ ሲሄድ ደግሞ እንደ ተናካሽ ውሻ ነቅቶ የሚጠብቀውን ልዩ የቤተ መንግሥት ጦር አደራጀ በግንቦት የተሞከረውን መፈንቅለ መንግሥት በማምከኑ ረገድ ቁልፍ ሚና የተጫወተውም ይኸው «ቅልብ» ጦር ነው መንግሥቱ ጦሩን ከማደራጀት ጎን ለጎን የፀጥታ ጥበቃውንም አጠናክሮ ነበር በዚህ ረገድ መንግሥቱን አምባገነናዊ ሥልጣን ለማጎናፀፍ ዐቢይ ሥፍራ የነበራቸው ሁለት ግለሰቦች መጥቀስ ቢያስፈልግ በጥር በተደረገው መፈንቅለ መንግሥት ወቅት ሕይወቱ ያለፈችው ኮሎኔል ዳንኡል አስፋውና ኋላ የብሔራዊ ደህንነት ሚኒስትር ለመሆን የበቃው ኮሎኔል ተስፋዬ ወልደ ሥላሴ ነበሩ ይህ ስለተባለ ግን መንግሥቱ እንደ ዑጋንዳው ኢዲ አሚን ዳዳ ወይም እንደ ማዕከላዊ አፍሪቃ ሬፐብሊኩ ቦካሳ ያፈጠጠና ያገጠጠ ወታደራዊ አምባገነን መሪ ብቻ ነበር ማለት አይደለም የሥልጣኑ አለኝታ ለነበረው ወታደራዊ ጡንቻ ከግራ ክንፉ ቡድን የቀሰመውን ርፅዮተ ዓለማዊ ሽፋን ሰጥቶት ነበር በተለምዶ ከላይ ወደታች ከሚፈሰው ወታደራዊ አዝ ጎን ለጎን እንዲያውም ከዚያ በላይ ማለት ይቻላል ካድሬዎችና ኮሚሳሮች የሚገኙበት የአዝ ሰንሰለት አዋቅሮ ነበር ይህ አሰራር በሙያው በሰለጠትት የጦር አዛገናች ውሳኔዎች ላይ የፖለቲካ ኮሚሳሮች ለሚያደርጉት ጣልቃ ገብነት በር በመክፈቱ በወታደራዊ ዘመቻዎች ላይ የነበረው አሉታዊ ተፅዕኖ ግልፅ ነበር በዚያው መጠን ግን መንግ በወታደራዊው መዋቅር ላይ የነበረውን የበላይነት እንዳጠናከረለት ሙን ነው አንግዲህ እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ክህሎቶችና ሁኔታዎች ልማድ ተክለ ሰውነትና ለፖለቲካ ሥልጣን ቁልፍ የሆኑት ቅድመ ሁኔታዎች መመቻቸት ናቸው መንግሥቱን የበላይነት ሰጥተውት ተፎካካሪዎቹንና ተቃዋሚዎቹን ተራ በተራ በሚያስገርምና በሚያሰለች ድግግሞሽ ለማስወገድ ያስቻሉት በዚህ ረገድ በንቃትና በትጋት ለሚያሳድደው ፍፁማዊ ሥልጣን የመጀመሪያውን መሰናክል በኅዳር የደርጉን ሊቀ መንበር ሌተና ጄኔራል አማን ሚካኤል አንዶምን በማስወገድ ተወጣው የጄኔራሉ መወገድ ግልፅ ያደረገው አንድ ነገር ቢኖር በሠራዊቱ ዝንድ የነበረው ተወዳጅነት ሁለት ስለት ያለው ቢላዎ እንደሆነ ነው የደርግ አባላት እነዚያን የመጀመሪያዎቹን የቀውጢ ወራት ጀኔራሉን ከለላ አድርገው ለመግዛት ያሰቡትን ያህል ጄኔራሉም የራሱ የሥልጣን ፍላጎትና ቀመር ነበረው የሁለቱ ስሌቶች ተቃርኖ ነው ያንን የደም ጎርፍ ምዕራፍ መክፈቻ ሊሆን የበቃውን ከስተት አይቀሬ ያደረገው የጄኔራሉ ሞት አዲስ ምዕራፍ ከፈተ የሚባለውም ያለምክንያት አይደለም ያቺ ቀን ደርግ ካለፈው ሥርዓት ጋር የሚያገናኘውን እትብቱን የቆረጠባት ቀን ነበረች ማለት ይቻላል ለዚህም ጉልህ ማስረጃው በዚያኑ ምሽት እስር ላይ የነበሩትን የቀድሞ መኳንንትና ሹማምንት በቅጽበታዊ ውሳኔ አውጥቶ መረሸኑ ነው በሌላ መልኩም ከጀኔራል አማን ተሞክሮ አብዮትና መዘዙ « ሦስቱ ከፍተኛ የደርግ ሹማምንት ከግራ ወደ ቀኝ መንግሥቱ አጥናፉና ሲሣይ በመማር ደርግ በምትኩ የሚያስቀምጠውን ሰው ለመምረጥ ከፍተኛ ጥንቃቄ ከማድረጉም በላይ በመጨረሻም ለሊቀ መንበርነት የመረጠውን የሌተና ጀኔራል ተፈሪ ባንቴን ሥልጣን የተገደበ አደረገው የጄኔራል አማን መወገድ በኤርትራ ጉዳይም ላይ አሉታዊ እንደምታ ነበረው በጥያቄው ላይ የነበረው ለዘብተኛና ሰላማዊ አቀራረብ ከጄኔራሉ ጋር ተወግዶ በምትኩ በኤርትራውያን ሸማቂዎቹ በኩል «ነፃነት ወይም ሞት» በደርግ በኩል ደግሞ «አንድነት ወይም ሞት» የሚሉ ተፃራሪ አቋሞች ነግሠው ኤርትራን የጦርነት አውድማ አደረጓት ከጄኔራል ኣማን መገደል በኋላ ለሁለት ዓመት ያህል ይህ ነው የሚባል የፖለቲካ ግድያ አልነበረም ምናልባትም በነዚህ ዓመታት ደርግ ሙሉ ትኩረቱን እንደ መሬት አዋጅ ያሉትን ሥርነቀል እርምጃዎች በመውሰድ ላይ አድርጎ ስለነበር ይሆናል በነዚህ እርምጃዎች ዙርያ ደርግ ውስጥ ሙሉ ስምምነት ነበረ ባይባልም አደባባይ የወጣ ግልፅ የሆነ መከፋፈል አልነበረም በዐ መጨረሻ ላይ ግን የደርግ የግድያ አባዜ እንደገና አገረሸ የዚህም ዋነኛ ለሰለባ የደርጉ የፖለቲካና የውጭ ጉዳይ ኮሚቴ ሊቀ መገበር የነበረው የአየር ኃይሉ ሻለቃ ሲሳይ ሀብቴ ነበር በምሕንድስና የማስትሬት ዲግሪ የነበረውንና አንደበተ ርቱዑን ሻለቃ መንግሥቱ የፖለቲካ ተቀናቃኙ አርጎ ይገምተው ስለነበር በጥርጣሬ ዐይን ነበር የሚመለከተው ስለሆነም በአብዮቱ ላይ አሲሯል በሚል ክስ የጦር ፍርድ ቤት ቀርቦ እንዲረሸን አደረገው የሚቀጥለው ዘመቻ የሻለቃ ሲሳይ ሀብቴ ግብረ አበሮች ናቸው በተባሉት ኤርትራ የሚገኘው የሁለተኛ ክፍለ ጦር አዛዥ ብሪጋዴር ጄኔራል የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ጌታቸው ናደውና የመቶ አለቃ በውቀቱ ካሣና የመቶ አለቃ ስለሺ በየነ በተባሉ ሁለት የደርግ አባሎች ላይ አነጣጠረ ጀኔራሉ ልክ እንደ አማን ቤቱ ተክቦ ተታኩሶ ሲሞት ሁለቱ የደርግ አባሎች ወደ ትውልድ አገራቸው ጎጃም ሸሽተው እነሱን የሚያሳድድ ጦር ተልኮ ተይዘው ተገደሉ ከዚሁ ጋር በተያያዘ የእድገት በኀብረት ዘመቻ አስተባባሪ የነበረው ሻለቃ ኪሮስ ዓለማየሁም ተይዞ በእስር ላይ እንዳለ ሕይወቱን እንዳጠፋ ይነገራል በተለመደው የማደናገር ባሕሪው ደርግ ክነዚህ ላይ ከተጠቀሱት ከፍተኛ የፖለቲካ ባላንጣዎች ጋር ደብለቅ በማድረግ ስድስት የሚሆኑ ነጋዴዎችንም በርበሬ ደብቀው ዋጋ በማስወደድ የኤኮኖሚ አሻጥር ፈፅመዋል ብሎ የረሸነውም በዚህ ወቅት ነበር የሲሳይ መረሸን የመንግሥቱን ሥልጣን ካልገቱት የነሱም ተራ ሩቅ እንዳልሆነ ለተቀሩት የደርግ አባላት የሚያመለክት ቀይ መብራት ነበር ይህንንም በማጤን ይመስላል በ ዓም መጀመርያ ወራት ከብዙ ምክክር በኋላ በደርግ አወቃቀር ላይ መሠረታዊ ለውጦች የሚያመጣ እርምጃ የተወሰደው በአዲሱ አወቃቀር መሠረት የደርግ አባላት በሙሉ የሚሳተፉበት ሸንጎ ዋናው የሥልጣን አካል ሲሆን በተዋረድ ደግሞ የማዕከላዊ ኮሚቴና ቋሚ ኮሚቴ ተቋቋሙ በተለይም የደርጉ ሊቀ መንበርና ሁለቱ ምክትል ሊቃነ መናብርት ኃላፊነትና ሥልጣን ከመቼውም በበለጠ በግልፅ ተደንግጎ ነበር እስከዚያን ጊዜ ድረስ ለወግ ብቻ ተቀምጦ የነበረው የደርጉ ሲቀ መንበር ጠንከር ያለ ሥልጣን ሲሰጠው ባንፃሩ የተቀዳሚ ምክትል ሊቀ መንበሩ ማለትም የመንግሥቱ ሥልጣን በመሠረቱ ብዙም ፋይዳ ያልነበረውን የሚኒስትሮች ምክር ቤት በሊቀ መንበርነት በመምራት ተገድቦ ነበር በሌላ በኩል የደርጉ ዋና ጸሐፊ ሥልጣን ተጠናክሮ የደርግ ጽሕፈት ቤቱን ሥራ ከመምራትም ባሻገር አስከዚያን ጊዜ ድረስ ከተቀዳሚ ሊቀ መንበሩ ጋር ተቆራኝቶ የነበረውን የሕዝብ ድርጅት ጉዳይ ጽሕፈት ቤትንም እንዲቆጣጠር ተደረገ ለመንግሥቱና አጋሮቹ ይህ አዲስ የደርግ አወቃቀር በብዙ መልኩ የማይዋጥላቸው ሲሆን በተለይም ያንገሸሽገሻሻው እርምጃው የተወገዘውን ኢሕአፓን የሚያጠናክር መስሎ ስለታያቸው ነው ለዚህ ጥርጣሬያቸው ምክንያት የሆነው በዚህ የማዋቀር ተግባር ግንባር ቀደም ተዋንያን የነበሩት በኢሕአፓ አባልነትና ደጋፊነት የሚጠረጠሩት የደርጉ የኤኮኖሚ ኮሚቴ ሊቀ መንበር የነበረው ሻምበል ሞገስ ወልደ ሚካኤልና በአዲሱ መዋቅር የደርጉ ዋና ጸሐፊ የሆነው ሻምበል ዓለማየሁ ኃይሌ መሆናቸው ነው አስጊ እየሆነ የመጣውን መንግሥቱን እጅና እግሩን አስረነዋል ከአንግዲህ አልቆለታል ብለው በማመን ባላንጣዎቹ ሥራቸውን ተዝናንተው ማካሄድ ቀጠሉ አድብቶ የመልስ ምት ሊሰጣቸው እንደሚችል ከቶም ከግምት አላስገቡም በተለይም ትልቁ ስሕተታቸው የፀጥታውን ክፍል የመንግሥቱ የሆለታ ጓደኛና ደርግ ከተመሠረተ ጆምሮም ቀኝ እጁ በሆነው በኮሎኔል ዳንኤል አስፋው እጅ እንዳሰ መተዋቸው ነው የተፈራውም አልቀረ ጥር ቀን መንግሥቱና ዳንኤል ቅፅበታዊ የመልሶ ማጥቃት እርምጃቸውን ወሰዱ በስብሰባ ሰበብ የሚፈልጓቸውን ባላንጣዎቻቸውን ባንድ ክፍል ውስጥ እንዲገኙ ካደረጉ በኋላ የመፈንቅለ መንግሥት ድራማቸውን አከናወኑ። ዐዐዐዐ ወታደር ያሠለፈው የሦስተኛው አብዮታዊ ሠራዊት ኛ ኮር ሙሉ በሙሉ ተደመሰስ ልክ ሁለተኛው አብዮታዊ ሠራዊት ቀደም ሲል ለኤርትራ እንደተቋቋመው አብዮትና መዘዙ አ ተ ከበየትና መዘዙ ሦስተኛው አብዮታዊ ሠራዊት የትግራይን ኣመፅ ለመግታት ተብሎ በልዩ ሁኔታ የተደራጀ ጦር ነበር የሽሬ ሽንፈትን ተከትሎ ተመሳሳይ ኪሣራ እንዳይደርስበት ይመስላል ደርግ ሠራዊቱን በሙሉ ከትግራይ ክፍለ ሀገር አስወጣ የሚገርመው ይህ ክፍለ ሀገሩን ያላንዳች ውጊያ ለሕወሓት ያስረከበበት አርምጃ ዘመቻ ቅጣው» የሚል ስም ተስጥቶት ነበር ከቅጣት ይልቅ ሽሸት መለዮው የሆነው ይህ ትእዛዝ በመንግሥት ሠራዌት ስነልቡና ላይ ያሳደረው ተፅእኖ በቀላሉ የሚገመት አልነበረም ከዚያ በኋላ «የወያኔ ጦር መጣእ እያሉ የጦር ካምፕንና ከተማ እየተዉ መፈርጠጥ የተለመደ ነገር ሆኖ የደርግን ሠራዊት የመጨረሻ ውድቀት አፋጠነው ሕወሓትም ትግራይን ደጀን አ አድርጎ ዘመቻውን ወደ መሓል አገር አስፋፋ ትግራይን ነዓ አወጣለሁ ብሉ የተነሣው ድርጅት ሀገርአቀፍ የሆነ አጀንዳ ማውጣት ግድ ሆነበት የነዚህ ሁለት አጀንዳዎች አንዱ ጠባብ ሌላኛ ው ሰፊ ቅራኔም በ ወታደራዊ ድልን ካገኘም በኋላ ለዓመታት ሊቆዩ ነው የሠፊው አጀንዳ ኣስፈሞሂዊ ይሆናል ተብሎ የታለመው ድርጅት የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር ኢሕአዴግን ተብሉ የተዋቀረው የተለያዩ ድርጅቶች ጥምረት» ሲሆን አባላቱም ሕወሓት ከተበታተነው የኢሕአፓ ሠራዊት ተርፈው በሰሜን ወሎ ይንቀሳቀሱ የነበሩ ታጋዮችን ያቀፈው የኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ኢሕዴን የኦሮሞን ሕዝብ ይወክላል ተብሎ የተቋቋመው የኦሮሞ ሕዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ኦሕዴድ እና የተማሩ የደርግ ሠራዊት መኩንኖች የተለባሰቡበት የኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ መኩንኖች አብዮታዊ ንቅናቄ ኢዴመአን ነበሩ ኢሕአዴግ የአቻ ድርጅቶች የኅብረት ግንባር ይባል እንጂ ሕወሓት መሪውን ሚና ይጫወት እንደነበር ብዙም ምርምር የሚያሻው አይደለም ከዚህም ሌላ የድርጅቶቹ የድጋፍ ምንጭና ጥንካሬም የተለያየ ነበር ሕወሓትና ኦሕዴድ በብሔረ ሰብ ላይ የተዋቀሩ ሲሆኑ የመጀመርያው በትግራይ ሁለተኛው በኦሮሞ ኢሕዴንና ኢዴመስን ኅብረብሔራዊ መሠረት ነበራቸው በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ ከኦሕዴድ ይልቅ ኦነግ ተቀባይነት እንዳላው ሕወሓት ላያውቅ ቀርቶ አይደለም ነገር ግን ከኦነግ ጋር ግንባር ለመፍጠር የተደረገው ጥረት ስኬታማ ባለመሆኑ ከኦሮሞ የጦር ምርኮኞችና በኦነግ ካልታቀፉ ምሁራን የተውጣጣ የኦሮሞ ድርጅት ለማቋቋም ተገደደ ኢሕዴን የሚንቀሳቀሰው በአማርኛ ተናጋሪ ክፍላተ ሀገር ይሁን እንጂ ራሱን እንደ አማራ ድርጅት ይፋ ያደረገው ከድል በኋላ አዲስ ስም ብሔረ አማራ ዴሞክራሲያዊ ገቅናቄ ብአዴን ይኮ ብቅ ካለ በኋላ ነው በመኩንኖቹ ስም የተቋቋመው ድርጅት በጦርነቱ ወቅት የጦር ምርኮኞችን በፖለቲካ መድረክ ዙሪያ ከማሳባሰብ ባሻገር ከድል በኋላ ስለክሰመ ምንም ዓይነት የፖለቲካ ፋይዳ አልነበረውም ቀደም ሲል እንደተጠቀሰው አፍአቤትና ሽሬ እንዳ ሥላሴ የደርግ መንግሥት ፍፃሜ መጀመርያ ነበሩ እነዚህ ግዙፍ ወታደራዊ ሽንፈቶች በዋና ከተማዬቱ አዲስ አበባ መጠነኛ የፖለቲካ ቀውስ አስከተሉ በሥርዓቱ ላይ ያንዣበበው አደጋ ያሳሰባቸው ከመላው የጦር ኃይሎች የተውጣጠ ጄኔራሎች በአዛዣቸው በመንግሥቱ ላይ ተነሉሱበት ግንቦት መንግሥቱ የልብ ወዳጅ ወደሆነችው ወደ ጀርመን ዴሞክራቲክ ሬፕብሊክ ምሥራቅ ጀርመገ ጉብኝት ለማድረግ አውሮፕላኑ የቦሌ አየር ማረፊያን ለቆ በተነሣ በጥቂት የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ለሰዓታት ውስጥ በመከላከያ ሚኒስቴር የተሰባሰቡት ጄኔራሎች መንግሥቱ ኃይለ ማርያም ከዚያች ሰዓት ጀምሮ ከሥልጣን መውረዱን ሰራሳቸውና እዚያው ግቢ ውስጥ ለተሰበሰቡት የሲቪል ሠራተኞች አወጁ ኅብረታቸው የሚያስደንቅ ቢሆንም ዝግጅታቸውና ስልታቸው መፈንቅለ መንግሥቱን ገና ከመጀመርያው ለክሽፈት ዳረገው ምሥጢር ለመጠበቅ ይመስላል እዚያ መፃል አዲስ አበባ ተሰባስበው እስከሚነገራቸው ድረስ ጉዳዩን የሚያውቁት አራት ጀኔራሎች ብቻ ነበሩ ከነሱም መሓል መሪዎቹ የጦር ኃይሎች ኤታ ማፐር ሹሙ ጄኔራል መርዕድ ንጉሜና የቀድሞ የአየር ኃይል አዛዥና በወቅቱ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር የነበረው ጄኔራል ፋንታ በላይ ነበሩ ቢያንስ ባንድ ታማኝ ጦር የሬዲዮ ጣቢያውን ይዘው ድርጊታቸውንና ዓላማቸውን ለሕዝብ ማስታወቅ ምን ያህል አስፈላጊ እንደሆነ የተገነዘቡት አይመስልም ከሁሉም በላይ ለሴራው መክሸፍ ዐቢይ ምክንያት የሆነው ቤተ መንግሥት ውስጥ የመሸገውን ቅልብ ጦር አስቀድመው ከጥቅም ውጭ ማድረግ ሳይችሉ መቅረታቸው ነበር ስለሆነም ያው ጦር የተሰበሰቡበትን መከላከያ ሚኒስቴር ክቦ በቁጥጥር ሥር አዋላቸው አማፅያኑን ለማገዝ ከአሥመራ ተልኮ የነበረው በጀኔራል ቁምላቸው የሚመራው ጦርም ከነሱ ጋር ግንኙነት ለማድረግ ሳይችል ተበትኖ አዛዥም ሸሽቶ ራሱን ለማዳን ተገደደ የሆነ ውጥረት እንዳለ ከመገንዘቡ በስተቀር መፈንቅለ መንግሥት መሞከሩን ያላወቀው የአዲስ አበባ ሕዝብም መክሸፉን ማታውኑ በሬዲዮ ሰማ የአዲስ አበባው ሁኔታ አንደዚህ ሰው ብዙም ሳይሰማ ሲያከትም በተመሳሳይ ሁኔታ አሥመራ የተካሄደው አመፅ በአስከፊ ጭፍጨፋ የታጀበ ነበር በአየር ወለድ ክፍለ ጦር የሚመሩ ለመንግሥቱ ታማኝ የሆኑ መኩንኖች አማፅያኑን እጅግ ዘግናኝ በሆነ ሁኔታ ደምስስው አመፁን አከሸፉት በአመፁ የተሳተፉት ጄኔራሎች ከፊሉ ቢሯቸው ውስጥ እንዳሉ ሲገደሉ የቀሩት ከተሰወሩበት ቦታ እየታደኑ ተይዘው ተረሸኑ የዚህ የብቀላ እርምጃ ሰለባ ከሆኑት መካከል የሁለተኛ አብዮታዊ ሠራዊት ዋና አዛዥ የነበረው ጀኔራል ደምሌ ቡልቶ ሲገኝበት መቀጣጫ እንዲሆን ተብሎ በድኑ በአሥመራ ጎዳናዎች ተጎተተ መንግሥቱም ለጉብኝት ከሄደበት አገር በድል አድራጊነት ተመልሶ የራሱን የብቀላ ድግስ አዘጋጀ መጀመርያ በቁጥጥር ሥር የዋሉት ጄኔራሎች የጦር ፍርድ ቤት ቀርበው በአገር ክህደት ወንጀል ተከሰሱ ነገር ግን የፍርዱ ሂደት እየተጓተተ ሲያስቸግረው መንግሥቱ ሌላ ቀልጠፍ ያለ መንገድ ፈለገ ከተከሳሾቹ መዛል ቱ ጀኔራሎች ላይ የሞት ፍርድ አስፈርዶባቸው ወዲያውኑ በመረሸን የአመፁን አንደኛ ዓመት አከበረ የዚህ ሁሉ የበቀል አርምጃ ድምር ውጤት ፊቱኑም ያላማረበትን የደርግ ሠራዊት መራኣአልባ አድርጎ ለሽምቅ ተዋጊዎቹ ሲሳይ ማድረግ ሆነ የተረሽኑትንና የታሠሩትን የጦር መሪዎች ለመተካት ብሎ መንግሥቱ የሾማቸው መኩንኖች የተደቀነውን ፈተና ለመቋቋም ብቃቱም ልምዱም የሌላቸው ነበሩ ከዚህ በኋላ የደርግ ሥርዓት ውድቀት እጅግ በተፋጠነ መንገድ ቀጠለ በየካቲት ሻዕቢያ ከአስከፊና ጭፍጨፋ ከበዛበት ጦርነት በኋላ የደርግን የባሕር ኃይል ደምስሶ ምፅዋን ተቆጣጠረ በዚህም ሁኔታ ደርግ ቁልፍ አብዮትና መዘዙ የሆነችውን የባሕር ወደብ ከማጣቱም ሌላ ትግራይ ሙሉ በሙሉ በሕወሓት ቁጥጥር ስር በመውደቋ ኤርትራ ውስጥ ላለው ጦሩ ብቸኛ የሆነውን የስንቅ ማቅረቢያ መስመር አስረክበ በመፃል እገር ደግሞ ኢሕአዴግ ወደ አዲስ አበባ የሚያረማምዱትን ተከታታይ ዘመቻዎች ክፈተ በ መጀመርያ ላይ የጎንደር ክፍለ ሀገርን ለመቆጣጠር የከፈተው ዘመቻ ለጊዜው ቢከሽፍበትም ጉና በተባለው ተራራ ላይ በተደረገ ጦርነት ከፍተኛ መስዋፅትነት ከፍሎ ደብረ ታቦርን ተቆጣጠረ ከዚያም ደቡብ ወሎ ውስጥ መራኛ በተባለው ሥፍራ ባገኘው ድል ወደ ሰሜን ሸዋ ለመረማመድ ፓለ እነዚሀን ድሎች ተቆናጦ ኢሕአዴግ አዲስ አበባን ለመቆጣጠር ስሜትን በሚኮረኩሩ ታሪካዊ ስሞች የሸለማቸውን የጦር ዘመቻዎች አወጀደ በዘመቻ ቴዎድሮስ አማካይነት ጎጃምን ተቆጣጠረ በኢትዮጵያ ተማሪዎች ንቅናቄ ውስጥ ግንባር ቀደም ሚና በተጫወተውና የወሎ ተወላጅ በሆነው በዋለልኝ መኩንን ስም የተሰየመው «ዘመቻ ዋለልኝ የደርግን ሠራዊት ከዚያ ክፍለ ሀገር ጠራርጎ አስወጣ የ«መቻ ቤሉሱማፍ ወልቂጡማ» በኦሮምኛ ቋንቋ «ነፃነትና አኩልነት» ዓላማም ኢሕአዴግን ከጎጃም ወደ ወለጋ ማሸጋገር ነበር ከነዚህ ተከታታይ ወታደራዊ ድሎች በኋላ አዲስ አበባን በሦስት አቅጣጫ ለሜን ምሥራቅ እና ምፅራብ አጥቅቶ ለመያዝ አስተማማኝ ሥፍራዎችን ያዘ ነገር ሁሉ ካለቀለት በኋላ ደርግ የሰላም አማራጮችን መቃኘት ጀመረ ደርግ ወታደራዊ የበላይነት ባሳየበት በሥዎቹ በቅጡ ያልተፈለገ ሰላማዊ መፍትሔ የኃይል ሚዛን ብቻ ሳይሆን ዲፕሎማሲያዊ ድጋፉም ወደ ሽምቅ ተዋጊዎቹ በዞረበት በዎቹ ይገኛል ማለት ዘበት ነበር ደርግ ሙዝዝ ብሎ የያዘውን የማርክሲስት ሌኒኒስት ካባ ብሔርተኛ ግንባሮች በሚያስደንቅ ፍጥነት አውልቀው በመጣል በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ጽሕፈት ቤት ስቴት ዲፓርትሜንት ውስጥ ሞገስ ለማግኘት በቅተዋል ካሳዩት ወታደራዊ ጥንካሬ የተነሣም በአፍሪካ ቀንድ የሚደረግ ማናቸውም አዲስ የፖለቲካ አደረጃጀት እነሱን ማሳተፍ የግድ እንደሆነ የአሜሪካ ባለሥልጣናት ከተገነዘቡት ውሎ አድሯራል ከላይ በተጠቀሱት ሁኔታዎች ምክንያት የማታ ማታ ፍሬ ኣልባ የሆነው የሰላም ድርድር የመጀመርያው ምፅራፍ የተመራው በቀድሞው የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጂሚ ካርተር ነው በካርተር አማካይነት የሻዕቢያና የደርግ ልዑካን በ ዓም መጀመርያ በአትላንታ ቀጥሎ በናይሮቢ የለላም ድርድሮች አካፄዱ በነዚህ ስብሰባዎች ሁለቱ ወገኖች ወደ ፍሬ ነገሩ ሳይገቡ በሥነ ሥርዓት ነጥቦች ላይ መስማማት አቅቷቸው ያለ ውጤት ተለያዩ በደርግና በሕወሓት መካከል ሮም ላይ በቀድሞ የኢጣሊያ አምባሳደር ሽምግልና በመጋቢት የተደረገው የሰላም ድርድርም ሕወሓት ሌሎችም የኢሕአዴግ አባል ድርጅቶች መሳተፍ አለባቸው ብሎ ሲያመርር እንዲሁ ውጤትአልባ ሆኖ ቀረ። እነዚህ ድርድሮች የፈረሱት ሥነ ሥርዓታዊ ወይም ቴክኒካዊ በሆኑ ምክንያቶች ይምሰል እንጂ መሠረታዊ ችግሩ ወታደራዊ ሁኔታው ነበር ይኸውም ድርድሩ የሚካሄደው ግንባሮቹ አሸናፊነታቸው እየተረጋገጠ ባለበት ሁኔታ ደርግ ደግሞ ተሸናፊነቱ ግልፅ እየሆነ በመጣበት ወቅት መሆኑ ነው የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ በግንቦት ለንደን ላይ በደርግና በግንባሮቹ መካከል ኦነግንም ጨምሮ የተደረገው ስብሰባ በተለምዶ የለንደን ጉባዔ እየተባለ የሚታወቀው ገሓድ ያወጣውም ይኽንኑ እውነታ ነው የጉባዔው ሰብሳቢ በአሜሪካ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ኃላፊ የነበረው ሄርማን ኮኸን ነበር የኢትዮጵያ መንግሥት ልዑካን የተመሩት ነገር ዓለሙ ሁሉ ጨልሞበት ብቻውን የቀረው መንግሥቱ ባለቀ ሰዓት ባደረገው ሹም ሽር ጠቅሳይ ሚኒስትር ሆኖ በተሾመው በተስፋዬ ዲንቃ ነበር ደጀን የሌለው ጦር ይመስል የነበረው የመንግሥት ልዑካን ቡድን ይህ ነው የሚባል መደራደሪያ አቅም አልነበረውም ይባስ ብሎ ደግሞ ድርድሩ በመካሄድ ላይ እያለ በግንቦት ቀን መንግሥቱ ማንም ያደርገዋል ብሎ ያላሰበውን አደረገ ለመንግሥት ሥራ የሚጓዝ አስመስሎ አውሮፕላን ይዞ መጀመርያ ወደ ናይሮቢ ከዚያም ወደ ሐራሬ ዚምባብዌ ሽሸሸ ዳግማዊ ቴዎድሮስ ይሆናል የተባለው መሪ አገር ጥሎ በመጥፋት ራሱን ማዳኑን መረጠ ከሽሸቱ ጀርባ የሥልጣን ዝውውሩ ያለ ብዙ ደም መፋሰስ እንዲጠናቀቅ የፈለገችው የአሜሪካ ግፊት አለበት የሚል ግምትም አለ ያም ሆነ ይህ የመንግሥቱ ካገር መውጣት ቀድሞውኑም ወዳንድ ወገን ባጋደለው ወታደራዊ ሁኔታ ላይ ቅፅበታዊ እንደምታ ነበረው ሁለተኛው አብዮታዊ ጦር ፍርክርኩ ወጥቶ ሻዕቢያም ለዐሠርት ዓመታት ዒላማው ወደነበረችው አሥመራ በግንቦት ሰተት ብሎ ለመግባት ቻለ የለንደኑ ጉባዔም በቅጡ ሳይጀመር ተጠናቀቀ ግንቦት ዐ ማለዳ ላይ የኢሕአዴግ ሠራዊት አዲስ አበባን ተቆጣጠረ መንግሥት ብቻ ሳይሆን የፖለቲካ ሥርዓት ከውሉ ሲለወጥ የተሰማው ተኩስ ጥቂት ያንገራገሩ የመንግሥቱ ጠባቂዎች ከድል አድራጊው ጦር ጋር ያደረጉት የተኩስ ልውውጥ ብቻ ነበር መደምደሚያ በኛው መቶ ዓመት መባቻ ላይ የቀድሞይቱ ኢትዮጵያ በተለያዩ ነዓ ወይም ከፊል ነፃ ግዛቶች ተከፋፍላ ነበር በነዐምደ ጽዮንና ዘርዓ ያዕቆብ ዐዒያዊ መንግሥት እግር የተበታተኑ ግዛቶች ተተክተዋል በሰሜን ኢትዮጵያ በክርስትና እምነት ተከታዮች መካከል የተፈጠረው የእምነት አተረጓጐም ልዩነት የፖለቲካ ክፍፍሉን ይበልጥ አክሮታል በዚህ ሁሉ ክፍፍል መሀል ያንድነት ምልክት ሆኖ የቆየው ግዛታዊ መሪዎች ሁሉ ሊቆጣጠሩ የሚያልሙት ዐፄያዊ ዙፋን ነበር ሰሜንና ደቡብ ኢትዮጵያን ያስተሳሰረው ደግሞ ኣገሪቷን አቋርጦ የሚሄደው የንግድ መሥመር ነው ሁኔታዎች በእንዲህ እንዳሱ ነው አገሪቷ ከአውሮጳ ጋር የነበራት ግንኙነት ሁለተኛ ምዕራፍ የጀመረው የመጀመሪያው ምፅራፍ በኛውና በኛው ምፅተ ዓመት ከፖርቱጋል ጋር የነበረው ግንኙነት መሆኑ ነው አውሮጳውያን በሌሎች አፍሪቃ አገሮች እንዳደረጉት ሁሉ ወደ ኢትዮጵያም በብዛት መምጣት ጀመሩ ሚሊዮናውያኑ «ነፍስ ለማዳጌኑ ነጋዴዎቹ ለመነገድ የመንግሥት ልዑካኑ ደግሞ ሁለቱንም ለመጠበቅ የዘመናዊት ኢትዮጵያ የታሪክ ሂደት መነሾ እነዚህ ሁለት ነባራዊ ሁኔታዎች ናቸው ማለት ይቻላል የማዕከላዊው መንግሥት መዳክምና የአውሮጳውያን ከመቼውም በላቀ ብዛትና ትጋት ወደ አገሪቱ መምጣት የኛ ውና የኛው መቶ ዓመታት መሪዎችም ለነዚህ ሁለት ጥያቄዎች የተለያየ መልስ ሰጡ የመጀመሪያው ዘመናዊ ንጉሠ ነገሥት ለመሆን የበቃው ዳግማዊ ቴዎድሮስ ክዘዴ ይልቅ ራዕይ ባየለበት ስልት ተግባሩን ተያያዘው ዐፄ ዮሐንስ የቴዎድሮስን አጉል ፍጻሜ ተመልክቶ ይመስላል ለክልላዊ ስሜት ከበሬታ ማሳየት መረጠ ይሁን እንጂ እሱም ቢሆን የተሳካ ውጤት ማግኘት አልቻለም ከኛው ምዕተ ዓመት መሪዎች መካከል ተዋጣለት የሚባል ቢኖር የቴዎድሮስን ዐፄያዊ ትልምና የዮሐንስን የፖለቲካ ትዕግስት የወረሰው ምኒልክ ሳይሆን አይቀርም ምኒልክ የጥንታዊውን ዐፄያዊ ግዛት እንደገና ከማዋሐድም አልፎ በደቡብ በኩል ድንበሩን አዲስ ዳርቻ ለማድረስ በቃ የአውሮጳውያኑ መምጣት እድልም አደጋም ያዘለ ነበር ማለት ይቻላል ባንድ ወገን ለረጅም ጊዜ የቆየውን ያገሪቱን ነፃነት አደጋ ላይ ይጥላል የሚል ስጋት ነበር በሌላ በኩል ምንም እንደተመኙት ባይሆንላቸውም ለኢትዮጵያ መሪዎች የግብፅን መስፋፋት ለመቋቋም የሚረዳቸው አጋር ያገኙ መሰላቸው በተጨማሪም የምዕራቡን ቴክኖሎጂ በተለይም ሚሊታሪ ቴክኖሎጂ ወዳገር ለማስገባትም አዲስ እድል ከፈተ በዚህ ሁሉ ምክንያት የኢትዮጵያ መሪዎች ለአውሮጳውያን የነበራቸው አመለካክት ማመንታት የተመላበት ነበር ዘመናዊ ቴክኖሎጂያቸውን ይሻሉ የተደበቀ ዓላማ አላቸው ብለው ግን ይጠራጠራሉ አውሮጳውያኑም ቢሆን ወደ አገሪቱ ለመግባት ሁልጊዜ የተቻኩሉ አልነበሩም ቴዎድሮስ የእንግሊዞችን ወዳጅነትና እርዳታ በመሻት በተደጋጋሚ ቢማጠናቸውም አቁም ነገር አልቆጠሩትም ባንፃሩ ጣልያኖች አገሪቱን በሙሉ ለመቆጣጠር ያደረጉት ጥረት ጥድፊያና ድፍረት የተመላበት ነበርፈ የመጀመሪያው ውጤት የመቅደላ ጦርነት የሁለተኛው ማሳረጊያ ዐድዋ ሆነ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ አስከ ዐድዋ የዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ወሳኝ ምዕራፍ ነው ኢትዮጵያ እንደቀሩት የአፍሪቃ አገሮች ቅኝ ትሆናለች ወይስ በነፃነቷ ትቆያለች የሚለውን ጥያቄ በማያሻማ ሁኔታ መለሰ በሌላ መልኩ ደግሞ ዐድዋ የዘመናይቱ ኢትዮጵያን ዐፄያዊ ግዛት ለመፍጠር ቀደም ብሎ የተጀመረውን ዊደት የማጠናቀቀቂያ ምፅራፍ ከፈተ የዘመቻና የጦርነት ዘመን አልፎ ኢትዮጵያ በውስጥም በውጭም አንፃራዊ ስላም ተጎናጸፈች የገዢው መደብም ዐይኑን ከጦርነት ወደ ሰላማዊና አትራፊ ተግባራት መለስ ያገሪቷ ድንበር መስፋትና የተገኝው ሰላም አይቶ የማያውቀውን ሀብት አመጣለት ወትሮ ያልተለመደ የንግድ ስሜትም ቀስሰቀሰበትፅ ይሁን እንጂ የሀብት መሠረቱ አሁንም መሬት ነበር የገዢው መደብ ለመሬት ያለው ፍላጎት እያደገ በመፄዱም በተለይ በደቡብ ክፍል የመሬት ሥሪቱ ትልቅ ለውጥ ማሳየት ጀመረሖ ቀድሞ በወል ተይዞ የነበረው መሬት የግል እየሆነ መጣ በዚህም ምክንያት ባንድ በኩል አንዳንዶቹ በአብዛኛው ሰሜነኞች መሬት ሲያካብቱ ሌሎቹ በአብዛኛው ያገሬው ሕዝብ ወደጭስሰኝነት አሽቆለቆሉ ወትሮም ያልታደለው ገባር ይበልጥ ለከፋ ሕይወት ተዳረገ እንግዲህ ነዛነት በልማት ሊታጀብ አልቻለም ማለት ነው ይህ ዕንቆቅልሽ ይበልጡኑ ያሳሰበው ዘክመናዊ ትምህርት በመቅሰማቸው ያገራቸውን ኋላ ቀርነት ከማንኛውም የኅብረተሰቡ ክፍል ይበልጥ ማጤን የቻሉትን ወጣት ኢትዮጵያውያን ነው በነሱ ግምት የዐድዋ ድል የኤኮኖሚ ልማት ካላስከተለና የገበሬውን አድል ካሳሻሻለ ትርጉም የለሽ ሆነ ኢትዮጵያ የማሻሻያ እርምጃዎች መውሰድ ከተሳላናት የነፃነት እድሜዋ አጭር ይሆናል ብለው ሥጋታቸውን ገለጹ እንደፈሩትም በዐድዋ ድል አርባኛ ዓመት ላይ ያገሪቱ ነዛነት እንደገና ለአደጋ ተጋለጠ ስለዚህ የዐድዋ ድል ኢትዮጵያን ፍጹም የሆነ ነፃነት አጐናጸፋት ማለት ያዳግታል የውጭ ኃይሎች የፖለቲካና የወታደራዊ የበላይነታቸውን ማረጋገጥ ቢሳናቸው ኢኮኖሚውን ለመቆጣጠር የሚያደርጉትን ጥረት በእጥፉ ተያያዙት እንዲያውም የባዕዳን ብዛትና ተጽዕኖ ከዐድዋ በፊት ይልቅ በኋላ ይሰማ ነበር ማለት ይቻላል አገሪቷ እስከናካቴው ነፃ የባሕር በር በመነፈጓዓ የጦር መሣሪያን የመሳሰሉ ነፃነቷን ለመከላከል የሚያስፈልጉ ነገሮች ማግኘት የምትችለው በአዋሳኝ ቅኝ ገዥዎች በጐ ፈቃድ ሆነ አጎራባቾቿ በሙሉ ቅኝ ግዛቶች መሆናቸው ለውጥረትና ለውጭ ኃይሎች ሰርጎ ገብነት በር ከፈተ በኃያላኑ ዐይን የኢትዮጵያ ነፃነት ሲያንስ ቅንጦት ሲበዛ አደጋ ሆኖ እስከመታየት ደረሰ የነፃ መንግሥትነት ወግ ይድረሰኝና የዓለም መንግሥታት አባል ልሁን ብላ ብታመለክት የማታ ማታ ይህ አባልነት ምንም ላይጠቅማትን ብዙ ውዝግብ አስከተለ በመጨረሻ በ ኢጣልያ የኤርትራና የሶማልያ ግዛቶቿን ደጀን አድርጋ ለሁለተኛ ጊዜ ኢትዮጵያን ስትወር ይህ እክል የበዛበት ነናነት ለጊዜውም ቢሆን እስከናካቴው አከተመ የዐድዋ ድል ፍጹም ባለመሆኑ ጣልያኖች ሽንፈታቸውን ለመበቀል ቻሉ ይሁን እንጂ የዐድዋ ትዝታ በሁለቱም ቤት ነበር ጣልያኖች በበቀል ስሜት እንደመጡ ሁሉ በኢትዮጵያውያንም ዘንድ ያልበገር ባይነት ስሜት ተቀሰቀሰ ይህ አልበገሬነትም ነው አምስት ዓመት የወራሪውን ጦር በአርበኝነት ለመዋጋትና በመጨረሻም የእንግሊዝ መደምደሚያ እርዳታ ታክሎበት አገራቸውን ነፃ ለማውጣት ያበቃቸው ይሁንና የኢጣልያ አገዛዝ አሻራውን ሳይተው አላለፈም ያገሪቱን ኅብረ ብሔራዊ ውሕደት በተመለከተ በጎም ክፉም ጎን ነበረው ጣልያኖች ትተውት የፄዱት የመንገድ አውታር ምንም እንኳ በጦርነቱ ብዙ ቢጎዳም ለዚህ ውሕደት የአጋዥነት ባሕርይ ነበረው በተቃራኒው ግን የከፋፍለህ ግዛ ፖለሲያቸውና የግዛት ክልሎችን በጎሳ ማድረጋቸው የመከፋፈልን ዘር ዘርቶ አለፈ ከነፃነት በኋላ የኢትዮጵያን ፖለቲካ በቁጥጥራቸው ሥር ያደረጉት እንግሊዞችም በዚሁ ቁስል ላይ እንጨት ሰደዱበት ባገሪቱ የዘመናዊነትን ባህል በማስፋፋቱ ረገድም ቢሆን የጣልያን አገዛዝ ሁለት መልክ ነበረው ማሰት ይቻላል አገሪቱ ያፈራቻቸውን ጥቂት ምሁራን አሳደው መጨፍጨፋቸው አገሪቱን ፖለቲካዊና ማኅበራዊ ለውጥ ለማምጣት የሚችለውን አንድ ትልቅ ኃይል ነሣት ባንፃሩ ግን የዘመናዊነት ምልክት የሆነው የከተማ ነሮ ይበልጥ የተስፋፋው በጣልያን ጊዜ ነው ማለት ይቻላል እንደዚሁም የገንዘብ ኤኮኖሚም ይበልጥ ሥር እየሰደደ መጣ የጣልያን ዘመን ዓይነተኛ ምልክት የሆነው የሞተር ትራንስፖርትም ለሸቀጦች ብቻ ሳይሆን ለአዳዲስ ሐሳቦች ስርጭትም አመቺ ሁኔታ ፈጠረ ወደ ሌላ መሠረታዊ ጉዳይ ስንመጣም ከ በፊት በአፄ ኃይለ ሥላሴ የተጀመረው የመሳፍንቱን ሥልጣን የመገዝገዝ ፖሊሲ በጣልያኖች ይበልጥ ተበረታታ ስለሆነም ንጉሠ ነገሥቱ በ አንደገና ወደ ዙፋኑ ሲመለስ ቀድሞ የደመረውን ሥራ ለማጠናቀቅ ሁኔታዎች ተመቻችተው ቀረቡለት የዚህም ድምር ውጤት አንደ ጧፍ ነዶ ባለፈው ቴዎድሮስ አአምሮ መጀመሪያ የተንቀለቀለው የአሐዳዊ መንግሥት ትልም እውን መሆን ነው በዚህና በሌሎችም ምክንያቶች ነው ከ በኋላ ያለው ዘመን የዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ወሳኝ ምፅራፍ የሚሆነው መሳፍንቱ ላንዴና ለመጨረሻ የፖለቲካ ሥልጣናቸውን እንዲያስረክቡ ተገደዱ ይሁንና ከስረውም አልክሰሩም የመሬት ንብረት ይበልጥ ዋስትና ማግኘቱና መሬት ከወል ወደ ግል ባለቤትነት የመለወጡ ሂደት መፋጠኑ የኤኮኖሚ ጥቅማቸውን አረጋገጠላቸው እነዚህ ሁለት ተፃራሪ የሚመስሉ ሂደቶች ማለትም የመሳፍንቱ ፖለቲካዊ ግዑዝነትና ኤኮኖሚያዊ ጥንካሬ የኢትዮጵያ ፍጹማዊ አገዛዝ ዐይነተኛ መለዮ ሆኑ የመሳፍንቱና የገጠር ባላባቱ የኤኮኖሚ ብልፅግናም የተመሠረተው በገበሬው ኪሳራ ነበር የገበሬው ሕይወት ከጭሰኝነት ወደ ሥራ አጥነት ከድህነት ወደ ረኀብ እያሽቆለቆለ ሄደ በውጭ ግንኙነት ረገድም ከ በኋላ ያለው የታሪክ ዝመን በቀድሞ ዘመናት የታለሙትና የተተለሙት ገፃድ የወጡበት ወቅት ነው የዚህ አንድ ጉልህ ማስረጃም ከረጅም ጊዜ ጥረትና ውትወታ በኋላ ኢትዮጵያ የባሕር በር ለማግኘት መቻሏ ነው በተመሳሳይ መንገድም ለቴዎድሮስም ሆነ ለምኒልክ ጦሰኛ የሆነው የውጭ አጋር ፍለጋ አፄ ኃይለ ሥላሴ ከአሜሪካ ጋር ለመመሥረት በበቃው ጽኑ ወዳጅነት ማሳረጊያውን አገኘ የውጭ ኃይሎች የኢትዮጵያን ኤኮኖሚ ለመቆጣጠር ቻሉ ብሎ መናገር ማጋነን ቢሆንም ለውጭ ካፒታል መቼም አግኝቶ የማያውቀው እድል የተከፈተለት ከነፃነት በኋላ ነው ማለት ይቻሳላል የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስከ ፌሬ ይሁንና ሥር የሰደደው የኢትዮጵያ የፊውዳል ሥርዓት በውስጡ መጥፊያውን አርግዞ ቆየ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ እድገት ከማምጣት ይልቅ የራሱን ህልውና በማራዘሙ ላይ ብቻ ያተኩረው ፍጹማዊ አገዛዝ ራሱን ለከረረ ተቃውሞ ዳረገ ይህም ተቃውሞ ብዙ ገጽታዎች ነበሩት ከገዢው መደብ ጥቂት አርቀው ማሰብ የቻሉት ያንዣበበውን የጥፋት ደመና ለመበተን ንጉሥን ከዙፋን ለማውረድ ዶለቱ ገበሬዎች በመሬታቸውና በላባቸው ፍሬ ላይ እያደገ የመጣውን ጫና ለመቋቋም አመፁ ተማሪዎች ለመሠረታዊ ለውጥ ያለማስለስ ታገሉ ብሔረሰፀችና ክልሎች ለውስጣዊ የአስተዳደር ነፃነት ከዚያም አልፎ ለነዓነት ተዋጉ በመጨረሻም ሥርዓቱን ይጠብቃሉ ተብለው የተመለመሉት ወታደሮች እንኳ ሳይቀሩ በዚያው ሥርዓት ላይ መሣሪያቸውን አኮሩ በ ከሸፈባቸው በ ሠመረላቸው በዚህ ሁለንተናዌ ተቃውሞ መሀል ሥርዓቱ የለውጥን አስፈላጊነት መገንዘብ ተስኖት በአፈና ፖሲሲው ገፋበት ተቃውሞና አፈና እንዲህ እርስ በርስ እየተጐለባበቱ ፄደው መደምደሚያው የቱ አብዮት ሆነ አብዮቱ በየካቲት ሲፈነዳ መንግሥት ብቻ ሳይሆን ተቃዋሚዎቹም አልጠበቁትም ነበር በአደይ አበባ ተስፋና ድምቀት የጀመረው አብዮት የማታ ማታ የክረምትን ፅልመት ተላበስኑ ከቶም የማይበገር የሚመስለው ዐፄያዊ ሥርዓት በተማሪዎች ወዝአደሮች የመንግሥት ሠራተኞች ወታደሮችና የጭቁን ፃዛይማኖት ተከታዮች የተባበረ ጥቃት ተፍረክርኮ ወደቀ የሕዝቡን ቁጣ ለማስታገስ ብሎ መንግሥት የወሰደው እርምጃ ማዕበሉን ሊገታው አልቻለም የእንዳልካቸው ካቢኔ ለማስተናገድ ያሰበው አዝጋሚ ለውጥ በአብዮት ለሰከረው ሕዝብ ትርጉም የለሽ ሆነ ይሁን እንጂ የአብዮቱ መዘውር መጀመርያ ላይ ዋና አጋፋሪው ከነበሩት ተማሪዎችና መምህራን አጅ አፈትልኮ ወጣ ቀስ በቀስ ፈራ ተባ እያሉ ባንድ መልኩ የሕዝባዊው አመፅ አካል የነበሩት ወታደሮች መሪ ተዋናይ ሆነው ብቅ አሉ በመስከረም ረጅም ዓመታት ያስቆጠረውን የአፄ ኃይለ ሥላሴን አገዛዝ ብቻ ሳይሆን ሥርወ መንግሥቱንም አስወግደው በትረመንግሥት ጨበጡ መስከረም የአብዮቱ ሁለት ተፃራሪ ገፅታዎች ተምሳሌት ሆነ ባንድ ወገን ይህ ነው የሚባል የፖለቲካና የኤኮኖሚ መሻሻል ማምጣት የተሳነውን ሥርዓት ማክተም ሲያበስር በሌላ በኩል ደግሞ ከዚያም የከፋ አምባገነናዊ ሥርዓት ልደትን አረዳ ጊዜ እያለፈ ሲፄድ የመጀመርያው ሁኔታ የፈነጠቀውን ተስፋ የኋለኛው ክስተት አጠላበት ይህ ማለት አብዮታዊው ሥርዓት አንዳችም አዎንታዊ ገዕታ አልነበረውም ማለት አይደለም ተቃዋሚዎቹን ሳይቀር ባስገረመ ፍጥነትና ምልዓት የመሬት ይዞታ ሥርዓቱን ከመሠረቱ ለወጠው በማይምነትም ላይ ከዚያ በፊት ታይቶ በማያውቅ ትጋትና ንቃት ተነሣሣ ከዚህም ሌላ ምንም እንኳን ሁሌም ለበጎ ዓላማ ባይውልም መቼም ታይቶ በማይታወቅ መንገድ ሠፊው ሕዝብ ባገር ጉዳይ በንቃት መሳተፍ ጀመረ ጥቂቶች በሞኖፖል ይዘውት የነበረውና እንደ ጣዖት ይታይ የነበረው ፖለቲካ ምንም እንኳ ከላይ እየተለካና እየተቀመመ የሚሰጥ ቢሆንም ወደ ዝቅተኛው የኅብረተስብ ክፍልም ጭምር ወረደ ብሔርተኝነት ለኢትዮጵያ አዲስ ነገር አይደለምጉ በደርግ ዘመን የታየው ብሔርተኝነት ግን ከወትሮው የሚለየው ከኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጋር የተሳሰረ መሆኑ መቆሙና መደምደሚያ የኤኮኖሚ መብታቸው የተከበረላቸውንና ለረጅም ዝመናት የተጨቆኑትን የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ማቀፉ ነው የደርግ የጥፋት መስመር እየጎላ የመጣው ብሔርተኝነትንና ማርክሲዝምን ለማጣመር ሲሞክር ነው ሥልጣን ላይ ለመቆየት በምሁራኑ ዘንድ ፍፁም ተቀባይነት ያገኘውን ማርክሲዝምሌኒኒዝም መመሪያው ማድረጉ አማራጭ የሌለው መንገድ መሆኑን ተረዳ ነገር ግን ከማርክሲዝም የወረሰው መንፈሱን ሳይሆን ቀኖናውን ነው ከማርክስ ወይም ሌኒን ይልቅ የስታሊንን ዱካ ነበር የተከተለው ውጤቱም ሽብር የተመላበት የፖለቲካ ሥርዓትን አንግሦ የአሥራ ሰባት ዓመት አገዛዙ በሰቆቃ እንጂ በምንም በጎ ነገር እንዳይታወስ አደረገው ታሪካዊው ሥርነቀል የመሬት ዐዋጅ ከዘመናት ጭቆና ነፃ ያወጣው አርሶ አደር እንኳ ሳይቀር ለመከራና እንግልት ተዳረገ የላቡ ፍሬ ባለቤት መሆን ሲገባው እሱንም አጥቶ በመንግሥቱ ማለቂያ የለሽ ጦርነት ተማገደ የደርግ ፍፃሜንም አይቀሬ ያደረገው ያው ጦርነት ነው ከልክ ሲያልፍ ብሔርተኛ የነበረው ሥርዓት በብሔረሰብብሔርተኞች አመፅ ተናደ የማታ ማታ የቁርጡ ቀን ደረሰ ተከታታይ መንግሥታት የሀገሪቱን ኅብረ ብሔራዊነት የሚያስተናግድ የእኩልነት ሥርዓት መገንባት ተስፍቸው እንዲያ ያሳሳቸው የነበረው ብሔራዊ አንድነት ብርቱ ፈተና ገጠመው በዐ ላይ ክፉኛ ተመትቶ ከታሪክ መድረክ ገሸሸ በተደረገው ኅብረብሔራዊ ተቃውሞ አግር የብሔረሰባዊ ተቃውሞ ተተካ ተጨቁነውና ከሥልጣን ገለል ተደርገው የነበሩት ብሔረሰቦች ምሁራን አንድም የማደራጃ ፍቱን መሣሪያ ሆኖ ስላገኙት አንድም እስከዚያ ድረስ ተነፍገናል ካሉት ብሔራዊው ሀብት ለመቋደስ የብሔረሰቡን አጀንዳ በፅናት ገፉበት ይሁን አንጂ ብሔረሰባዌቋው ተቃውሞውም ቢሆን ውስጣዊ ቅራኔዎች ነበሩበት እነዚህ ቅራኔዎችም ናቸው ከአቱ ድል በኋላ አፍጠው አግጠው የወጡት ሻዕቢያ የኤኮኖሚ እንደምታውን ከቶም ሳያጤን የነፃነቱን አጀንዳ ገፋበት ሕወሓት እወክለዋለሁ የሚለው ብሔረሰብ በቁጥር አናሳ ሆኖ ሳለ አንዴት ማዕከላዊ የፖለቲካ ሥልጣን ይዞ እንደሚቆይ ባላገናዘበ መንገድ የብሔረሰባዊ ፌዴራል አወቃቀርን ከጊዜያዊ ቻርተርም አልፎ በሕገ መንግሥት ደነገገው በሀገሪቱ ውስጥ ከፍተኛ ቁጥር ባለው በኦሮሞ ሕዝብ ስም የሚንቀሳቀሰው ኦነግ የሻዕቢያን ፈለግ ተከትሎ መገንጠልን ዋነኛ መፈክሩ እስከማድረግ ደረሰ የራሱን ችግርና ውጥረት ይዞ የመጣው የኢትዮጵያ የድኅረ ፖለቲካ መሠረትም አነዚህ ውስጠተቃርኖ የመሳባቸው የፖለቲካ አቋሞች ው ሽ ዋቢ መጻሕፍት በአማርኛ የተጻፉ ሕዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ። ስፈራ ፕሮግራም ሰፊው ህዝብ ድምፅ የ ሱማሊያ ሱማሌ የ ወጣቶች ሊግ ሱባጋዲስ ደጃች ኋላ ራስ ሱስንዮስ አፄ ሱዳን ሱፋ ኩሶ የአርሲ መሪ ሲሳይ ሀብቴ ሻለቃ ሳሆች ሳባ ንግሥተ ሳንድፎርድ ኮሎኔል ዳንኡል ሳፔቶ ጁሴፔ ሳኩሬ ኢሲ ሴማዊ ሴፌሪያን ሴባስቶፖል ስለሺ በየነ የመቶ አለቃ ስምጥ ሸለቆ ስብሐት አረጋዊ ራስ ስታሊን ዐ ስዊዝ ቦይ ሶልት ሄንሪ ሶስተኛ ክፍለ ጦር ሱማሌ ሶማሌች ሸ ሸዎ ሸዋረገድ ገድሌ ሸፍነ ሊኦን ሻዕቢያ ሽምብራ ኩሬ ሽሬ አንዳሥላሴ ቀ ቀላድ ቀቢዬ «ቀይ ሽብር «ቀይ ኮከብ መቻ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ቃኘው ጦር ቃኘው የአሜሪካ የጦር ሰፈር ቋራ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቢራ ፋብሪካ ቆራሄ በ በላይ ዘለቀ ደጃዝማች በላይ ኃይሰአብ ኮሎኔል በረከት በርበራ በርክሌይ ጆርጅ በቀለ አናሲሞስ በኒን አይሁዳዊ ነጋዴ ሰፈር በውቀቱ ካሣ የመቶ አለቃ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ በዛብሀ አቶ በየነ መርዕድ ደጃዝማች በየነ ወንድም አገኘሁ ሊጋባ ሠ ባሌ ባልቻ ሳፎ ደጃች ባልዲሴራ አንቶኒዮ ባሕታ ሐጎስ ደጃች ባራቲዬሪ ባርያ ንግድ ባርያው ጳውሎስ ደጃች ባሮ ባንዳ ባዶልዮ ፒዬትሮ ማርሻል ቤላ ሻንጉል ቤኒ ሻንጉልንም ተመልክት ቤል ጆን ቤስ ኩባንያ ቤተ ክህነት ቤከር ሳሙኤል ቤጃፋ ብሔረሰቦች ጥናት ኢንስቲቱት የ ብሔራዊ መማክርት ሸንሦ ብሔራዊ ሽንጐ ብሔራዊ የዕድገት በኅብረት ዘመቻ ዐ ብሔራዊ አብዬታዊ የምርት ዘመቻ ብሔራዊ ዴሞክራሲያዊ አብዮት ብሔራዊ የፀጥታ ኮሚሽን ብለን ብሩ ወልደ ገብርኤል ደጃች ብሩ ጎሹ ቦሩ ሜዳ የሃይማኖት ክርክር ቦታ ቦጎስ የግብጾች ይዞታ ሪ ተ ተማሪች የ ንቅናቄ ቴምቤን ጦርነት ተሰማ ናደው ራስ ተስፋዬ ወልደ ሥላሴ ኮሎኔል ተናኘ ወርቅ ኃይለ ሥላሴ ልዕልት ተክዜ ተክለ ፃይማኖት ቀድሞ ራስ አዳል ተክለ ሐዋርያት ተክለ ማርያም ተክለ ጊዮርጊስ ፍጻሜ መንግሥት ተክለ ጊዮርጊስ ዋግ ሹም ጎበዜ ቭ ተድላ ባይሩ ተድላ ጓሉ ተፈሪ መኩንን ልዑል አልጋ ወራሽ ተፈሪ መኩንን ትቤት ተፈሪ ባንቴ ሌጀኔራል ተፈራ ተክለአብ ሻለቃ ተዋበች ቱለማና ሜጫ ቱርክ ታምራት አማትኡል ኘሮፌሰር ጋ ታሪኩ ላይኔ ሯጆኔራል ታክለ ወልደ ሃዋርያት ታክሲ ነጂች ታደሰ ብሩ ብጀኔራል ታየ ገብረ ማርያም አለቃ ታጁራ ታጠቅ ጦር ሠፈር ዝርዝር ማውጫ ቴርዚያን ሰርኪስ ቴድሮስ አፄ ትግረ ቶራ መስክ ቶዜሊ ሻለቃ ቸ ቺኮዲኮላ ፌዴሪኮ ቻይና አብዮት ቼሩሊ ኤንሪኮ ነ ነሲቡ መስቀሉ አፈንጉሥን ነሲቡ ዛማኑኤል ደጃች ፅ ነገሌ ቦረና ነጋሸ በዛብህ ቢትወደድ ነጋድራስ የነጋዴች ራስ ናስር ገማል አብደል ናቅፋ ተራራ ናዚ ደነኒራል ጁሊዬልሞዋሞ ያ ናዝሬት ናፒየር ሮበርት ናፖሊዮን ቦናፓርት ንክሩማህ ክዋሚ ጎ ኃይለ መለኮት ንጉሥን ኃይለ ሚካኤል መርድ አዝማች ኃይለ ማርያም ረዳ ብላታ ኃይለ ሥላሴ አፄ ዐ ኃይለ ሥላሴ ጉግሣ ደጃችን ኃይሉ ተክለፃይማናት ራስ ኃይሉ ተወልደ መድኅን ደጃች ኃይሉ በለው ኅሩይ ወልደ ሥላሴ ብላቴን ጌታ ኅብረተሰባዊነት አ አሉላ እንግዳ ራስ አልቤርቶኒ ማቴ አልዩ አምባ አልያንስ ፍራንሴዝ አሕመድ ኢብን ኢብራሂም ዕሕመድ ግራኝ ዘ አመዴ ሊበን አመዴ በሽር አመዴ ዓሊ የወርቂት ልጅ አሚር አብዱላሂ አማርኛ ቋንቋ አማን ሚካኤል አንዶም ሌተና ጄኔራል ዐ አሜሪካ አምባ ግሼን አምባ አላጌ አምባ አራዶም አምባጫራ አሥራተ ካሣ ልዑል ራሰ አረንድሩኘ ኮሎኔል አሪሞንዲ ጁሴፔ አራዳ አርሚ አቪየሽን አርቂቆ አርጎባ አራተኛ ክፍለ ጦር አርአያ ሥላሴ ዮሐንስ ዐ አርሲ ኦርጌ ጦርነት አስም አሰብ አሰፋ አያና ሌጄኔራል አሲምባ አስመራ የኢትዮጵያ ታሪክ ከ እስክ አስፋወሰን ካሣ አሶሳ ዐ አበሻ ባንክ ኣበበ አረጋይ ራስ አበራ ካሣ አበራ ወልደ ማርያም ጆኔራል አቡ አንጃ አቡነ ሰላማ አባ እንድርያስ ዐ አባ ዋጠው ዐ አባ ውቃው ደጃች አባ ጂፋር ዐ ዐዐ አባ ጅቦ አባተ ቧ ያለው ሊቀመኳስ ዋግሹም ኋላ ራስ አብርፃ ደቦጭ አብዮት አነስሌ ሰር ጆርጅ ኣኔሲሞስ ነሲብ አንበሳ አውቶቡስ ኩባንያ አንቲኖሪ ማርኬዜ ኦራትሲዮ አንችም የ ጦርነት አንኮበር አኦስታ ዱክ ኦፍ አካለወርቅ ሀብተ ወልድ አክሊሉ ሀብተ ወልድ አክሱም አየር ኃይል አዳል ተሰማ አዱሊስ አዲስ አበባ አዲስ አበባ ውል አዲስ ዓለም ገ አዶላ አዋሳ አውዓሎም አዙሌ አየር መንገድ የኢትዮጵያ አያሌው ብሩ ደጃች አይሻል አገው አገው ንጉሜ አጥናፉ አባተ ሻለቃ ኮሎኔል አፈወርቅ ገብረየሱስ ነጋድራስ አፋሮች አፍሮ አዝያቲክ አፍአቤት ኡስማን ዲግና ኢሕአፓ የኢትዮጵያ ሕዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲን ኢሕአዴግ ዐ ኢማሌድኅ ኢሳይያስ አፈወርቂ ዐ ኢሳይያስ ገብረ ሥላሴ ሌጀኔራል ኢትዮጵያ ማርክሲስት ሌኒኒስት ድርጅቶች ኅብረት የ ኢማሌድኅ ኢትዮጵያ ኢትዮጵያኒዝም ኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ኢሕዴን ኢትዮጵያ ብሔራዊ አርነት ግንባር ኢትዮጵያ ተማሪች ማኅበር በሰሜን አሜሪካ የነ ኢትዮጵያ ተማሪች ማኅበር በአውሮፓ የ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ አንድነት ፓርቲ ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ኅብረት ኢዲዩ ኢትዮጵያ ሕዝባዊ ዲሞክራሲያዊ ሪኾብሊክ ኢሕዲሪ ዐ ኢትዮጵያ ሠራተኞች ማኅበራት ኮንፌዴሬሽን የ ዐ ኢትዮጵያ ሠርቶአደር ፓርቲ የ ኢሠፓን ኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ አደራጅ ኮሚሽን የየ ኢሠፓአክ «ኢትዮጵያ ሠራዊት» የሃ «ኢትዮጵያ ትቅደም» ዐ ኢትዮጵያ ጭቁን ሕዝቦች አብዮታዊ ትግል የ ኢጭአት ኢየሱሳውያን ኢያሱ ልጀዐዐዐዐ ኢዮአስ ኢዲ አሚን ዳዳ ኢድሪስ አዋቴ ዐ ኢጣልያ ዐ ኢጣልያ ምሥራቅ አፍሪቃ ኢጭአት የኢትዮጵያ ጭቁኖች አንድነት ትግል ኤርትራ ዐ ዐ ኤችቪኤ እሌኒ ንግሥት ኤሌና ጁሴፔ ኤዱኬሽናል ሴክተር ሪቪው አምሩ ኃይለ ሥላሴ ራስ እምባቦ የ ጦርነት ዐ አርሻና ኢንዱስትሪ ልማት ባንክ እስልምና ሙሰሊም አስማኤል ኸዲብቭ እስፔንሰር ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال