Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ያ ሪዎቻመሙጡ ፅሐኖጋግ ዝሖ ይለጸምጆሯ ቭጋሪጋቃቆ የቅዱሳን በኣት አዲስ የተጨመሩ ሀሌሀሌ ሉያ ዘማሪ ኪነ ጥበብ ንሴብሖ ለአምላከ አዝራ ሐዋርያት የሰበኩሽ ይኸው ተወለደ የበገና አካላት የመጋቢ አለሙ አጋ በአዲቶሮያል ታይቶ የጥምቀት መዝሙር ቸርነት ለማዕዳማ ሊመዘምራን ይልማ ኃይሉ ቅኝት ቸርነት ኤ የእኛ ጌታ የእኛ መድኅን በቸርነትህ ታደገን እኛ እንደሆነ ኃይል የለን አዝ ጠዋት ለምልማ ማታ ጠፋች የሰው ህሊናን እያባባች ዓለም ምኗ ነው የጣፈጠን እያሳሳቀ የወሰደን አዝ ዛሬ አለች ሲሏት ትጠፋለች ከነተንኮሏ ዓለም ሟች ነች እሾህ በቅሎባት እሾህ ሆና በመተላለፍ ሰው ሲያልቅነው አዝ ከእኛ ጋር ያለው ኃያል ነው በሥጋዊ ዓይን ባናየው የፆሩ ብዛት መች አድኗት ዓለምን ትምከህት ተዋህዷት አዝ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኛ እንደሰው ንብረት ወደረኛ እንደ ዓለም ጉልበት ጉልበተኛ በአምላከ ፊት ሲታይ ህመምተኛ ፊ ላዕዕሰጾ።
ምድብ ቸርነት ዋኔን ጠ አባታችን አባታችን አማን በአማን በወንጌሉ ስለ ልደት ስለ ልደት እግዚአብሔርም እግዚአብሔርም ሰላም ለኪ ሰላም ለኪ ስለቸርነትህ መጽኣ ቃል በሕይወቴ ባርከን ባርከን የእኛ ጌታ ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ ለእኔስ ልዩ ነች የጥበብ ሀገሯ ዮሐንስኒ ሃሎ የድሆች መጠጊያ ዮሐንስ ሰላምህ ሰላም ለማርያም ይብዛላት ድንቅ ነው መች ይረሳል የዓለም መድኃኒት የጥበብ ሰዎች ስለድንግል ብሎ የአዋጅ ነጋሪ ቃል የቅዱሳን በዓት ርዐከፎበቪ የጥምቀት መዝሙር ቸርነት ግጋፅማእ ፅሇር ዕለፀወሰጦዎ ፈ ጸጀኛታ ቴ ጻ ሐህፅጾ»ኦ ይፅጃጓኦ ብዎሃይገሃዛዛታ መይረ የጥምቀት መዝሙር ትዝታ አባታትን በወንጌሉ ያመናችሁ ሰፈደቅ ለግሂጩፊረም ፅምፈጳ ቴዜ ወረደያወፈድ መዳጸ ባሪሰፇባሪነን ፈፃዖቋዖፆሯይ ያዋዐ ሪሯወዴታኦው ደድሯቻመጠሂዶ ራ ይ ምቋግሪጋጦ ያጋቃቀፅወ ፊህ ያፃሐምመሮደጋኗፉ ያያ። ያ ሪዎቻመሙጡ ፅሐኖጋግ ዝሖ ይለጸምጆሯ ቭጋሪጋቃቆ የቅዱሳን በኣት አዲስ የተጨመሩ ሀሌሀሌ ሉያ ዘማሪ ኪነ ጥበብ ንሴብሖ ለአምላከ አዝራ ሐዋርያት የሰበኩሽ ይኸው ተወለደ የበገና አካላት የመጋቢ አለሙ አጋ በአዲቶሮያል ታይቶ ስለ ጥምቀት የመጋቢ አለሙ አጋ በአዲቶሮያል ታይቶ የጥምቀት መዝሙር ቸርነት ለማዕዳማ ሊመዘምራን ይልማ ኃይሉ ቅኝት ቸርነት በ አማን በአማን አማኑኤል ተመስገን ለዚህ ፍቅርህ ምን ዘፈህ ድብቁን ኃጢአት አንተ ብትገልጠው ይቅር ብለኸኝ ባትሸፋፍነው እንደ ሰው በቀል ቢኖርህ ጌታ ለእኔ ኃጢአትስ የለውም ቦታ አማኑኤል ተመስገን ለዚህ ፍቅርህ ምን ልከፈልህ በየደቂቃው ኃጢአት ስሠራ ስሰርቅ ስበድል አንተን ሳልፈራ አንተ ግን ፊትህ ምንም ቢቀየም በቁጣ በትር አልገረፍኸኝም አማኑኤል ተመስገን ለዚህ ፍቅርህ ምን ልከፈልህ ምሕረትህን ልከህ አድነኝ ዛሬ ታከቶኛልና በኃጢአት መኖሬ ዓለም በኃጢአት እየሳበችኝ በጽድቅህ ደስታ መኖር አቃተኝ አማኑኤል ተመስገን ለዚህ ፍቅርህ ምን ልከፈልህ አማን በአማን አማኑኤል ተመስገን የኃጢአት ጉዞ ጣፋጭ ቢመስልም ውጤቱ መርሮ ፍፁም አይጥምም አንደ በደሌ ስላልከፈልኸኝ ተመስገን አንጂ ሌላ ምን አለኝ አማኑኤል ተመስገን ለዚህ ፍቅርህ ምን ልከፈልህ አማን በአማን አማኑኤል ተመስገን ለዚህ ፍቅርህ ምን ልከፈልህ ርሃ ሊመዘምራን ይልማ ኃይሉ ቅኝት ቸርነት ስለ ቸርነትህ ጌታ ተመስገን ስለ ፍፁም ፍቅርህ አምላከ ተመስገን እ ማነው የገመተ ከዛሬ መድረስን ልብሱ ሳይነካ በአሳቱ ወላፈን ባህሩን አሻግሮ ማዕበል አቁሞ እርሱ ያውቅልናል ለመጪው ቀን ደግሞ አዝ ሃሌ ሃሌ ሉያ መስዋዕት እናቅርብ ጌታ ይፈልጋል የተሰበረ ልብ ከርስቶስ ከሌለው ፍቅር ላይኖረው ሰላም ሰላም ይላል ፍጥረታዊው ሰው ሰላም ሰላም ይላል የዘመኑ ሰው አዝ የጌታችን ነገር ለሚጠፉት ሁሉ የመስቀሉ ነገር ለሚጠፉት ሁሉ ሞኝነት መስሏቸው ከህደት ተሞሉ የስንፍና አመል አያናወዛቸው መጾም መጸለዩ ይጎዳናል ብለው አምላከን ቢከዱ ፍቅርን ነፈጋቸው ጠይወራታፖ ፈለመዘምራን ይልማ ኃይሉ ቁ ቅኝት ቸርነት በሕይወቴ በዘመኔ ደስ የሚለኝ ለአኔ በወንጌል ማመኔ ሕይወቴ ቢመራ ጌታ በቃልህ ብርታት አገኛለሁ ሲያድሰኝ ፍቅርህ የአንተ ጸጋ ጌታ ስለበዛልኝ ጨለማው ተገፎ ብርሃንህ መራኝ አዝ ወዴት እሄዳለሁ የእጅህ ጥበብ ሆፔ ፍቅርህ እያደሰኝ ሞተህልኝ ድፔ ምን ዓይነት መውደድ ነው አንተ ለእኔ ያለህ ምን ይከፈልሀል ለፍጹሙ ፍቅርህ አዝ ምን ዓይነት መውደድ ነው አንተ ለእኔ ያለህ ምን ይከፈለዋል ለፍጹሙ ፍቅርህ ደጅህ ላይ ተጥዬ ደጅህ ላይ ልሙት ቃልህን ልጠብቅ በፍፁም ፍርሃት አዝ ፉፋ ይኛታ ሊመዘምራን ይልማ ኃይሉ ቅኝት ቸርነት ኤ የእኛ ጌታ የእኛ መድኅን በቸርነትህ ታደገን እኛ እንደሆነ ኃይል የለን አዝ ጠዋት ለምልማ ማታ ጠፋች የሰው ህሊናን እያባባች ዓለም ምኗ ነው የጣፈጠን እያሳሳቀ የወሰደን አዝ ዛሬ አለች ሲሏት ትጠፋለች ከነተንኮሏ ዓለም ሟች ነች እሾህ በቅሎባት እሾህ ሆና በመተላለፍ ሰው ሲያልቅነው አዝ ከእኛ ጋር ያለው ኃያል ነው በሥጋዊ ዓይን ባናየው የፆሩ ብዛት መች አድኗት ዓለምን ትምከህት ተዋህዷት አዝ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኛ እንደሰው ንብረት ወደረኛ እንደ ዓለም ጉልበት ጉልበተኛ በአምላከ ፊት ሲታይ ህመምተኛ ፊ ላዕዕሰጾ። ምይዘሃጎታ ዘማሪ አቤል ተስፋዬ ቅኝት ቸርነት መግቢያ ሰላምህ ይብዛላት ምድሪቱ የሰው ልጅ እንዳይቀር በከንቱ አዢ የሌለንን ሰላም አንሰብካለን በጎ ነገር ጠፍቶን አንጮሃለን ጸሎት ልመናችን ከንቱ እንዳይቀር ሰላምን ላከልን አግዚአብሔር አዢ የካም ልጆች በዝተው በምድር ላይ ገመናን ገለጡ በአደባባይ ፍፁምነት ጠፍቶ ከልባቸው በከፋት ተሞላ ጉባኤያቸው አዢ በሰላም ቤት ቆመን ሰላም ጠፍቷል ታንኳችን በንፋስ ተጨናንቋል አድነን ጌታ ሆይ እንዳንጠፋ ገስፀው ማዕበሉን ሁነን ተስፋ አዢ ዓለም ስለ ሰላም ቢዘምርም ምድራችን ከሰላም አርፋ አታውቅም ሰላማችን አንተን ስንይዝ ነው አውነተኛ ሰላም ምናገኘው አዝ መጾይረጎ ዘማሪ አቤል ተስፋዬ ቅኝት ቸርነት መሸጋገሪያ መቸ ይረሳል የዋለልን ውለታ ቸርነቱ እፁብ ፍቅሩ የጌታ የታተመው በልባችን ጽላት ሞትን ገድሎ የሠጠንን ሕይወት በጥፋቱ ቢወጣ አዳም ከገነት ቃል ገባለት ዳግም ሊሠጠው ሕይወት ህያው ጌታ አምላከ ፈጣሪ ሳለ ስለ ቃሉ በእፀ መስቀል ላይ ዋለ በአይሁድ እጅ በጽኑዕ ተንገላታ የፍቅር አባት ከርስቶስ የእኛ ጌታ ሥጋው ደክሞ ቅዱስ ደሙ ፈሰሰ እዳችንን በሞቱ ደመሠሠ ስንጠላው እርሱ አብዝቶ ወደደን ስለ ፍቅሩ ሞትን ገድሎ አዳነን ባርነትን ኃጢአትን ከኛ ጥሎ ነፃ አወጣን በመስቀል ላይ ተሰቅሎ ሰላማችን የድንግል ማርያም ፍሬ ይገባዋል ምስጋናና ዝማሬ ስለ ፍቅሩ ስላረገልን ሁሉ ተቀኙለት ፍጥረታት ዝም አትበሉ የጥምቀት መዝሙር ትዝታ ባጋ መስስብሐት አለሙ አጋ ቅኝት ሰላምታ አባታችን በሰማያት ላይ ያለህ ተለይቶ ይመስገን ቅዱስ ስምህ መንግሥትህን የምንፈልጋት ከጥንቱ በልጅነት ትምጣ ትሰጠን አቤቱ ፈቃድህም ይህ እንዲደረግ ይሁን በሰማይም ሞተን ተነስተን ከደይን እንድንኖር ምስጋናህ ምግብ ሆኖን ዛሬም በምድር በሥጋ ሕይወት ሳለን ምግባችንን በየለቱ አውቀህ ስጠን ይቅር በለን የበደልንህን ነገር ወንድማችን የበደለንም ቢኖር አንዳቅማችን እኛም እንድንል ይቅር ከገሃነም ከከፉ ሁሉ መአት አትጣለን አድነን አንጂ ከሞት ይህቺን መንግሥት የማያገኛት ህልፈት ጌትነትም ከሀሊነትም ከብርም ናቸውና የአንተ ገንዘቦች ሁሉም ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜን የተላከው ቅዱስ ገብርኤል ከጌታ ሰላም ለኪ ብሎ በሰጠሽ ሰላምታ እኔ ባሪያሽ ልብሴን ስታጠቅ ስፈታ ሰላም ልልሽ ይገባኛል ጠዋት ማታ ማርያም ሆይ እመቤቴ ሆይ ድንግል በሥጋሽም በህሊናሽም ድንግል የአሸናፊ የእግዚአብሔር እናት ድንግል አንዳለሽ ቅዱስ ገብርኤል ሰላም ሰላም ለኪ እንደርሱ ሁሉ እኔም የሌለብሽ የነፍስ የሥጋ መርገም ቡሩክ ነው የማህፀንሸ ፍሬም እንደቀድሞው ቡሩክ አምላከ ነው ዛሬም እግዚአብሔር ወልድ በመጣ ጊዜ ለካሳ እንበለ ዘር እንደ ንብ እና አንደ ዓሣ ከነፍስሽ ነፍስ ከሥጋሽ ሥጋ ቢነሳ ደስ ያለሽ ሆይ ጸጋን አግኝተሽ ከጌታ ደስ ይበልሽ በማቀርብልሽ ሰላምታ ለምፒልን ሳትሰለቺ ጠዋት ማታ ውድ ልጅሽ እንዲያደርግልን ይቅርታ ይቅር ብሎ ኃጢያታችንን ሁሉን እንዲያድነን በአንቺ ተማፅነን አለን ለዓለም ወለዓለም ዓለም አሜን በወንጌሉ ያመናችሁ ቅት ትዝታ ፋ በወንጌሉ ያመናችሁ አንኳን ለብርሃነ ጥምቀቱ አደረሳችሁ ዕሐፈድም መስብሐት አለሙ ኢጋ ቅኝት ሰላምታ ድንግልም በምትወልድበት ወራት በሮም ንጉሥ በአውግስቶጦስ ቄሳር መንግሥት ሰው ሁሉ ግብር ሊቆጠር ታዘዘ ዮሴፍም ድንግልን ይዞ ተጓዘ ከገሊላ ከነበረበት መንደር ቤተልሔም ወደምትባል ሀገር ከኤፍራታ ይወጣል ብሎ ንጉሥ ሚከያስ የተናገረው ሊደርስ ሳታፋልስ የወላዶችን ሥርዓት በታኅሣሥ ሃያ ዘጠኝ ፅለት ከዚያው ሳሉ የምትወልድበት ቢደርስ ተወለደ ድንግልናዋን ሳይጥስ ቤት ባይኖራት መጥታለችና ከሩቅ ከበረት ጠቀለለችው በጨርቅ ሊፈጸም የኢሳይያስ ነገሩ እንስሳትም ትንፋሻቸውን ገበሩ ከዚያ ቦታ ከብት ጠባቂዎች ነበሩ ያዩ ነበር ካሉበት ቦታ ድረስ የብርሃን ጎርፍ ከቤተልሔም ሲፈስ አረኞቹም የብርሃኑን ጎርፍ አይተው እጅግ ፈሩ ምን ነገር ነው ብለው መልአኩም ፍርሐታቸውን አርቆ ነገራቸው ተድላ ደስታውን አድንቆ ልዑል አምላከ ለአዳም ብሎ ተዋርዶ ከድንግል በዳዊት ባሕርይ ተወልዶ ጨርቅ ለብሶ ከበረት መሐል ተጥሎ አለላችሁ ሄዳቸሁ አዩት በቶሎ አንዲህ ብሎ ሲናገራቸው በዜና ከእርሱ ጋራ ብዙ መላአክት መጡና አቀረቡ ከእረኞች ጋር ምስጋና ስብሐት ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ ሟግሂጀዳሯጨጩረም መስሰብሐት አለሙ አጋ ቅኝት ሰላምታ እግዚአብሔርም አዳም ባጠፋው ጥፋት በተስፋ ቃል አሰናበተው ያን ፅለት ለአዳም በገባለት ቃል ኪዳን አምስት ሺ ከአምስት መቶ ዘመን ሲፈፀም ያ የተስፋ ቃል ደረሰ የአዳም የስቃይ ዘመን ፈረሰ አዳምም ሲኖር በሲኦል ተቀብሮ አዳነው ሞቱን በሞቱ ቀይሮ አምላከም ወደዚህ ዓለም ሲመጣ ቆየችው አመቤታችን ተመርጣ የሌለባት መርገም ፍዳ ከጥንት ጸነሰቸው በመልአኩ ቃል ብሥራት ፍቅር ስቦት ወደዚህ ዓለም መጣና ለአዳም ምን ያልሆነለት አለና ተወለደና ድንግልናዋን ሳይሽር ለሰው ልጅ ሲል ተመላለሰ በምድር በዮርዳኖስ በዮሐንስ እጅ ተጠምቆ በዲያብሎስ የተጻፈውን ተራምዶ አጠፋለት ያንን ደብዳቤ ደምስሶ ከባርነት የሚያላቅቀው ጨርሶ በመስቀል ላይ በዕለተ ዓርብ ተወግቶ ከሲኦል በደሙ አነፃው አውጥቶ እንዲህ አድርጎ ወደ ጥንት ቦታው መለሰው በምህረቱ ዳግም ገነትን አሳየው በአባታችን በአዳም ጥፋት በደል ገብተን ነበር አኛ ሁላችን ሲኦል በሥራችን በኃጢአታችን እኛማ ሆነን ነበር ከመርገም ግዞት ጨለማ ግን አዳነን የፍቅር አምላከ ነውና በትህትና እናቀርብለት ምስጋና ስብሐት ለአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዓለም እስከ ዘለዓለም ድረስ ዕዛምቷ መ ስብሐት አለሙ አጋ ቅኝት ሠላምታ ሰላም ለኪ ማርያም ደንግል ንጽሕት ያቺን ርግብ ያቺን ወለላ ፍጥረት በበገና እስኪ ላመስግናት ጥቂት የአምላከ እናት የሰማይ የምድር ፈጣሪ የእርሷ አዝማሪ ዕዝራና ዳዊት በባህሪ ቃል ኪዳኗ የማይፈርስባት ነዋሪ አልፍ አዕላፍ መላእከት አሉዋት ነባሪ ያገልግሉሽ ብሎ የሰጣት ፈጣሪ እኒያን ይዛ ፍጥረት ዓለሙን መካሪ ወለላዊት ቤዛዊት ዓለም ብፅዕት ከወተት ውዳሴሽ ጥዑም በእውነት ከወለላ ተአምርሽ ጥዑም ሲበላ የብርሃን ዘውድ የብርሃን አከሊል ደፍተሸ ድረሺልን በሠረገላ ሁነሽ ይሸሻሉ አጋንንት አንቺን ሲያዩሽ በቤተ መቅደስ ስታገለግል ስትሠራ ነይ ውጭ አሏት ሊቃውንት መከረው በሴራ ተመቅኝተው ምናምን ኃጢአት ሳትሠራ እንደ ፀሐይ ገለዋ እንደ እሳት ሲያበራ ትሙት ብለው ማየ ዘለፋን ቢያጠጧት እንደገና ብርሃን መሆኗ ባሰባት ያንን ግሩም ያንን ደስ የሚል መዐዛ በንጽሕና ያለሩካቤ ፀንሳ አርግዛ ወለደችው በቤተልሔም ተጉዛ ምጥ የለባት በመላአከ እጅ ተይዛ የታደለች የተባረከች ፍጥረት የበላውን ሰባ ስምንቱን ነፍሳት አስገባቸው በጥርኝ ውሃ ገነት ከአድማስ አድማስ ወረቀት ቢሆን መሬት ቀለም ቢሆን የሦስት ወር ውሃ ከረምት ብዕር ቢሆን የዚህ ዓለም ሁሱ ዕፅዋት ቢጻፍ አያልቅም የተአምርሽ ብዛት ንግበር ብሎ ገና ሲፈጥረን ከጥንት ፈጥሮ ሰጠን ድንግል ሕሊና ትሁት በእርሷ ሰበብ ት ተመልከቱ የእግዚአብሔርን ምሕረት ብንወርድበት መቼ ይወዳል ከእሳት እኛ ግና በኃጢአታችን ብዛት እንወድቃለን ከዚያ ጨለማ ከርፋት አደራሽን በዛዊት ዓለም ብፅዕት በማልቀስሽ በመጨነቅሸ ብዛት ሑሩ ሲለን እንድታወጪን ከእሳት ቃል ኪዳንሽ አጅግ ታላቅ ነው ከጥንት አንቺን አምኖ እንዴት ይጎዳል ፍጥረት ማኅደሩ የአምላክ ሰማይ እናት ታይቶ አይጠገብ ሁልጊዜ የልጅሽ ምሕረት እኛን በቀኝ እንድታቆሚን ያን ፅለት ስብሐት ለአብ ለወልድ ለመንፈስ ቅዱስ ለዓለም እስከ ዘለአለም ድረስ ቅኝት ትዝታ ኣኸ ወረደ ወልድ እምሰማያት ውስተ ምጥማቃት ጸኸ ትርጉም ወልድ ከርስቶስ ከሰማያት ወደ ወንዞች ወረደ ጁ መቋቃ ቅኝት ትዝታ በ ከ መፃ ቃል እም ደመና ዘይብል ዝንቱ ውእቱ ወልድየ ዘአፈቅር እኸ መጣ ቃል ከደመና እንዲህ የሚል የምወደው የማፈቅረው ልጂ ይህ ነው ረርያዕ ያረሃ እኸ ባርከን ልጆችህን ባርከን በቅዱስ መንፈስህ አንድ ሐሳብ አድርገን እኸ ባርኪን ልጆችሽን ባርኪን ድንግል ሆይ በምልጃሽ አንድ ሐሳብ አድርጊን ድንግል ሆይ በምልጃሽ ከልጅሽ አስታርቂን እኸ ጥሪህን ስንሰማ ወዳንተ እንድንመጣ በሕግህ ልንኖር ከቤትህ ሳንወጣ በሕይወት ስንደከም አንዳንጠፋ በዓለም እርዳን ፈጣሪያችን ቸሩ መድኃኔዓለም ባርከን ልጆችህን ባርከን በቅዱስ መንፈስህ አንድ ሐሳብ አድርገን ከተፈረደብን የባርነት ሕይወት ከመጣብን መርገም በመብል ምክንያት ከሲኦል እሥራት እኛ የዳንብሽ ድንግል ሆይ ምን ጊዜም አይለየን ምልጃሽ ባርኪን ልጆችሽን ባርኪን ድንግል ሆይ በምልጃሽ አንድ ሐሳብ አድርጊን ድንግል ሆይ በምልጃሽ ከልጅሽ አስታርቂን አንድነት ስናጣ ፍቅር ስትመነምን በምግባር ስንደክም ሲጐድል እምነታችን በሥጋችን ፈቃድ ወድቀን እንዳንጠፋ በምሕረትህ ጐብኘን አንተ ሁነን ተስፋ ባርከን ልጆችህን ባርከን በቅዱስ መንፈስህ አንድ ሐሳብ አድርገን ርኅርኅተ ኅሊና ቅድስት አናታችን አሳስቢ ሁልጊዜ ስለኃጢያታችን ሊያድነን ነውና ከርስቶስ መሞቱ አስምሪን እመአምላከ ድንግል ወላዲቱ ባርኪን ልጆችሽን ባርኪን ድንግል ሆይ በምልጃሽ አንድ ሐሳብ አድርጊን ድንግል ሆይ በምልጃሽ ከልጅሽ አስታርቂን እኸ ዲገዖሇቋያፖፀይ ፖኣሸ ሊመዘምራን ይልማ ኃይሉ ቅኝት ትዝታ ከ ከ በ ከ ኢትዮጵያ ሆይ ተነሽ ከብርንም ልበሺ በአዲስ ምስጋና ይመላ ልብሸ የተወደደ ነው በእግዚአብሔር ህዝብሸ ንብረቱ ጠፊ ነው ከንቱ የማይረባ በግፍና ቅሚያ በአመፅ ሲገነባ ሲሳይሽ ብዙ ነው ከአምላክ የተሰጠሽ በረከት ለማግኘት መሥራት ነው ጠንከረሸ የአህዛብ ብልጽግና አያስቀናሽ ፍፁም ኃላፊ ጠፊ ነው ምኞቱም ዓለሙም ደመና ነውና ይበናል በቅጽበት በግፍ የተገኘ የተከማቸ ሀብት ይልቅ በቅንነት በሰላም ለሰራ ሲሳዩ ብዙ ነው ከብሩም አያባራ ጉቦና ፍትህን ማጣመም እንዳንለምድ ከወንጌሉ ጋራ አለብን መዛመድ እግዚአብሔር ያለው ሰው በእርሱ የታመነ ከግፍ ሥራ ሕመም አካላቱ ዳነ ከርስቲያን ነኝ ብሎ ጉቦ የሚበላ የሚቃጥል እሳት ያገኘዋል ኋላ በመታመን ጸጋ ይጠራ ስማችን እውነተኛ እንሁን ለውድ ሀገራችን የራሱን ሳይሻ ለሀገር የሚያስብ ሰው በእግዚአብሔር ዘንድም የተወደደ ነው ይያጵ ረሯወዴታ ነው ሊመዘምራን ኪነጥበብ ወቂርቆስ ቅኝት ትዝታ ሽ ዝ ፋ መሸናጋሪያ ታ« የጥበብ ሀገሯ ወዴት ነው ማደሪያዋስ ወዴት ነው አዝ ቦታ ጎዳናዋ ከወዴት ተቃኘ ዝናና ወሬዋ ከወዴት ተገኘ ፈልጎ የገዛት ማነው በቀይ ወርቅ ባሕሩን ተሻግሮ ስሟን በማወቅ አዝ ማን ነው ያወረዳት ከደመና በላይ ድምጂዷንስ የሰማ ከላይ ከሰማይ እሷን የሚጠሉ ናቸውና ከንቱ አይቀርላቸውም ኋላ የሞት ሞቱ አዢ ሁሉን የሚያውቅ እርሱ እርሱ ያውቅላታል ቦታ ጎዳናዋን ያሳምርላታል በከርስቶስ ፈቃድ በምድር ላይ ታየች እነሆ ቤት ሠራች ሰባት ዓምድ አቆመች አዢ ጥበብ ግን እርሱ ነው መድኃኒታችን በሥጋ ተገልጦ አኛን ያዳነን በደሙ ፈውሶ የተወዳጀን ለእርሱ የመረጠን ይከበር ይመስገን ደድፖቻ መጠጄያ ዘማሪት አዳነች አስፋው ቁ ቅኝት ትዝታ ፋ ፋ ከ ከ ፋ ፋ የድሆች መጠጊያ ቤተከርስቲያን እነሆ ተደሰች ልጆችሽ መጣን ምፅሪዛፖ ነም ይይ ዕ ሐይምለሰስ ሪተፉ ሰላም ላንቺ ይሁን ቤተ ከርስቲያን በደሙ ያፀናሽ ኢየሱስ መድኅን ሯ ቤተ ክርስቲያን ሆይ የአማንያን እናት ወደ አንቺ ቀርበናል እንድናገኝ ሕይወት ጁ ቅረቡ ምእመናን በአንድነት ሆናችሁ እጆቿን ዘርግታ ልትቀበላችሁ ተነሥታለችና ቅድስት አናታቸሁ ጁ ያነጎ ዘማሪት ማርታ ኃሥላሴ ቅኝት ትዝታ ቶ ሽ ዮሐንስ ሔደ ዮርዳኖስ የበደለውን ሕዝብ ጠርቶ ለንስሐ ያስተምር ጀመረ ገብቶ በበረሃ አባጣ ጎባጣ ጠማማው ኮረብታ ይስተካከል አለ ሁሉም በየቦታ አዝ በዮርዳኖስ ማዶ በሄኖን ከተማ የንስሐ ጥሪ በሩቁ ተሰማ ግመል ጸጉር ለብሶ ወገቡን ታጠቀ ዮሐንስ ተመርጦ ጌታን አጠመቀ አዝ ባሕር ተጨነቀች ሸሸችም በፍርሃት እሳተ መለኮት እንዳያቃጥላት መንፈስ ቅዱስ መጣ ሊሆነው ምስከር ከአብ መወለዱን ልጅነቱን ሊያከብር አዝ ፅያምሐማርም ዘማሪት ሶስና ቅኝት ሰላምታ ሰላም ለማርያም የአምላክ እናት የአቤል የዋሃት የአዳም ሕይወት መጌ ያምሷሳሸ መሮድኃሪኃ እ የአብ ቃል መቅረጫ ጽላቱ የሙሴ የመንፈስ ቅዱስ ቤት እመቃል ሞገሴ የርኅራዔ መዝገብ እህተ መላእከት የጻድቃን ተስፋቸው ጽላተ መለኮት ትናንት ተጨነቅን በጨለማው ዓለም ዛሬ ብርሃን አየን በድንግል ማርያም የኢያቄም እንቁ የሃና ንብረቷ ሥጋ ነፍሴን አርጂያት ይቅርላት ቅጣቷ በወንጌል ሰማነው ድንግል የአንቺን ዜና አማላጅነትሽ ሲገለጽ በቃና ከዳዊትም ሰማን ድንግል ስለአንቺ ከብር ወትቀውም ንግሥት እያለ ሲዘምር በላዔ ሰብዕ ከሞት ከሲኦል የዳነው በምልጃሽ ነው እንጂ መች በጥርኝ ውኃ ነው ሊውጡኝ ቢነሱ አጋንንት በሙሉ ስምሸን ስጠራ ትቢያ ይሆናሉ ጽዮን እመብርሃን ጽላተ ሥላሴ የበረከት ካዝና ደመወዜና ዋሴ ሲጨንቀኝ ሲጠበኝ ሲከፋኝ ኑሮዬ ድንግል አንቺ እኮ ነሽ አጽናኝ አለኝታዬ ስምሽን ስጠራ ሲታወክ ህይወቴ አለሁልሽ በይኝ ድንግል አመቤቴ ድንግል ሆይ አትርሺኝ የዘላለም ልብሴ ምልጃሽ ያውጣኝ ከሞት ከከፋ ድምሳሴ የቅዱሳን ካባ የቅዱሳን ኩታ ጸጋ ሰማዕታት የድሆች አለኝታ ሹመተ መሳፍንት ቅብዐ ነገሥታት የሰለሞን አውቀት የዳዊት መዝሙራት ዓለም የዳነብሽ ከሞት ከሲኦል ለእኔስ እናቴ ነሸ ማርያም ድንግል አድፒኝ አናቴ ከሥጋ ፈተና አኔማ ያለአንቺ አልችልም ልጸና ሸከም የከበደኝ አንግልት ሆኛለሁ ከእኔ እንዳትለይ አደራ እልሻለሁ አደራ እልሻለሁ ከጎኔ አትራቂ ወዳጅ ዘመድ የለኝ ያለአንቺ ጠባቂ ተሳከቶልኝ ባየው ሀሳቤ ምኞቴ ድንግል ያላንቺማ መች ይፀናል ቤቴ ልጅሽ አንዳይነሳኝ መንግሥተ ሰማያት ከኃጢአት ጠብቆ እንዲያኖረኝ ገነት አንቺ ንገሪልኝ ለዓለም መድኃኒት ተስፋዬ ነሽና አትርሺኝ የኔ አናት መቤጌ ዐምሷሸ መደጋታች አ ያቀ ነው ማኅበረ ቅዱሳን ቁ ቅኝት ትዝታ ዝ ድንቅ ነው ልዩ ነው ልዑል የእኛ ጌታ ምስጋና ይድረስው ከጠዋት እስከ ማታ አዝ የማይመረመር በሰው ልጅ ኀሊና ረቂቅ ባሕርይ ገናና ነውና ያለ የነበረ ከዘመናት በፊት ለዘላለም ኗሪ ፈጣሬ ዓለማት አዝ በፍጥረታት ሁሉ የሚመሰገነው ኃያሉ ጌታችን በእውነት ልዩ ነው በፍጹም ልዩ ነው የእርሱ ጌትነቱ አልፋና ዖሜጋ ጽኑዕ ነው መንግሥቱ አዝ በመላእከት ዓለም በሰማይ ከተማ ለከብሩ ሲዘመር ማኀሌት ሲሰማ ያለምንም እረፍት በቀንና ሌሊት ንጹሐን መላእከት የሚያመሰግኑት አዝ አዳምን ለማዳን ፍጹም በመውደዱ የማይሞተው አምላከ ሞተ በፍቃዱ ምሥጢሩ ረቂቅ ነው ለሰዎች አእምሮ በፍቅሩ ያስደንቃል ስናየው በአንከሮ የፃፈምመሮድኃዕም ከክ መሸጋገሪያ ከ በ የዓለም መድኃኒት የተወለደብሽ አንቺ ቤተልሔም የተቀደስሽ ነሽ የአማልከት አምላከ ንጉሠ ነገሥት ኃያላን በሙሉ የሚሰግዱለት በጨርቅ ተጠቅልሎ ተኛ በበረት አዝ የጥበብ ሰዎች በቅን ሀሳባቸው ወደ አንቺ ተጓዙ ኮከብ ሲመራቸው አዝ ለተከታይ ትውልድ ምሳሌ ለመሆን ሰግደው ገበሩለት ወርቅ ዕጣን ከርቤን አዝ የሚያድለው ጌታ እውቀት ለሕጻናት የሚመሰገነው በአፈ መላእከት ከእንስሳት ጋራ አደረ በበረት አዝ ሥጋ ለብሶ ቢታይ ረቂቅ መለኮት በአንድ ላይ ዘመሩ ሰውና መላእከት ጋፋ ያኖዝ ቋዎቻዎመጡ መሸጋገሪያ ሰማይና ምድር የማይወስኑት ተወስኖ አየነው በጠባብ ደረት ዘጠና ዘጠኙን መላእከቱን ትቶ አገኘነው ዛሬ በበረት ተኝቶ የጥበብ ሰዎች መጡ ሰምተውት በዜና እያበራላቸው ኮከብ እንደ ፋና ድንግል አመቤቴ ሰላምታ ይድረስሽ ለአምላክ ወገኖች መመኪያቸው የሆንሽ ካንቺ ተወለደ የዓለም መድኅን ኩነኔን አጥፍቶ ጽድቅን ሊያወርሰን አዢ ጌታችን ሲወለድ በቤተልሔም ሐዘን ተደምስሶ ሰፈነ ሰላም እንጨቶች አፈሩ ፍሬ በረከት ወንዞች ሁሉ ሆኑ ማርና ወተት አዢ ሰብአ ሰገል መጡ ሊሰግዱ በሙሉ የእሥራኤል ንጉሥ ወዴት አለ እያሉ እጅ መንሻውን ሰጡት አንደየሥርዓቱ ዕጣኑን ለከህነት ወርቁን ለመንግሥቱ ከርቤውን ለሞቱ አዝ ጹ ሰቂድ ዝታ ፋ ፋ ፋ ስለድንግል ብሎ ኢትዮጵያን ይጎብኛት ድሮስ ከአምላክ በቀር ይች አገር ማን አላት በሠራዊት ብዛት መች ትጠበቃለች በቅዱሳን ጸሎት እሳት ካልታጠረች አዝ ዓለም ሸምቆባት አሕዛብ ይስቃል በልጆችሽ እንባ አውሬው ይቀልዳል ታላቅ ሕዝብ መሆኑን ማንበነገራቸው ከዘመናት በፊት አምላክከ የጎበኘው አዝ እውነተኛው እንባ ፈለቀ ከምድር በፍጡራን ዋይታ ፍጹም ብትማረር እንባና ደማችን ተደባልቆ ፈሷል አምላከ ቅጣት ይብቃን አሁን ይቅር በለን አዝ ቅዱሳንን መንቀፍ ወገኔ ተውና ይልቅ ስለ እነሱ የጽድቅ ጎዳና በረድኤታቸው በከብራቸው ጥላ እንከተላቸው ከፍቅራቸው ኋላ ሳምዊሯ ሂጋሪቃ ክ ሰበሰበ የአዋጅ ነጋሪ ቃል በበረሃ አየለ የእግዚአብሔርን መንገድ አስተካከሉ እያለ ምስከርነቱን ዮሐንስ ካስረዳን ልባቸን ለጌታ መልካም መንገድ ይሁን ይርደናግሳ መመኪያ የአቧዖፉ ፃም ወደ ዓመሪ ባርሷሳ ድጋግ ማቐረም ተራራው ዝቅ ይበል ጠማማውም ይቅና ካልተስተካከለ መንገድ የለምና የእግዚአብሔርን መንገድ አእንመሥርት ሁላችን ማለፊያ አንዲሆነን ለመጭው ሀብታችን አዢ ከፋትና ተንኮል ከልባችን ይጥፋ ጽድቅና ርኅራሄ በአኛ ላይ ይስፋፋ ሥጋና ደምህን በክብር አግኝተናል ሕይወት እንዲሆነን አምላከ ተማጽነናል አዢ ሁለት ልብሶች ያሉት ከማብዛት ልብስን ለሌለው ያድለው ሁለተኛውን ከበደላችንም አንፃን አደራህን በከፉ እንዳንጠፋ እኛ ባሮችህን አዝ ያይዩጎዳ መሸጋገሪያ ልቡና የሚመስጥ መዓዛ ዕጣኗ ኅሊናን ይገዛል ዝማሬ ድጓዋ የይፉጎ ሰንቅ ደጻተኦ ዎቸ።