Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ከነዚህ ውስጥ ዋናው የመንግ ሥት እንደራሴ ራስ ዐሊ የአጐት ልጅ ነው ።» እያሉ መሸበር የሚስት ሁሉ በተለይ እንደ ቴዎድሮስ ያለው ከጦር ሠራዊቱ ተለ ይቶ ቢገኝ ለሕይወቱ አደገኛ ነው ። ዕድላቸውም ከባላቸው ጋር የተያያዘ በመሆኑ በቅድሚያ ሐይቅ ደሴት ከደጀ ሰላሙ ተቀብረው ቆይተው ነበር ። ወልደማርያምና ብዙ ጸሐፊዎች ከሸዋ መልስ አድርገው ጽፈውታልና መሠረት ያደረግነው ይኸንኑ ነው ። የዮሐንስም ዘር ከላይ ከጐንደር ነገሥታት በቀ ጥታ የመጣ ነው ። ይኸን ቢያደርግ ትርፉ የተመ ልካች መሣቂያና መሣለቂያ መሆን ነው። ሙ።
ምዕራፍ ስምንት የራስ ዕሊና ያደኛች ውቤ ጦርነት በራስ ዐሊ የምስፍንና ዘመን በሸዋ ንጉሥ ሣሀለ ሥላሴ በጐጃምና በዳሞት ደጃች ጐሹና ደጃች ብሩ በደምቢያ ደጃች ክንፉ በስሜንና በትግረ ደጃች ውቤ ከቀድሞ ዝምሮ የየግል አውራጃቸውን ያስተዳድራሉ ። ከብዙ ማባበልም በኋላ ደጃች ጐሹ ልባቸውን ወደ ደጃች ውቤ ሰውነታቸውን ከራስ ዐሊ ጋራ አድርገው ብዙ ቀን በማመንታት ሰነበቱ ። የእቴጌ መነን ባለቤት የነበሩት ንጉሠ ዐፄ ዮሐንስም በራስ ዐሊና በናታቸው በእቴጌ መነን ሥልጣን ብዛትበርሳቸው ሥልጣን ማነስ ቅሬታቸውን በልባ ቻው ይዘው ኖሮ ባሁኑ ጊዜ አሳባቸውን ከደጃች ውቤ ጋር እንደዚህም ሆኖ የውስጥ ለውስጡ ዐድማውና ዝግጅቱ የፖ ለቲካውም ዘዴ ሥራውን ብዙ ጊዜ ከቀጠለ በኋላ በመጨረሻ ጫ ደጃች ውቤ ከግብጽ ያስመጧቸውን ጳጳስ አቡነ ሰላማን አስ ከትለው በ ዓ ም በጥር ወር ወደ ራስ ዐሊ ከተማ ወደ ደብረ ታቦር መጡ ። መምጣታቸውን በሰሙ ጊዜ ውስጡን ከደጃች ውቤ ጋር የተስማሙት ደጃች ጐሹ ዞረው ለደጃች ውቤ ገቡ ። ቢሆንም ደጃች ውቤና ራስ ዐሊ በየካቲት ወር ደንበኛውን ጦርነት ዣመሩ ። በዚሀም ጊዜ የደጃች ውቤ ወታደር የራስ ዐሊን የፈረሰኛ ወታደር በነፍጥ እየመታ ሲጥለው ራስ ዐሊ ይመለከቱ ነበርና ከእንግዲህ ወዲያ ምን ተስፋ አለ ብለው ከጦርነቱ ቦታ ሸሽተው ወደ ላስታ በመሔድ በዋድላ ገዳም ገብተው ተቀመጡ ። በኋላ ግንደጃች ውቤ የራስ ዐሊን መሸሽ ርግጠኛውን በሰሙ ጊዜ አንሰራርተውአጠገባቸው ያለውን ጥቂት ጦር ይዘው ተመለሱና ከራስ ዐሊ ሰዎች ጋራ ተዋግተው ድል አደረጉ ። «ከተዋጉ በኋላ ደጃች ውቤ ተማርከው ታሰሩ ራስ ዐሊ ። የጐጃሙ ደጃች ጐሹ ራስ ዐሊ በሸሹበትና ደጃች ውቤ ደብረ ታቦር በገቡበት መካከል ከደጃች ውቤ ጋራ ቀድሞ ባገኙት ተስፋ መሠረት ከወይዘሮ ሂሩት ተገናኝተው ነበር ይባላል። እንግዲህ ራስ ዐሊ ከዋድላ መጥተው ደብረ ታቦር በገቡ ጊዜ እስረኛውን ደጃች ውቤን ይገድሏቸዋል ወይም ያስሯቸዋል እየተባለ ሲፈራ አሸናፊው ራስ ዐሊና ተሸናፊው ደጃች ውቤ በድርድር መታረቃቸው ተሰማ እርቁም የተፈጸመው ቀጥሎ ባለው ዐይነት ነው ። ከዚህ ጊዜ ወዲህ ደጃች ውቤና ራስ ዐሊ በሰላም እስከ ዓመትድረስኖሩ። ከዚህ ጊዜ ወዲህ ደጃች ውቤና ራስ ዐሊ በሰላም እስከ ዓመትድረስ ኖሩ። ከሀ ር ዲጠጸህ ሰ ዲከከልከ ቸናጸ በ በርር ጅ ሀህ ርህከርህጸ ሃክ ለከነህ ሙ ደጃዝማች ውቤ ኃይለማርያም ከወልደማዬር ቲዎፊል መጽሐፍ ምዕራፍ ዘጠኝ የገብጽ ጦር ለጥቂነት የደኛዝማጣቾ ክንፉ ጉብዝና የነራስ ፀሊ ለቤቱታ ለሉዊ ፊሊፕ የወይዘሮ ፀነንና ያቄ ዮሐንስ ጋብቻ ከእቴጌ መነን ባለቤት ካፄ ዮሐንስ ሣልሳይ በፊት ዐፄ ሣህለ ድንግል በዙፋን በተቀመጡበት ራስ ዐሊ ዋና እንደራሴ ደጃች ውቤ የስሜን የትግራይና የትግረ ገዥ ደጃች ክንፉ የደምቢያና የቋራ ገዥ በነበሩበት ሰዓት ከቱርክ ሥልጣን በታች ግብጽንና ሱዳንን ደርቦ ይገዛ የነበረው መሐመድ ዐሊ ይባላል። በዚህ ጽሑፍ ላይ ቱርኮች በስናር በኩል መጥ ተው አገር መውረራቸውን እነርሱንም ደጃዝማች ክንፉ ተዋ ግተው ማሸነፋቸውን የዚህን ወሬ የግብጽ ንጉሥ መሐመድ ዐሊ በሰማ ጊዜ ቁጥሩ የበረከተ ጦር መላኩን አንድ ባሻ ዘይኑ የሚባል የዐድዋ እስላም ወንድሙ በጐንደር የነጋዴዎች ኃላፊ የነበረና ሁለቱም ከብረው የነበሩ የራስ ዐሊ ወገኖች የሆኑ ወደ መሐመድ ዐሊ መሔዳቸውን ራስ ዐሊ በኢትዮጵያ ላይ ለመን ገሥና ዘይኑ የትግራይ መስፍን ለመሆን ፍላጐትእንደ ነበራቸው ካወሳ በኋላ ወደ ወረራው ጉዳይ ተመልሶ ደጃች ክንፉ የመሐ መድ ዐሊ የበረከተ ጦር መምጣቱን ባዩ ጊዜ «የመጣውን ጦር አምላክ ካልመለሰው በቀር እኛ የማንችለው ነንና ምሕላ ለከርክ ለክከኔሪክ ወንድሙ እብርከዕ ሊበህ ል ኪ ከ ዐ የአንቷን ዳባዲ ፋይል የ ልብነ ድንግል እስከ ዐፄ ቴዎድሮስ ተጸመ መን ደን ውን ይዛችሁ ጸልዩልን» ብለው ወደ ጐንደር መላካቸውን ከዚህ አቶ ተክለ ሥላሴ የሚባል ብልህና ታሪክ ዐዋቂ ። ተዚያም ወዳገራቸው ተመለሱ» ብለው የዘረዘሩት ምናልባት ከደጃች ክንፉ ሞት ወዲህ ያደረጉትን ጦርነት ይሆናል « የሆነ ሆኖ ራስ ዐሊና ደጃዝማች ውቤ ስለ ተስማሙ የጐ ጃሙ ደጃዝማች ጐሹ ሌሎቹም የወሎና የላስታውም መሪዎች ይነስ ይብዛበዋናው እንደራሴ በራስ ዐሊ ውስጥ በተጠቃለሉ በት ሰዓት ከግብጾችም ጋር በሱዳንና በኢትዮጵያ ድንበር የሚ ደረገው ግጭት ስለ ቆመ ወይዘሮ መነን ከልጃቸው ከራስ ዐሊ ጋር በመስማማት ንጉሠን ሣህለ ድንግልን ከቤተ መንግሥት አስወጥተው በርሳቸው ፈንታ ያፄ ተክለ ጊዮርጊስን ልጅ ዐፄ ዮሐንስን አነገሥ ። » ከዚህ በኋላ በኅዳር ቀን ዓ ም ጦርነቱ እዚሁ ጉር አምባ ጐርጐራ አጠገብ እሚባለው ሥፍራ ላይ ሆኖ ሲዋጉ ለመዣመሪያ ጊዜ ደጃች ጐሹ ድል አድርገው የደጃች ካሣ ጦርም ተፈቶ መሸሽም ዣዥምሮ ነበር። አባ ታጠቅ ካሣ ገጽ ሙ ካደረጉ በኋላ ራስ ዐሊ እንዳይቀየሙ ካህናትና አንድ ከርሳቸው ጋር የነበረ ሼክ ዐሊ የሚባል ልከውእንደ ነበረ ተመዝግቧል ። ጎ በዚህ ጊዜ ራስ ዐሊ የደጃች ጐሹን ድል ሆኖ መሞት ሲሰሙ በመጋቢት ቀን ዓ ም እንደ አውአቆ ሚያ ዝያ ቀን ዓ ም ደጃች ያዘውን ደጃች በለውን ደጃች አቤን የላስታውን ብሩ ዐሊን አድርገው ከደጃች ውቤም ወታ ደር ጨምረው ላኳቸው ። ራስ ዐሊም በተለመደው የንቀት አነጋገር «ምንም ቢሆን ለካሣ ጦር አልጭንም» እያሉ ይግደ ረደሩ የነበረው ቀረና አሁን ጦርነቱ በሥልጣናቸውና በቀጥታ አለቃ ወልደማርያም ገጽ ፅ መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ምዕ አለቃ ዘነብ ገጽ ሙ በራሳቸው ላይ ዐይኑን አፍጦ ስለ መጣ የጦር ሠራዊት አዘጋጅ ተው ጦርነት ከማድረጋቸው በፊት የደጃች ጐሹ ልጅ ብሩ ጐሹ ከርሳቸው ጋር ሆኖ ደጃች ካሣን እንዲወጋ ሲያባብሉት እንዲሁምደጃችካሣብሩጐሹን «ካባትህምያጣላን ጊዜ ነው ። በዚህ ላይ ደግሞ ያስታራቂ መላክተኛ ሆኖ ከደጃች ውቤ ወደ ደጃች ካሣ ሲመ ላለስ የነበረው ብላታ ኮከቤ የጦርነቱን አዝማሚያ በመመልከት ከደጃች ውቤ ከድቶ ከነጭፍራው ወደ ደጃች ካሣ ዞረ ። በሁለቱ ወገን ያለውንም የጦር ሠራዊትና የመሣሪያ ቁጥር ጦርነቱም የቆየበትን ሰዓት ስለማይጠቅስ ምንም እንኳን የርስ በርስ የማያኩራ ጦርነት ቢሆንም ብዙ ታሪክ እንደ ተዳፈነ መቅረቱ ያሳዝናል የሆነ ሆኖየካቲት ቀን ደጃችካሣይኸን ድል ካገኙ በኋላ በሦስተኛው ቀን በየካቲት ቀን ዓ ም ራሳቸው ደጃዝ ማች ውቤ እነግሥበታለሁ ብለው ባሠሩት በነዶክተር በዛሬው አማርኛችን ጐፍጣጣ ወይም ጐባጣ ሽማግሌ አለቃ ዘነብ ገጽ አለቃ ወልደ ማርያም ገጽ ፋዜላ ገጽ ከይቨወርጩ ብዲከነዝዌ ህህጸ ዐ ዩ « ዊልሄልም ሺምብር እጅ አሣምረው ባስጌጡት በደረስጌ ማርያም ዕጨጌው በግራ ጳጳሱ በቀኝ ተቀምጠው መጽሐፈ ተክሊል እየተነበበ በአቡነ ሰላማ እጅ ሥርዓተ መንግሥት ተደርሶላቸው በመቀባት ቴዎድሮስ በተባለው ስመ መንግሥታቸው በይፋ ነገሠ ። ስሜም ቴዎድሮስ ነው ግዛቴም እስከ ባሕር ዳርቻ ዘመኔም እስከ ሺህ ዓመት ነው» እያለ እየሰበከ ጐንደር ከተማ የዐድዋው መምሣሀ ተወላጅ ጽፈውት ሃኗርሰ በሚል አርእስት ኮንቲ ሮሲኒ ያሳተሙት ገጽ የኢትዮጵያ ታሪክ ካፄ ልብነድንግል እስከ ዐፄ ቴዎድሮስ ገጽ ሲገባ ዐፄ ሣህለ ድንግል አሲዘው በጉባዔ አንገቱን በሰይፍ አስቆርጠውታል « አሁንም በራስ ዐሊ ዘመን የአስተዳደሩን መበላሸትና የቴ ዎድሮስን አነሣሥ አለቃ ዘነብ ከዚሁ ሁኔታ ጋር በማገናዘብ እንደዚህ ሲሉ አትተዋል « ዘመዶቻቸው የየራስ ዐሊ እጅግ ደሃ በበደሉ ጊዜ የአበሻ ሰዎች ሁሉ ፍርድን መልካም መሥራትን እግዚአብሔርን መፍራት በተዉ ጊዜ በስም ክርስ ቂያን ተብለው በኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል ፈንታ አስማት ምንዝርና ስካር ቧልትና ጥመት ባደረጉ ጊዜ እግዚአብሔር አምላክ ቀናዒ ነውና ንጉሥ ቴዎድሮስን አስነሣ ሁሉን የሚ ቀጣ»ስለዚህ በዚሁ መንፈስ ካሣ ታላላቆቹን መሳፍንት ዐሊንና ውቤን ከደመሰሱ በኋላየቴዎድሮስን ሥያሜመርጠው ዳግማዊ ቴዎድሮስ ሆኑ ማለት ነው ። አሁንም ዐፄ ቴዎድሮስ በየተራ ደጃች ጐሹን ራስ ዐሊን ደጃች ውቤን ታላላቆቹን መሳፍንት ደምስሰው ሲመጡበት የትንሽ ወረዳ የለገጐራ ባላባት ዐሊ ደራ በነሐሴ ወር መዥ መሪያ ላይ አልችላቸውም ልግባ የሚል ስሜት አድሮበት አልገ ባላቸውም ። ዐፄ ቴዎድሮስ ባለፈው ምዕራፍ እንዳነበብነው ደጃች ውቤ «አልገባም» የሚል መልስ በሰጡአቸው ጊዜ «እንኳን ይኸን ቁርጥማታም ውቤን ወሎን መትቼ የሸዋውን ንጉሥ እይዘዋለሁ» ብለው የፎከሩት ይታወሳል ። ዷይሁዳ ክርስቶስን አሲዛለሁ ብሎ አይሁድን እየመራ እንደ መጣ አቶ በድሉም የይፍራታው ገዥ ካባትዎ ካባታቸወ ጀምረው ሾመው ሸልመው የሚያኖሩትን ጌታውን ዐፄ ኃይለ ብጌ ኅሩይ ገጽ ፅ አለቃ ወልደ ማርያም ገጽ ሙ መለኮትን ከድቶ ወደ ዐፄ ቴዎድሮስ ገብቶ መንገድ መሪ ሆኖ መጣ» የሸዋው አቶ በድሉ በኃይለ መለኮት ፊት ስሜነኛው ብላታ ኮከቤ በደጃች ውቤ ፊት በተመሳሳይነት ጌቶቻቸውን የመክዳት አቅዋም ሲኖራቸው ከኮከቤ የበድሉ ክዳት የበለጠ ግልጽ ይመስላል ። የሞጃው ደጃች ገርማሜ በኋላ ያንኮበር ወህኒ አዛዥ የሆኑት የራስ ተሰማ አባትና ያፄ ምኒልክ ሞግዚት አለቃ ዘነብ ገጽ ከዚህ በኋላእነ አቶ ሀብቱና እነ አቶ አንዳርጋቸወ ባንድ ወገን ዐፄ ቴዎድሮስ በሥርዐት ነግሠው ባማረ ግርማ የኢትዮጵያን አንድነት ለመመሥረት ከስመ ጥሩው መናገሻ ከተማ ከጐንደር መጥተው የመንግሥትን አቅዋም ሲያጠናክሩ በይፋ ባናገሩት ዐዋጅላይ«አባት ያለህ ያባትህን ሰጥቸሃለሁ ። ኃይለ መለኮት አለቃ ዘነብ ገጽ ።