Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ፍጅክነርጀ ቋበፀ ፐዝጀ ልክፐ ዐዮ ከደልሀጀክቪዘዛዞኮ ረጀነልሃ ዩ ዝዛህዐዞዘዛልክዘ ሃጅልክ ሪኃዐገ ኃሪዐገ አገልጋይ ፄፀፄጠዐ ከሚለው ከልበ ቃል የመጣ ሲሆን ትርጉሙ ጠባቂ ማለት ነው። እናመልከውስ ዘንድ ሁሉን የሚችል አምላክ ማን ነው። ስዎች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት እንዲገብ የእግዚአብሔር ትልቁ ሃሳብ ነው። መንፈሳዊ አገለግሎት ከመንፈሳዊ እና ከተፈጥሮአዊ የተሠራ ችሎታ ነው። ፀዐበ ከ ርሃ ዛዐሃ ፍዐቪ ሕይወትን በፍቅር የፍቅርን ትክክለኛ ትርጉም ተማር በሕይወትህ ውስጥም ዋናው ነገር ይህ ይሁን እግዚአብሔርን አፍቅር ራስህን ውደድ ሌሎችንም እንዲሁ ይህንንም ግልጽ ባልሆነ መንገድ አታድርገው ትህትና ይኑርህ ከእያንዳንዱ ሕይወት ካለው ነገር የምትማረው የሆነ ነገር አለ በሌሎች ሰዎች ደስተኛ ሁን የሌሎችንም ሰሜት ተረዳ ከሞከርክ ሁሉንም ሰው መውደድ ትችላለህ ከምስጋና ጋር ቸር ከትችት ጋር ጥንቁቅ አገልግሎት ለመስጠትም የነቃህ ሁን ብዙውን ድርሻ የሚወስደው እኛ ለሌሎች የምናደርገው ነው ስለዚህ ፍቅርን እንደ ትልቅ ሀብት ቁጠረው በጥልቀትና በፍጹም ልብ ውደድ ይህንንም በደስታ አድርገው ምናልባት በሂደቱ ውስጥ ትጐዳ ይሆናል ነገር ግን ሕይወትን ሙሉ ለሙሉ ለመኖር ብቸኛው መንገድ ነው ምን ጊዜም ቢሆን ታላቅ ፍቅርና ታላቅ ስኬት ትልልቅ ፈተናዎች አሉበት ስለዚህ ያለ ማቋረጥ ፍቅርን ለግስ ወደ ሌሎች ያፈሰስከው ፍቅር መልሶ ወደ አንተ መፍሰሱ አይቀሬ ነው ከመቀበል ይልቅ መስጠት የበዛ በረከት ስለሆነ በዚህ ውስጥ በመኖር ልዩ ደስታን ማግኘት እንችላለን የማያስተውል ዓይን ብቻ በሰው ውስጥ ያለውን መጥፎውን ሳይሆን መልካሙን ነገር ያፋጥናል ከብርሃን ይልቅ የሚያድስ ከአበቦች ይልቅ መዓዛ ያለው ከብዙ ዜማዎችም ይልቅ ጥዑም ነው አስታውስ።
ይህም ለሰው ልጅ ያለውን ትልቅ ቦታን የሚያሳይ ነው እግዝአብሔር ትላልቅ ሰዎችን በትልቅንታቸውን የማያክብር ደግሞ በትንንሾች ሰዎች በትንንሺንታቸው የማይንቅ ትልቅ አምላክ ነው። አንድ አገልጋይ የአምላኩን ትክክለኛ ማንነቱን ካላወቅ ሁሉ ጊዜ በጥርጣሬ መንፍስ እንዳለ ነው አገልጋይ ከአገልግሎት በፈት የሚቀደሞው ጥር እግዝአብሔርን እንደ እግዝአብሔርነቱ መቀበል አለበት። ስለዚህ ታላቁን እግዝአብሔር በሕይወት በቃል እና በተግባር ማገልገል ትልቅ ክብር ነው መታድል ነው እግዝአብሔር በዕቅድና በሥራዓት የሚስር ትልቅ አምላክ ነው። ስኬታማ ለመሆን የሰዎችን ችሎታ በዋናነት ማግኘት ይኖርብናነል ከሰዎች ጋር ስኬታማ ግንኙነትን ለመፍጠር የእነሱን እይታ መመልከት መቻል ትልቁን ሚና ይጫወታል ኛ የሌሎችን አመለካከት መቀበል ከራሳችን አመለካከት ባሻገር የሌሎችን ብቃት መጋራት ነው ኛ የሠዎችን አመለካከት መቀበል ርህራሄን እንድናገናዝብ እና ግንኙነትን እንድናጠነክር ይረዳናል እነዚህ ሀሳቦች ላይ ስናተኩር ከሠዎች ዘንድ የአክብሮት መስተጋብርስኬት እና በአንድነት ዋስትናን እናገኛለን የሠዎችን አመለካከት ለመቀበል የሚረዱ ቀላል መንገዶችን እንመልከት ስለሌሎች ማሰብ በሌሎች ሠዎች ህይወት ውስጥ ስንገባ እራስወዳድ ካልሆንን በስተቀር ምን እንደሚስቡ ለማሰብ ተፈጥሮ ያስገድደናልበደመነፍስም ሆነ ከምንም ተነስተን ምን እነደሚያደርጉ ምን እነደሚያዩ እና የሰውነት እነቅስቃሴአቸው ምንን እነደሚያመላክት እንታዘባለን ይህም የሚያሳየው ባቅራቢያቸው ስንሆን ምን ያህል ምቾት እንደሚሰማንመስተጋብር ለመፍጠር እነድንወስን እና እንዴት የተሻለ ግንኙነት መፍጠር እንዳለብን ያግዘናል አቅራቢያችን ካሉት ሰዎች ጋር ምቾት ከተሰማን የበለጠ እንድንቀርባቸው እድሎች ይፈጠራሉ ለምሳሌ እነርሱን ለማናገር ጥሩ ጊዜ ላይ መሆናቸውን ነጻ ወይም በስራ የተወጠሩ መሆን አለመሆናቸውን በማገናዘብ ለግንኙነታችን ውጤታማ ነው ብለን የምናስበውን ውሳኔ እንድንወስን ያደርጋልእነዚህን መረጃዎች ከሌሎች ማወቅ ከቻልን ንግግር ለማድረግ ስንዱ እንድኖን ወይም ለንግግር ምቹ ጊዜን እንድንጠብቅ መድረግ እንችላለን ስሜታዊ ደንብ እና ሀሳብ አመለካከትን መቀበል ከሌሎች ሠዎች ጋር ችሎታን ወይም ስሜትን መጋራት ብቻ አይደለም የኛንም ችሎታ ለራሳችን ስሜት ደንብ እንደማውጣትም ነው ከሠዎች ጋር ውጤታማ ለመሆንምን አይነት ዘዴ መጠቀም እንደሚያስፈልገን በቀላሉ እንድንገነዘብ ያደርጋል ስለዚህ ወዲያው የራሳችንን ትኩረት በሠዎች ዘንድ ምን እየተካሄደ እንዳለ እንድናውቅ ይረዳናል ወደ ሀሳብ ሲመጣ ዋናው ነገር በቀረቡት ሁኔታዎች ላይ ምን ማድረግ እንዳለብን እራሳችንን መጠየቃችን ሳይሆን መሞከራችን እና ሌሎች ሠዎች ምን ማድረግ እንደሚችሉ መረዳታችን ነው የኛ ሀሳብ ትክክለኛ ከሆነ እና ስሜታዊ ደንባችን ጠንካራ ከሆነ በምናደርጋቸው ማንኛውም ነገሮች ላይ የበለጠ ስኬታማ እንሆናለን የሠውን ጥልቅ ባህሪ ማግኘት የጸባይን ኩነት ማወቅ መቻል ግምትን እና የሰዎችን ሀሳብ መረዳት ምናልባት ከእኛ የተለየ ባህሪ እንድናውቅ ያደርጋል ይህም ስኬትን ለማሳደግ የሚገባውን ግላዊ ትስስር ይፈጥራል ምክንያቱም ሠዎች የመደመጥ ዋጋ እና የመረዳት ስሜት ይሰማቸዋል ሠዎችን በትክክል መረዳትማንበብን ስሜት የሠዎችን አመለካከት የምኖስድበት መመዘኛ መንገድ ነው ሠዎችን በቀላሉ እንድንረዳም ያግዘናል እኛም በተፈጥሮ የሠዎችን ባህሪ ምን እንደሚያስቡ ምን ለማድረግ እንደፈለጉ እና እንዳቀዱ ለማወቅ እንጥራለን አእምሮአችንም ማህበራዊ ሁኔታዎችን ለማወቅ እንድንዘጋጅ ይረዳናል ይህም የእኛ ትኩረት በተለየ መልኩ እነርሱ ላይ ባይሆንም እንኳን የሠዎችን ተነሳሽነት እና ሀሳብ ለማግኘት ያግዛል በዚህ አይነት መንገድ የእኛ ስሜት ጥንካሬያችን ይሆናል ለሌሎች ያለን ስሜት ውስጣችንን ንቁ በማድረግ ስለሌሎች በደመነፍስ እንዳናስብ እና ማንኛውንም የስሜት መቀየርን ማዳመጥ ወይም በስራ አካባቢ ያለውን አላስፈላጊ የሆኑ ነገሮችን እንድናውቅ ያግዘናል ሠዎችን ያለምንም ማስረጃ ማመን መቻል በጣም አስፈላጊ ነው ምክንያቱም በመስተጋብር ጊዜ ምንያህል ስኬታማ ለመለካት ያግዘናል ተር ሚ ቃላቶችን መጠቀም ብዙ ሠዎች ቀጥተኛ ባልሆነ መንገድ ንግግር ያደርጋሉ ይህም በስትክክል ምን ለማለት እንደፈለጉ እንዳንረዳ ያደርጋል በተለይ የጽሁፍ መልክት በምታስቀምጡ ጊዜ ብዙ አይነት የአተረ ጎም ችግር ያጋጥማል ሁሉም ሠው ሁልጊዜ የሚናገረው ማለት የፈለገውን እንዳልሆነ ሁላችንም እናውቃለን በስራ ቦታ እያንዳንዱ ሠው ተገቢ ካልሆን ትችት ይልቅ የሌሎችን ፍላጎት ለማሟላት እና ሀሳብን ለመጋራት እንዴት በነጻነትና በጋራ ጥረት እነደሚያከናውን እናያለን ለመናገር ወይም ላለመናገር የወሰነውን ውሳኔ በሌሎች ሠዎች ዘንድ በተቻለን አቅም በትክክለኛው መንገድ መተርጎም መቻላቸውን ማወቅ አለብን ካልገባን እና ትክክለኛውን ሀሳብ ማግኘት ካልቻልን ለመግባባት ግልጽ የሆን ውይይት ማድረግ ይኖርብናል ብዙዎቹ ግጭትን የሚያስነሱ ሁኔታዎች ሌሎች ሠዎች ለመግባባት በሚሞክሩበት የአተረ ጎም ችግር ነው ንግግራቹ አንድ ጊዜ ግልጽ ከሆነ እምነትን ታተርፋላቹ ስኬትም የእናንተ ትሆናለች ልዩ የሆነ አክብሮት የሠዎችን አመለካከት መቀበል አስፈላጊ የሚሆነው እውቀትን ለማዳበር ያለን ችሎታ እና ለሌሎች ሠዎች ግላዊ እምነት ያለን አክብሮት ነው ለሠዎች ክብርን እና እምነትን የምንነፍግ ከሆነ እርስበርስ የመለያየትና የመከፋፈል መንገድን እንገነባለን ይህም የስራ ባልደረባን ደንበኛንም ሆነ አለቃን የማነሳጫ መንገድ ነው በአለም ላይ ያለው ሁሉም ሰው ግላዊ ምልከታችንን እና እምነታችንን ይጋራል ብሎ ማሰብ ከባድ ይሆናል ግን ሠዎች ሲቀርቡአቹ ግልጽ በሆነ አዕምሮ የእነርሱን እምነት አክብሮት ልምዳቹ አድርጉ ይህም ማለት መናገር ያለባችሁን እንደምታውቁ ሁሉ መናገር የሌለባችሁን መለየት ይጠበቅባችኃል ይህ ትንሽ ግንኙነትን ውስብስብ ያደርገዋል ግን ግልጽ እና የበሰለ አዕምሮን እንድታዳብሩና ለሌሎች አክብሮት እንድታሳዩ መንገድ ይከፍታል ሠዎችን ማወቅ ሠዎች ከየት እንደመጡ እና አሁን ያላቸውን ማ ንነት እንዴት እንዳገኙ በጥልቅ የምታውቁት ከሚናገሩት እና ከሚያከናውኑት ነገሮች ነው በስራ አለም ላይ ብዙ የስራ ልምድ ያለውን እና አዲስ ተቀጣሪ የሆኑትን ባልደረቦቻችንን በማወዳደር የተለየ ግምት እንጣቸዋለን ይህም አዕምሮአችን ባፋጣኝ በሚፈለገው አቅጣጫ ይመራናል በንግግር ጊዜ ሠዎች አዕምሮአችንን መንበብ ሲችሉ ግራ ሊያጋባን ይችላል ለዛም ነው ያለንን ሀሳብ ብዙ መግለጽ ይኑርብን ወይም ትንሽ ማካፈል ይኑርብን ስለማናውቅ እቅዳችንን ያደናቅፍብናል የንግግርን ስህተቶች ለመቅረፍ ሠዎች በደንብ እንድናውቃቸው ይፈልጋሉ ነገርግን ምንም ያህል ብናውቃቸው ሠው ነንና ከመሳሳት ላንድን እንችላለን በእንደነዚህ አይነት ስህተቶች ውስጥ እያለፍን እያንዳንዱ ግንኙነታችንን አመዛዝነን ለማለፍ እንጥራለን እያንዳንዱ ስህተት ስኬታችንን የተሻለ እና ያለንን ግንኙነት አዕምሮአችንን በመጠቀም እድገት እንድናሳይ ያደርገናል የእያንዳንዱን ሠው ማንነት መመርመር ከሁሉንም ሠው ጋር መተዋወቅ እና ተዛምዶ መፍጠር ያስደስታል ነገርግን እኛ አንድን ሠው የምንዛመድበት መንገድ እንዴት ሠዎችን ልንረዳቸው እንችላለን የሚለውን ከግምት ውስጥ መክተት ይኖርብናል ኮስታራ እና ምሁር ከሆኑ የስራ ባልደረቦቻችን ጋር ስንሆን የተለየ የመስተጋብር ዘዴዎች እንጠቀማለን በአንጻሩ ግን ያለንን ቅርበት ለተረጋጋ እና ቀለል ለሚለን ሠው ትኩረት እንሰጣለን በአንዳንድ ሁኔታዎች ውስጥ ሁላችንንም ማህበራዊ ጉዳዮች ያስተሳስሩናል ባህሪያችንን በጥቂቱ ዘንበል ማድረግ ከሠዎች ጋር እንድንስማማ እና ያለን ጥሩ ማንነት እንዲያስተሳስረን ያደርጋል ይህ ማህበራዊ ስምምነት በዙሪያችን ላሉት ሠዎች በአግባቡ ከተገበርን የተሳሳተ ግምት እንዲሰጡን አያደርግም ያለንም ማንነት በተለያየ መንገድ አዎንታዊ እና ውጤታማ ግንኙነት እነዲኖረን ይመራናል ይህ አይነት ሽግግር ከሌሎች ሠዎችም ጋር ሆነ ከራሳችን ጋር ስኬትን ያላብሰናል የሌሎችን አስተሳሰብ መውሰድ መልመድ በስራ ላይ የርህራሄ መንፈስ እነዲኖረን ያደርጋል ይህም ከሌሎች ጋር ያለንን ግንኙነት በጣም ጥሩ በሆነ አቅም አዎንታዊ ገጽታን ያሳድርብናል ስለ ርህራሄ ስናስብ በተፈጥሮ መልሳችንን ሠዎች እንዴት ይረዱታል ብለን እንድናሻሽል እና አስተያየትን ከሠዎች እነድናገኝ ያደርጋል ሠዎች አስተያየት ሲሰጡን እውነት ለመናገር በጊዜው የእኛ መልስ በቅሬታ እና በቁጣ የተሞላ ሊሆን ይችላል ይህም ማለት የስኬት መንገዳችንን ሊያበላሽብን ስለሚችል በተቻለን አቅም መልካሙን መንገድ መምረጥ ይኖርብናል ስኬት በሂወታችን ውስጥ ሲካተት እና ውጤታማ መስተጋብር ሲኖረው ሰብአዊነት ግላዊ እውቀት እና ስለአመለካከት መቀበል ችሎታ አስፈላጊነት በሚገባ እናውቃለን እነዚህ ባህሪዎች የሁሉም አይነት የስኬት ቁልፍ ናቸው የመሪነት ቀውስ ቪጀልሀጀክዘዞ የአመራር ቀውስ እሚፈጠረው በመሪዎች ተፈጥሯዊ ባህሪና ወቅቱ በሚፈጥራቸው ችግሮች የተነሳ ነው ። አንድ መሪ ችግሮች ገና ብቅ ሲሉ መለየት ካልቻለ የመሪነት ብቃት እንደሚጎድለው ሊገመት ይችላል ። አንድ ሰው ራሱ በሌሎች ላይ የሚያሳድረውን ተፅእኖ መረዳት እንዲሁም ሌሎች በሱ ላይ የሚኖራቸውን ተፅእኖ በአግባቡ መረዳት ራስን ለማወቅ በእጅጉ ይረዳል ። ይህም ለአለም ሰላም አስፈላጊ ጉዳይ ስለሆነና ለምሳሌ መሪው በሚመራው ክፍል ውስጥ አንድ ችግር ቢፈጠር ለምሳሌ አንዱን ምንም ስህተት መስራት የለበትም ቢባል ወይንም አንዱ የሰራውን ስህተት አንደኛው አጉልቶ ቢያይበት ሰውየው ካደረገው በላይ እንዲቀጣ ቢፈልግ የፖለቲካ ችግር ተፈጥሯል ማለት ነው ። የዚህ አይነት ግልፅ የሆነ የስልጣን ወሰን ከሌለ አንድ ችግር በሚፈጠርበት ወቅት የሚጠየቅ ስለማይኖር አንዱ በአንዱ ላይ ጣቱን እንዲጠቁም እና በአንድ ተቋም መንግስትን ውስጥ ለአንድ አላማ የሚሰሩ ተቋማት መካከል አለመተማመን እንዲፈጠር ያደርጋል ሌላው ደግሞ መሪው በስሩ በአግባቡ ሊመራቸው ይገቡ የነበሩትን ሰዎችን ወይንም ተቋማትን በአግባቡ መምራት ካልቻለ ስርአት አልበኝነት ወይንም ልበየርከሃ ይፈጠራል ። እየሱስ ክርስቶስም እንዲሁ አንድ ሰው ለሁለት ጌቶች መታዘዝ አይችልም ሲል አንድ ሰው ለሁለት አለቆች በአንድ ጊዜ ሊያገለግል አይችልም ማለት ነው ። አንድ አመራር በራሱ ውስጣዊ ችግር ምክንያት ሊፈረካከስ ይችላል ። ለምሳሌ እርስ በእርሱ ከተከፋፈለና ያንን ልዩነቱን በውይይት መፍታት ካልቻ ለ እንዲሁም ለምሳሌ መሪው ቢታመምና መምራት ቢያቅተውና አግባብ ባለው መንገድ አዲስ አመራርን መተካት ካልቻለ እንዲሁም የመሪው ማርጀት መጃጀትና እንዲሁም በአዲስ ለመተካት ፈቃደኛ በማይሆንበት ወቅት የአመራር መፈረካከስ ሲፈጠር እንዲሁም ይህ በበኩሉ የአመራር እና የስልጣን ክፍተትን ይፈጥራል ። ለምሳሌ የሰላም ዘመን መሪ ለጦርነት ጊዜ ላይሆን ይችላል ። የጦርነት ጊዜ መሪ ደግሞ የሰላም ዘመን መሪ ላይሆን ይችላል ። በእርግጥ መራጩን ህዝብ ውለታ ቢስ ስለሆነ ሳይሆን በጦርነት ጊዜ አንድ መሪ የተከተለው ስረትራቴጂና በሰላም ወይም ትልቅ ችግር በሌለበት ሰአት የሚኖረው የአመራር ስልት የተለያየ ስለሆነና መሪው ራሱን ለሁኔታዎች ጋር ካለማዛመድና ካለመረዳት የሚመነጭ ነው ። የአብዮት ጊዜ መሪዎች የሰላም ጊዜ መሪዎች ሆነው ላይገኙ ይችላሉ ። ሌላው አንድ መሪ ራሱን ተፈላጊ ማድረግ በረጅም ጊዜ አንዱን ሀላፊነት ከጨረሰ በኋላ ሌሎች የበላለጡ እድሎች እንዲከፈቱለት ያደርጋል ይህም የሚሆነው መልካም ስሙንና ተአማኒነቱን የጠበቀ መሪ ከሆነ በማንኛውም ጊዜና ቦታ ተፈላጊ ያደርገዋል ። መሪነት ማለት አንድ መሪ ሙያውን ማወቅ ብቻ ሳይሆን ሀላፊነቱ የሚጠይቀውንና ፈተናዎቹንም ጭምር በሚገባ መረዳት ማለት ሲሆን አሁን ባለዉ የሰው ልጅ ግንዛቤና መረዳት ፈታኝ ከሆኑ የሙያ ዘርፎች አንዱ መሪነትን መረዳትና ለብዙሀን በሚጠቅም መንገድ ስራ ላይ ማዋል ነው ። ይህም ሌሎች መሪዎች የሚያደርጉትን መመልከትና እና እሱን ስለ አመራር እንደዋና የእውቀት ምንጭ መውሰድ የሌሎችን ሰዎች ስህተት ለመድገም ይዳርገናል ምክንያቱም እንደ ዋና የመሪነት ምንጭ አድርገን የምንወስዳቸው ሰዎች ራሳቸው በአብዛኛው የተሟላ እውቀቱና ልምዱ ላይኖራቸው ይችላል እነሱም በተለምዶ ከሌሎች የወሰዱት ሊሆን ይችላል ። ፎ መንፈሰ ጠንካራ ሰዎች የማያደርጓቸው አስራሁለት ነገሮች መንፈሰ ጠንካራ ሰዎች ሃሳባቸውንና ባህሪያቸውን በመግራት እና ስሜታቸውን በመቆጣጠር ይታወቃሉ በአዕምሯዊ ብስለት እና በአስተሳሰብ ከፍ ያለ ደረጃ ላይ የደረሱ ሰዎች የሚከተሉትን ነገሮች አያደርጉም ሌሎችን ሰዎች አይለማመጡም መንፈሰ ጠንካራ ሰዎች አንድን ነገር ለማድረግ ሌሎችን ሰዎች በመለማማጥ ጊዜያቸውን አያባክኑም አይጨነቁም ሰዎችን መለማመጥ ጊዜ እንደሚያባክን ሰዎችን ጥገኛ እንደሚያደርግ እና ለግጭት እንደሚዳርግ ስለሚያውቁ ከዚህ ዓይነቱ አስተሳሰብ ራሳቸውን ነጻ አድርገው በራስ መተማመን ይሰራሉ በሌሎች ሰዎች ትከሻ ላይ አለመንጠልጠልም በራስ መተማመን እና ጥንካሬን ያዳብራል ብለው ያስባሉ ራስን ጥፋተኛ ማድረግ መንፈሰ ጠንካራ ሰዎች ለራሳቸው የጥፋተኛነት ስሜትን በማስተናገድ አሉታዊ ነገሮች ላይ ረዥም ጊዜ አያባክኑም ከዚያ ይልቅ በአወንታዊ አስተሳብ እና ተግባራት ላይ ያተኩራሉ ለመጪው ጊዜ መልካምነትም አበክረው ያቅዳሉ ተመሳሳይ ስህተት አይሰሩም ብዙ ጊዜ ስህተት በድጋሚ ሊከሰት የሚችለው ያለፈውን ካለማገናዘብ እና እንዳይደገም ካለመዘጋጀት እንደሆነ የስነ ልቦና ምሁራን ናገራሉ ጥሩ የአዕምሮ ብስለት ያላቸው ሰዎች ደግሞ ለሚሰሩት ስህተት ኃላፊነትን በመውሰድ በቀጣይ እንዳይደገም መፍትሔ አስቀምጠው ይሰራሉ በመጀመሪያው ውድቀታቸው አይሸነፉም አዕምሯዊ ጥንካሬ ያላቸው ሰዎች በመጀመሪያው ውድቀታቸው መሸነፍን አያውጁም ከውድቀታቸው ትምህርትን በመውሰድ የተሻለ ውጤትን ለማምጣትም በትጋት ይሰራሉ ቅፅበታዊ ውጤትን አይጠብቁም አስተሳሰባቸው ከፍ ያሉ ሰዎች ብዙ ጊዜ የሚሰሩት ስራ ወዲያውኑ ውጤት እንደሚያስገኝላቸው በማሰብ አይጓጉም ከዚህ ይልቅ ሁሉ ስራ የራሱ ጊዜ እንዳለው እና የስኬቱም ምንጭ የተቀመጠለት ጊዜ የሚደረግለት ተግባራዊ እንቅስቃሴ መሆኑን በእቅዳቸው አስቀምጠው ጉዞ ወደ ፊት ይላሉ ይህ ደግሞ ምክንያታዊ ወይም እውናዊ የስኬት ምንጭ በአንድ ሌሊት እንደማይመጣ መረዳትን ያሳያል ነው ያሉት ባለሙያዎቹ ዓለም ሁሉንም ነገር እንድታበረክትላቸው አይፈልጉም ዓለማችን ብዙ ተቃርኖዎች ስኬት እና ውድቀት ሀብትና ድህነት ሀዘን እና ደስታ ወዘተ የተጣመሩባት እንደመሆኗ መንፈሰ ጠንካራ ሰዎች የሚፈልጉትን ሁሉ ከዓለም እንዲያገኙ አይፈልጉም ከዚህ ይልቅ በዓለም ላይ ደስታም ሆነ ሀዘን ስኬትም ሆነ ውድቀት የሚያጋጥመው በራስ ጥረት እና ጥንቃቄ ልክ ነው ብለው ያምናሉ ተፈጥሮአዊ አገለግሎት ተፈጥሮአዊ አገለግሎት ማለት የራስን ዕወቀት እና ችሎታ ተጠቀሞ ሰዎችን በእግዚአብሔር ቃል ማመርክ ማለት ነው። ፀዐበ ከ ርሃ ዛዐሃ ፍዐቪ ሕይወትን በፍቅር የፍቅርን ትክክለኛ ትርጉም ተማር በሕይወትህ ውስጥም ዋናው ነገር ይህ ይሁን እግዚአብሔርን አፍቅር ራስህን ውደድ ሌሎችንም እንዲሁ ይህንንም ግልጽ ባልሆነ መንገድ አታድርገው ትህትና ይኑርህ ከእያንዳንዱ ሕይወት ካለው ነገር የምትማረው የሆነ ነገር አለ በሌሎች ሰዎች ደስተኛ ሁን የሌሎችንም ሰሜት ተረዳ ከሞከርክ ሁሉንም ሰው መውደድ ትችላለህ ከምስጋና ጋር ቸር ከትችት ጋር ጥንቁቅ አገልግሎት ለመስጠትም የነቃህ ሁን ብዙውን ድርሻ የሚወስደው እኛ ለሌሎች የምናደርገው ነው ስለዚህ እንክብካቤህን ለሚሹ ከምትችለው ያነሰ አታድርግ እውነተኛ ፍቅር ምድር ላይ ያለውን ሁሉ ቋንቋ ይናገራልና ብርሃን ወረቀት ላይ በብርሃን እጅ የተጻፈ የብርሃን ቃል ሥፍራን ርቀትንና ጊዜን የሚደመስስ ኃይል ፍቅር ነው ስለዚህ ትመሰገን ዘንድ አመስግን ፍቅርን ትቀበል ዘንድ ፍቅርህን ስጥ መልካም ስም የሚገዛው በፍቅር ነውና ፍቅር በሚያስደምምና ባልተለመደ መንገድ ይሠራል በሕይወትም ውስጥ ፍቅር ሊለውጠው የማይችለው ምንም ነገር የለም በጣም የተለመደውን ቦታ እንኳን ሳይቀር ወደ ተዋበ ወደ አሸበረቀና ግርማን ወደ ተላበሰ መንደር ይቀይረዋል ፍቅር ራስ ወዳድ ብቻ አይደለም ይረዳል ይራራልም ሁሉን በስሜት ሳይሆን በልቡ ያያል እያንዳንዱ ሰው የሚፈልገው ምላሽ ነው ከጨቅላው ጀምሮ እስከ ትልቁ እንስሳትን ጨምሮ የሁሉም ሕይወት የሚናገረው ቋንቋ ነው የሚገዛ አይደለም የዋጋ ተመን የሌለው ነጻ ነው ልክ እንደ ንጹሕ ተአምር የሕይወት ጣፋጭ ምስጢር ነው ስለዚህ ፍቅርን እንደ ትልቅ ሀብት ቁጠረው በጥልቀትና በፍጹም ልብ ውደድ ይህንንም በደስታ አድርገው ምናልባት በሂደቱ ውስጥ ትጐዳ ይሆናል ነገር ግን ሕይወትን ሙሉ ለሙሉ ለመኖር ብቸኛው መንገድ ነው ምን ጊዜም ቢሆን ታላቅ ፍቅርና ታላቅ ስኬት ትልልቅ ፈተናዎች አሉበት ስለዚህ ያለ ማቋረጥ ፍቅርን ለግስ ወደ ሌሎች ያፈሰስከው ፍቅር መልሶ ወደ አንተ መፍሰሱ አይቀሬ ነው ከመቀበል ይልቅ መስጠት የበዛ በረከት ስለሆነ በዚህ ውስጥ በመኖር ልዩ ደስታን ማግኘት እንችላለን የማያስተውል ዓይን ብቻ በሰው ውስጥ የሉትን መልካምነቶች ማየት አይችልም እንጂ ፍቅር እውር አይደለም እውነተኛ ፍቅርና ርኅራቴ ሁልጊዜም ደስታዎቹን ያጠራል በትክክል ለማየት ይረዳል ይፈውሳል ክፉ ስሜት እንዲደበዝዝ መልካሙ መንፈስ ደግሞ እንዲነቃ ያስችላል በሰው ውስጥ ያለውን መጥፎውን ሳይሆን መልካሙን ነገር ያፋጥናል ከብርሃን ይልቅ የሚያድስ ከአበቦች ይልቅ መዓዛ ያለው ከብዙ ዜማዎችም ይልቅ ጥዑም ነው አስታውስ።