Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
መጀዕታዊፎማግን መጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ትንቢተ ዘካርያስ ዘካርያስ ማለት እግዚአብሔር ያስታዉሳል ማለት ሲሆን አባቱ ባራኪው ይባላል እንደ ነብዩ ሐጌ ጋር ተነስቷል የቤተ መቅደስን ስራ እንዲፈፅሙ አይሁድን ያነሳሳቸው ነብይ ነው ሕዝ ዘካርያስ ነብይና ካህን ነበር ከዚህ በፊት የነበሩት ነቢያት መልዕከት በአንድነት አጠቃሎ እና ወደ ፊት የሚሆነውን የሚመጣዉን በሩቅ ተናግሯል ጽፏል ዘካርያስ አገልግሎቱን የጀመረው ከሐጌ ሁለት ወር ዘግይቶ ነው ስለ ቅዱስ ዮሐንስ በኤፌሶን በሚኖርበት ወቅት በዓም ገደማ እንደ ጻፈው የጻፈውም እስያ በሚባለው ሀገር ነው መልእከቱም በአጠቃላይ የሃይማኖትና የምግባር ትምህርት ይዚል ኛ የዮሐንስ መልእከት የተጻፈው ስለ ሁሉም ነገር ነው በእስያ አውራጃ ለነበሩት ከርስትያኖች የዘላለም ሕይወት እንዳላቸው አንዲያውቁ ለማስተማር እና በዚያን ዘመን ከተነሱ የሐሰት መምህራን አንዲጠበቁ ለማሳሰብ ይቻለል መግቢያ ከኃጢአትና ከዓለም ምኞት ተለይተው በብርሃን አንዲኖሩ የጻፈው ትምህርት ስለ ፍቅር የፃፈው ትምህርት ።
የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት መግቢያ እግዚአብሔር አምላካችን አርሱ ለፍጥረቱ ከገለጠባቸው መንገዶች መካከል መጽሐፍ ቅዱስ አንዱ ነው እግዚአብሔርን ታላቅነት መጋቢነት አዳኝነት ወዘተ ቅዱሳት መጽሐፍት ይመሰከራሉ ቅዱሳት መጽሐፍትን መማር ማጥናት ሰውን ከስህተት የሚጠብቅ በመሆኑ ስለ ቅዱሳት መጽሐፍትን መማር አሰፈላጊ ነው ህግ ለአግሬ መብራት ለመንገዴም መብራት ነው መዝ ከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ትምህርት በቤከስቲያን ከሚሰጡ ሃይማኖታዊ ትምህርቶች አንዱ እና ዋነኛው ነው ቅዱሳት መጽሐፍት በእግዚአብሔር መንፈስ ቅዱስ መሪነት ቅዱሳን አባቶቻችን የጻፏአው ናቸውከሁሉ በላይ የሆነውን ቃለ እግዚአብሔርን መማር ወይም ማጥናት የነፍስ ምግቧ ነውና መጽሐፍ ቅዱስን ማጥናት አስፈላጊ ነውየቀደሙት አባቶቻችን ከመጽሐፍ ቅዱስ ተወዳጅተው በመጽሐፍ ቅዱስ መሠረት ህይወታቸውን መረተው ገነትን ለመውረስ በቅተዋልእኛም እንደ አባቶቻችን በቃለ እግዚአብሔር ልንመራ ይገባልየዚህ ትምህርት ዓላማ ስለ መጽሐፍ ቅዱስ ምንነት አከፋፈል አቆጣጠር ወዘተ ግንዛቤ ማስጨበጥ ነው ወደ ተማሪዎች በዚህ ከፍለ ትምህርት በቅዱስት መጽሐፍት ማለትም በሁለቱ ኪዳን የተሰበከው የመለኮት መገሰጠ የመጽሐፍ ቅዱስን ጥቅም በእነ ማነ በምን ዘመን ተጻፈ የሚሉት መንፈሳዊ ሀሳቦች እንማራል ወደ የርቀት ትምህርት ተከታታዮች በየምዕራፋቱ ማጠቃለያ የተሰጡት መልመጃዎች እንደተሰሯቸው እያሳሰብን በእግዚአብሔር አጋዥነት ትምህርታችን እንጀምራለን የልዑል እግዚአብሔር ቸርነት የእመቤታችን አማላጅነት የቅዱሳን መላዕከት ተራዳይነት አይለየን አሜን የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ምዕራፍአንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናትና ትርጉም ወድ ሃሪ ይጋ ዩ ቆዕ ናቶ ፅ ለሰ ፈቀዖቦቷዖለር። ይዖፉወዕኦታ ደያ ዕፖፖ ፇመፖሰ መሳካጳም ዕያታጸዳግሂዳጩሴሔረ ይዶዩዕ ሰን መጽሐፍቅዱስ የሚናገርው ስለ ቅዱሱ እግዚአብሔር በመሆኑ ከሌሎች መጽሐፍት ይለያል ሌሎች መጽሐፍትአለማዊያን መጽሐፍት የተገኙት ከስው ሲሆኑ መጽሐፍ ቅዱስ ግን ከቅዱሱ እግዚአብሔር የተገኘ በመሆኑ ቅዱስ ነው እኔ ቅዱስ አንደሆንኩኝ እናተ ቅዱሳን ሁሉ»ዘሌ ሐ ሪዳግሂዳቐጩሔሕረ መጋረፅ ይኀፅራ ቆፍዕን ባዶም ያዳፉም ሰመፖኦ መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው በመንፈስ ቅዱስ መሪነት በቅዱሳን አበው ነው «በመጽሐፍ ያለውን ትንቢት ሁሉ ማንም ለገዛ ራሱ ሊተረጉም አልተፈቀደም ትንቢት ከቶ በስው ፈቃድ አልመጣም እና ዳሩ ግን በአግዚአብሔር ተልከው ቅዱሳን ሰዎች በመንፈስ ቅዱስ ተነድተው ተናገሩ እንዲል ጴጥ ዘጸ ራዕ ሕ መ ያሟሸረው ዕመሆኑ ዓለማዊያን መጽሐፍት በየጊዜው ከለውጦች ጋር በተገናዘበ መልኩ ሲለወጢ ሲቀየሩ ሲሻሻሉ እና ሲሻሩ ይታያል ነገር ግን መጽሐፍ ቅዱስ በጊዜ ብዛት የሚሻር እና የሚሻሻል ሳይሆን በዘመናት የማይገደብ የህያው የእግዚአብሔር ቃል ነው መጽሐፍ ቅዱስ ዘመን የማይሽርው ባለስልጣን በስልጣኑ የማይለውጠው ዘላለማዊ ህግ ነው መጽሐፍ ቅዱስ ከላይ ከሰማይ የተሰጠ ሰማያዊ ዓላማ ያለው አምላካዊ መጽሐፍ ነው ዓላማውም ፍጥረት ሁሉየስው ልጅ መንግስተ ሰማያትን እንዲወርስ ማስቻል ነው ሰለዚህ በዘመን የማይገደብ ዘላለማዊ መጽሐፍ ነው ሰማይ እና ምድር ያልፋል ቃሌ ግን አያልፍም ማቴ ትኢሳ ገኛ ጵጥ ዘዳ መ ያሟሚያታጸጳና የሟሪመታሚናረያፀ መጽሐፍ ቅዱስ የሚመከርየሚገስጽ የሚያረጋጋ የሰውን ልጅ ወደ ቅድስና የሚመራ መጽሐፍ ነው ዘሌ ጵቷጥ መዝ ሱቃ ሐዋ የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት አያጎውፈጅ ስመፈጠሩ ዕሪ ፅአር ታኔፖ ዕዳርሟጠንኝኦ ዕሐሟናርሮ መጽሐፍ ቅዱስ የሰው ልጅ ከተፈጠረ ከአንድ ሺ በ ዓመታት በኃላ መጻፍ የተጀመረ ቢሆንም የሰው ልጅ ከመፈጠሩ በፊት ሰለነበረው የሥነፍጥረት ስራ በእርግጠኝነት ይናገራል በመጀመሪያ አግዚአብሔር ሰማይ እና ምድር ፈጠረ ዘፍ ዩሐ በሌሎች መጽሐፍት ግን ይህን በመላምት እንጂ አረገጠኝነት በተላበሰ መልኩ ማገኘት አይቻልም ረ ዉርሪም ዕተሟመወው ጳረሟጠኝንቶ ዖሟናኣርሯ ያመሆኑፉ መጽሐፍ ቅዱስ ሰለሚመጣው ዘመን በአርግጠኝነት የሚናግር መጽሐፍ ነው በመጽሐፍ ቅዱስ የተነገሩ ትንቢቶች ሁሉ የተፈጸሙ እና እየተፈጸሙ የሚገኙ ናቸው ለምሳሌ ነብዩ ኢሳይያስ ከርስቶስ በድንግልና ሰለመወለዱ ከሰባት መቶ ዓመታት በፊት የተነበየ ሲሆን የትንቢቱን ፈጻሜ በሐዲስ ኪዳን በወንጌል ተጽፎ እናገኘዋለን «እንሆ ድንግል በድንግልና ተፀንሳለች ወንድ ልጅም ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ተለዋለች ትኢሳ ሉቃ መዝ ማቴ ፍ ወወያ ቆድናና የጄፎሪጎ መሆ በመጽሐፍ ቅዱስ የጠቀሱትን ትምህርቶች ምከሮችተግሳጾች አንዲሁም ትዕዛዞች የሚጠብቅ እና የሚተገብር ስው በቅድስናን መንግድ ላይ የሚጓዝ ነው « የዚህ መጽሐፍ ትንቢት የሚጠብቅ ብፁዕ ነው ራዕ መጽሐፍ ቅዱስ መቼ በማን ተጻፈ። የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት መጽሐፍ ቅዱስ በተለያየ ጊዜ በተለያዩ ቅዱሳን አባቶች ተጽፎል መጽሐፍ ቅዱስ ከ ቅልከ እስከ ድልከ ድረስ አንደተጻፈ ይታመናል የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ከ ዓዓ ቅልከ በ በሚደርሱ ቅዱሳ አባቶች የተጻፈ ሲሆን የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ከ ዓም ድልከ ከ በላይ ቅዱሳን አባቶች ተጽፎልእንደ ሊቃወንት ቤከ አስተምሮ መሰረት በመጀመርያ የተጻፈው የመጽሐፍ ቅዱስ ከፍል መጽሐፍ ሄኖከ ሲሆን በመጨረሻ የተጻፈው ራዕይ ዮሐንስ ነው መጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈባቸው ቋንቋዎች የብሉይ ኪዳን መጽሐፍቶች በዕብራይስጥ እና በአረማይክ ቋንቋ የተጻፉ ሲሆን የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ደግሞ አብዛኞቹ በግሪክ ቋንቋ ተጽፈዋል በአጠቃላይ መጽሐፍ ቅዱስ በአራት አገር ቋንቋዎች የተጽፏ አነርሱም ሦሃ ዕብራይስጥ ሃ አረማይከ ሦ ሮማይስጥ ግሪከ ፅር ቋንቋዎች ናቸው አብዛኞቹ የብሉይ ኪዳን መጸሐፍት በዕብራይስጥ እና በአረማይከ ቋንቋ ተጽፍዎል ዕብራይስጥ እና አረማይከ ቋንቋ በሲሚቲከ የቋንቋ ምድብ ውስጥ ይመደባል አብዛኖቹ የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት በግሪከበጽዕር ቋንቋ ተጽፏል ለዚህም አንደ ምከንያት የሚነሳው የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት በተጻፉበት ወቅት የግሪከ ቋንቋ አብዛኞቹ የአለም ሀገራት የሚነገር በመሆኑ ወንጌልን ሁሉም ስው እንዲሰማው እአበዛኞቹ ሰዎች በሚደምጡትበሚናገሩት በግሪክ ቋንቋ አንዲጻፍ ሆኗል የቅዱሳት መጽሐፍት ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ የአግዚአብሔርን ቃል የያዘ በመሆኑ ለተወሰነ ህዝብ ብቻ የተሰጠ ሳይሆን ለመላው አለም አንዲማርበት እና እንዲታረምበትአምልኮቱን እንዲገለጥበትስለእግዚአብሔር አእንዲያውቅበት ተሰጧል። ቲኦዎለዶማጠረ ኙን የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ሁሉንም ይቀበላሉ መጽሐፈ ምሳሌ ከምዕራፍ እስከ ያለው መጽሐፈ ተግሳጽ ተብሎ እንደ አንድ መጽሐፍ ይቆጠራል በተጨማሪም የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ማለትም መጽሐፈ ጦቢት መጽሐፈ ዮዲት መጽሐፈ ጥበብ መጽሐፈ ሲራከ መጽሐፈ ባሮክ ኛና ኛ መቃቢያን ይቀበላሉ ዴኳ ጊ ፈፈ ከሐዲስ ኪዳን መጽሐፍ ይቀበላሉ በአጠቃላይ መጽሐፍት ይቀበላሉ የኢትዮጳያ አተቤከ የምትቀበላቸው ቅዱሳት መጽሐፍት ነው ከብሉይ ኪዳን ከሐዲስ ኪዳን ደግሞ መጽሐፍትን ትቀበላለች መልመጃ ሁለት ለሚከተሉት ጥያቄዎች ትከከለኛው ምላሽ ስጡ ቀኖና ማለት ምን ማለት ነው የቅዱሳት መጽሐፍት አቆጣጠር መስረት የኢኦተቤከ የካቶሊከ ቤከ ፕሮቴስታንትሁ አይሁድ መጽሐፍትን ይቀበላሉ የቅዱሳት መጽሐፍት ቀኖና አቆጣጠር በሶስት ይከፈላል ሀ ሀስት ሊ አውነት የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ምዕራፍ ሶስት የመጽሐፍ ቅዱስ አከፋፈል መሮ በፇፉ ። የታሪከ ከፍል ከቱቢምቴፀከህከክክ የታሪክ መጽሐፍት ከፍል በውስጡ መጽሐፍቶችን ይዚል እነርሱም መጽሐፈ ኢያሱ መጽሐፈ ጦቢት መጽሐፈ መሳፍንት ከመጽሐፈ ዮዲት መጽሐፈ ሩት መጽሐፈ አስቴር ኛ እና ኛ ነገስት መጽሐፈ መቃብያን ቀዳማዊ መጽሐፈ ሳሙኤል ቀዳማዊና ካልዕ ኛና ኛ መቃብያን ኛ ዜና መዋዕል መጽሐፈ ዮሴፍ ወልደ ኮርዮን ኛ ዜና መዋዕልና ጸሎተ ምናሴ መጽሐፈ ኩፋሌ ጸመጽሐፈ ዕዝራነህምያ መጽሐፈ ሄኖከ ምጽሐፈ ዕዝራ ስቱኤል እና መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ የመዝሙርና የጥበብ መጽሐፍት መጽሐፈ ኢዮብ መኃልየ መኃልየ ዘሰሎሞን መዝሙረ ዳዊት ፅመጽሐፈ ጥበብ መጽሐፈ ምሳሌ መጽሐፈ ሲራከ መጽሐፈ ተግሳጽ መጽሐፈ መከብብ ፋየትንቢት መጽሐፍት የትንቢት መጽሐፍት በውስጡ መጽሐፍትን ይዚልከአስራ ስድስቱ መካከል አራቱ አቤት ነብያት ሲሆኑ ቱ ደግሞ ደቂቀ ነብያት ተብለው ይጠራሉ ጊትንቢተ ኢሳይያስ ትንቢተ አብድዩ ትንቢተ ኤርሚያስ ትንቢተ ዮናስ ትንቢተ ሕዝቅኤል ቪትንቢተ ናሆም ትንቢተ ዳንኤል ትንቢተ ዕንባቆም ትንቢተ ሆሴዕ ትንቢተ ሶፎንያስ ትንቢተ አሞጽ ትንቢተ ሀጌ ትንቢተ ሚከያስ ትንቢተ ዘካርያስ ጺትንቢተ ኢዩኤል ትንቢተ ሚልከያስ የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ብዛት እና አከፋፈል የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክ ተዋህዶ ቤከአቆጣጠር መሠረት የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ብዛት ነው ፍትሐ ነገስት አንቀጽ ቱ የሐዲስኪዳንመጽሐፍትበ ከፍሎች ይከፈላሉ አከፋፈላቸው እንዲሚከተለው ነው የወንጌል ከፍል ቱ የወንጌል መጽሐፍት የማቴዎስ የማርቆስ የሱቃስ እና የዮሐንስ ወንጌል ናቸው የታሪከ ከፍል የሐዋርያት ስራ የመልዕከት ክፍል ቱ የቅዱስ ጳውሎስ ቱ የቅዱስ ዮሐንስ ቱ የቅዱስ ጴጥሮስ ቅዱስ ይሁዳ እና ቅዱስ ያዕቆብ መልዕከታት ናቸው በአጠቃላይ መልክታት የትንቢትከፍል የዮሐንስ ራዕይ የስርዓት ከፍል ስርዓተ ጽዮን ትዕዛዘ ሲኖዶስ ግጽው መጽሐፈ ኪዳን እና መጽሐፈ አብጡሊስ መጽሐፈ ቀሌምንጦስ መጽሐፈ ዲዲስቅልያ ናቸው በአጠቃላይ መጽሐፍት ናቸው መልመጃ ሶስት ለሚከተሉት ጥያቄዎች ትከከለኛው ምላሽ ሰጡ የሁለቱ ኪዳን አንድነት በምን በምን እንደሆነ ግለጹ የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ብዛት ሲሆን በ ይከፈላል የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ብዛት ሲሆን በ ይከፈላል የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ምዕራፍ አራት የብሉይ ኪዳን መጽሐፍት ዝርዝር ጥናት ወድ ፖሪሠፍ ፅምጋመገያፇው ለረያ ፈደ ሃ ዖሀሐይ ሲዳጋ መድነፍቻ ርግሂ ጥኖም ይፖፍሳ መድ ጋፍዎዶቻ ያማጋ መሯሰዳፉ ፀ ቦመድፍዎቿን ዕ። ኛና ኛ ነገስት ከዳዊት ልጅ ከሰሎሞን አንስቶ እስከ ይሁዳ መንግስት ማለቂያ ድረስ ያለውን ዓመታት ከ ዓዓ የእስራኤልና የይሁዳ ንግስታት ታሪከ ይተርካል መጽሐፈ ነገስትን ማን እንደ ጻፈ በግልጽ ባይታወቅም አንዳንዶች ኤርምያስ ነው ይላሉ የመጽሐፈ ነገስት ቀዳማዊ አከፋፈል መጽሐፋ ምዕራፎች ያሉት ሲሆነ አንደሚከተለው ይቀርባል ከምዕራፍ ሰሎሞን የአባቱን ዙፋን መወረሱን በአባቱ ጠላቶች ላይ የወሰደው አረምጃ ሰሎሞን ቤተ መቅደሱ ለመስራት የነበረው ትጋትና የሠራው ቤተ መቅደስ ፍጻሜ የሰሎሞን ጥበብ ለማየት ንግስተ ሳባ ጉብኝትና በዘመኑ ሰለነበሩት ነብያት ናታን አኪያና ኢዶ ይተረካል ከምዕራፍ ዝከ ሰሎሞን በፍቅረ አንስት ወድቆ ለጣኦት በመስግዱ አግዚአብሔርን ማሳዘኑ ከነገደ ኤፍሬም የነበረው ኢዮርባዓምን በሰሎሞን መነሳቱ በሰሎሞን ልጅ በሮብዓም ዘመን የእስራኤል መንግስት ለሁለት መከፈሉንና ሰለ አራቱ የይሁዳን ነግስታት እና ሰለ ቱ የእስራኤል ነግስታት ታሪከ ይተርካል የመጽሐፈ ነገስት ካልዕ አከፋፈል መጽሐፋ ምዕራፎች ያሉት ሲሆን እንደሚከተለው ይቀርባል ከምዕራፍ በዚህ ከፍል ውስጥ የሚገኘው ታሪከ እስራኤላዊያን በአሶራዊያን እስከተማረኩበት ጊዜ ድረስ የነበረው የይሁዳና የእስራኤል መንግስት ታሪከ ይተርካል ከምዕራፍ ስለ የይሁዳ ነግስታትና ስለ ክ የአስራኤል ነግስታት በስፋት ይተርካል መጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ ዜና መዋዕል ማለት የዕለት ዜና ማለት ነው ይህም ከአዳም ጀምሮ ያለውን የአይሁድ ታሪከ እስከ ባቢሎን ምርኮ መመለስ ድርስ ያለው ሰለ ሚተርከ ይህንን ስያሜ ሲያገኝ ቸሏል ቀድሞ በአይሁድ ቀኖና መሰረት እንደ አንድ ይቆጠረ ነበር ከሁለት የተከፈለው በሰባ ሁለቱ ሊቃውንት ነው መጽሐፍ ዜና መዋዕል ሰለሃይማኖት አና ሰለመንፈሳዊ ነገሮች አብዝቶ ያወሳል መጽሐፍ ነገስት ሰለመንግስት አስተዳደር በይበልጥ ያስረዳል የዚህ መጽሐፍ ጻሐፊ አንዳንድ መጽሐፍት ዕዝራ ነው ሲሉ ሌሎች መጽሐፍት ደግሞ ሳሙኤል ነው ይላሉ መጽሐፉ ሰለመሲሁ መምጣት ተስፋ ሰለነበረው ይሁዳ ተብሎ ሰለሚጠራው ደቡባዊ መንግስት በሰፊው ይተርካል በተጨማሪም ሰለእግዚአብሔር ሁሉንቻይነት ባለጠግነት ይገልጣል ኛ ዜና ኛ ዜና የመጽሐፈ ዜና መዋዕል ቀዳማዊ አከፋፈል ወድ ፇግሪሥፖመዳሪ ና መፃሄሰ ፃማሯ ያውጡ ምራፎፖ ይሰሃ ፈያጋ ዳፉረታ ሮሟሰጎው ይፇርባሳ ከምዕራፍ ስለ አይሁድ ጥንታዊ መንግስት ከምዕራፍ የሳአል መሞት እና የዳዊት ታሪከ ከምዕራፍ የታቦተ ጽዮን ወደ እየሩሳሌም መመለስ ከምዕራፍ ፍልስጤማዊን እና ሶርያውን በእስራኤላዊያንመሸነፋቸውን የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ከምዕራፍ ንጉስ ዳዊት ሌዋዊያንን መቆጠሩ እና አገለግሎት መመደቡን ከምዕራፍ ጠቢቡ ሰሎሞን ቤተመቅደስ እንደሰራ እና ዳዊት ለሰሎሞን አደራ እንደሰጠው ይተረካል መጽሐፍ ዜና መዋዕል ካዕል እና ጸሎተ ምናሴ በቀኖና መጽሐፍት አቆጣጠረ መሰረት መጽሐፍ ዜና መዋዕል ካልይ እና ጸሎት ምናሴ እንደ አንድ መጽሐፍ ይቆጠራሉበኛ ዜና ላይ የሕዝቅያስ ልጅ ምናሴ የጸለየው ጸሎት ተመዝግቦ ሲለሚገኝ መጸሐፉ ጸሎተ ምናሴ ከዜና መዋዕል ካልዕ ጋር አብሮ ኢንዲቆጠር ተወስኗል ምናሴ ማለት ማሰረሻ ማለት ሲሆን በ ዓመቱ የይሁዳን ከፍል ለማሰተዳደር የነገሠ ሰው ነው ምናሴ በደግነቱ ከዳዊት ቀጥሎ የሚነሳው የንጉሱ ሕዝቅያስ ልጅ ነው በነገ ዐካ ምናሴ ግን አባቱ በሄደበት መንግድ መጓዘን ትቶ በጣኦት አምልኮት እና በተለያዩ በደሎች እግዚአብሔር አሳዘን ልዑል እግዚአብሔርም በነብዩ በኢሳይያስ አድሮ ጠዐሩ ነገድ ላይ ያመጣሁትን መከራ አመጣለው በማለት ተናግሮት ነበር ኛ ነገ የነብዩ ተግሳጽ ከመሰማት ይልቅ በመጋዝ አሰተርትሮ እንዲገደል አድርጎታል ከዚህ በኃላ የአሶር ንጉስ በብረት ቀፎ አድርጎ ወደ ባቢሎን ወስዶታል በባቢሎን ሳለ በደሉ በማሰታወስ ንሰሐ ቢገባ እግዚአብሔር ንሰሐውን ተቀብሎት ምሕረት አድርጎለታል ኛ ዜና ጸሎት ምናሴ ተብሎ የሚጠራው መጽሐፍ አንድ ምዕራፍ እና ቁጥሮች የያዘ ነው በምናሴ ጽሎት ውስጥ የእግዚአብሔር ፈጣሪነት ኃያልነት ፈራጅነት ይቅር ባይነት እንዲሁ ንሰሐ የተሰጠው ለኃጢአተኞች መሆኑን የሚገለፅ የምስጋና እና የጸሎት መጽሐፍ ነው መጽሐፈ ዕዝራ ነህምያ መጽሐፈ ዕዝራ እንደ ሊቃወንተ ቤተከርስቲያን አስተምህሮ በቅዱስት መጽሐፍት አቆጣጠር መጽሐፈ ዕዝራና መጽሐፈ ነህምያ እንደ አንድ ይቆጠራሉ ለዚህ አንደምከንያት የሚጠቀሱ ነጥቦች ሀ ሁለቱ መጽሐፍት በይዘታቸው ተመሳሳይ በመሆናቸው በመጽሐፈ ዕዝራ ከመጀመሪያዎቹ ከስደት ተመላሾች መካከል የነህምያ ስም መጠቀሱ እና በመጽሐፈ ነህምያ የካህኑ የዕዝራ ስም መጠቀሱ ሊ ሁለቱም መጽሐፍት የሚተርኩት እስራኤል ከባቢሎን ምርኮ በኃላ ስለነበረ ሰለይሁዳ መንግስ ነው መጽሐፋ የተጻፈው በ ዓዓ ገዳማ ሲሆን በፋርስ ንጉስ በቄሮስ ፍቃድ አይሁዳ ከምርኮ ተመለስው ቤተ መቅድስ ስለመስራታቸው ይተርካል የመጽሐፋ አከፋፈል መጽሐፈ ፅዝራ ምዕራፎች ያሉት ሲሆን እንደሚከተለው ይከፈላል ከምዕራፍ በፍርስ ንግሱ በቄሮስ እስራኤላዊያን ወደ ሀገራቸው አንደመለሱ የተነገረው አዋጅ ከምዕራፍ የተቀሩት እስራኤል ነገዶች በፅዝራ መሪነት ወደ ኢየሩሳሌም መመለሰቸው በዕዝራ ልመና እና ለቅሶ ከስደት የተመለሱ ወገኖቹ ከአረማዊያን ሚስቶች እንደሚለዩ ቃል መግባታቸው ተዘርዝሯል መጽሐፈ ነህምያ ነህምያ ማለት አግዚአብሔር አድነኝአዳኝ ማለት ነው ከምርኮ በኃል ከሚጠቀሱ ነብያት መካከል ነው ነህምያ የፋርስ ንጉስ ለነበረው አርጤክከስ በቤተመንግስት ጠጅ አሳላፊ የነበረ አይሁዳዊ ነው ነህ ካ መጽሐፉን የጻፈው ራሱ ነህምያ ነው ነህ ቫ በሃሳ ሁለት ቀናት ውስጥ በንጉሱ ፍቃድ በእርሱ አምነት ጽናት የእየሩሳሌም ቅጥር ተገነብቷል መጽሐፈ ነህምያ ይዘቱን ስንመለከት ስለ አየሩሳሌም ቅጽር መገንባት ይተርካል የመጽሐፉ አከፋፈል የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት መጽሐፈ ነህምያ በውስጡ ምዕራፎችን የያዘ ሲሆን ለአጠናን ይመች ዘንድ እንደ ሚከተለው ይከፈላል ከምዕራፍ የእየሩሳሌም ቅጽሮች መፍረስና አንደገና መታነጽ ከምዕራፍ ነህምያ በተቃውሞ ውስጥ አልፎ ቅጽረ እየሩሳሌምን መስራቱ ከምዕራፍ እስራኤላዊያን በአምልኮተ እግዚብሔር መጽናታችን ይተርካል መጽሐፈ ዕዝራ ሱቱኤልና መጽሐፈ ዕዝራ ካልዕ ውሮ ፇማሪዖቻ ፈያዖፏዖጸልርይዶስሰ ሦዎሠ ፊያ ፇኖና መድፍፖ ዎጋጠረ መጎሪሦ መዳጋረ ሪሃራ ታጩጴሰና መዳኅጋረ ሪራ ጳሳሪ ለድ ይይጠራታ። ወንጌሉ የተጻፈበት ዓላማ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስ የሰው ልጅ ብቻ ሳይሆን የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ለሮማዊያን ለማስረዳትለማሰተማር በካ ቫ ጌታችን ካስተማራችው ትምህርት ይልቅ የሰራቸውን የኃይል ሥራታምራት አብዝቶ በመግለጥየጌታችን አምላከነትሁሉቻይነት እና ኃያልነት ለማስተማር የማርቆስ ወንጌል አጠቃላይ ይዘቱ ስንመለከት ምዕራፎች እና ቁጥሮች ያሉት ከወንጌላዊያ ሁሉ ትንሽ ምዕራፍ ያለው ወንጌል ነውወንጌሉ ሲጻፍ የሚጀመርው በማስተማር ዘመኑ የተፈጸሙ የጌታ ትምህርትና ታምራት በመጥቀስ ነው በዚህ ከሌሎችን ወንጌላዊያን ወንድሞቹ ይለያል ማቴዎስና ሉቃስ ከልደቱ ሲጀምሩ ዮሐንስ ከቀዳማዊነቱ ይጀምራል ማርቆስ ግን በማሰተማር ዘመኑ ይጀምራል የቅዱስ ማርቆስ ወንጌል አከፋፈል ከምዕራፍ የመጥምቁ ዮሐንስ ስብከት የጌታ ጥምቀት ሽባውን ስለመፈወሱ ጌታ በገሊላ ተመስግኖ እንዳስተማረ ከምዕራፍ ሰውን ስለሜረከሱ ስራዎች እንጀራን አበርከቶ ሰለመመገቡ በደብረ ታቦር ከብሩን ሰለመግለጹ ምዕራፍ የጌታ ወደ ኢየሩሳሌም ጉዞ በይሁዳ ስለማስተማሩ በኢያሪኮ ዓይነ ስውር ስለመፈወሱ ከምዕራፍ ዝ ወደ ኢየሩሳሌም በክብረ ስለመግባቱ ስለወይን ቦታ ስራተኞች ሰለዓለም ፍጻሜ ማስተማሩ ከምዕራፍ ስለ ጌታ አራት ስለ ጌቴሴማኔ ጽሎት ስለ ጌታ መያዝ መሰቀል መሞትና መቀበር ሰለትንሣኤው ያትታል የቅዱስ ሉቃስ ወንጌል ሉቃስ ማለት ሊባኖስ ሉካኖስ ማለት ሲሆን ትርጉሙም መብራት ማለት ነው በትርጓሜ ወንጌል ላይ ዐቃቤ ሥራይሐኪም ትንሣኤ ማለት ነው ይላል ሉቃስ ሰሙ በመጽሐፍ ቅዱስ ወስጥ ሶስት ጊዜ ተጠቅሷውል ቆላ ባ ኛ ጢሞ በ ፊል ቅዱስ ሉቃስ ሀገሩ አንጾኪያ ሲሆን የሁለት ሞያዎች ባለቤት አንደሆነ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገል ሀ ባለመድኃኒት ሉቃስየተወደደው ባለመድኃኒት ሉቃስፃ ቆላ ካ ሊ ሠዓሊ ሉቃስ በአብዛኞቹ ጥንታዊያን አብያተ ከርስቲያን ትውፊት የቅዱስ ሉቃስን ሰዓሊነት ያሳያል ምስለ ፍቁር ወልዳ የእመቤታችን ልጄን ታቀፋ የተሳለው ስዕል ቅዱስ ሉቃስ አንደሳለው ይታመናል የቅዱስ ሉቃስ ሰዓሊነት በጻፋቸው ወንጌልና የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሐዋርያ ስራ መመልከት ይቻላል በአጻጸፉ ቀደም ተከተልን ጠብቆ የጻፈው የሰዓሊነቱ መገለጫ ነው ቅዱስ ሉቃስ የተማረጥበበኛ አባት ነው ይህንን ትምህርት የተማረው ጠርሴስ አካባቢ አንደሆነና ቅዱስ ጳውሎስን ለትምህርት በሄደበት ወቅት እንደተዋወቅ ይንገራል ያሰተማረበት ሀገረና ዕረፍቱ ቅዱስ ሉቃስ ከዮሐንስ ጋር በመሆን ወደ ጸዕርግሪከ በመሄድ ዮሐንስ ከፍሎ በሰጠው በመቄዶንያ ወንጌል አስተማሯል በተጨማሪ የሮሜ የዳረች ወደ ሆኑት ሀገራት በመሄድ ወንጌልን አስተምሯል በኔሮን ቄሣር ዘመን መንግስት ወንጌልን እያስተማር አያለ የጣኦት ካህናት ከሰው ወደ ቄሣር አመጡት ንጉሱምእጁእንዲቆረጥ አዘዘ ቀኝ እጁን ከቆርጡት በኃላ ወደ ቀደመው አድርጎ መልሶታል በዚህ ዕለት አንገቱን ተቆርጦ ጥቅምት ቀን በ ዓመቱ በሰማዕትነት አርፏል ወንጌሉ የተጻፈበት ዘመንቦታ እና ቋንቋ ቅዱስ ሉቃስ ወንጌሉ የጻፈበት ቦታ መቄዶንያ በምትባል ሀገር ነው በዚያች ሀገር ገዥ ለነበረው ቴዎፍሎስ ለተባለ ሰው እንደጻፈለት የወንጌሉ መግቢያ ምዕራፍ ይናገራልሱቃ ቫ ወንጌሉ የተጻፈበት ቋንቋ ዮናኒ የሚባል የግሪከ ቋንቋ ነው ወንጌሉ የተጻፈበት ዘመን ጌታ ባዐረገ ኛው ዓመት ተፈጽሞ ኛው ዓመት ሲጀመር ቀላውዴዎስ ቄሳር በነገሰ በኛው ዓመት ነው ወንጌሉ የተጻፈበት ዓላማ የሉቃስ ወንጌል የተጻፈበት ዓላማ በመግቢያ ላይ በግልፀ ተቀምጧል «ስለተማርከው ቃል እርግጡን እንዲታወቅ በጥንቃቅ ሁሉን ከመጀመሪያው ተከትሎ በተራው ልጽፍልህ መልካም ሆኖ ታየኝ በማለት አሰቀደሙ ለመኮንኑ ቴዎፍሎስ ያስተማርውን ወንጌል በጥልቀት እንዲረዳው ብሎ እንደጻፈለት ያሰተመራል በተጨማሪ ከድንግል የተወለድ ከርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ መሆኑን ለማሰረዳት ሰ ጌታ ለደኅነት እንደተገለጠ ለማስተማር ስለመዝሙርና ስለጸሎት የተለያዩ ማስረጃዎች በማቅረብ ያስተምራልስ ካ ካ የሉቃስ ወንጌል የሚጠራባቸው መጠሪያዎች ስለ ሴቶች እመቤታችን ኤልሳቤጥ ስለሚጽፍ ወንጌል አንስት ተብሎ ይጠራል ሉቃ ካ ስለመንፈስ ቅዱስ ጸጋ ደጋግሞ በመጻፉ ሰባኬ መንፈስ ቅዱስ ይባላል ክካ ካቫ ለአሕዛብ ከርስቶስ የፍቅር አባት እንደሆነ ሰለተጻፈ ወንጌለ አሕዛብ ተብሎ ይጠራል የወንጌሉ አከፋፈል የሉቃስ ወንጌል ምዕራፎች እና ዘ ቁጥሮችን በውስጡ ይዚል ምዕራፍ መግቢያ የመጥምቁ ዮሐንስ ልደት የአመቤታችን ብስራት ከምዕራፍ የጌታችን ልድትና የሕጻንነት ታሪክ የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ከምዕራፍ ጌታች የማስተማርና የተአምራት ስራውን በገሊላ ስለመጀመሩ እአና የደቀመዛሙርቱ መጠራት ከምዕራፍ እየሩሳሌም ስለመጓዙና በይሁዳ ሐገረ ስለፈፀመው ስራ ስለ እምነት የሰጠው ትምህርት ከምዐራፍ እየሩሳኤል ገብቶ ስለማስተማሩ ለስው ልጆች ስለተቀበለው መከራ ምዕራፍ ስለ ትንሣኤና ዕረገቱ ይተርካል የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌል አራተኛው ወንጌል የተጻፈው በሐዋርያ በቅዱስ ዮሐንስ ነው በወንጌሉ ላይ ዮሐንስ ጻፈ የሚል ባይኖርም ጌታ ይወደው የነበረ ሐዋርያ ጻፈው ተብሎ ተጠቅሷል ጌታ ይወደው የነበረ ሐዋርያ ደግሞ ቅዱስ ዮሐንስ ነው የቅዱስ ዮሐንስ ስሞች ቅዱስ ዮሐንስ ከሚጠራበት ዮሐንስ ከሚለው ሰሙ በተጨማሪ ሰባት የተለያዩ ስሞች አሉት ወላዊ የአራተኛው ወንጌል ጻፊ ስለሆነ ፍቁረ እግዚእ ጌታ ይወደው የነበረ ሐዋርያ አብሎቀለምስስ ባለ ራዕይ ቁጽረ ገጽ ፊቱ በሀዘን የደመነ የጌታን ስቀለት የተመለከት በመሆኑ በህይወት ዘመኑ ፊቱ ሳይፈታ የኖረ በመሆኑ ቁጽረ ግጽ ተብሏል ታአሎጎስ ነባቤ መለኮት ማለት ነው ወልደ ነጎድጓድ ቦአጌርጌስ ከወንድሙ ከያዕቆብ ጋር የሚጠራበት ሰሙ ነው ይህንን ስያሜ ያወጣለት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስ ነው ማር ካ ወልደ ዘብዴዎስ የዘብዴዎስ ልጅ ተብሎ ይጠራል የቅዱስ ዮሐንስ ወንጌላዊ ቤተሰቦዎች አባቱ ዘብዴዎስ እናቱ ማርያም ባውፍልያ ይባላሉ አሣ በማጠመድ ላይ የተሰማሩ ደና ገቢ ያላቸው ቤተሰቦዎች ነበሩ አሰቀድሞ ከእድርያስ ጋር በመሆንየመጥምቀ መለኮት ቅዱስ ዮሐንስ ደቀ መዝሙር ነበር ዮሐ ዮሐንስ ማለት ደቋታ ፍሣሃ ማለት ነው ማቴ ሉቃ ካ የቅዱስ ዮሐንስ ጥሪ ቅዱስ ዮሐንስ ከወንድሙ ያዕቆብ ጋር በመሆን አሳ በማጥመድ ላይ ሳለ ጌታችን ወደ ገሊላ ባህር ለማስተማር በመጣ ጊዜ አርሱና ወንድሙ እንዲሁምስሞኦን ጵጥሮስ እና ወንድሙ እንድርያስ ጥርቷቸዋልማቴ ማር የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ቅዱስ ዮሐንስ የምሥጢር ሐዋርያት ከሚባሉት ወገን ነው ጴጥሮስያዕቆብ ና ዮሐንስ በዚህ ምክንያት ጌታቸን ምሥጢረተአምራትን በቤተ ኢያኢሮስ ምሥጢር መንግስትን በደብረ ታቦር ምስጢር ምጽአትን በደብረ ዘይትምስጢረ ጸሎትን በጌቴሴማኒ በገሰጸ ጊዜ አብሮ የተመለከተ ሐዋርያ ነው ያስተማረበት ሀገረ ቅዱስ ዮሐንስ የማስተማረ ስራው በኢየሩሳሌምና በአካባቢያም በመጀመረ ከዚህ ከቅዱስ ጴጥሮስ ጋር በመሆን በአንጾኪያ አስተምሮል በዋነኝነት ግን ያስተማረው በእስያ አህጉር በኤፌሶን ከተማ ነው በኤፌሶን ከተማ ብዙ ታምራትን በማድርግ ወንጌል አስተምሯል ከኔሮን ቄሣር በመቀጠል የነገሰው ድምጢያኖስ የእራሱን ምስል አስርቶ ወደ ከተማይቱ በመላኩ ህዝቡ እንዲሰግድለት አዋጅ አስንገሯል ይህ ድርጊት ቅዱስ ዮሐንስ በመቃውሙ ምከንያት ወደ ሮም ተውስዶ በዚህ መንግስት ላይ ያመጹ ስዎች በእስር ወደ ሚቀመጡበት ወደ ፍጥሞ ደሴት በግዞት ተውስዶዋል በዚያም ሳለ ራዕይ ተገልጦለት ራዕይ ዮሐንስ ጽፏል ቅዱስ ዮሐንስ በፍጥሞ ደሴት ለሰባት ዓመታት ያል ከታሰረ በኃላ ንጉሱ ሲሞት ነጻ ወጧል ስለ ቅዱስ ዮሐንስ ዕረፍት ስለ ቅዱስ ዮሐንስ የመጨረሻ ህይወት የተለያዮ አስተምሮዎች አሉ እንደ ሄኖከ እንደ ኤልያስ ሞተ ስጋ አልቀመሰም የሚለው የመጀመሪያ አስተምሮ ነው ጌታችን በውንጌል እኔ አስከመጣ ድረስ በህይወት ይኖር ዘንድ ብወድስ ምን አግዶህ። ከጌታ ዐረገት በኃላ የመጀመሪያቱ የቤከ ታሪከ የሚናገር ከፍል ከ ዓም እስከ ዓም ድርስ ያለው የቤከ ታሪከ የሚናገረው የሐዲስ ኪዳን የመጽሐፍ ከፍል ሣሐዋሪያት ስራ የሚባለው ነው በይዘቱ ከከርስቶስ ዕረገት በኃላ ሐዋርያት ያደርጉት የወንጌል ትምህርት እና ሐዋርያዊ ጎዞ የሚተርከ በመሆኑ የሐዲስ ኪዳን የታሪከ መጽሐፍ ወይም የቤከ ታሪከ ተብሎ ተጠርቷል ሐዋርያ ማለት የተላከመልከተኛደጃዝናችቀላጤምጥውፈንውሒያጅ ማለት ነው ይህ ስያሜ ለመጀመሪያ ጊዜ የተሰጣቸው ለቱ ሐዋርያት ነው ከእነሱ ውጪ ሀ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስ ዕብ ካ ሊ በርናባስና ጳውሎስ በአንድነት ሐዋ ሒ ጳውሎስ ሮሜ ካ ገቆሮ ቫ የሐዋርያት ስራ የሐዋርያት ስራ በግእዝ ግብረ ሐዋርያት በመባል ይጠራል ለመጽሐፉ የተሰጠው ሌላው ስም መጽሐፍ ግብረ ልዑካንዜና ሐዋርያት ይባላል ይህ መጽሐፍ አውነተኛ የከርስትና ጠባይን ሰለሚገልጥ የተለየ የከርስትና መጽሐፍ ይባላል የሐዋርያት ስራ ጻፊና የተጻፈለት ስው የሐዋርያት ስራ ጽሐፊ ቅዱስ ሉቃስ ሲሆን የተጻፈለት ሰው ወንጌሉን ለጻፈላት ለቴዎፍሎስ ነው ይህንን የሚደገፉ ነጥቦች ቴዎፍሎስ የተባለ ሰው በመገለጡ ሐዋ የሉቃስ ወንጌል መድምደሚያ ቃላትና የሐዋርያት ስራ መነሻ ቃላት በብዛት አንድ መሆናቸው ሉቃ ሐዋ በመጽሐፈ ስንከሳር ይንን የሚደግፍየሚመሰከር ቃል መገለጹ ጥቅምት የተጻፈበት ዘመን ቦታና ቋንቋ የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የሐዋርያት ስራ ቅዱስ ሉቃስ በሮም ከተማ ሆኖ በግሪከ ቋንቋ እንደጻፈው ብዙዎች ይስማማሉ ይህ መጽሐፍ የተጻፈበት ዘመን ሐዋርያ ቅዱስ ጳውሎስ በሮም ከተማ ለመጀመሪያ ጊዜ በታሰረበት ወቅት ስለኢየሱስ ከርስቶስ እጅግ ገልጦ እናዳስተማረ በመጨረሻ ከፍሉ ላይ ይገልጻል ይህም ዘመን ዓም ድረስ ያሉት ሁለት ዓመታት ናቸው በዚህ መሰረት የተጻፈበት ዘመን ዓም መጨረሻ ዓም መጀመሪያ ሊሆን ይትላል የሐዋርያት ስራ ይዘት ጻፊ ቀድሞ ከመጀመሪያ አንስቶ አስከ ዕረገቱ ከጻፈ በኃላ ከጳራቅሊጦስ ጀምሮ የመጀመሪያውን የቤከ መሠረትና ኅብረት የቤከ ተአምራት የመጀመሪያውን ጥምቅት ስደት አንዲሁም መጀመሪያዎቹ ሰማዕታት በማንሳት ቤተ ከርስቲያን ከምን ተነስታ ከምን እንደደረሰች የሚያስገነዝብ ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው መጽሐፍ ነው የመጽሐፉ አከፋፈል የሐዋርይት ስራ ምዕራፎች ያሉት ሲሆን እንደሚከተለው ይከፈላሉ ምዕራፍ የጌታ ዕረገትበይሁዳ ምትክ ሐዋርያ ቅዱስ ማትያስመተካቱ ከምዕራፍ በበዓለ ሃምሳ የመንፈስ ቅዱስ ፀጋ ለሐዋርያት መወረዱን በአንድ ስብከት ሶስት ሺ ሰዎችን ቅዱስ ጴጥሮስ አንዳሳመነቅዱስ ጴጥሮስ ለ ዓመት ሙሉ ሽባ የሆነን ሰውማዳኑን የመጀመሪያ የቤከ አንድነት እና አኗኗር የሰባቱ ዲያቆናት ምርጫ እንዲሁም ሰለ ቀዳሜ ሰማዕት ቅዱስ አስጢፋኖስ ከምዕራፍ የኢትዮጵያዊው ጃንደረባ በፈሊልስ መጠመቁ የሳውል መጠራትየአንጾኪያ ቤከመመሠረትና ማደግ የሐዋርያ ቅዱስ ያዕቆብ ስማዕትነት ከምዕራፍ የቅዱስ ጳውሎስ የመጀመሪያ ጉዞና ስራዎቹ የመጀመሪያበኢየሩሳሌም የተደረገ ጉባኤ ዓም ከምዕራፍ የቅዱስ ጳውሎስ በቂሣርያ ለሁለት ዓመት ታሰሮ መቆየቱ ወደ ሮም በይግባኝመመለሱ ጳውሎስ ታስሮ ሳለ ስለከርስቶስ ማስተማሩ ይተረካል የሥርዓት መጽሐፍት ከፍል ወድ ማጋ ፅኗዖ ሪሪዕ ሰር ሰ ሥሂንፉፆ ምታ ለና ፅ ዕም። ፊታ ይሚዓታ ዕፈሂታሥ ዳዴም ሦፇሰዱዴታፖተምታዖ እግዚአብሔር አምላከ ያለ ሥርዓት እንዲሁን የፈጠረው ፍጥረት የለም ብሉይና ሐዲስ ኪዳን የሚያወሱት እግዚአብሔር ሁሉ በአግባብና በሥርዓት የሚከናውንና ያከናወነ አምላከ መሆኑን ነው በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይ እና ምድር ፈጠረ ዘፍ ቫ ይህ የሥነፍጥረት መጀመሪያ ቃል በዘፍጥረት ላይ እንደተመዘገበ እግዚአብሔር ስድስት ቀናት ውስጥ ፍጥረታትን ሲፈጥር ሁሉ በሥርዓት እንዳከናውነ የሚሳይ ቃል ነው የሰው ልጅ ለመዳን ከጉስቁልና የጸዳ ህይወት እንዲኖርው እግዚአብሔር ባስቀመጠለት ሥርዓት መጓዝ እንደሚገባው ቅዱሳት መጽሐፍት ይመሰከራሉ ከሥርዓት የሚርቁትን አጎሳቀልካቸው መዝ ዝ ምድር ከሚቀመጡባት በታች ረከሳለች ሕጉን ተላለፈዋልና ሥርዕቱንም ለውጠዋልና ት ኢሳ ያለሥርዓት የሚሆዱትን ገስጹአቸው ተሰ ካ ተሰ የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ሥርዓት ማለት ምን ማለት ነው ሥርዓት ማለት ሠርዐ ከሚለው የግእዝ ቃል የወጣ ሲሆን ትርጉሙም ሕግደንብአሠራር ማለት ነው ሥርዓት ማለት የመንፈሳዊ አገልግሎት ሕግና ደንብ ወጥቶለት የአስራር ሂደቱን የተስተካከለ መነሻና መደረሻ ያለው አንዲሁም ሲጠበቅ አንከብካቤ ሊደረግለት የሚገባ ከትውልድ ወደ ትውልድ የሚተላለፍ የተቀደሰ አሠራር ማለት ነውበኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤከ ሲኖዶስ ዘቅዱሳን ሐዋርያት ተብሎ ይጠራልቻ ሲኖዶስ ማለት ይጓየያዶቻ ዮባዔ ማለት ነው የሥርዓት መጽሐፍት በማንመቼና በምን ቋንቋ ተጻፉ የሥርዓት መጽሐፍት ከትንሣኤ እስከ ዕረገት በነበረው ወቅት ጌታ ያስተማረውን ትምህርትና ሥርዓተ ቤተከርስቲያንጳጳሳትና ምዕመናን አንዴት መመራት እንዳለባቸው ያስተምራል የሥርዓት መጽሐፍት የተጻፉት በሐዋርያትና በሐዋርያን አበው ነው የተጻፉበት ዘመን ከትንሣኤ በኃላ ከከርስቶስ ዕርገትና ከርደተ መንፈስ ቅዱስ በኃላ ባሉት ወቅታት ነው የተጻፈበት እናት ቋንቋ የሱርስት ቋንቋጥንታዊ የሶርያ ቋንቋ ሲሆን አንዳንዶች የጽርዕየግሪከ ቋንቋ ቋንቋ ነው ይላሉ የሥርዓት መጽሐፍት አከፋፈል እና ይዘት የሥርዓት መጽሐፍት በሶስት አቤት ከፍሎች ይከፈላሉ እነሱም ሀ የቤተከርስቲያን አመሠራረት አወቃቀርአጠቃላይ የአገልግሎት ሥርዓትና ትምህርት ክፍል የሚያተኩሩ ናቸው በዚህ ስር የሚካተቱ መጽሐፍት አራት ናቸው አነሱም ዲዲስቅልያግጽው አብጥሊስና ሥርዓተ ጽዮን ናቸው አነዚህ ቱ የሐዋርያት ቀኖናዎች ተብለው የሚጠሩት ናቸው ሊ ኪዳን ከፍል በዚህ ስር የሚገኙት ሁለቱ የኪዳን መጽሐፍት መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊና መጽሐፈ ኪዳን ካልዕ የሚባሉት ጌታ ከትንሣኤ አሰከ ዕርገት ያስተማራቸው ትምህርት የያዙ ናቸውጌታችን ከትንሣኤ በፊት ያስተማራቸው ትምህርት ታምራት እና ታሪከ ወ ተብሎ ሲጠራ ከትንሣኤ እስከ ዕርገት ያለውጴዳቻታብለው ይጠራል ሒ የአገልጋዮቾ አበው ነብያትሐዋርያትና አርድዕት ዉዚተ የሚመለከት ከፍል ነው አገልጋዮች በሥርዓት መጓዝ አንደሚገባቸው ይተነትናል ወድ ማሪ በረረንታ መዳዩ ፅዕወ ዩዕኦ መድጋፍታ ደካሦ ይጋወሪኦታ ፌቃውንፉ ያኗቃያ ፇባሌ ፇታሪጋው ውቃፇ ዕውፓ መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ መጽሐፋ አንቀጾች ያሉት ሲሆን በዮሐንስበጴጥሮስና ማቴዎስ እንደተጻፈ ይንገራል ሌላው ዝዱ ሐዋርያት እአንደጻፉትም ይንገራል ኪዳን የሚለው ቃል በዚህ አገባብ ትምህርት ምስጋና ማለት ሲሆን ጌታችን ለሐዋርያት ከትንሣኤ በኃላ ለ ጊዜ እየተገለጠ ያሰተማራቸው ትምህርት ማለት ነው የመጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ ይዘት ሥርዓት ጸሎትና ሥርዓት ቅዳሴ ነው ሶስቱ ኪዳን ዘዘወትር በቤከ የሚደረሱ የምስጋና ጸሎቶች ናቸው አጠቃላይ በውሰጡ የሚገኙት ኪዳን ዘዘወትር ኪዳን ዘመንፈቀ ሌሊት ኪዳን ዘነግህና ኪዳን ዘሠርከ የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ቅዳሴ አግዚአእ በአንተ ቅዳሳት ል ጭ ትምህርት ኅቡአት ፍተሐት ዘውልድ ጭ በሰማይ ይሐሉ ልብከሙ እግዚአብሔር ዘብርሃናትናቸው መጽሐፈ ኪዳን ካልዕ ሁለተኛ መጽሐፍ ኪዳን በስድ ንባብ መልከ የተጻፈ ነው አጠቃላይ ይዘቱ ሰለ ዳግም ምጽአት ስለሐሳዊ መሲሕ ሰለ ካህናት ከፍተኛ ና ዝቅተኛ ሹመትአገልግልት ሰለ ምዕመናን ንዑሰ ከርስቲያን ሥርዓት ጥምቅትና ምሥጢረ ቁርባን የሚናገረ ነው በዚህ ይዘቱ ከራዕይ ዮሐንስ ጋር ይመሳሰላል እንደአባቶቻችን አስተምሮ ሁለቱ ኪዳናት አንቀጾች በጋራ ያለቸው ሲሆን አንቀጾች ኪዳን ቀዳማዊ ሲባሉ አንቀጽ በስድ ንባብ መልከ የተዘጋጀ ኪዳን ካልዕ ነው ሥርዓተ ጽዮን ሲኖዶስ ጽዮን ማለት ንያ መጠጄያማለት ነው ሐዋርያት የመንፈስቅዱስን ጸጋ ከተቀበሉ በኃላ በጽርሐ ጽዮን ተሰባሰብው ባለበት ውቅት ስለ ሶስቱ የከህነትማዕረጋት ስለአገልግሎትና ሥነምግባር ስለበዓላትአከባበረ ስለስማዕታት መታሰቢያ ስለ ቅድመ ፍሲካ ላለውጾም ሰለ ቅዱስ ቁርባን ስለቅዱሳት መጽሐፍት ምንባብ ወዘተ ሥርዓት የደንገጉበት መጽሐፍ ነው የዚህ መጽሐፍ መሪ ምልከቱ ጫይንይባላል የሥርዓተ ጽዮን ሌላው ስያሜሲኖዶስ ቀኖናት ዘጽዮን ወይም መጽሐፈ ዜናሆሙ ለሐዋርያት ተብሎ ይጠራል ይህ መጽሐፍ ትዕዛዛቱ የሚፈጸሙት በዘመን ሐዋርይት ብቻ ሳይሆን ከእነሱ በኃላ ለሚመጣው ዘመን የተደነገገ ነው በመጨረሻ ቅዱሳን ሐዋርያትና አረድዕት ተከፋፍለው ያስተማሩበትን ሀገረ በዝርዝር ያሰቀምጣል አብጥሊስ ሲኖዶስ ይህ መጽሐፍ ቀኖናትአንቀጾችያለበት የመጽሐፍ ሲኖዶስ ከፍል ነው አብጥሊስ ማለት አፖስቶሊ ከሚለው የግሪከ ቃል የወጣ ሲሆን ትርጉሙም የሐዋርያት ቀኖናት ማለት ነው መጽሐፍ በኛ መከዘመን ሐዋርያት ስለቅዱስ ሲኖዶስ ድንጋጌዎች ይናገራል የሲኖዶስ ስብስባ ከርስቲያን ሁለት ወይም ሶስት ኤጵስ ቆፅሳት በተገኙበት ይደረጋል ይላል በተጨማሪ ሰለ ቅዱሳት መጽሐፍት ይዘረዝራል ሌላ ስለ ካህናት ጋብቻ ስለአርብና ረቡዕ ጾም ስለሐሰተኛ መጽሐፍ ወዘተ የሚወስንና የሚከለከሉ ቀኖናት አሉት ቅዱስ ቀሌምንጦስ በኩሉ ለአሕዛብ የላኩት መጽሐፍ ነው መጽሐፈ አብጥሊስ መሪ መልከቱ ረስጠአ የሚል ምኅጻረ ቃል ነው ረስ ማለት በአረብኛ ሐዋርያ ማለት ሲሆን ጠ ቀኖና ትዕዛዛት አ አንድኛ ቀዳማዊ ማለት ነው ትዕዛዘ ሲኖዶስ ይህ መጽሐፍ ቀኖና አንቀጽያለበት የሲኖዶስ መጽሐፍ ከፍል ነው ትዕዛዝ ማለት በቁሙ ከሥራ አስቀድሞ የሚሰጠ ደንብሥርዓት ወይም ሕግ አድርግ አታድረግ የሚል ፈቃድ ማለት ነው ይህም መጽሐፍ በቀሌምንጦስ እጅ ሐዋርያት ህገ ቤከን ለአሕዛብ ለማሳወቅ ጽፈውታል ወድ ማሪጋታ ሠመየዶፅያ መፉ መብሪስፇ ሪሥረፖ መባጋ ሥሂዓሥ ርታዎቻ ና ፅገያፉ ዕሪው ያዶፖ። የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የዚህ መጽሐፍ መሪ ምልከቱ ጄዕጠቋቭ ሲሆን ትርጉሙ እንደቀደመው ነው በግብጽ ቋንቋ ሁለተኛ ዳግማዊ ማለት ነው ሐዋርያት ቀኖናት ቀሌምጦንስ ዳግማዊ ማት ነው ግጽው ሲኖዶስ ይህ መጽሐፍ ቀኖና አንቀጽ ያለበት መጽሐፍ ነው ግጽው ማለት የታየየተገለጠ ጉልሕ ሥዕል ማለት ነው ሰለሚመተ ከህነት ሲያብራራ ቢያንስ ለአንድ ኤጵስ ቆፅስ በሠመቱ ጊዜ መገኝት አንዳለባቸው ያሰረዳል ዝርዝር መጽሐፍት አምላካዊትቅዱሳት መጽሐፍት ያስቀምጣል በተጨማሪ ሰለ ህዝባዊያን ተልዕኮሰለ ትህትና ሰለ ቱ ቃላት ሰለ ዐሥራትስለ ሰንበት ስለሙታን ተዘካርሰለ ቁርባንና ጋብቻ በዝርዝር የሚያስረዳ መጽሐፍ ነው መሪ ምልከቱ ሄፅጨጅሲሆን ይህ ማለት ሐዋርያት ለቀሌምጦንስ የሰጡት ሦስተኛ መጽሐፍ ማለት ነው መጽሐፈ ዲዲስቅልያ ዲዲስቅልያ ማለት ፇምሄሯፎቻ ማለት ነው ይህንን ስያሜ ያገኘው ከመጽሐፉ ይዘት አንጻር ነው በ አንቀጾች የተከፈለ ትምህርቶች እናተግሳጾችን የያዘ መድብል ነው በሌላ አጠራር ዲዲስቅልያ ዘሐዋርያት ይባላል ዲዲስቅልያ በአጠቃላይ ይዘቱ ስለ ሥርዓተ ቅዳሴስለ ክርስቲያናዊ ስነምግባር ትምህርቶች ያዞ የሚገኝ መጽሐፍ ነው የዚህ መጽሐፍ መሪ ምልከቱ ቋኃቃይባላል መጽሐፈ ቀሌምንጦስ ይህንን መጽሐፍ የጻፈው ቅዱስ ቀሌምንጦስ ሲሆን ሊቀ ሐዋርያት ቅዱስ ጴጥሮስ ስለ ጌታ የተናገረው በመመስረት የጻፈው ነው ቅዱስ ቀሌምንጦስ በ ዓም የሮም ሊቀ ጳጳስ ሆኖ የተሾመ ቅዱስ አባት ነው ቅዱስ ጳውሎስ በህይወት መጽሐፋ ላይ ስሙ መጻፋን በፊልጵስዮስ መልእከቱ ላይ ጠቅሷል ፊል መጽሐፉ ከአዳም ጀምሮ ስለነበሩ አበው ቅዱሳን ይዘረዝራል እንዲሁም ስለገነትና ከገነት ወጥተው ደብረ ቅዱስ ስለገቡ ሰዎች ሁኔታ ይተነትናል በተጨማሪም ይዘቱ ስለ ሥርዓተ ቅዳሴ እና ቀኖናዊ ቅርጽ ያለው ነው አዲስ ቤከ የሚባረከበት ሥርዓት አንዲሁም በሰሞነ ሕማማት ምዕመናን ከሥጋዊ ስራዎች ማረፍ እንደሚገባቸው ያትታል በስተ መጨረሻም ቅዱስ ቀሌምንጦስ ስለአየው ራዕይ ይናገራል የመጽሐፉ ልዩ ምልከት ምነው ይህም ጵጥሮስ ማለት ነው ማጠቃለያ እነዚህ ስምንቱ የሥርዓት መጽሐፍት መጽሐፍ ቅዱስ በአንድ ጥራዝ ሲታተም ያልተካተቱበት ምከንያት የሥርዓት መጽሐፍት በመሆናቸው የአብያተ ከርስቲያናት መሪ ቅዱስ ሲኖዶስ ጨምሮ አገልጋይ ካህናት ስለሚመለከት ነው በተጨማሪም ስምንቱ የሥርዓት መጽሐፍት በውስጣቸው በያዚቸው ምስጢራት ምከንያት ከካህናት በስተቀር ለምዕመናን እንዳይሰራጩ የሜል ትዕዛዝ ይገኝበታል መጽ ሲኖዶስ ገጽ ረስጠአ ሌላው ምከንያት አንዳንዱ መጽሐፍት በይዘታቸው ትልልቅ በመሆናቸው አንድ ጥራዝ ውስጥ ለማካተት አስቸጋሪ ሆነዋል የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ሦ ያመሐቋፉፅም መሪዎያታ ፇ መጽሐፈ ኪዳን ቀዳማዊ ስልኪዳን መጽሐፈ ኪዳን ካልዕ ኪዳን ሥርዓተ ጽዮን ዓይን አብጡሊስ ረስጠአ ትዕዛዝ ሲኖዶስ ረስጠብ ግጽው ረስጠጅ ዲዲስቅልያ ድስቅ ቀሌምንጦስ ጴጥ የመልዕከት መጽሐፍት ከፍል ቃድ ሃታ ፖታ ዖፇስታታየቻ ያይርሙታ ዖፆምፅአረፇ ረነዕዶቻ ዕረ ይወጋቾሰ ያፍሳያ ደፖሪያ ያፍ ይሥፒኸዓ መደድጋፍም ያፍተሎቻ ፈግሂዳጩሬጨረ ሃሂታም ፇመሳያፖሩሕ። ይመመረቦፉ ይዉጢ ምዎጎ መሪፖ ሐግታ ያፖዳፉ ቦመሳስሪሦ ያፍተሦ ጋር ይመደባሳ የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የመጀመሪያይቱ የጢሞቲዎስ መልእከት የተጻፈው በ ዓም ገደማ በሎዶቆያ ሲሆን መልእከቱ የተጻፈው ስለ ሶስት ነገር ነው ጳውሎስ ወደ አርሱ ሊመጣ አስቦ ስለዘገየ የቤተከርስትያንን አስተዳደር እንዲያውቅ ለማድረግ በኤፌሶን ገብተው ከነበሩት የሐሰት መምህራን ምእመናንን አንዲጠበቁ ሊያሳስበው ጢሞቲዎስ ወጣት በመሆኑ ማንም እንዳይንቀው ለራሱና ለትምህርቱ እንዲጠነቀቅ ሊመከረው የመልእከቱ አከፋፈል የመጀመሪያይቱ የጢሞቲዎስ መልእከት ስድስት ምዕራፎች ሲኖሩት እነሱም በሶስት ከፍሎ መመልከት ይቻላል መግቢያ ስለ ቤተከርስትያን አስተዳደር የጻፈለት ማጠቃለያ ሁለተኛይቱ የጢሞቲዎስ መልእከት ሁለተኛይቱ የጢሞቲዎስ መልእከት የተጻፈው ቅዱስ ጳውሎስ በእስር ቤት በነበረበት ወቅት ሲሆን ጊዜውም በሰማዕትነት ከማለፍ ጥቂት ቀደም ብሎ በዓም ገደማ ነው ሁለተኛ የጢሞቲዎስ መልእከት የተጻፈው ስለ ሁለት ነገር ነው በጊዜው እንደ ጳውሎስ ሁሉ ጢሞቲዎስም በመከራ ውስጥ ስለነበረ በተረዳው ነገር እንዲጽናና መከራን የተቀበለ የወንጌል አገልግሎት እንዲፈጸም ለመምከር ጳውሎስ ጢሞቲዎስን ለማየት ስለናፈቀ በቶሎ እንዲመጣለት ለማሳሰብ የመልእከቱ አከፋፈል ሁለተኛው የጢሞቲዎስ መልእከት አራት ምእራፊች ሲኖሩት እነዚህም በአራት ከፍሎ መመልከት ይቻላል መግቢያ ከጢሞቲዎስ የተጻፈለት የአገልግሎት ትምህርት ከመሞቱ በፊት እንዲመጣለት የጻፈው ማጠቃለያ የቲቶ መልእከት የቲቶ መልእከት የተፃፈው ስለ ሦስት ነገር ነው በየከተማው ቀሳውስትንና ኤሏስ ቆፅሳትን የሚሾምበት መመዘኛዎች ሊያሳውቀው ሕዝቡን የሚጠራበት ስርአት ሲጽፍለት ስለፈለገ ክ ወደ እርሱ እንዲመጣ ሊጠራው ስለፈለገ የመልእከቱ አከፋፈል የቲቶ መልእከት ሦስት ምእራፎች ያሉት ሲሆን አነዚህም በአራት ከፍሎች መመልከት ይቻላል የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት መግቢያ የቤተ ከርስትያን አስተዳደር የሚመለከት ትምህርት ስለ መዳን የጻፈው ትምህርት ማጠቃለያ ይሪቲምና መሳለ የፊሊሞና መልእከት የተጻፈው በሮም አስር ቤት ሲሆን ጊዜውን በኛው እስራቱ ወቅት በዓም ገዳመ ቆላስያስና የኤፌሶን መልእከት በተፃፈበት ጊዜ ነው በአጠቃላይ ትምህርቱ ስነ ምግባር ይዘት አለው የፊሊሞና መልእከት የተፃፈው ስለ ሁለት ነገር ነው እነርሱም አናሲመስን የፊሊሞና አገልጋይ የነበረውን ከጌታው ጋር ለማስታረቅ ቁ ከ ወደ እነርሱ የመሄድ ተስፋ ስለነበረው ማረፊያ እንዲዘጋጅለት ለማሳሰብ ቁ የመልእከቱ አከፋፈል መግቢያ ቁ ስለ አናሲመስ ጳውሎስ ለፍሊሞና ያቀረበው ልመና ቁ ማጠቃለያ ቁ ያታራውያን መሳለስፖ የዕብራውያን መልእከት የተጻፈው በኢጣሊያ ውስጥ ሲሆን ጊዜውም ከእስረት ከተፈታ በኋላ ከኢጣልያ ሳይወጣ ነው ይህም በዓም ገደማ ነው የዕብራውያን መልእከት የተጻፈው ምከንያት ስንመለከት እብራውያን ከርስትያኖች ወደ ኦሪት እየተመለሱ ስለነበር ብሉይንና ሐዲስን በማነፃጸር ለማስተማር የመልእከቱ በከፋፈል የዕብራውያን መልእከት ምዕራፍ ያለው ሲሆን አነዚህንም በስድስት ከፍሎች መመልከት ይቻላል መግቢያ ከርስቶስ የእግዚአብሔር አብ ባሕሪ ልጅ ስለሆነ ከመላእከት እና ከነብያት እንደሚበልጥ ለማስተማር ስለ ኢየሱስ ከርስቶስ ሊቀ ካህናት የጻፈው ትምህርት ስለ እምነት የጻፈው ትምህርት ከዝ ከርስትያናዊ ምግባር እንዲኖራቸው የጻፈው ትምህርት ማጠቃለያ ። የዮሐንስ ራእይ ወንጌላዊው ዮሐንስ ከዚህ ቀደም በነበሩት ከፍሎች የጻፋቸውን የአንድ የወንጌልና ሶስት የመልዕከታት መጽሐፍት ተመልከተናል የቅዱስ ዮሐንስ ራዕይ በግእዝ ራእዮ ለዮሐንስ አቡቀለምሲስ በአማርኛ የዮሐንስ ራዕይ በግሪከ አፖካሊፕሲስ በእንግዚኛው ረቨሌሽን የሚባል ሲሆን ትርጉሙም መግለጥ የተሸሸገውን ማሳወቅ ማለት ነው የቅዱስ ዮሐንስ ራአይ በግሪከ ቃላት የያዘ ሲሆን በውስጡ የያዛቸው ወደ የሚጠጉ ተምሳሌቶችና እንዳንዳቸው በውስጣቸው የያዙት ትርጓሜ መጽሐፉን ከሌሎች የሐዲስ ኪዳን መጽሐፍት ልዮ ያደርገዋል ቅዱስ ዮሐንስ ንጉስ ድምጥያኖስ ላሰራው የጣኦት ምስል አልሰግድም በማለቱ በወቅቱ በመንግስት ላይ ያመጹ ሰዎች ወደሚታሰሩበት ወደ ፍጥሞ ደሴት በግዞት ተወስዷል የፍጥሞ ደሴትኹ በመጽሐፈ ዮሐንስ እንደገለጠው ራእዩን ያየውም የጻፈውም በፍጥሞ ደሴት ነው የፍጥሞ ደሴት በኤጅያን ባሕር የምትገኝ ድንጋያማ ዴሰት ናት ከታናሺ እስያ ቱርከ በስተ ምዕራብ ጠረፍ ማይልስ ከኤፌሶን ከተማ በስተ ደቡብ ማይልስ ርቀት ላይ የምትገኝ ስትሆን በአሁኑ ጊዜ መጠሪያዋ ፖምምጎ ተብላ የምትጠራ ከ ሺ በላይ ሰዎች የሚኖሩባት ደሴት ናት ራዕይ ዮሐንስ ዳንኤል ከብረት ቅዱስ ዮሐንስ በፍጥሞ ደሴት በታሰረበት ወቅት እንደወንድሞቹ ሐዋርያት ዓለምን ዞሮ ወንጌል ባለማስተማሩ ያዝን ይተከዝ ነበርኑ እግዚአብሔር አምላከም ታላቅ ምስጢር ገልጦለት እንደ አባቶቻቸን አጠራር ዘመን ይፍታው የተባለ የራእይ መጽሐፍ ለመጻፈ በቅቷል የመጽሐፉ ይዘት የመጽሐፋ ይዘት ስንመለከት ሁል ጊዜ ቢሆን ከርስቶስ በደሙ ከዋጃትን ቤከእንደማይለይ የሚያትት መጽሐፍ ነው በኦሪት ዘፍጥረት የተገለጠ የሰው ልጅ ውደቀት በጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ከርስቶስ በደሙ ቤዛነት የተሰጠን የተዘጋጀ ከብር በዮሐንስ ራአይ እንመለከታለን የተከፈተ በር መንግስተ ሰማያት በአሪት ዘፍጥረት ወደዚህ ዓለም የመጣው የሰው ልጅ በራአይ ዮሐንስ የምድር ኑሮ ፍጻሜውን እናያለን ራእይ ዮሐንስ እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ያለውን ልዮ ፍጹምና ተመን የማይገኝለት ፍቅር የገለጠበት መጽሐፍ ነው በአጠቃላይ የዮሐንስ ራአይ የድል የሰማያዊ ምስጋናና ቅዳሴ በተስፋ የተሞላ እና መንግስተ ሰማያትን የሚሳይ መጽሐፍ ነው መጽሐፉ የተጻፈበት ዘመን አብዛኞቹ ሊቃወንት ዮሐንስ በደሴተ ፍጥሞ የሚመለከተውን ራአይ ለደቀመዝሙሩ አብሮኮሮስ እየነገረው በ ዓም እንደተጻፈ ይታመናል የመጽሐፉ አከፋፈል ራእይ ዮሐንስ ምዕራፎች ያሉት ሲሆን እንደሚከተለው ይከፈላል የላፍቶ ቅዱስ ሚካኤል እና ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰትቤት ቤከ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ከምዕራፍ ለሰባቱ አብያተ ከርስቲያናት ስለተጻፈው መልእከታት ከምዕራፍ በሰማያት ስለሚሆኑ ነገሮች የመጀመሪያ ገለጻ ከምዕራፍ ስለ ሰባቱ ማኅተሞችና ሰባቱ መልእከቶች ከምዕራፍ ስለ ዘንዶው ስለ አውሬውና ስለ ሐሰተኛ ነቢያት ከምዕራፍ በሰማያት ስለሚሆኑ ነገሮች የሁለተኛ ገለጻ ስለ ሰባቱ ጽዋዎች ከምዕራፍ ስለ ባቢሎን መፍረስ ከምዕራፍ ስለ እግዚአብሔር መንግስት ይተርካል መልመጃ አምስት የወንጌል መጽሐፍት ከይዘታቸው አንጻር ዓ አና በመባል ይከፈላሉ የሥርዓት መጽሐፍት በመጽሐፍ ቅዱስ ጥራዝ ውስጥ ያለተካተቱበት ምከንያት ምንድ ነው ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ያደረጋቸው ጉዞዎች ናቸው ዋቢ መጽሐፍት መጽሐፍ ቅዱስረሃሪ ና ፅላቶም ማፖሚዖያ ይፇ ዐ ፍዓምዴሪዕ ለሪያ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት መረ ፖረ ያያ ና ዲ ሄመድሂንነ ያ ህዲፓኔፕ ጸጎይዶቻ ማሟሮራመዎሪዖ ማንሀሪ ዎፉ ዴዕ ለዕያ ዓም መሠረታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ አጠናን ዘዴ መር ቸርነት አበበ አዲስ አበባ ዓም የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት የርቀት መማርያ መጽሐፍ የጊቢ ገብርኤል አምደ ሃይማኖት ሰትቤት አዲስ አበባ በዥዐዐክርቨዐክ ዐየ በክፎ ህከሮዐ ያፀዐሯፓ ሪ ይርይጋ ወታዝህኃታ ሰዳግሂዳጩሔረ ወወፋኗ ሐድ ሐመጎተ ሰያረ ሜ።