Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
አባቴና እምነቱ የአሰቃ አያሌው ታምሩ ትልቅ ኢትዮጵያዊ አመ ው በላይ ትምህርታቸውን ስምቼ ነው እንጄ የማውቃቸው ከዚያ በፊት አሳውቃቸውም ነበር አሳቸው የማይፈሩ ደፋር ለመሥዋዕትነት የተዘጋጁ አስተማሪ ነበሩ እስከ ዕለተ ሞታቸው ድረሰ ስለ እውነት የሚናገሩ ነበሩ እኔ እሳቸው የወሰዱትን እርምጃ ሁሉ በእውነቱ ሙሉ ለሙሉ በእምነት የምደግፈው ነው እወነተኛ ሰው ስለሆኑ በዚህ ወቅት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በተለይ ስስ እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የምታምነውን እምነት በመግለጽ በተለይ በአሜሪካ ባሱ በአንዳንድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን።ገቾ ለሰ የጓትፈሶን የፉዕንፆ የባትለት አቶፍ አናት ስገዱ ከፀበቤት ናት ዘ ስሄቧገ ሰክስበ አፀሮ አሳፆገና ሴየዋነን አገበተፃጋ ሁሉ በሰ ዩ ሰ ዩ ሥኃቡያገና ጾገፈሰውያገ የዐዯ በሰ ቶቸ አቋሮ ኢት ዩጻ ያነ ሴየጋ ኖኙሪ ዘሬፆ በ የጋት ለቆ ነፁ ዜ ነገርኀኀ የኢት ዩጸያ በተ ክርስቴያን ትየ ፅነ አፃበያ ስ ሠኞ ሳጆዩፕ ከዘረጋቾ ሰታየዩ በኖረቸበቶ ዘፀገ ሁሱ ኢት ዩያ ስትፀፈር ኖራለቾ ፎ በኀዐኖዑ ይት ዓፀት የጉቶ ርረራፕ በኅፅኖዑ ይተ ዓይት የገራግ ፀረራ ሰኅኛፀኛ ስኅኖና ፅ በኅዓኛዐና በ። ህዘቡ በይ ፀሶፃ ሀኖ ለቤት አቤት ሰለፆ ከቤቶ ካርሳቴያነ ስኩለ ጩፀት ፆለክቅት ስለያሞኦ በላች ነነ ኖሁለ ሇው ያትሬ ጄክ በፀቅ ቋሰቹቾ ተገ ቋነነት በስተ ክርስ ቂያገ አገገራ ስሰሉቾ ተባባሪ ነት ስገበር ወርደው ተገደሉ ዛ ኛ በ። ነበር ነዝዢገኀን ያነ ልለ ከግዘአበኒ ሳፀ ቀ ስለሸረፁ በዙያ ሰያይረፀሩፆ ሥር ሰቆስፁ ተነቅሱ ጄ ኃ ለዜያ ኮቆ ይገ ፆቅ የዔቶ ቦርሶቴያነ አባለቾ በ። ዛሎ ና አገአናጳር ይዓሬሳሶያነ ቦያዩነጸሳህ ሰኃፅኔለሰከ ቻአዓስዕ ያቦከ ሆኣቶዶ በኃዩሶ ይህ ።ያ ይዘሄሄክ ዕጩ ሃዛፅርሪህ ርጳዙረዕ ዶጸርቫሪ ጽድዐ ዐዖጆርጽ ቓ ለጸለጵ ላዕሴው ያፆሪ ለቋስ ለባዐ ጊ ችር ከጾፍበር ያልተገ ይሆ በዋዓበረ ፓነርያርህ ጸካነይ ጽጤት ተወለበቆ ዝዜ ጥሞሚ በየንዜፅ በዓሪሬፀጾት ንደ ከፃጓፆ ና ተሰፀሪ ለለይያኑጐ «ታለ ይነዛ ህ ከለገሬ የናይዘበቅ ለ ሳባሪሳጊጌ ተግበር በዲሪጽፆበት ፀቅት ሀሌ ቤተ ክርዕቴያኔቱ በትዕ ዓሥት ከጾትፀለከትታ በቀር ለዓፃችጾ የፀሰሬጉፁ የተዓ ጸደዞ የለርፆት ርዖጃ ለጎጸሰለ ዓለከ ነይ ሰላሆነጾ ለየ ጎጓፈባወት ቤተ ከርሰ ቂያኒቶ ከጾትኽነፅ በበይ ከባደት ላየክዞረ በዞፆቶ ነሽጉሪ ስይትዩጵያ ለሮያጽስሰ ተቶዖፉ ቤተ የርሰቲያን ፃቅሬያ ለሰወፁኃጅና የሰሳፆ ከዒ ስበሳሴ ቁርስ በ ገወገፀናከተሩ ስኃ ለለታ ለያሌዬ ዩኒያፀንት ገባሌ ሰብ ላዘያደተፁ ግቅረብ ሳገበቸፁ ር ት ኮኀዛክሳበሉ የቋወ ሰሪ በዓለዖ ካበያ ስር ስዩያናቶ ዳጎበር ዩያፀስነ ወሆሮቶኀዶ ሶሪያ ሲገነዞፁት በቀነፀኞችዬ ነበየ ኑዛ ኦርየያስስ ተዊ በፃ ስርስዩያ በኦሁኑ ዝ ሰሶ በሳዞ ሠስሪን በፁ ሰፃዖ ሆነ ዘፀቅ ቦስስሮንትዋነ በ። ላያቶ ስሳ ከ ስበስበፁ የ«ታቱፁና ተረሪርወው ዳቁረጸ ሲገዐየፁ ሕጋ ዎሰስር ነት ላሰጸበዮ በዳሄንሶኑ በራ የዲገፅበ ነው ።ፈስ ጎዓሰ የኮዕየዱ ፅረጊት ሆየ በ።ሪያ »ሶ ቀ በሰው ያየዌኑዮ ኮ በ።ናነ ሳጸተፁ ኮነፅኮየር ከፀፁ ከቦዐየ ፐ ከበንያየፁ ኮገናኝ ቃነ ወሳያች እክ ነጻሁ ናፁ ስሶባሉዩ ክሰከኦሁነ በዕ ጾቶ የገፅ ኃዛቦች እ ናያ ዶጮ»ና ኮስጻያዕ ላፊ በ።
ዖ መግቢያ እባቴ የአፍሪካ ንግሥት እያስ የሚያወድሳትን አገሩን ኢትዮጵያንና ስንዱ እመቤት እያለ የሚያሞግሳትን ቅድሰት ቤተ ክርስቂያንን በሚመለከት የነበረውን እምነት ለወገኖቹ ለማሳወቅ ከባ እስከ ዓመታት ያህል አስተምሯል በትምህርቱም የኢትዮጵያዊነትን ቅርስና ውርስ ጥስው ከዋና ግንጻቸው ተገንጥለው ሲባዝኑ ከነበሩ ኢትዮጵያውያን ብዙዎችን ወደ ማንነታቸው እንዲመለሱና ከግንዳቸው እንዲጣበቁ ረድቷል አገሩንኝ ወገኑንና ሃይማኖቴን አክባሪና ወዳድ ሰው እንደነበረ የሚያጠራጥር ነዢ ይኖራል ብዬ ባላስብም እጅግ ጥልቅ ስለነበረውና በሃይማኖት ዓይን ብቻ ሊታይ ስሰሚችሰው የእምነቱ ምጥቀት ግን ብዙዎች ሙሉ ግንዛቤ አላቸው ብዩ አላምንም በመሆኑም በቅርበት ሰላየሁትና ስለተገፀነብኩት የአባቴ መንፈሳዊ ህይወትና እምነት ለመመስከር ያስችለኝ ዘንድ አባቴና እምነቴ የተሰኘውን ይህን መጽሐፍ ጻፍኩኝ የአባቴን ታሪክ ለመጻፍ መሞከር ዓባይን በጭልፋ እንደሚባለው ዓይነት ቢሆንብኝም በተሰይ ሰእኔ ልዩ ትርጉም የሚሰጠኝን የመንፈሳዊ ሕይወቱን ገጽታ በመመስከር ረገድ ግን በጥቂቱም ቢሆን ኃላፊነቴን የተወጣሁ ይመስለኛል ከልጅነት እስከ ዕውቀት በተጓዝኩበት የፅድሜ መንገድ ስሰ አባቴ ሕይወት በቅርበት የተገነዘብኩት ሁሉ በቸልታ ላልፈው የማልችሰው ብዙ ቁምነገር ያስበት ነው ችላ ሰማስት ብፈልግም የሕሊና ዕረፍት እየነሳ የሚቀሰቅሰኝ ብዙ ጉዳይ አለ በውስጡም ከጥንተ ፍጥረት ጀምሮ ሰእግዚአብሔር ዓላማ ውስጥ የነበሩና ያሉ ኢትዮጵያውያን ዋነኛ ባለጉዳዮች ናቸው አሃቭ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ የኢትዮጵያ ቤተ ክርሳቲያን በእምነታቸው ጸንተው ላገለገሉ ሁሌ የክብር ክብር የምታሰጥ ደገኛ ሃይማኖት ስለመሆኗ በቀደሙ ቅዱሳን ሕይወት ውሰጥ ብዙ መስክርነት የምናገኝ ሲሆን በዘመናችንም ይዐ ጸጋ እንዳልተቋረጠባት ሰማሰመስከር ከሚበቁ መንፈሳዊ ታሪኮች አንዱ የአባቴ የሕይወት ታሪክ እንደሆነ አምናለሁ የእምነትን ነገር በጥልቀት ያላዩና ያልተገነዘቡ ምናልባት ቢገነዘቡም በተለያየ ምክንያት ትኩረት ያልሰጡ ሁሉ ሰለ ሃይማኖታቸውና ሰሰ ቤተ ክርሰሳቲያናቸው ካሳቸው ውሉን ግንዛቤ በተጨማሪ በአባቴ ሕይወት ምክንያት የሚያተርፉት ጥቂት ፅውቀት ሲኖር ይችል ይሆናል የሚል ተስፋ አሰኝ አባቴ ኑሮውን በአዲሰ አበባ ከተማ አድርጐ ሐዋርያዊ ተልእኮውን መወጣት ከጀመረበት ከ ዓምጀምሮ እሰከ ዓም ድረሰ በነበሩት ዓመታት ከፍተኛ የነ የማሰተማር ሥራና በመጨረሻም ለማዕት ዘእንበሰ ደም ያሰኘውን ከፍተኛ ተጋድሎ ፈጽሟል የተጠራበትን ሐዋርያዊ ተግባር ሲከውን ዋነኛ እምነቱ የነበረው እግዚአብሔር የሚከብርበትን ሥራ ብቻ ሠርቶ ማሰፍ ነበረ ሰው ምን ይለኛል ከማለት ይልቅ እግዚአብሔር ምን ይለኛል ማለትን ዋነኛ የሕይወቴ መመሪያ አድርጎ የኖረ እነደመሆኑ መጠን አንድ ብቻውን የቆመ አሰኪመለል ድረሰ ሳመነበት ዓላማ እስከ መጨረሻው ተሟዓቷል በዚዐ ረገድ በአባቴና በቤተክርስቲያን ባለሥልጣኖች መካከል የተፈጠረው ሁሱ አልፎ አልፎ ሲነገር እንደሚሰማው በግለሰቦች መካከል የተካሄደ ትግል አለመሆኑን መገንዘብ ጠቃሚ ነው ብዩ አምናለሁ አባቴ የፈጸመው ሁሉ ሰለ ቤተክርሰቲያን ክብር የተደረገ መሁኑንና በአባቴ ላይ የተፈጸመውም በቤተክርሰቲያን ላይ የተፈጸመ መሆኑን በግልጽ ለማየት አህቨቭ ሰሰሚረዳ ነው የአባቴ ፀብ ከግለሰቦች ጋር አሰነበረም ሰሰ ግል ጥቅም ወይም ዝና የተደረገም አልነበረም ሰሰ ቤተክርስቲያን እንጂ አባቴ ቤተ ክርሰቲያንን ይጠብቁ ዘንድ ኃላፊነት የተሰጣቸው ሁሴ በቤተክርስቲያን አሰተዳደር ውለጥ እውነትንና እውነትን ብቻ ሰማሰፈን ሲባል መያየት እሰባቸው የሚል እምነት ነበረው ይህን በተመለከተ ሰለነበረው አመለካከት የሟከተሰውን ብሎ ነበር በመኃልየ ማኅልይ ሰሎሞን በመጀመሪያው ምእራፍ ላይ ደቂቀ እምየ ተበአሱ በእንቲአየየእናቴ ልጆች ሰሰ እኔ ተጣሱ ተክራከሩሥ እንበሩኒ ዐቃቢተ አጸደ ወይን የወይን ጠባቂ አድርገው ለይመውኝ ነበር። በዚዐ እምነቱ የተነሳ ስለቤተክረሰቲያን ተልዕኮ ሲል የግምባር ሥጋ ሆኖ ሲንገላታ ኖሯል ፕሃይማኖት አስተማሪ የሆነ ለው በመንገዱ ላይ ፖለቲካ የሚባል እንቅፋት ሲደቀንበት አየገባም የሚል እምነት የነበረው አባቴ ለሐዋርያዊ ተልእኮ መኃልየ መኃልይ ዘሰሎሞንምፅራፍ አኳ ከተስማራበት ከቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት ጀመሮ ሩጫውን ጨርሶ እስካረፈበት የኢሕዴግ ዘመነ መንግሥት ድረስ ባደረገው ሐዋርያዊ ጉዞ ወቅት ያጋጠሙትን የየመንግሥታቱ ፖለቲካ ጠባዮች በቤተ ክርስቲያን ነጻነት ላይ ያስከተሉትን ተጽዕኖና ችግር በተመስከተ በማስተማር በመምከር በመተቸትና በመገሰጽ ረገድ እጅግ ጠቃሚነት ያላቸው በምሳባሌነታቸውም ተጠቃሽ ሆነው ሲታወሱ የሚኖሩ ከፍተኛ ተግባራትን ፈጽሟል የቤተ ክርስቲያን አባቶች በእግዚአብሔር በቤተ ክርስቲያንና በምእመናን ፊት የገቡትን ቃል ኪዳን በመዘንጋት ከቤተ ከርስቲያን ተልእኮ ውጪ መሰማራታቸው አግባብነት እንደሴስው አስተምሯል መክሯል ተቃውሞውን አሰምቷል በተለይም በቤተ ከርስቲያን ስም የተሰጣቸውን ክብር ሞገስና ሥልጣን መግሪያ በማድረግ እዚያው ከጉያዋ ውስጥ ተቀምጠው በይፋ ቀኖናዋንና ሥርዓቷን ደፍረው ሰማስደፈር የሠሩ ሹማምንትን ከቤተ ክርለቲያንና ከምእመናንን ለመለየት በአብ በወልድ በመንፈሰ ቅዱስ ስም እውግዚል ከባዕዳን ይልቅ በራሷ ልጆችሕውጪ ኃይላት ይልቅ በውሰጥ አዋቂዎች እየተቦረቦረችና አየተመዘበረች ያለችውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ከማንኛውም ጉዳት መጠበቅ የምእመናን ተግባር መሆን እንዳሰበት ያምን የነበረው አባቴ በዚህ ረገድ ምእመናን ቤተ ክርለቲያናቸውን ተጠንቅቀው እንዲጠብቁ በተደጋጋሚ አቤቱታ አቅርቧል ክሕገ እግዚአብሔር አፈንግጠው ጸጋ አግዚአብሔርን በገዛ ራሳቸው ያጡ የቤተ ክርሰቲያን አገልጋዮችን ከበው የሚያጨበጭቡ ምእመናንንም ከማጨብጨብ ይልቅ በየአጥቢያ አብያተ ክርስቲያን የተቋቋሙ የሰበካ ጉባዔ መዋቅሮችን በመጠቀም ለቤተ ክርስቲያን የሚጠቅሙ ሰዎችን መምረጥ እንዳለባቸው ጃ ደጋግሞ መክሯል በአሥራትና በበኩራት ስም ራሱ በእጁ ወሰዶ በሚሰጠው ገንዘብ አማካይነት ትከሻቸውን እሳብጠው ከገዛ ቤተክርስቲያኑ የመንፈስ ስደተኛ የሚያደርጉትን ሁሉ በቤተ ክርስቲያን ቀኖናና ሥርዓት ብቻ እንዲገፉ በማድረግ ሥልጣነ ክህነታቸውን ለምእመናን ግልጋሎትና ለእግዚአብሔር ክብር ብቻ እንዲያውሉት ማስደረግ እንዳለበትም እስተምሯል ይህ የማይሆን ከሆነ ግን የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን ህልውና አስኳል የሆነውን የቤተ ክርስቲያንን መንፈሳዊ ልዕልናና ህልውና ለስጠብቆ መኖር እንደማይቻል ደጋግሞ አሰጠንቅቋል በመጨረሻም ቀደምት ቅዱሳን አባቶቹ ከደረሱበት መንፈሳዊ ብቃት ላይ ደርሶ እንደነበረ በሚያመለክቱ የክብር መገለጫዎች ተከቦ እጅግ ይወዳትና ያከብራት በነበረችው በጸመ ፍልሰታ በአስራ አራተኛ ቀን ከዚህ ክሚጠፋው ዓለም ወደማይጠፋው ዓለም ተሸጋግሯል የቀብር ሥነ ሥርዓቱም እጅግ ብዛት ያሰው ህዝብ በተገኘበት በደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ቤተ ከርስቲያን ተፈጽሟል ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስ በየኛዉቱ መልእክቱ በምጥር እና ላይ ስለ ተወደደ አገልጋይ ድሜጥሮስ ሲጽፍ « ሰድሜጥሮስ ሁሱ ይመሰከሩለታል እውነት ራስዋ ትመሰክርለታለች እኛም ደግሞ እንመስክርለታለን እንዳለ እውነት እውነተኛ ቦታዋን ስትይዝ ቤተክርስቲያን ራሷ በይፋ ለአባቴ እንደምትመስክርለት እምነቴ የጸና ነው ለአሁኑ ግን የእኔን ምሰክርነት ሰትውልድ ስማስተላለፍ ያህል የተቻሰኝን ሞክሬአለሁ ሥምረት አያሌው ታምሩ ምእራፍ ፅ የልጅነት ሕይወት ድ ሀ ልደትና የሕጻንነት ዓመታት አባቴ አለቃ አያሌው ታምሩ የተወለደው መጋቢት ቀን ሀ ዓመተ ምሕረት ነው የልደቱን ቀን ያወቀው እናቱ ወይዘሮ አሞኘሽ አምባዬ ከነገሩት ምልክት በመነሳት ነው እታታ። ብላ ትቨሻለች አባቴም ከሸሸችበት እለክትመለስ ጠብቆ ይደበድባታል ባሁለቱ መካከል የሚፈጠረውን ጸብ የሜገላግሉት የእቴቴ ደጅይጥኑ አባት ደሴ የተመኝ በሚሰጡት ዳኝነት ዘወትር ሰአባቴ የማድሳት ነገር ይታይባቸው ነበር የምድረ ዓቢው ልጆች ተሰባሰበው ጨዋታ ሲሰፋ አባቴ የአክሰቶቹንና የአጎቶቹን ልጆች ተሰብሰቡ ይላቸውና በሰፈራቸው መሐል ከሚገኝ ዛፍ ዙሪያ ክብ እንዲሠሩ ያደርጋል ዛፉ ላይ ተንጠላሳጥሉ ይወጣል በዛፉ ቅርንጫፎች ላይ ተቀምጦ ወይም ቆሞ የተለያዩ ዘፈኖችና ተረቶችን ያስማቸዋል ሲጫወት ውሎ የምሳ ለዓት ሲደርስ አያቱ ተዋበች ዋሴ ምሳ አንዲበላ ይጠሩታል ምሳውን ተቀብሏቸው ወደ ደጅ ይጥኑ ይመለሳል ክዚያም አብረው ይበላሉ ይሄ የዘወትር ልምዳቸው ሲሆን ብቻውን መመገብም በፍጹም አይወድም ነበር በዚህ ጠባዩ ምክንያት አያቱ ለእርሱ ምግብ ለማቅረብ ሲያስቡ ከሌሎች የልጅ ልጆቻቸው መሐል አንዱን መጥራት ነበረባቸው አለዚያም እሱን ራሱን ሄደህ የሚያባላህ ጠርተህ ና ይሉት ነበር ቅን ቀንን እየወለደ አባቴም እያደገ ሲሄድ አያቱና አባቱ ስለ እርሱ መጻኢ ዕድል መጨነቅና መወያየት ጀመሩ በነባሩ ልማድ መሠረት ዓይነ ሥዉራንን ወደ ትምህርት ቤት መላክ ከሁሉ የተሻለ ምርጫ ቢሆንም እርሱ ግን ከአባቱ ለመራቅ አለመፈለጉን አዘውትሮ ይናገር ስለነበረ ጨክነው በቶሎ ወደ ትምህርት ቤት ለመሳክ ከብደዷቸፁነበር ከዚህ በተጨማሪም በጊዜው የነበሩት ትምሕርት ቤቶች ከኩኛ የነበራቸው ርቀት ሕፃኑ ክቤተሰብ ጋር ሆኖ ሲማር የሚችልበትን ዕድል የሚሰጥ ስላልነበረ ሌላው የጭንቀታቸው ምክንያት ነበረ የኩኛኖ የአካባቢው ሰዎች ልጆችን ወደ ትምህርት ቤት ሰመላክ ሲፈልጉ ከዲማና ከደብረ ወርቅ የቀረበ ቦታ አልነበረም የተዋሕዶ እምነትን የሚከተል ዲማን ቅባትን የሚከተል ደግሞ ደብረ ወርቅን መምረጡ የቱለመዶ ሰስ ነበረ አባቴ ሲላክ የሚችለው ወደ ዲማ መሆኑ ሳይታለም የተፈታ ነበረ እሱን ትምሕርት ቤት በመላክና ባለመላክ በመንገዱ ርቀትና ተያያዥነት በነበራቸው ጉዳዮች ላይ ቤተሰቡ ሲወያይ የሚሰማው ሕፃን ይህ ጉዳይ በተነሣ ቁጥር እያለቀለ ያስቸግር ነበር በተለይ አባቱ በዚህ ጉዳይ ላይ የነበራቸውን አቋም ለመለየት ተቸግረው ቆዩ እንዲያውም አንዳንዴ የትምህርት ቤት ጉዳይ ሲነሣ እባትና ልጁ ተያይዘው ይላቀሱ ነበር ዲማለጆሮ ከባድ ለዓይን ቀላል ዕድሜ ለ ፍቅር እለከ መቃብር ኢትዮጵያዊ ሆኖ ዲማን የማያወቅ ሰው ይኖራል ማለት ዘበት ነው በክቡር ዶክተር ሀዲስ ዓለማየሁ ብዕር ተጽፎ በወጋየሁ ንጋቱ አንደበት የተተረከው ይህ መጽሐፍ አንደ ሰብለወንጌልና በዛብህ ፍቅር ሁሉ ዲማንም አይረሴ አድርጐታል ወይ ዲማ ለጆሮ ከባድ ለዓይን ቀላል ማስት አንተ ነህ ብሎ የፍቅር እስከ መቃብሩ በዛብህ የተገረመበትን ዲማን ለጆሮ ከባድ ያደረገውየታላላቅ ሊቃውንት መፍለቂያ የሆነው ጥንታዊው የቅዱስ ኒዮርጊስ ገዳም ወይም ደብረ ድማኅ ነው ደብረ ድማኅ በምሥራቅ ጐጃም በብቸና አውራጃ ውሰጥ ይገኛል ዲማን የቆረቆሩት መንፈሳዊ አባት አቡነ ተከሥተ ብርሃን ይባላሴ አቡነ ተከሥተ ብርሃን የአቡነ ተክስ ሃይማኖት የመንፈስ የልጅ ልጅ ሲሆኑ የቀደመ ስማቸው በኪሞስ ይባል ነበረ ተከሥት ብርሃን ከጊዜ በኋላ የወጣላቸው ስም ነው ይህ ስም የተሰጣቐው በምክንያት ነው በምድረ ጎጃም እየተዘዋወሩ ሲያስተምሩ ሳለ አንድ ቀን ነድ አጥራ በሚባል ቦታ የማስተማር ሥራቸውን ሲያከናውኑና ምእመናንን አሳምነው ሲያጠምቁ ዋሉ ከሰው ብዛት የተነሣ የማጥመቅና የማቁረብ አገልግሎታቸውን ሳይጨርሱ ጀምበር ገባች በዚህን ጊዜ ከሰማይ ብርሃን ወርዶ እንዳበራላቸውና በዚህም ምክንያት ተከሥተ ብርሃን እነደተባሉ ታሪካቸው ያስረዳል አቡነ ተከሥተ ብርፃን ከሸዋ ወደ ጐጃም ሲንቀሳቀሱ ይዘዋት የነበረችውን የእመቤታችንን ታቦት ወደ ጐጃም ሲገቡም ይዘዋት በመዝለቃቸው ዲማ ሲደርሱ ታቦቲቷን በዋሻ ውስዋ አስቀምጠው ሲያገለግሉና ሲያስተምሩ ለ ዓመታት ቆይተዋል እሳቸው ባረፉ ዒዜ አቡነ ቶማስ ተኳቸው እሳቸውም ታቦተ ጊዮርጊስን ከሸዋ አምጥተው አሁን ባለበት ቦታ ላይ እንዲተከል አደረጉ ታቦተ ማርያምንም በዚሁ ቤተ መቅደስ አስቀመጡ ይህ የተደረገበት ዘመን የአፄ ይሥሐቅ ዘመነ መንግሥት ነበረ ከአቡነ ቶማስ ጀምሮ አስከ አቡነ ተክለ አልፋ ድረስ መነኩሳቱ በአንድነት ገዳም ሥርዓት የኖሩ ሲሆን በቀሪው ርስት ላይ ሕዝቡ ይኖርበት ነበረ በአፄ ዳዊት ዘመነ መንግሥት ወደ ገዳምነት ያደገው ይህ ቤተ ክርስቲያን በአፄ ይሰሐቅ ዘመን ደብር ወገዳም ተብሎ ብዙ ቅፈፍ ተሰጥቶት በተሰፋፋ ሁኔታ የደብርና የቁዳም ሥርዓት የሚከናወንበት ሆኗል ብኦርቶዶክሰ ተቸሕዶ እምነት መንበርነቱ የሚታወቀው ደብረ ድማኅ ከፍተኛ የዕውቀት ማእከል እንደ መሆኑ መጠን ብዛት ያሳቸው የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሲቃውንት መፍለቂያ በመሆን አገልግሷል ይሀ ዞታ የጸዋትወ ዜማ የግዕዝ ቋንቋና ቅኔ ትምህርተ ሃይማኖት የብሌሉያት የሐዲሳት መጻሕፍት ሊቃውንትና የመጻሕፍተ መነኮሳት ትርጓሜ ትምህርት በስፋትና በጥልቀት ሲሰጥበት የኖረ መሆኑንና እዚያ ተምረው እድሳቸው አንደፈቀደ በቤተክህነት ወይም በመንግሥት ሥራ የተለማሩ ብዙዎች መሆናቸውን የሚገልጡ ጽሑፎች አሉ ደብረ ድማሕ እየተባለ በሰማዕቱ በቅዱስ ጊዮርጊስ ስም የተደበረ ቢሆንም በዚያው ቦታ ሳይ ኖረው ታላላቅ መንፈዊ ተጋድሎ በማድረግ ከፍተኛ የጽድቅ ሥራ የሠሩት ጻድቁ አቡነ ተክለ አልፋም ገዳም ተገድሞላቸዋልፁ ቋድቁ አባ ተከለ አልፋ እንደ ጻድቁ ኣቡነ ተክለ ሃይማኖት ያሌ ኢትዮጵያዊ ዳድቅ ናቸው የደብረ ድማኅ ኛው መምህር የነበሩት አቡነ ተክለ አልፋ ገዳሙን ለ ዓመታት ያስተጻደሩ ሲሆን ባደረጉት መንፈሳዊ ተጋድሎ ብዛት ያሳቸው ገቢረ ተአምራት የተፈጸሙላቸው በመሆኑ የጳጻድቅነት ማዕረግ ተሰጥቷቸው ገዳምነቱ የእሳቸው መታሰቢያ ለመሆን ችሷል ጻድቁ አቡነ ተክለ አልፋ ያረፉት ታህሣሥ ቀን በመሆኑ የዕረፍታቸው መታሰቢያ በየዓመቱ በዚሁ ዕለት በዲማኖ በአካባቢው በከፍተኛ ድምቀቅ ይክከበራል በጐጃም ውስጥና ከጐጃም ወጪ የሚኖሩ ብዛት ያሳቸው ኢትዮጵያውያን የቦታው ተወላጆች በዓሉን ስለማክበር ወደዚያ ይሄዳሉ አጋጣሚውን በመጠቀምም በዲማ ከሚኖሩ ዘመዶቻቸው ጋር ይጠያየቃሉ ከዐቅም በሳይ የሆነ ችግር የገጠመው ሰው ካልሆነ በቀር ከዓመታዊው የአቡነ ተክለ አልፋ ክብረ በዓል የሚቀር የዲማ ተወላጅ አይገኝም ይህን በዓል ለመሳተፍ የሚጓዘው ሕዝባዊው ምአመን ብቻ ላይሆን የጻድቁን ረድኤትና የገዳሙን ክብርና ደረጃ የሚያውቁ ሊቃውንተ ቤተ ክርሰቲያን ካህናትና መዘምራንም ከአዋሳኝ አገሮች ሁሉ ሳይቀር መንፈሳዊ አገልግሎት ለመስጠት ወደ ዲማ ይጎርፋሉ የዲማ አለተዳደር ሁሉን አሳታፊና ከፍተኛ ሥርዓት የነበረው መሆኑን አባቴ ነግሮኛል ቀደም ብሎ የነበረው ቤተ ክረርስቂያን እስክ ግራኝ አህመድ ወረራ ዘመን የንፍሮ ገዳም የነበረ ሲሆን ከግራኝ አህመድ ወረራ በኋላ ግን በአካባቢው የሚኖሩ ባለርሰቶችን በማሳተፍ ደብር እንዲሆን ተደርጓል በግራኝ አህመድ ዘመን የገዳሙ መምህር የነበሩት አባ ተክለ አልፋ በጦርነቱ ምክንያት አጹ ልብነ ድንግልን ተከትለው እስከ ደንቢያ ድረስ ተጉዘዋል ጦርነቱ አልቆ ወደ ዲማ ሲመለሱ መነኩሳቱ ሸሽተው ታቦቱን ባለርስት ሲጠብቀው በማግኘታቸው ጠቅላላ የመነኩላት ብቻ የነበረውን አገር አካፍለው አመጣጥነው ግማሹን ለባለአርስት ግማሹን ደግሞ ለመነኩሳት ስጡ የአካባቢው የበላይ ጠባቂ የአጐዛ መምሀር የሚባለው መነኩሴ ሆኖ ከበታቹ ግን በአንድ ፊት መነኩሳት በሌሳ በኩል መዘምራን የሚሠየሙበትና የሚያገለግሉበት ሥርዓት አለ በመነኩሳቱ በኩል ያለውን መነኮሳቱና መምሀሩ ብቻ መክረው ይሾማሉ በውጪው መዘምራኑን በሚመለከተው ግን መነኩሳቱንም ሕዝቡንም ባሳተፈ ሥርዓት ምርጫ ይከናወኖል። የጠሳት ድብደባ እንደጎና ጀመረ በዚህ ዕለት ቦምብ ሲወረውሩ የነበሩት አውሮፕላኖች ብዛት ስድስት ሲሆን ሕዝቡ በየዋሻው በመደበቁ የሰው ሕይወት አልጠፋም ባለፈው ቀን የተፈጠረው አኣደኃ የቸቱት የአቶ አየለ ቀብርም የተፈጸመው በከፍተኛ ጥንቃቄና ፍርኅት ነበረ በጠላት በመን የአባቴ እናት የሚኖሩት ጠልማ ከሚባል እካባቢ ነበር ከነረቤቶቻቸው መሐል የአቶ እየለ ኃይሉ የቀብር ሥነሥርዓት ላይ ተጎኝተው ማምሻውን ወደ ሀገራቸው የተመለሱ ሰዎች ነበሩ ሰለ አጋጠማቸው የቦምብ ድብደባ ሰላዩትና ስለ ሰሙት ሲያወሩ አያቴ አሞኘሽ አምባዬ ከወሬው መሐል የልጃቸው ስም ሲጠራ በሙ እግዚአብሔር ዕድሜውን ያልቆረጠው ኣአይሞችትም አየለ ዕይሱ ፓ ሲሞት የታምሩ የተመኝ ልጅ መትረፉ ይገርማል እየተባሰ ስስ ራሳቸው ልጅ ሲወራ ሰሙ በሰሙት ወሬ የተደናገጡት እያቴ ሌሊቱን ዘጭንቀት ካሳስፉ በኋላ በማግስቱ ወደ ዲማ ሄዱ ዘዚያ አካባቢ የነበረው የጠሳት ጥቃት እየተጠናከረ መምጣቱ የሕዝቡን ዘተለይም ከቤተሰብ እርቀው በቤተ ክርስቲያን እርዳታ ብቻ የሚኖሩትን ተማሪዎች ሕይወት የሜፈታተን ሰለ ነበር አሞኘሽ አምባዬ ልጃቸውን ራቅ ወዳሰ ስፍራ ለማሸሸ ወሰኑ በዚህ ውሳኔያቸው መነሻነትም ናብራ ወደሚባል አገር ይዘውት ሄዱ ናብራ የሚባለው አገር ባንዶች የሰፈሩበት ሰለ ነበረ በጊዜው ምንም ዓይነት የፀጥታ ሥጋትና ችግር እልነበረበትም አባቴ ወደ ናብራ ያደረገፁ ጉዞ ከዲማ ውጪ የነበረውን የትምህርት ሕይወት ያየባት የመጀመሪያ ጉዞው ነበር የመንግሥቶ ቅኔ ቤት እናቱ ወደ ናብራ ካደረሱት በኋሳ መንግሥቶ ይገኙ ከነበሩት የቅኔ መምሀር አከየንታ ያሬድ ጉባኤ ዘንድ ገባ መንግሥቶ የሚገኘው በብቸና አውራጃ በእነማይ ወረዳ ጃራሹም በሚባለው ቦታ ሴህና የበርት ከሚባሉት ወንዞች መሐል ነው በመንግሥቶ የሚገኘው ቅኔ ቤት በዛን ጊዜ ከነበሩት ታዋቂ የቅኔ ትምሕርት ቤቶች አንዱ ነበር አባቴ ዲማ ሳለ የዜማ ትምህርቱን በበቂቁቁቃ ያጠናቀቀ ቢሆንም ወዴ ቀጣዩ ትምሀርት አልገባም የተማሩትን ከሌላ ታዋቂ መምሀር ዘንድ ሄዴው ማደላደልና ራሳቸውን መፈተን የሚወዱ ሰለነበሩ ወደ መንግሥቶ በሄደ ጊዜ መጀመሪያ የገባው ወደ ዜማ ትምሕርት ቤት ነው በዜማ ትምሕርት ቤት ውስጥ ርቀት ካለው ቦታ የመጡ ብዙ ተማሪዎች አልነበሩም የሚበዙት ተማሪዎች የአካባቢው ተወላጆች በመሆናቸውና የሚማሩትም በተመላላሽነት በመሆኑ ቅርርባቸው ከቤተሰቦቻቸውና ከአካባቢ ጓደኛቸው ጋር ብቻ ነበር በዚህ ምክንያት እንደ እኔ አባት ከሩቅ ቦታ ሄዶ ለሚማር ተማሪ የዕሰት ቀለቡን ዞሮ መለመንም ሆነ ምግብ የሚያካፍል ጓደኛ ማግኘት በጣም አሳቸሠጋሪ ነበር አባቴ የዕለት ቀለቡን በታመለክተ ከዲማ ቀጥሎ ለሁለተኛ ጊዜ በጣም የተቸገረው በዜማ ቤት ቆይታው ነው በትምሕርት ቤት ዓለም ለመጀመሪያም ለመጨረሻም ጊዜ አኩፋዳና በትር ይዞ መንደር ለመንደር እየተዘዋወረ በአንተ ሰማ ለማርያም እያለ የዕለት ምግቡን የለመነበት ቦታም መንግሥቶ ነው መንግሥቶ የገብስ አገር በመሆኑ የበሰለ ምግብ የሚመጸውተው ባጣ ጊዜ እንዲጠቅመው በማሰብ በመኽር ጊዜ ከአውድማ ገብስ ለምኖ ያሰቀምጥ ነበረ ቁራሽ የሚዘከረው ባጣ ቀን ከዚያ ካስቀመጠው ገብሰ አሰቆልቶ ይመገብ ነበር የዕሰት ቀለቡን ነገር በዚህ ሁኔታ እያሰታመመ በመንግሥቶ ዜማ ቤት ያደረገውን አጭር ቆይታ አጠናቆ ወደ ቅኔ ቤት ገባ ያቀድኖሞተማሪዎች ከአንዱ መምህር የቅኔ ቤት እንደ አሁኑ ዘመን ኮሌጆች ወይም ዩኒቨርስቲዎች ከተለያዩ የእገረቱ ክፍሎች የመጡ ተማሪዎች የሚሰበሰቡበት ቦታ መሆኑን አባቴ ነግሮኛል በመንግሥቶ ቅኔ ቤት ከሸዋ ከጐንደር ከትግራይ ከወሎ እና ከሌሎችም የኢትዮጵያ ክፍላተ ህገር የመጡ ተማረዎች ይገኙ ነበር በዚህም ምክንያት አባቴ በቅኔ ቤት ብዙ ጓደኞችን የማፍራት ፅድል ገጠመው ቅኔን ዲማ ቆጥሮ ሰለ ወጣና በአእምሮው ብሩህነት ምክንያት ከሌሎች ሃተሻለ ችሎታ በማሳየቱ በትምህርታቸው ደከም የሚሱትንና ጀማሪዎችን ያስጠና ነበር ልክ እንደ ዲማ ሁሱ እዚያም ብዛት ያላቸው ተማሪዎች ይከቡት ነበረ ከዚህም በተጨማሪ በማይጨው ዘመቻ ወቅት ለሀገራቸው ድንበርና ለወገናቸው ክብር ለመዋጋት ወጥተው ጣልያን ድል ሲያደርግ ተመልሰን ሀገራችን እንገባም እያሌ በምናኔ መልክ የቀሩ ብዙ መኳንንት በተማሪዎቹ መሐል ይገኙ ነበር እነዚሀ ጐልማሳ ተማሪዎች ከመደበኛዎቹ ሕፃናት ተማሪዎች በዕድሜ በጣም የሚበልጡ ከመሆናቸው በተጨማሪ ትምህርት የመቀበል ፍጥነትና ችሎታቸው ከሕፃናቱ ጋር የሚመጣጠን ስሳልነበረ ትምህርቴን እኩል ለመሳተፍ ይቸገሩ ነበረ ለመጠየቅም ያፍሩ ነበረ አባቴ እንደዚህ ዐይነቶቹን ለዎች ከመደበኛ የትምህርት ሰዓት ውጪ በማስጠናትና ለዋያቄዎቻቸውም መልስ በመስጠት ይረዳቸው ነበረ እነርሱ ደግሞ በአጠፌታው ክከሚለምኑት የዕለት ምግብ ያካፍሉት ነበር በዚሀም ምክንያት በዜማ ትም»ርት ቤት ከዓጠመው የምግብ ችግር ተላቀቀ ማታም ሆነ ጠዋት እነሱ የፈለጉትን ያህል ያስጠናቸዋል ጥያቄዎቻቸውም መልስይሰጣቸዋልየተማረውንማስተማርን ወይም ለሌሎች ማካፈልን ገና በዚያ ስጋ ዕድሜው እግዚአብሔር ዕድል ኣድርጎ ፅለ ሰጠው በዚሁ እየተረዳ ብዙ ጊዜ ቆየ ክዚያም በቅኔ መምህርነት ተመረቀ ሸግሸንጎ መድኃኔ ዓለም እና የተስቦ በሸታ ፈተና አባቴ በቅኔ መምህርነት ከተመረቀ በኋላ ከየንታ መምሀር ያሬድ በታች ዘራፊ ሆነ በዕለታዊው የትምህርት ሂደት ውስጥ የንታ ያሬድ ፅሥርዓቱ አንድ ጊዜ ይገኛሉ እንጂ ከዚያ በተረፈ ተማሪውን የሚያሰተናግደው እርሱ ነበረ ምንም እንኳን በዕድሜ አነስተኛ ቢሆንም በደረጃው ግን ከመምሀሩ ከየንታ ያሬድ ቀጥሎ የሟገኘው እሱ ሰለ ነበረ የተማሪዎቹን ችግር የሚያዳምጥ የሚመክር ቢጣሌ የሚያስታርቅ አንዳንድ ሐሳፀቻቸውንም ለመምሀሩ ያቀርብ እሱ ነበረ በሥሩ የሚማሩት ተማሪዎች ጎበዞች እንዲሆኑ የማበረታታትና የማደፋፈር የሚያውቀውንም ሁሱ ያለ ምንም ስስት የማስረዳት ልዩ የሆነ ተሰጥያም ነበረው በአንድ ወቅት የንታ ያሬድ ጠበል ለመጠመቅ ሸግሸንጎ መድኃኔ ዓለም ወደሚባል በታ ሄዱ ሸግሸንጎ መድኃኔ ዓለም የሚገኘው ወደ ሸዋ ምሳሽ ደጀን አጠገብ ነው አባቴና ሌሎቹ ተማሪዎች መምህራቸውን የንታ ያሬድን ተከትለው ወደ ሸግሸንጎ መድኃኔ ዓለም በመሄዳቸው ዕለታዊ የመማር ማስተማር ሂደቱ ቀጠለ በሸግሸንጐ መድኃኔ ዓስም የነበሩ ተማሪዎች ለዓመት ልብሳቸው መግዢያ ገዘብ የሚያገኙት ቀርከሃ ሰብሰበው ወደ ወሎ በመሻገር ብጸበሎ እየለወጡ ነበር ቀርከሃው የሚፈለገው የእንዝርት ዛቢያ ለመሥራት ሲሆን ተማሪዎች ደግሞ በልዋጩ የሚያገኙትን ደበሎ እየሰፉ ልብሰ ያደርጉ ነበር በዚሁ ልማድ መሠረት ከሚመሳለሱት ተማሪዎች መሕጴል አዳሙ የሚባል የሞጣ ልጅ ቀርከሃ ሊያመጣ ደጋ ሄዶ ሲመለለ የተሰቦ በሽታ ጎብቶ ካወጣበት ቤት አድሮ ኖሮ በሽታ ይዞ መጣ በጣምም ታመመ ይሄ አማረኝ ያ አማረኝ ማለት ሲጀምሮ ብዙዎቹ ተማሪዎች በተስቦ በሽታ ላስመያዝ ሽሽት ጀመሩ ሌቶች ጥጥን ወደ ክርነት ለመለወጥ የሚያስችላቸውን የፈትል ሥራ የሚያከናሸተበት የመገልገያ ዕቃ እንዝርት ዞባሳል። እኔ ክብርሽን ለሌላ አልሰጥም ለከተማ ኑሮ አዲሰ የነበረው አባቴ ከየካቲት ሀቋ ዓመተ ምሕረት እስከ ዘዳ ዓመተ ምሕረት ድረስ የነበሩትን ሦስት ዓመታት ያሳለፋቸው በአስተማሪነትና በተማሪነት ነው ከቀኑ የተወስነውን ስዓት የደብረ አሚን ተከለ ሃይማኖት ቤት ክርስቲያን አገልጋዮችን ቅኔ ሲያስተምር ይቆይና በተወሰነ ስዓት ወደ ቅድስት ሥሳሴ መንፈሳዊ ትምህርት ቤት እየሄደ ይማር ነበረ ከሁለቱ ዋነኛ ተግባሮች በተጨማሪ በዕድሜም ሆነ በዕውቀት ከሚበልጡት ስዎች ጋር መወያየት መጸሕፍትን ማጥናት በጊዜው የነበሩ የሬዲዮና የጋዜጣ መረጃዎችን መከታተል ሥራዬ ብሎ የሚያዘወትራቸው ተግባራት ነበሩ በተጨማሪም ሰዎችን በማግኘት መወያየትን እንደ አንድ የዕውቀት ማዳበሪያ ዘርፍ ይጠቀምበት ነበር አዘውትሮ ከሚያገኛቸውና ጥልቅ የሆነ ትምህርትና ምክር ከሚገበይባቸው ስዎች መካከል ከቡር መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬና መምህር ይቴይሰ ወርቄ ዋነኞቹ ናቸው ዓይነ ሥዉር እንደ መሆኑ መጠን ከቦታ ቦታ ሲንቀሳቀስ የሚመራው የዕለት ምግቡን የሚያዘጋጅለት የልብሱንና መኖሪያ ክፍሉን ጽዳት የሚጠብቅለት ረዳት ያስፈልገው ነበር በዚህ ረገድ እሱ ወደ አዲስ እበባ ከመጣ ኋላ ተከትለውት ክዲማ ከመጡ ዘመዶቹኖ ጓደኞቹ መካከል ባዩ እንየው ፀዳሉ እድማሱ መንግሥት ፈለቀ አበበ የሥጋትና ሌሎችም በተሰያየ ጊዜ ዐብረውት እየኖሩ ይረዱት ነበር በመንገድ ላይ የሚንቀሳቀሱ መኪኖች አንደ አሁኑ በርካታ ስላልነበሩ ብዙውን ጊዜ ያለ መሪ ይንቀሳቀስ እንደ ነበረም ነግሮኛል ከብፁዕ ወቅዱሰ አቡነ ባስልዮስ የተሰጠውን ብሱያትን ከአበው ሊቃውንት መምሀራን የማስቀረት ግዳጅ ለመወጣትና ዕውቀቱንም ሰማዳበር ባደረገው ጥረት በቅድስት ሥላሴ መንፈሳዊ ትምህርት ቤት ውስጥ መጽሐፈ ኢሳይያስን መጽሐፈ ሠርቁቱ ወክልኤቱ ደቂቀ ነቢያትን መጽሐፈ አስቴርንና መጽሐፈ ጦቢትን ከነሙሉ ትርጓሜአቸው ተምሯል ያስተማሩትም ሊቁ መምህር ፊላታዎስ ናቸው ከቅድስት ሥላሴ ቀጥሎ ወደ ዳግማዊ ምኒልከ መታሰቢያ ትምህርት ቤት በመግባት ከክቡር መጋቤ ምስጢር ጌራ ሰምንቱን ብሔረ ኦሪትና መጽሐፊ ዳንኤልን ከነትርጓሜአቸው የተማረ ሲሆን የአርባዕቱ ወንጌልን ትርጓሜ ከመምህር ጽጌ በኋላ አቡነ ማርቆስ ዘጐጃም መጽሐፈ ኪዳንንና ትምሕርተ ኅቡዓትን ደግሞ ከመምህር ገብረ ማርያም ተምሯል በቅድሰት ሥላሴም ሆነ በዳግማዊ ምኒልከ መታሰቢያ ትምህርት ቤቶች ትምሀርቱን በሚከታተልበት ጊዜ በደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን የተቀጠረበትን የቅኔ ማስተማር ሥራ በአግባቡ እየተወጣ ነበረ ከቅኔ አስተማሪነቱ በተጨማሪ በስብከተ ወንጌል እገልግሎት በኩል የነበረውን ችሎታ ገና ከጅምሩ የተገነዘቡት የወቅቱ የደብረ ኣሚን ተክለሃይማኖት አሰተዳዳሪ አለቃ ፍሰሐ ጽዮን የሰባኬ ወንኔል ኃላፊነትን ስለ ሰጡት ምእመናንን ያስተምር ነበር ይህ አገልግሎት በሕዝበ ክርሰቲያኑ ዘንድ ስለተወደደሰት ትምህርት ለማግኘት በቤተ ክርስቲያን የሚሰባሰበው ሕዝብ ቁጥር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ ሂደ ከዚህ የተነሣም ጥልቀትና ብስለት ያለሰው ዘመኑን ያገናበበና የምእመኑን ክርስቲያናዊ ሕይወት የሚያበሰጽግ የለብከተ ወንጌል አገልግሎት ይሰጡ ከነበሩ የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት መካከል አንዱ የተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን አንዲሆን እሰስችሎታል አባቴ ለምዕመናኑ የሚሰጠው አገልግሎት በስብከተ ወንጌል ላይ ብቻ የተገደበ አልነበረም በተከሰ ሃይማኖትና አካባቢው ከሚኖሩ ምእመናን መካከል አንዳንዶቹ በቤተሰባቸው ውስጥ ሰለአጋጠማቸው ሃይማኖት ነከ ችግሮች ዙሪያ ምክሩን ይጠይቁት ነበር ወቅቱ ከቤት ቤት እየዞሩ አዲስ ሃይማኖት የሚሰብኩ ሰዎች የተበራከቱበት ነበር በዚህ ምከንያት በየቤተሰቡ ውሰጥ አሰመግባባት እየተፈጠረ ወላጆች ከልጆቻቸው ባልና ሚስትም ከትዳራቸው እየተፋረሱ መታየታቸው የኅብረተሰቡ ችግር ሆኖ የወጣበት ጊዜ ነበረ አዲሰ ሃይማኖትን ተቀብለው የሚመጡት የኅብረተሰቡ ክፍሎች በተለያየ ሃይማኖታዊ ጉዳይ ላይ የሚያነሠት ጥያቄ ትችትና ተቃውሞ ነበራቸው። ወደ መቃብር መውረዱን አዳምን ክገሃነም ማውጣቱን በሦስተኛው ቀን ከሙታን ተለይቶ መነሣቱን ከትንሣኤው በኋላ በመጀመሪያ ስሴቶች መገለጡን የኤማሁስ መንገደኞችን ማነጋገሩን በተዘጋ በር ገብቶ ስደቀ መዛሙርቱ መታየቱን በዳግም ትንሣኤ ስደቀ መዛሙርቱ በድጋሚ መገሰጡን ፅርገቱንና የመሳስሰውን ሁሉ የሚማረው በመምሀራን ክሚሰጡ ስብከቶች በሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ በሜሳሴሱ ሥዕሎች ይበልጡንም ደግሞ ተምሳሌታዊ መግለጫ ባላቸው ሃይማኖታዊ በዓላትና ሥርዓቶች በሚቆነጣጥበው ሃይማኖታዊ ትምህርት አማካይነት የሥላሴን አንድነት ሦሰትነት የአመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን የመስቀልን የመላእክከትን የጻድቃንን የሰማዕታትን ክብርና የመሳሰሉትን ሁሉ እንደዚሁ ምእመናን የሚማሩት በቃል ሰብከትና በክርስቲያናዊ ወግና ሥርዓት ነው የአጽዋማትን የጸሎትን የሰግደትን የቅዳሴንና የመሳሰሉትን የአምልኮ ሥርዓቶችም በፍጹም መታዘዝና እምነት ሲያከናውኑ ኖረዋል ይህም መታዘዝ ከሰባ ፍሪዳ ቁርባን ይበልጣል የሚለውን የሚያስታውስ ሲሆን በጋዛ ሰርጥ ክርስትናን በተቀበለው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ በህንደኬ ንግሥት ባለሟል ላይ የታየው ፍጹም የመታዘዝና የእምነት ጸጋ የመላው ኢትዮጵያውያን ህብት ነበረ የህዝበ ክርስቲያኑ ፍጹም አምነትና መታዘዝ ያዘናጋቸው የቤተ ከርስቲያን መሪዎችም የእምነቱን ውሰጠ ምሰጢር የመማርንና ማስተማርን ጉዳይ በተወስኑ መምህራንና ሲቃውንት ትከሻ ላይ ጣሉት ከዚህ የተነሳ ካህናቸችና ዲያቆናት ሳይቅሩ ከምእመናን ለሚነ ጥያቄዎች መልስና ማብራሪያ ለመስጠት ሲቸግራቸው የሚታይበት ዘመን ላይ ተደርሶ ነበር የሚማርና የሚመራመር ምእመን ቢኖር እንኳን ከቅን ልቦና ከመነጨ የማወቅ ጉጉት በተነሣ የእግዚአብሔርን ድንቅ ሥራ ለመመርመርና ከሁሉ የሚበልጠውን ሰማያዊ መንግሥት ለመውረስ ከመሽቀዳደም አንጻር ከሚመነጭ ግላዊ ፍላጐት የዘለለ አልነበረም በመሆኑም ከሁለት መቶ ዓመት ዕድሜ ያልበለጠ ስብከት ይዘው ወደ ኢትዮጵያ የዝዮ አፈ ብልጦች ከመጽሐፍ ቅዱስ መዘው እያወጡ የሚያነሷቸውን የተለያዩ የሙግት ዘውንች መቋቋም ለምዕመናን አጻጋች መሆኑ አልቀረም ይህንን ሁኔታ የተገነዘቡ የአዳዲስ እምነት ሰባኪዎችም ለዘመኑ የሚመጥን የዕውቀት ትጥቅ ያልያዘውን ምእመን ለመሻማት አመቺ ዕድል አፃነኙ አዲሱ የእምነት ወረራ የሚመራው ቀደም ባለው ዘመን በሚሲዮኖች አመካይነት ዘመናዊ ትምህርትን ተምረው በተለያዩ መንግሥታዊ ኃላፊነት ላይ በተቀመጡ ኢትዮጵያውያን ፊታውራሪዎች ድጋፍ ነበረ ይህ በሚሆንበት ጊዜ አብዛኛዎቹ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ካህናት ጭፍን ውግዘትን ከማስተላለፍ የዘለለ የተፍታቃኖ የተብራራ ትምህርትን የመስጠት ዝግጅት አይታይባቸውም ነበር» ይልቁንም ለዘመናት ባገኙት ፅረፍትና መደላደል የተነሣ ብዙ ስለ ተዘናጉ የኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት የሚነቀፍባቸውን የሚሰደብባቸውን ይልቁንም ብዙ የቤተ ክርሰቲያን ልጆች ወደ ሌሎች ቤተ እምነቶች እንዲኮበልሉ ምክንያት የሆኑ ድክመቶችንና አሳፋሪ ነገሮችን የሚሠሩ እነሱ ነበሩ ኢትዮጵያውያን እግዚአብሔርን አንድ አምላክና የሁሉ ፈጣሪ ብለው ማመናቸውን ረጅሙ የአገራችንና የቤተክርስቲያን ታሪክ ይመሰክራል ይህ እምነታቸው ከፍጥረተ ዓለም ጀምሮ የነበረ ለመሆኑ በአባታቸው በሄኖክ በኩል የታወቀ ሷሆን በሕዓ ኦሪትም ሆነ በሕገ ወንጌል ለመመራትም የሚቀድማቸው እልነበረም በይፋ የተደረጉ ሃይማኖታዊ ወርነቶች ያደረሱት ጥፋትና በአንጻሩም ፈተናውን አልፈው ጸንተው የመኖር ታሪካቸው እንዳለ ሆኖ በተለያዩ ዘመናት ወደ ኢትዮጵያ ገብተው የለመዱ ሌሎች ዘሮችና እምነቶችም የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንን እምነትና ሥርዓት አክብረው ተጠንቅቀው ከመኖር ውጪ ክብሯን የመንካት ድንበሯን የመጣስ ወይም አጥሯን የመነቅነቅ ዝንባሌ አልነበራቸውም ብእርግጥ ከነባሩ የሃይማኖት እምነት ያፈነገጡ ልዩነቶች ግፊያ የፈጠሩባቸው ወቅቶች ነበሩ እንዲህ ዓይነት ልዩነቶች በታዩባቸው ዘመናት የነበሩ ነገሥታት የዐደባባይ ክርክሮች እንዲካሄዱ አድርገዋል የረታውን ሃይማኖት የማጽናት የተረታውን ሃይማኖት የመለየት እርምጃዎችንም ወሰደዋል በዚሀ ምክንያት የኦርቶዶክሳዊ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእምናን ሃይማኖት ከኢትዮጵያዊነታቸው እኩል ጥያቄ የማይነሣበት የማንነት መለያቸው ሆኖ ለዘመናት ጸንቶ ኖሯል ብዙኀኑ ህዝብም በመማርና በማሰተማር በማዘዝና በመናዘዝ በመፈተትና በመቀደስ ወዘተ ዙሪያ ያለውን ዝርዝር ነገር ለቤተ ክህነቱ ለዎች በመተዉ ሙሉ ትኩረቱ ብዕለታዊ ኑሮው ላይ ብቻ ያነጣጠረ ነበር የሕዝቡ ጸጥታ ያዘናጋቸው የቤት ክህነቱን ለዎችም ውዳሴው ቅዳሴው ክርለትናው ቁርባኑ ዐሥራቁቴ በኩራቱ ስላልተጓደለ ቀድመው ሊጠነቀቁበት ይገባቸው የነበረውን ጉዳይ ሁሉ ወደ ጎን ተዉት በዚህ መሃል የቤተ ክርሰቲያንን አጥር የሚነቀንቁ መንጋዎቿን የሚነጥቁ በዲያቆናት በካህናት ግለሰባዊ ድክመት እያሳበቡ ከዚያ ቀደም የተሳባከውን ወንፄል እንደ ወንጀል የሚያቀርቡ እዳዲስ መምሀራን ብቅ ብቅ አሱ ከሕዝቡ ፅለት ከዕለት ኑሮ ጋር ድርና ማግ ከመሆኑ የተነሣ ክርስትኖ ኢትዮጵያዊነት ኢትዮጵያነትም ክርሰትና መሆኑን ባለመገንዘብ ቢገነዘቡም ዐውቆ በመካድሂ ለእምነቱና ለሥርዓቱ ሁሉ ከሃይማኖት የራቀ ትርጐም የሚሰጡ ምእመናን በጓና በሙ ቀን የተቀበሉት ማዕተበ ክርስትና ከንቱ እንደ ሆነ አድርገው የሚሰብኩ እነዚህ አዳዲሰ መምህራን በሕዝቡ ውስጥ ተሰራጩ ከሁለት መቶ ዓመት ያልበለጠ የሥልጣኔና የአምልኮተ እግዚአብሔር ልምድና ታሪክ ባላቸው በአውሮፓና በአሜሪካ ወንጌላውያን የሚመራውን አሉባልታ የተቀብው ዘመናዊ ትውልድ በታላቁ ኢትዮጵያዊ አባት በመልክ ጹዴቅ ካህንነት በረከትን ለዕብራዊው ለአብርሃም ከመሰጠት ጀምሮ ለአምልኮተ እግዚአብሔር ጥንታዊና ቀዳማዊነት ያላቸውን ኢትዮጵያን ወሳጆቹን አያት ቅድመ አያቶቹን አሕዛብ። ኢትዮጵያውያን የራሳቸውን ሃይማኖት ታሪክ ባህልና ማንነት ወዲያ አሽቀንጥረው ጥለው የባዕድ ታሪክ ባህልና ሃይማኖት ሊያሽሞነሙኑ ቢያይ የሃይማኖትና የአገር ፍቅር ስሜት አንገበገበው በዚያን ጊዜ ይሰማው የነበረውን ስሜት በዛ ዓም ባሳቀመው የኢትዮጵያ እምነት በሦስቱ ሕግጋት በተሰኘው መጽሐፍ ላይ እንደሚከተለው ገልጦታል ዝኒ ከማሁ በዛሬው ዓለም ያሌት አፈ ብልጦች እንዴ መብዛታቸው መጠን የኢትዮጵያ መሬት በሌላው ክፍለ ዓለም የተዘረጋና ሰፊ መንግሥቷም በዚያው በኩል የተመሠረተ ቢሆን ኖሮ እኞ የዛሬዎቹ ወጣቶች ኢትዮጵያውያን የኢትዮጵያን ከብር ለመቀነስ የምናደርገውን ድካም ሌሎችም ሕዝቦች ስለ ሀገራቸው እድገት ሰፊ ታሪክ በመጻፍ የሚያደርጉትን ጥረት በማወዳደር ስንመለከትው ለጽሑፋቸው ማስደገፊያ ኢትዮጵያ የቆመችበትን የመስለ ታሪክ መስላል ቢያገኙ ኖሮ እንኩዋን ስውን የዕውቀት ሁሉ ባለቤት የሆነውን እግዚአብሔርን እኖለረዳኸ ለማለት በሞከሩ ነበር አባቴ የሚያውቀውን ለማስተማርና ሲመጣ ይችላል ብሎ የስጋበትን ጥፋት ለመከላከል ከእርሱ በማዕረግ በዕውቀትና በዕድሜ የሚበልጡት ብቻ ይናገሩ ብሎ መጠበቅን አልወደደም በዚሀ ምከንያት የድርሻውን ለመወጣትና ወገኖቹን ለመቀስቀስ ዐቅሙ በቻለውና ባገኘው መድረክ ሁሉ ማስተማሩን ቀጠለ ከዚህም በተጨማሪ የማያውቀውን ለማወቅና በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በቂ ግንዛቤ ለመገብየት በነበረው ጽኑ እምነት ምክንያት በቅድስት ሥላሴና በዳግማዊ ምኒልክ ትምሀርት ቤት ከሚክታተለውየብሉያት ትምህርት በተጨማሪ በትርፍ ጊዜው ከክቡር መልእከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬና ከመምዐር ይቴጌቴይስ ወርቄ ጋር እየተገናኘ በትምሀርቱና በተለያዩ ተያያዥ ጉዳዮች ላይ ጥልቅ ዕውቀት ለማግኘት ያደርግ የበረውን ጥረት አጥብቆ ቀጠለበት በከፍተኛ ደረጃ የሚያስጨንቀውን የአዳዲስ እምነቶች ወረራ የባህልና የታሪክ መበረዝ መከለስ ነገርንም አጥብቆ ይወያይበት ነበር የአገሩን ታሪክ በአግባቡ ባለመማሩ ምክንያት የማንነት ቀውስ የጀማመረውን የዘመኑን ወጣት ትውልድ ለመታደግና ሊመጣ ይችላል ብሎ ከሩቅ ያየውን አገር አቀፋዊ ተግዳሮት ለመመከት በዐቅሙ እወጣቸዋለሁ ብሎ ያመነባቸውን የተለያዩ ዕቅዶች ነደፈ የኢትዮጵያ እምነት በሦስቱ ሕግጋት በዕውቀት ላይ ዕውቀትን እየጨመረ አገሩንና ቤተ ክርስቲያንን ወደ ማቁልገል ግዳጅ እየገባ በነበረበት በዚያን ወቅት ይሰግው የነበረውን ሰሜት እንደሚከተለው ገልጦታል ለ ኢትዮጵያ ታሪክ ስለ ቀናችው ሃይማኖቷና ሰለ ተቀደሳው ምግባሯ በእግዚአብሔርና በእሷ መካከል ስላለውም ጥኑ ፍቅር በኅሊናዩ የሚወጣው የሚወርደው ሐሳብ ያቃጥለኛል ቆሜ ተቀምጩ ተኝቼ ተነሥቼ በምሄድበትና በማርፍበት በምበላበትና በምጠጣበት ጊዜ ሁሉ ትኩር አድርጌ የምመለከተጡ እሱኑ ብቻ ነው ቕ ከላይ በተገለጠው ሁኔታ በተሰማው ቁጭትና ቅንዓት ምክንያት በግለሰብ ዐቅሙ ለመሥራት የነደፋቸው ዕቅዶች ከዚህ በታች የተዘረዘሩት ነበሩ ኛ የእንግሊዘኛ ቋንቋና የብሬል ትምህርት መማር ኛ በአዳዲስ እምነቶች እየተሳቡ ለነበሩ የኅብረተስቡ አባላት በየሚገኙበት እየሄደ ትምህርት መሰጠት ከዚህ በተጨማሪም መምሀራኖቻቸውን በይፋ በሚያገኝበት መድረክ ሁሌ በመሞገት ከእናት ቤተ ክርስቲያናቸው የኮበለሉ ወገኖች ጉዳዩን ተገነዝበው እንዲያመዛዝኑ መርዳት ኛ በቤተ ክርስቲያን ዓውደ ምሕረት ላይ ከሚስጠው ትምሀርት በተጨማሪ በተለያዩ ማኅበራዊ ስብሰባዎች ላይ ትምዘርት መሰጠት ኛ የመንግሥትም ሆነ የቤተ ክሀነት ባለሥልጣናት ችግሩን ችላ ብለው እንዳያዩት ማሳሰብና ኛ ሕዝበ ክርስቲያኑ በየእጁ ይዞ የሚያነባቸው መጸሕፍት ማዘጋጀትዋነኛ የትኩረትና የአካሄድ አቅጣጫዎቹ ነበሩ ዝኒ ከማሁ የእንግሊዘኛ ቋንቋና የብሬል ትምህርት ቀደም ባሉ ምዕራፎች እንደገለጥኩት ያወቅሁት ይበቃኛል ሳይሉ በዕውቀት ላይ ዕውቀት የመጨመርን ጠቃሚነትና ለማስተማር ከመሰለፍ በፊት ዕውቀት የማደሳደልን ተገቢነት በተመለክተ አባቴ ጠንካራ የሆነ እምነትና አቋም ነበረው በእፍአዊ ሕይወት ከሚታየውና ክሚገለጠው ዕውቀትን የመሻት ጥረቱና ትጋቱ በተጨማሪ የተሰለፈበት መንፈሳዊ ተልዕኮ የሚያሰፈልገውን መንፈሳዊ ሕይወትም በእውነት ለመኖር የሚተጋ ቁርጠኝነት ነበረው በዚህ ቁርጠኝነቱና ራሱን ለእግዚአብሔር አሳልፎ በመስጠቱ ምክንያትም ለአንድ መንፈሳዊ ሰው ይልቁንም ደግሞ በመምህርነት ለተጠሩ እጆግ አሰፈላጊና ጠቃሚ ከሆኑ መንፈሳዊ ጸጋዎች አንዱና ዋነኛ የሆነው የማስተማር ጸጋ አንዲለጠው ወደ እግዚአብሔር ይለምን ነበር ይሀን በተመለከተ የኢትዮጵያ እምነት በሦሰቱ ሕግጋት በተሰኘ መጽሐፉ መግቢያ ውስጥ የሚከተለውን እናገኛለን ይኹን እንጂ ጥበብን የሚሻ ሰው ቢኖር ሳያወላውል ሳይጠራጠር ከእግዚአብሔር ይለምን። እግዚአብሔርም ንፍገት የሌለው አምላክ ነውና ይሰጠዋል ያዕምፅስቁጅ ብሎ ሐዋርያው ያዕቆብ እንደ ተናገረው እግዚአብሔር አምላኬ የለመንኩትን ሰላልነሣኝ በዕውቀቴ ላይኾን በቸርነቱ እየተረዳሁ ይህን መጽሐፍ ላዘጋጅ ምስጋናዬን ለእሱ አስቀድማለሁ በምእመናን ዙሪያ ይታይ የነበረው የሃይማኖት ትምህርት እጥረት ምን ያህል ለአዳዲስ ስብከቶች ኅብረተሰቡን ተጋላጭ እንዳደረገው በአጭሩ የአዲለ አበባ ቆይታው የተገነዘበው አባቴ በግለሰብ ደረጃ ልሠራ እችላለሁ ብሎ ያመነባቸውን አምሰት ተግባራት ለመፈጸም ሲነግ የመጀመሪያ እርምጃው የነበረው የእግሊዘኛ ቋንቋንና ለዓይነ ሥዉራን የጽሕፈትና የንባብ ድጋፍ የሚሰጠውን የብሬል ትምህርት መማር ዝኒ ከማሁ ነበረ ለዚህም ዋነኛ መነሻ ምክንያት የሆነው ተ ከለብ ከጊዜው ደርሶ የኢትዮጵያ ወጣቶች በአዳዲስ አምነቶች የመወሰድ ችግር ነበርይህን ችግር ለመቋቋም ወቅቱ ይጠይቅ ያነበረውን ተጨማሪ ዕውቀት ለማግኘትም ከእምነቱ ባለቤቶች ዘንድ ቀረብ ብሎ መመርመርና ተመጣጣኝ ዝግጅት ማድረግ አስፈጓጊ ነው ብሎ አመነ ወገኖቹን ለማሰተማር ወደ አደባባይ ሲወጣም በግዕዝና በቢ ኛ በተማራቸው ቅዱሳት መጻሕፍትና በእንግሊዘኛ ቋንቋ በተዛፉ የክርስትና እምነት ማስተማሪያ መጻሕፍት መካከል ያሰውን አንድነትና ልዩነት መመርመር አሰፈላጊ ሆኖ ታየው በዚህም ምክንያት የእንግሊዘኛ ቋንቋና የብሬል ትምሀርትን ለመማር የሚችልበትን መንገድ ማፈሳለግ ጀመረ ይህንን ፍላጎቱን ለማሳካትም በጊዜው ያገኘው ብቸኛ አማራጭ አዲስ አበባ ከተማ ውሰጥ አንጠጠ አካባቢ የሚገኘው የስዊድን ወንጌላዊት ሚሲዮን ነበር አለቀድሞ ከተነሣበት ዓላማ አንጻር ትምሀርቴ አስፈላጊ አንደ ሆነና ይህንኑ ለማሳካት ደግሞ በእምነት ወደ ማይመስሉት ድርጆጅቶች ግቢ ለመሄድ መገደዱን ለደብረ አሚን ተክሰ ሃይማኖት ቤተ ክርሰቲያን አሰተጻዳሪ ለክቡር አለቃ ፍስሐ ጽዮን ተክለ ሃይማኖት አስረዳቸው እሳቸውም አባት ትልቅ ተስፋ የጣለበትን ልጅ ፍላጐቱን እያሟላ በጥንቃቄ እንደሚያሳድግ ሁሱ ጥንቃቄና አንክብካቤ ያደርጉለት ስለ ነበረ እንዲማር ፈቀዱለት ከዚህ በኋላ በእርሱ ደረጃ የሚገኝ የቤተ ክርሰቲያን ሰው ወደ ሚሲዮን ትምህርት ቤት ሄዶ እየተማረ ነው ሲባል በጊዜው ከነበረው የለዎች ንቃተ ኅሊና አንጻር ሊያሰክትል የሚችለውን ውጣ ውረድ ለመሸሸ በማሰብ ሰላም ሙሉ ወርቅ በተለኘ ስም መጠሪያነት በስዊድን ወንጌላዊት ሚሲዮን ትምሀርት ቤት ተመዘገበ በእንጦጦ የሰዊድን ወንጌላዊ ጫሲዮን ትምሀርት ቤት ለመማር የሚፈቀድላቸው በሕፃንነት ዕድሜ ውስጥ ያሉ ዓይነ ሥዉራን ብቻ ነበሩ ይሀንን መሰናክል ለማለፍ አቶ ሥዩም ወልደ ማርያም በተባሉ ት ገብ ቻለ ቀደም ብሎ በተዋወቃቸው ሰው ረዳትነት ስመመዝ መደበኛውን የትምህርት ሥርዓትመከተል ግድ ለለ ነበረ ከአንደኛ ክፍል ሕፃናት ጋር ትምህርቱን ጀመሪ አባቴ ከልጅነት እስከ ዕውቀት ዐብሮት የኖረ አንድ ጸባይ ነበረው ይኸውም ያለ ዋጋ የሌላን ሰው አገልግሎትም ሆነ ንብረት አለመቀበል ነው በዚሀ መሠረት ከእንጦጦ ስዊድን ዓይነ ሥዉራን ትምህርት ቤት የተስጠውን የብሬልና የእንግሊዘኛ ቋንቋ የመማር ዕድል የአማርኛንና የግፅዝን ቋንቋ ከክፍያ ነጻ በማስተማር አካክሶታል በዚህ ሁኔታ ለአንድ ዓመት ያህል ከቆየ በኋላ ምቾት የሚነሣው አንድ ነገር ተፈጠረ የትምህርት ቤቱ የሥራ ኃላፊዎች ዓይነ ሥዉራኑን ከመርዳት ባሻገር ዋነኛ ዓላማቸው የሃይማኖት ማሰፋፋት ሥራ ስለ ነበረ ተማሪዎቹን የቀደመ ሃይማኖት እያሰቀየሩ ወዴ እነርሱ እምነት የማስገባት አሠራርን ይከተሉ ነበረ በዚሁ መሠረት አባቴም ሃይማኖቱን ለውጦ የእነርሱ እምነት ተከታይ እንዲሆን ለመጠየቅ ዳር ዳር ማለት ጀመሩ ሆኖም ግን ሃይማኖቱን ለማስለወጥ ባደረጉት ሙከራ በቀላሉ የሚበገርላቸው አለመሆኑን ተገነዘቡ። በማስተባበርና የመንግሥት ባለሥልጣኖችን በማግባባት ባደረገው ጥረት ተደማጭነት ያላቸውና የተማሩ ስዎች የማኅበሩ የቦርድ አባላት ሆነው እንዲያግዙ ምክንያት ሆኗል እሱም የመጀመሪያው የኢትዮጵያ ዓይነ ሥዉራን ማዓበር ሥራ እመራር ኩሚቴ ምከትልና ዋና ኘሬዚዳንት ሆኖ አገልግሏል አባቴ በስዊድን ወንጌላዊት ሚሲዮን ትምህርቱን ሲከታተል በነበረበት ጊዜ የቅኔ መመምህርነት ተግባሩና ሌሎች መንፈሳዊ አገልግሎቶች እንዳይታጎሉበት አጥብቆ ይጠነቀቅ ነበር ቅኔ ማስተማር የማኅሌትና የጸሎት ሥርዓቶች ላይ መሳተፍ ከዕለታዊ ተግባሮቹ መካከል የነበሩ ሲሆን በበዓላትና በለንበት ዕለታችም የሰብከተ ወንጌል አገልግሎትን ይስጥ ነበር ከመማርከማስተማርና ከሌሎች መንፈሳዊ አገልገሎቶች የሚተርፍ ጊዜ ካገኘ ለግል ጸሎት መጻሕፍትን ለመመርመር በጊዜው የነበሩ መጎናኛ ብዙኃንን ስመከታተል በዕውቀትና በዕድሜ ከሚበልጡት አባቶች ጋር ለመወያየትና በየዕድሩና በየሰፈሩ ስለሚፈልጉት ምእመናን በየተለበሰቡበት አየተገኘ በአዳዲስ ትምህርቶች ምክንያት ይነሠ ለነበሩ ጥያቄዎች መልስና ማብራሪያ ለመስጠት ያውለው ነበረር ከላይ ከተጠቀሱት ዕለታዊ ተግባሮቹ አንዱ የሆነውን ብሬልና የእንግሊዘኛ ቋንቋ ትምህርት ለመከታተል ወደ እንጦጦ ወንጌላዊት ሚሲዮን ሲሄድ በቤተ ከርስቲያን አገልግሎት ምከንያት ብዙ ጊዜ ይረፍድበት ስለ ነበር ፈጥኖ ሰመድረስ የጋሪ መጓጓዣ ይጠቀም ነበር በቂ ጊዜ ሲኖረውም በእግሩ ይሄድ ነበረ ምግቡን የሚመገበው በአብዛኛው የዕለት ተግባሩን ሁሉ አከናውኖ ጨርሶ ማታ ወደሚኖርበት መቃብር ቤት ሲመለስ እንደነበረ ነግሮኛል ወደ ስዊድን ወንጌላዊት ሚሲዮን በሚያደርገው ጉዞ ምከንያት በቀን ውስጥ የተወስነ ሰዓት ከፈታቸው ዞር ማለቱ የከነክናቸው አንዳንድ ሰዎች የት እየደረሰ እንደሚመለስ የማወቅ ጉጉት አድሮባቸው ጉዳዩን ሰማወቅ ባደረጉት ክትትል የት እየሄዴ እንደሚመጣ ተረዱ በዚህ ክትትል መነሻነትም መሪጌታ አያሌው ወደ ሚሲዮኖች ገብቶ ፀረ ማርያም ሆኗል የሚል ወሄ ሰፓትረያርኩ ለብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባሰልዮስ ደረሳቸው በሰሙት ነገር የተቆጡት ብፁዕነታቸው አባቴ ከተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን እንዲባረርና ወደ ቤተ ክሀነት ግቢ እንዳይገባ ትእዛዝ አስተላለፉ የደብረ አሚን ትክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን አስተዳዳሪ የነበሩት አለቃ ፍሥሐ ጽዮን ተክለ ሃይማኖት የፓትረያርኩን መቆጣትና ያሳለፉትን ውሳኔ እንደ ሰሙ በቀጥታ ወደ ቅዱስ ፓትረያርኩ በመሄድ ወደ ሚሲዮን ለመሄድ እሳቸውን ማስፈቀዱንና የሄደበት ጉዳይም የብሬል ትምህርትና እንግሊዘኛ ቋንቋ ስመማር ብቻ መሆኑን በመግለጥ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነቱ ፈጽሞ ጥርጥር እንደሌላቸውኖ እንደሚተማመነበት በማስረዳት የቅዱሰነታቸው ቁጣ አንዲበርድና ጉዳዩን በአግባቡ እንዲረዱት አደረጉ እኒህ ታላቅ መንፈሳዊ አባት የአባቴን ፍጹም የሆነ መንፈሳዊ ስብእና ከአግዚአብሔር የተሰጠውን የፅውቀት ሰጦታ ለቤተ ክርስቲያን ጥንካሬና ለሰብከተ ወንጌል መስፋፋትም የነበረውን ታላቅ ዓሳማ ገና ከጠዋቱ ከተረዱለት በተጨማሪም ለእርሱ እጅግ በጐ አመለካከት ከነበራቸው የቤተ ክርስቲያን አባቶች እንዱ ነበሩ መሪጌታ አያሌውና የዎች ታዎር ሚሲዮን ሰባኪዎች አባቴ የኢትዮጵያ ቤቱ ክርስቲያን ከምታሰተምረው ውጪ የሆነ እንግዳ ትምህርት ለመመርመርና ለማወቅ ያሰችለኛል ብሎ ያመነበትን የብሬልና የእንግሊዘኛ ቋንቋ ትምህርት አሰከሚፈልገው ደረጃ ባያደርሰውም ሌሎቹን የማሰተማር ዓላማውን ግንገፋበት ቀደም ብሎ ባቀደው መሠረት ወደ አዳዲስ እምነቶች እየተሳቡ ለነበሩ የኅብረተሰቡ ክፍሎች ተከታታይነት ያለው ትምህርት በመሰጠት እምነታቸውን አንዲያጸኑ ለመርዳት ሞክሯል ከዚህ በተጨማሪም ክከእናት ቤተ ክርሰቲያናቸው የኮበለሉ ወገኖች ጉዳዩን ተገንዝባው እንዲያመባጓዝኑ ስመርዳት በማሰብ አዳዲሰ እምነቶች በሚሰበኩባቸው ቦታዎች በመዘዋወርና ከሰባኪዎቹ ጋር በመሟገት የእነሱን ሰብከት ለመሰማት የተሰበሰበው ታዳሚ እውነቱን እንዲገነዘብ አድርጓል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሰ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን ምእመናን ሃይማኖታዊ እውቀትና ህይወት የሚፈትን የቅሳጤና የክሀደት ትምህርት በተበራከተበት ታሪካዊ አጋጣሚ ወደ አዲሰ አበባ የመጣው አባቴ ለሃይማኖቱ ከነበረው ቅንዓት የተነሣ የያዝኩት ዕውቀት ይበቃል አይበቃም ሳይል ድንገተኛ እላትን ለማጥፋት እንደሚረባረቡ ሰዎች ሕዝቡን ለማንቃት ይሯሯጥ ነበር በቤተ ክርሰቲያን ቅጽረ ግቢና በየእካባቢውም ተደማጭነትና ከበሬታ በነበራቸው የአገር ሽማግሌዎች መኖሪያ ቤትና በዕድር መሰብሰቢያ ቦታዎች ነዋሪው ራሱ በሚያዘጋጃቸው ጉባኤዎች ላይ እየተገኘ የማስተማር የመምከርና የመገሠጽ አገልግሎት ሰጥቷል የሚያሰተምረው ትምህርት ከኢትዮጵያ ቤተ ክርሰቲያን ያገኘው አገር በቀል ዕውቀት ሲሆን ትኩረቱም በእርቶዶክሰ ተዋሕዶ እምነትና በኢትዮጵያ ታሪክ ሏይ ያነጣጠረ ነበረ ትምህርቱን ይከታተሉ የነበሩ ምእመናን በትምህርቱ ብስለትና በአንደበቱ ርትዓት በመሳብ ክጊዜ ወደ ጊዜ ቁጥራቸው አየጨመረ ክሩቅ ቀበሌ ሳይቀር ይሰባሰቡ ለለነበር የአዲስ አበባ ደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ቅጽረ ግቢ የእርሱን ትምህርት ለማዳመጥ በጉኑጉት ከየአቅጣጫው በሚመጡ ምእመናን ይደምቅ ነበረ በሌሳ በኩል ደግሞ የተለያየ መልክ የነበራቸው የአምነት ተቋሞች አዳዲስ ትምሀርት ለመስሰክ በየቦታው ይሯሯጡ ነበረ የፕሮቴስታንት እምነት አስተማሪዎችና የጅሆቫ ምስክሮች ነን የሚሱ ሚሲዮኖች በኅብረተሰቡ ውሰጥ ለመግባት ያደርጉት የነበረው ጥረት ያተኩር የነበረው ወንጌል ያልተሰበከላቸውን ወገኖች በማስተማር ላይ አልነበረም ከዚያ ይልቅ ክርስትናን ለመቀስል የመጀመሪያዎችናዋነኞች የሆኑትን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናን በድጋሚ እንዲጠመቁና እንዲቁርቡ በማድረግ ሳይ ያተኩረ ተልዕኮ ነበር ይሀም በጓና በጅቀን ያገኙትን ሀብተ ክርስትና የሚያሳጣ መንፈሳዊ ጺጋቸውንም የሚገፍ ከመሆኑ ባሻገር የነባሪቁን ቤተክርስቲያን ምእመናን ከባረታቸው እያወጣ የሚወሰድ የዝርፊያ ተግባርም ነበረ በአዳዲስ ትምህርት ይወሰዱ የነበሩት ሰዎች በጥምቀትና በቁርባን ያገኙትን መንፈሳዊ ጸጋ ከማጣታቸው በተጨማሪ ሥጋዊ ሕይወታቸውን በተመለከተም ባልን ከሚሰት ልጆችን ከወሳጆች በመለያየት ከፍተኛ የሆነ የኅብረተሰብ ቀውሰ ፈጥሮ ነበር በወቅቱ ይህ ችግር ይታይባቸው ከነበሩ የአዲሰ አበባ ከፍሎች አንዱ የተክለ ሃይማኖት አካባቢ ስለነበረ በሁኔታው ተጨንቀው የነበሩ የየሠፊሩ ሽማግሌዎች በየቤታቸውና በየአካባቢያቸው የትምህሮድት መርሀ ግብር እያዘጋጁ ልጆቻቸውንና የቤተሰባቸውን አባላት እንዲያስተምርላቸው አባቴን ይጋብዙት ነበር አልፎ ተርፎም በባዕድሮቻቸው አማካይነት ብዛት ያለው ሕዝብ የሚገኝበት ዝግጅት አያሰተባበሩ አባቴና አዲለ ትምህርት ይዘው የመጡት መምህራን ክርከር እንዲያካሂዱ ሁኔታዎችን ያመቻቹ ነበር በክርከሩ ሂደት ከሚነሠ ጥያቄና መልሶችም ሕዝቡ አንዲማር የኦርቶዶክስ ተዋሀዶ ሃይማኖትን እውነተኛነት እንዲገነዘብና በሃይማኖቱ እንዲጸና ከፍተኛ እገዛ ያደርጉ ነበርስእማኝነትም በሀዓ ዓም የየሆዋ ምስክሮች ነን ከሚሉ የዎች ታዎር ሚሲዮን አስተማሪዎች ጋር የተደረገው ክርክር አንዱ ነበረ የክርክሩ ዝርዝር ሁኔታ በአንድ አነፅተኛ ቅጽ ማሰታወሻ የተመዘገበ ሲሆን ከሌሎች የመጻሕፍት ሰብስብ ጋር ተጠብቆ በአባቴ ጸሎት ቤት ውስጥ ይገኛል በማሰታወሻው መጀመሪያ ላይ እንደ ተዘረዘረው የክርክሩ ምክንያትና አጀማመር አቶ ደርሰህ ወልደ ማርያምና እቶ ሙሉጌታ ታምሩ በተባሉ የአካባቢው ሽማግሴዎችና ሰተክለ ሃይማኖትና በአካባቢው ከሚኖሩ ክርለቲያኖች የደረሰው ጥሪ ነው በወቅቱ አዲስ የሃይማኖት ትምህርት ለማሰፋፋት የሚሞክሩ ሰዎች እያሰቸገሩ ስለ ሆነ በአነሱና በእኛ እምነት መካከል ከርክር ለማድረግ ቀጠሮ ይዘናልና የእኛን ሃይማኖት በተመለከተ አንተ መልስ እንድትስጥልን መርጠንሃል የሜል ኃላፊነት ለአባቴ ሰጡት እርሱም በሰው በኩል ዐዋቂ የለም የሃይማኖትንም ነዢ አርሱ ባለቤቱ ራሱ ራሱን ከገለጠለት በቀር ማንም ሊረጻና ሲያስረዳ አይችልም የሆነ ሆኖ ግን ስለ ኣምነታችን እግዚአብሔርን አጋዥ ኣድርገን ክርክራችን እአንቀጥላለን በማለት ጥሪያቸውን ተቀበለ ከላይ በተጠቀሰው ማስታወሻ መግቢያ ላይ ወደ ክርክሩ የገባበትን ምክንያት አንደሚከተለው ገልጦታል የክርስቲያን ደሴት የሆነችው ኢትዮጵያ የአርዮስን ታሪክ በመስማት አጥንታና ዐውቃ ከድፍረቱና ከክሕደቱ ተጠብቃና ተጠንቅቃ ለትኖር ዛሬ ዎች ታዎር። በማለት ተሰናበታቸው በዚያን ዕለት በተደረገው ከርክር ላይ በጊዜው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ ሊቀ መንበር የነበሩት ከቡር መልአከ ብርሃን አድማሱ ጀንበሬ በእንግድነት ተጋብዘው ተገኝተው የነበረ ሲሆን የአካባቢው ሽማግሌዎችና አባቴ ለሰብከተ ወንጌል መፋጠንና ኅብረተሰቡን ከሐሰት ትምህርቶች ለመጠበቅ ባደረጉት ጥረት መደሰታቸውን በንግግር ለሕዝቡ ገለጡ በጊዜው በዚያ ቦታ ተገኝተው የነበሩ ማዓበረ ምእመናን መልአከ ብርሃን እድማሱ ለጉጻዩ ክብደት ሰጥተው በከርክርሩ ላይ በመገኘታቸው አስተያየትና ምክርም በመስጠታቸው የተሰማቸውን ደስታና በራስ የመተማመን ስሜት ገልጠውላቸዋል በዚያ ዕስት ስስ ነበረው የመርሐ ግብር ፍጻሜና ስስ ምእመናኑ ስሜት በማስታወሻው ሳይ የሚከተለውን ጽሑፍ አስፍሯል ቀን ሀቿ ዓመተ ምሕረት እስከ ሐምሌ ቀን ጓ ዓመ ፌረት በኦርቶዶክሳውያንና በዎች ታዎር ሚሲዮኖች መካከል ለ ቀን በጋለ መንፈስ የቆየው ክርክር ሥላሴ ስአብርሃም በተገለጡበት በሐምሌ በሰባተኛ ቀን የሰይጣን ጠበቃ እርዮሳዊው ሰባኪ ሚስተር ዲ ከነ ደቀ መዛሙርቱ በመረታቱ የምእመናን ጠበታ መንፈስ ቅዱሳ በመርታቱ እኔና ምእመናኑ ኾነት መድኃኒት ወኃይል ወመንግሥ ለአምላክነ ወሥልጣነ መሚሁ እስመ ወድቀ መስተዋድይ ዘአስተዋደዮሙ ለአኃዊነ ቅድመ እግዚአብሔር መዓለተ ወሌሊተ እያልን በደሰታ እግዚአብሔርን እያመስገንን ወደቤታችን ተመለስን ይትባረክ እግዚአብሔር ዘወደየ ዘንተ ንባበ ውስተ አፉየ እስመ ሎቴ ጥበብ ወሎቴ ሙዓት እስክ ለዓለመ ዓለም አሜን መሪጌታ አያሌው ታምሩአዲስ እበባ ተክለ ሃይማኖት መሪጌታ አያሌውና የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ አባቴ የመርሐ ዕዉራን ቅምህርት ቤት እንዲከፈት ምክንያት የሆነውን ጥረት ለማስፈጸም ከጓደኞቹ ጋር ላይ ታች ሲል በነበረበት ጊዜ የአገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር የነበሩትን ክቡር ቢትወደድ መኩንን እንዳልካቸውን የመተዋወቅ ዕድል ገጥሞት እንደነበረ ቀደም ሲል ተገልጧል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአባቴ ላይ ባዩት ችሎታና ንቃት በመደስታቸው ከባለቤታቸው ልዕልት የሻሽ ወርቅ ይልማ ጋር በመሆን ረሏ በሚገኝው መኖሪያ ቤታቸው ቅጽረ ግቢ ባቋቋሙት ዕጓለ ማውታ ሕፃናት ማሳደጊያ እየተገኘ ሕፃናቱን ግብረ ግብ እንዲያስተምርላቸው ጠይቀውት በሳምንት የተወስኑ ቀናት ወደዚያ እየሄደ ሕፃናቱን ያስተምር ነስር ኢትዮጵያውያን ወጣቶችን ስለ አገራቸውና ስስ ሃይማኖታቸው የማስተማር ከፍተኛ ፍላጎት ስስ ነበረው የነገዎቹን አነር ተረካቢ ሕፃናት ለማስተማር በተክለ ሃይማኖትና በረጴ መድኃኔ ዓለም መካከል በነበረው የጫካ ውስጥ መንገድ አለ መሪ ብቻውን ሲጓዝ የድካምም ሆነ የሥጋት መንፈስ እንዳልነበረው አጫውቶኛል የእባቴ ፍላጐት በህፃናቱ ተወስኖ እንዳይቀር የፈለጉት ከክቡር ቢትወደድ መኩንን ግርማዊ ጃንሆይ ፊት ቀርቦ ሀሳቡን እንዲገልጽ ሁኔታዎችን እመቻቹለትክቡር ቢትወደድ መኩንን እንዳልካቸው ክመንግሥታዊ ኃላፊነታቸው በተጨማሪ መጻሕፍትን አንባቢና ደራሲ ነበሩ በኢትዮጵያ ሃይማኖት ታሪክና ፍልስፍና ዙሪያ ጥልቅ ግንዛቤ ስለ ነበራቸው የአባቴን ራእይ ለመረዳትም ሆነ የፈለገውን ድጋፍ ለመስጠት ፍጹም ፈቃደኛ ነበሩ ስለ ነበረው በሳል ዕውቀት ራሱን ስለ መግስጽ ችሎታውና ለውዋ ለማምጣት ስለ መትጋቱ ያደንቁትና ይወዱት ነበር በንጉሠ ነገሥቱ ፊት እንዲቀርብ ባደረጉት ድጋፍ መሠረት በሀ ዓም መስከረም ቀን በተከበረው የተቆጸል ጽጌ በዓል ላይ ንጉሠ ነገሥቱ ፊት ቀርቦ ቅኔ አበረከተ በዚህ ዕለት በንጉሠ ነገሥቱ ፊት ያቀረበውን ቅኔ መነሻ ሐሳብ እግዚኦ ኩነኔከ ሀቦ ለንጉሥ ጽድቀክኒ ለወልደ ንጉሥ ትርጉም አቤቱ ፍርድህን ለንጉሥ ስጥ ጽድቅህንም ለንጉሥ ልጅ ትንቢት በማለት ልበ እምላክ ቅዱለ ዳዊት በመዝሙር በተናገረው ላይ መሠረት ያደረገ ነበር ንጉሥ ዳዊት ዕለቱን ለልጁ ለሰሎሞን ፍጻሜውን ግን ለጌታችን ለአምላካችን ለኢየሱስ ክርስቶስ አድርጐ የተናገረውን ይህን ትንቢት አባቴ ለተቀኘው ቅኔ መሠረት ነበረ እንደ አባቴ እምነት ኢትዮጵያውያን በቀዳማዊ ምኒልክ በኩል ከአባታቸው ከዳዊት በወረሱት ዙፋን ላይ እድሮ ነግሦ የሚኖር የእሸናፊው የይሁዳ አንበሳ የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ወገኖች ናቸው ግርማዊነታቸውም የዚህ ታላቅ መንፈሳዊና ሥጋዊ ክብርኖ ማእረግ ወራሽ በመሆናቸው አገሪቱ አገረ እግዚአብሔር ሕዝቡም ሕዝበ እግዚአብሔር መሆናቸውን እንዲሁም የኢትዮጵያውያንንና የነገሥታቱን ክብር ለማዘክር የተቀኘው ነው አባቴ በግርማዊነታቸው ፊት ከተቀኘ በኋላ ቀንና ሌሊት ዕረፍት የነሳውን የዘመኑን ወጣት ኢትዮጵያውያን ሁኔታ አስመልክቶ የሚከተለውን አቤቱታ ለጃንሆይ እቀረበ ጃንሆይ ሃይማኖት እየጠፋ ነው ጀሰዊቶች በገቡበት አገር ሁሉ ያልተገለበጠ መንግሥት ያልተናወጠ አገርያልተለወጠ ሥርዓት ያለመኖሩን ከአኔ የበለጠ ጃንሆይ ያውቃሱሌ ሁሱ እየተነላ ኃይለ ሥላሴ ይሙትኃይለ ሥላሴ ይሙት እያለ የአባቱ ማሳረፊያ ቢያደርግዎ ምንም የሚጠቅም ነገር የስውም ወጣቱን ትውልድ አዳሪ ትምህርት ቤት ሰብስበው እያስተማሩ ነው አለተማሪዎች ደግሞ የሌሳ እገር ዜጎች ናቸው የራሳቸውን ታሪክ እምነትና ባህል ከሚነግሩት በቀር የራሱን ታሪክ የሚያስተምረው የለም እነዚህ ነገ ሲወጡ ጉድጓድ ውስጥ ያደገ የውሻ ግልገል መሆናቸው ነው አንዳች ክፉ ነገር ቢመጣ እንኳን ደሙን የሚያፈስልዎ ውሃ የሚረጭልዎ እያገኙም በማለት ሰለ ጊዜው ሁኔታ የነበረውን ሥጋትና ወደፊት ሲመጣ ይችላል ብሎ ልቡ የሰጋበትን ተናግሯል ይህንን ንግግር ያደረገው ሥራዬ ብሎ በዓላማ ደረጃ ከያዛቸው የማስተማሪያ መንገዶች አንዱ ባለሥልጣኖችን በጊዜው ስለነበረው ሁኔታ መምከርና ማንቃት ተገቢ ነው ብሎ ያምን ሰለነበረ ነው ይህን ሲያደርግ ደግሞ ክእነሱም ሆነ ከሌላው የእኔ አውቀት ይበልጣል በማለት ላይሆን ክአግዚአብሔር ባተሰጠው መንፈላዊ ጸጋ የተነሳ ሌላው ስው ከርቀት የማያየውን ነገር አርሱ በዓይነ ትንቢት የመገነዘብ ስጦታ ሰለነበረው ጭምር ነው በዚህ ዕለት አባቴ ያደረገውን ንግግር ብዙዎች ከድፍረት ቢቆጥሩትም ንጉሠ ነገሥቱ ግን ችላ ብለው አላለፉትም ይልቁንም ምን አንዲያደርጉለት እንደሚፈልግ ጠየቁት እሱም የዓለምን መጻሕፍት ለመመርመር የምችልበት ዕውቀት የማገኝበት እኔም በዐቅሜ ከአገሬ ዕውቀት የተማርኩትን ትምሀርት ለዘመኑ ወጣቶች የማካፍልበት የመማርና የማስተማር ዕድል እንዲስጠኝ ነውዐ በማለት መለሰላቸው ጃንሆይ ተጨማሪ ጥያቄዎች ነበሯቸው ከየት ነው የመጣኸው። በስአ ከ ከክ ርከዘበ ዕህበከሃ ዘዝዕ ከከ ክጠበ ከልሄባዐ በ ሃፀ ቪወ ዐበህ ከ የኣባ ኢግናትየስን ሞት አስከትሎ የከሸፈው የሃያ አራት ዓመታት ጥረት ከተቋረጠ በኋላም የሮም ቤተ ክርስቲያን አላረፈችም እንደገና በ ዓም ሌላ የጄለዌትስ ሚሊዮን ወደ ኢትዮጵያ ተሳላክከ ይኹኛው የልዑካን ቡድን ደግሞ በወቅቱ የኢትጵያ መሪ የነበሩትን የአፄ ሱስንዮስን እምነት በማስለወጥ በሳቸው አማካይነት ዓላማውን ለማላካት የእርስ በርስ ጦርነት እስከ ማስነሳት ደረሰ በዚህ ጦርነት እጅግ ብዛት ያላቸው ኦርቶዶከሳውያን ተሠውቱዋል መሥዋስትነት ከከፈሉት ኢትዮጵያውያን መካከል የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሲቃውንት መፍለቂያና የአባቴ የትውልድና የዕውቀት መሠረት ከሆነው ከታላቁ ደብር ወገዳም ከዲማ ቅዱስ ጊዮርጊስና ከአካባቢው የወጡ ብዙ ሊቃውንት ይገኙበታል በአፄ ሱስንዮስ ዘመን በተካሄደው ሃይማኖትን የማስለወጥ ግፊት ብዙ መሥዋዕትነት ከተከፈለ በኋላ በንጉጮ ላይ በደረሰው የሕመም ተግሣጽ እስገዳጅነት ሥልጣናቸውን ለልጃቸው ለዓለም ስገድ ፋሊለደስ በዕጨጌ በትረ ጊዮርጊስና አብረዋቸው ሊቃውንትና በካቶሊካውያን መካከል የተካሄደው ሃይማኖታዊ ጉባኤና ከርክር የኦርቶዶክስ ተዋሕዶን እምነት ርትዕትነት አረጋግጦ ጉዳዩ ተቋጭቷል በንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ ኛ ዘመነ መንግሥት እንደገና ለማንሰራራት ሙከራ ያደረገው የካቶሊክ ሃይማኖት በቦሩ ሜዳ ላይ በተካሄደው ጉባኤ ክርክር ውሳኔ ተስጥቶበት ርትዕት ኦርቶዶክሳዊት የተዋሕዶ ሃይማኖት ጸንታ ልትቀጥል ችሳላለች እነዚህ ከላይ የተጠቀሱት ይፋ የሆኑ ሁለት ሙከራዎች የሮማ ቤተ ክርስቲያን የኢትዮጵያን ቤተ ከርስቲያን ሊቃውንት በስብከት ማሽነፍ ኣንደማትችል አሳምራ የተገነዘበችባቸው ሙከራዎች ነበሩ በዚህ ምክንያት ካደረባት ቁጭት በመነሣት ሀቿ ዓም ጣሊያን ኢትዮጵያን በግፍ ስትወር በጊዜው የነበሩ የሮማ ቤተ ክርስቲያን ጳጳሳት የፋሽሰት ኢጣልያን ጦርና መሣሪያ ባርከውና መርቀው እስከ ማዝመት ደርሰዋል በካቶሏካውያን ጳጳሳት ተባርኮ ወደ ኢትዮጵያ የዘመተው ጦርም በአምስቱ የወረራና የጦርነት ዘመን በጠቅላሳ ሕዝቡ ላይ ካደረስው ፋሽስታዊ ጭፍጨፋ በተጨማሪ በኢትዮጵያ ቤተ ክርለቲያን ላይ ልዩ ትኩረት በማድረግ የቤተ ክርስቲያኒቱ አገልጋዮች የሆኑትን መነኮሳትን ቀሳውስትንና ጳጳሳትን ልዩ ዒላማ በማድረግ ለማጥፋት ሙከራ አድርጓል ለዚህም የስማዕታት ቀን እየተባለ በሚታወሰው የየካቂት ሚካኤል ቀን በአዲስ አበባ ከተማ ባደረገው ከፍተኛ ጭፍጨፋ የጣሊያን ወቃደሮችና ባንዳዎች ጥምጥም የጠመጠሙና መስቀል በአጃቸው የያዙ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮችን በልዩ ትኩረት አያሳደዱ መጨፍጨፋቸው አንዱ ነበረ በደብረ ሊባኖስ መነኮሳት ላይ ከፍተኛ ዕልቂት መፈጸማቸውና አቡነ ጴጥሮስንና አቡነ ሚካኤልን በግፍ መግደላቸው ተጨባጭ ማስረጃ ሆኖ በታሪክ ተመዝግቦ ይገኛል የሮማ ቤተ ክርስቲያን ክፋሽስት ጦር ጋር ተባብራ ይሂን ሁሉ ነገር ብታደርግም ቅሉ ክብር ለቅዱሳኑ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ይሁንና በነዚህ የጦርነት ዘመናትም እንኳን ሥሯን ኢትዮጵያ ውስጥ መትከል አልቻለችም ነበር ጦርነቱ አልቆ ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ለማልማት ደፋ ቀና በሚሉበት ዘመን ግን የሮም ቤተ ክርሰቲያን ዘወትር የምትጎመጃትን አገር ኢትዮጵያን እጂ ውስጥ ለማስገባት ሌላ መንገድ አገኘች ይኸውም ዘመናዊ ትምህርት ፍላጎት በኢትዮጵያ እንዲስፋፋ አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱ ነበር የጄለዊት ሚሲዮን የተባሉት የሮማ ቤተ ክርስቲያን እምነት አራማጆች ለዓላማቸው መሳካት እንዴት ጊዜና አጋጣሚ ይጠብቁ እንደ ነበርና የኢትዮጵያን የዘመናዊ ትምህርት ፍላጐት በተገነዘቡ ጊዜ እንዴት ይህን ፍላጐት ተገን አድርገው ለሦሰተኛ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ እንደገቡ ራሳቸው በመዘገቡት ታሪክ ላይ የሚከተለው ደገኛል የንጉሠ ነገሥቱን ግብዣ በመቀበል ካናዳውያን ጀሰሶዊቶች በ ግ ዓም እኤአ ወደ ኢትዮጵያ መጡ ቀደምት የእምነቱን መሥራቾች መንፈስ በመከተልም ትምህርትንና ሐዋርያዊ አገልግሎትን አጣምሮ በመለት ሳይ አተኮሩ በመጨረሻም የአገሪቱን የመጀመሪያ ዩኒቨርሲቲ ለማቋቋም በቁ ፀበበፀ የዕ ከ ከካዞዐፀቫ ዘነህሄቪጸህበ ህህቪ ኩጠ ጅዌጩስርከ በዉ ፀሸሃ ከ ጅዘዝ በ በ ከፀ ዐበበል። ህበኮፖፀየቫ ያቦ ኡ የፋሽስት ኢጣልያን ጦርና መሣሪያ ባርከውና መርቀው እስከ ማዝመቼ ደርሰዋል በካቶሊካውያን ጳጳሳት ተባርኮ ወደ ኢትዮጵያ የዘመተፀዐ ጦርም በአምስቱ የወረራና የጦርነት ዘመን በጠቅላላ ሕዝኩ ላደ ካደረሰው ፋሽስታዊ ጭፍጨፋ በተጨማሪ በኢትዮጵያ ቤተ ክርለቲያ ላይ ልዩ ትኩረት በማድረግ የቤተ ክርስቲያኒቱ አገልጋዮች የሆኑት መነኮሳትን ቀሳውስትንና ጳጳሳትን ልዩ ዒላማ በማድረግ ለማጥፋ ሙክራ አድርጓል ስዚህም የሰማዕታት ቀን አየተባለ በሚታወሰፀ የየካቲት ሚካኤል ቀን በእዲስ አበባ ከተማ ባደረገው ከፍተኛ ጭፍዉቂ የጣሊያን ወታደሮችና ባንዳዎች ጥምጥም የጠመጠሙና መስቀ በእጃቸው የያዙ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮችን በልዩ ትኩረ እያሳደዱ መጨፍጨፋቸው አንዱ ነበረ በደብረ ሊባኖስ መነኮሳት ላ ከፍተኛ ዕልቂት መፈጸማቸውና ኣቡነ ጴጥሮስንና አሱነ ሚካኤልን በግ መግደላቸው ተጨባጭ ማስረጃ ሆኖ በታሪክ ተመዝግቦ ይገኀኛል የሮማ ቤተ ክርስቲያን ከፋሽለት ጦር ጋር ተባብራ ይሄን ሁሉ ብታደርግም ቅሉ ሊቃውንት ይሁንና በነዚህ የጦርነት ዘመናትም እንኳን ሥሯ ኢትዮጵያ ውስጥ መትክል አልቻለችም ነበር ጦርነቱ እልዲ ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ለማልማት ደፋ ቀና በሚሉበት ዘመን የሮም ቤተ ካርስቲያን ዘወትር የምትጎመጃትን አገር ኢትዮጵያን እጃ ውስጥ ለማሣለገባት ሌላ መንገድ አፃኘች ይኸውም ዘመናዊ ትምህር ፍላጎት በኢትዮጵያ እንዲስፋፋ እስፈላጊ ሆኖ መገኘቱ ነበር የጄለዊት ሚሲዮን የተባሉት የሮማ ቤተ ክርስቲያን እምነት አራማጆ ለዓላማቸው መሳካት አንዴት ጊዜና አጋጣሚ ይጠብቁ እንደ ነበርዊ የኢትዮጵያን የዘመናዊ ትምህርት ፍላጐት በተገነዘቡ ጊዜ እንዴ ይህን ፍላጐት ተገን አድርገው ለሦስተኛ ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ እንደዝሽ ራሳቸው በመዘገቡት ታሪክ ላይ የሚከተለው ይገኛል የንጉሠ ነገሥቱን ግብዣ በመቀበል ካናዳውያን ጀስዊቶች በ ዘያ ዓም እኤአ ወደ ኢትዮጵያ መጡ ቀደምት የእምነቱን መሥራ መንፈስ በመክተልም ትምህርትንና ሐዋርያዊ አገልግሎትን አጣ ክብር ስቅዱሳኑ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያ በመስጠት ላይ አጥኮሩ። ዓበይት ተግባራት ሲተነተኑ እጅግ ብዙ ሲሆኑ በተለይ የትርጉም ሥራዎቹ ሳይታወሱ መታለፍ የለባቸውም በአባቴ ሰብሳቢነት ይመራ የነበረው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሊቃውንት ጉባኤ ዋነኛ ሥራዎች አንዱ በግዕዝ የተጻፉ የሃይማኖት መጻሕፍትን ወደ አማርኛ ቋንቋ መተርጐም ነበረ ከዓለም አብያተ ክርቲያናት እጅግ ቀደምት የሆነችው የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ከሕገ ልቡና ወደ ሕገ ኦሪት ክሕገ ኦሪት ወደ ሕገ ወንጌል ፁ ባደረገችው መንፈሳዊ እርምጃ የሚቀድማት እንደ ሌለ ታሪክ ምስክር ነው ይህ ቀደምትነቷና ጥንታዊነቷ ከመጽሐፈ ሄኖክ እስክ መጻሕፍተ ሊቃውንት ለተቀበለቻቸው ቅዱሳት መጻሕፍት እውነተኛነት በቂ ማስረጃ ነው ነገር ግን አንዳንድ ሃይማኖታዊ ነን የሚሉ ከፍሎች ይህንን ግልጽ አውነት በመካድ ክደውም ለማስካድ ባደረጉት ክፍተኛ ጥረት የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የምታስተምርበትን መጽሐፍ ቅዱስ አጣርስውና አዛብተው ተርጐመውታል እልፈው ተርፈውም ለእነሱ የቅሰጣ ተግባር የማያመቹ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎችን ሙሉ ለሙሉ እንዲወጡ አድርገዋል በዚህ መልክ እንዲታተምና በየሰው እጅ እንዲገባ በተደረገው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ የተፈጸሙትን መሰሪ የቅሳጢ ሥራዎች የማያውቀው ምእመን የተጻፈው ትክክል እየመሰለው ራሳቸው ተርጓሚዎች በቆፈሩለት የክሕደት መንገድ በመሄድ ከእናት ቤተ ክርስቲያን እየተነጠለ ቀርቷል ይህንን በትርጐም ምክንያት የተፈጠረ ችግር ለመቋቋምና ወደፊት ሲመጣ የሚችለውን ተጨማሪ ጉዳት ለማሰቆም ይቻል ዘንድ በአባቴ ይመራ የነበረው የሊቃውንት ጉባኤ ዋነኛ ሥራ እድርጎ ከያዛቸው ተግባራት አንዱ የሃይማኖት መጻሕፍትን ክግዕዝ ወደ እማርኛ ቋንቋ መተርጎም ነበር በዚህ መሠረት ጉባኤው ከሠራቸው የትርጐም ሥራዎች ዋነኛና ተጠቃሽ የሆኑት ሥራዎች ስኛ ሐዲስ ኪጻን ቸኞ ሃይማኖተ እበው ያኛ መጽሐፈ ግጻዌ ኛ ግብረ ሕግማት ኔኛ ድርሳነ ሚካኤልና ኛ መጽሐፈ ተክሊል ዋነኞቹ ናቸው ሐዲስ ኪዳን አባቴና የሊቃውንት ጉባኤው አባላት የሐዲስ ኪዳንን የትርጐም ሥራ መቼ እንደ ጀመሩት ማስረጃ ለማግኘት አስቸጋሪ ቢሆንም ሥራው እልቆ ለኅትመት የበቃው ግን በብፁዕ ወቅዱስ ፓትረያርክ አቡነ ተክለ ሃይማኖት ዘመን ነው ሕዝብ በሕለተኛ ትርገም እንዳይታለልና የቅድስት ቤተ ክርስቲያን ቀኖናም እየተበረዘ እንጻይሄድ ባማሰብ ሐዲስ ከዳንን ከግዕዝ ወደ አማርኛ የመተርጎም ሥራ አባቴ በጥብቅ ከታገለላቸው ሥራዎች አንዱ ነበር ይህ የትርጐም ሥራ ሲክናወን የጽሕፈት ሣሪያዎችንና በቂ የሰው ኃይል ምደባን ለማግኘት በተደጋጋሚ ያተረቡት ተደጋጋሚ ጥያቄ መልበ በማጣቱ የጐደለውን በየግል ጥረታቸው እያሟሉ ግባቸውን አሳከተዋል በተቋም ደረጃ ቤተ ክህነቱ ቅድሚያ ሰጥቶ ቅንጅት ፈጥሮ ሊሠራው ይገባ የነበረውን ይህንን ከፍተኛ ሥራ በዕድሜ በጤናና በገንዘብ ሀቅም የተዳከመ ሁኔታ ውስጥ የነበረው አባቴ ኃላፊነት ወበዶ ሲሠራኖ ሲያሠራ ብዙ ችግር ከዚያው ከቤተ ክህነቱ ደርሶበታል ከጉባዔው አባላት መካክል አንዳንዶቹን አግኝቼ እንደተረዳሁት ከድጋፍ ይልቅ እንቅፋት የበዛበት የሐዲበ ከዳን ትርጉም ሥራ ሊሳካ የቻለው አብዛኛው ሸከም በአባቴ ትክሻ ላይ አርፎ ነበር ሆኖም ግን መጽሐፉ ሰኅትመት በቅቶ ገበያ ላይ ከወጣ በኋላ በመጽሐፉ መቅድም ላይ አባቴ በሊቃውንት ጉባኤ ሰብሳቤነቱ በበጠው መግስጫ ግርጌ የተጻፈው ስሙ በነጭ ቀስም እየጠፋ እንዲሸጥ ተደርጓል ሃይማኖተ አበው አባቴ የሃይማኖተ አበው ትርጐም እንዲሠራ ለማድረግ ክፍተኛ የሆነ ሠርቶ የማሠራት ፍላሳጎት ነበረው ምክንያቱም ሃይማኖተ አበው ። ከተተረጐመ ቀጣዩ ትውልድ አንብቦ በሚረዳው ቋንቋ የቤተ ክርስቲያንን ቀኖናና ታሪክ ስማወቅ የሚያስችል በመሆኑ ነው በተለይም በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንና በሌሎች መካከል ያለውን ልዩነት ባመጡ ጉዳዮች ላይ ታሳላቅ ሊቃውንት የሰጧቸውን ወሳኝ መንፈሳዊ ብያኔዎች ወጣቱ አንዲያውቅ ለማድረግ ከፍተኛ ጉጉት ነበረው በመሆኑም በትርጉም ሥራው ወቅት ያጋጠሙትን ፈተናዎች ሁሱ በጽኖ በመቋቋም ይህ ታላቅ መጽሐፍ ከግዕዝ ወደ አማርኛ ተተርጉሞ ለወጣቱ ትውልድ እንዲተላለፍ ከፍተኛ ጥረት አድርጓል መጽሐፈ ግጻዌ የመጽሐፈ ግጻዌ ትርጐምና ዝግጅት ዋነኛው ምክንያት የመጽሐፍ ቅዱበን በተለይም የሐዲስ ኪዳንን ትምህርት ከዕሰታዊ የቅዳሊሲ ሥነ ሥርዓት ጋር አመጣጥሞና አጣምሮ ለካህናትና ለምእመናን እንዲደርስ ሰማድረግ ነው ዓበይት ዓላማዎቹም ሁለት ነበሩ እነሱም ሀ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በቅዳሴ ጊዜ የምታከናውነው የአምልኮተ እግዚአብሔር ሥርዓት ሙሉ መሠረቁ የእግዚአብሔር ቃል እንደ ሆነ ምእመናን እንዲገነዘቡ ሣፃድረግ ለ በአብዛኛው በቅዳሴ ትምህርት ላይ ብቻ የተገደበ ዕውቀት ያላቸው ቀዳስያን በየዕለቱ የሚያከናውኑት ክህነታዊ አገልግሎትና ጸሎተ ቅዳሴ ከቅዱሳት መጻሕፍት ጋር ያለውን መሰተጋብር እያበተዋሌ መንፈላዊ ዕውቀታቸውን እያሰፉ ሰብእናቸውን እንዲያንጹበት ለማገዝና ምእመናንንና ቤተ ክርስቲያንን በማገልገል ረገድ ያለባቸውን ኃላፊነት ለማበገንዘብ ነበር አባቴ የኢትዮጵያን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያንን የተሟሳ ትምሀርት ለልጆቿ ስማውረስ ከለፋባቸው ሥራዎች የመጽሐፈ ግጻዌ ዝግጅትና ትርጐም አንዱና ዋነኛው ነው ግብረ ሕማማት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶሰ በቀራንዮ መሰቀል ላይ ተሰቅሎ የቤዛነቱን ሥራ እሰክ ፈጸመባት እስከ ለስተ ዓርብ ሰዓት ድረስ ባሉት የሕማማቱ ቀናትና ሰዓታት ውስጥ የሆነውን ሁሉ በዝርዝር የሚተርክ ነው ግብረ ሕማማትን በመተርጎም ምእመናን በሚረዱት ቋንቋ የፈጣሪያቸውን የአምሳካችን ፍጹም ፍቅር እንዲገነዘቡበት ማድረግ የአባቴ ፍላጎትና ጉጉት ነበረ ይህ የትርጐም ሥራ ይሠራ በነበረበት ወቅት ቀን የትርጐም ሥራውን ሲሠራ ውሎ ወደ ቤት ሲመስስ በከፍተኛ ተመስጦና መንፈሳዊ ስሜት ተውጦ ይመጣ ነበር የጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ ሕማምና ሞት ከባድ የሃዘን ሰሜት ያላድርበት ነበረምን ያህል ልቡ በኀዘን ይሰበር እንደነበረ ጠቅላላ ሁኔታው አሁን ድረስ በዓይነ ኅሊናዬ ይታየኛል ከዚህ ግንዛቤው በመነሣትም ቤተ ክርስቲያንና ልጆቿ የጌታን ነባረ መስቀል እንደ ዋዛ እንዳያዩ ብዙ አስተምሯል ኢትዮጵያና ኢትዮጵያውያን የቀረበላቸውን ልዩ ጥሪ እንዳይዘነጉ ከነበረው ሥጋትና ቁጭት በመነሣትም ብዙ ምክርና ተግሣጽ አሰተሳልፏል ይህም ይታወቅ ዘንድ ዕለተ ሰቅለትን በማሰመልከት በተለያዩ ዓመታት ሰለ ለቅለት በዓል ለምእመናን ያለተማራቸውን ትምህርቶች ማሰታወሰ ይበቃል በተለይም ፕራስ ቅል በሚሉት ሥፍራኻና እጅና እግሬን ቸነከሩት በተሰኙ አርእሰት በ ጭ እና ዓም በምስካየ ኅዙናን መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን የሰጣቸው ትምህርቶች በጌታ ኢየሱሰ ክርሰቶስ ነገረ መስቀል ላይ የነበረውን ሰሜት በጉልሕ የሚያሳዩ ናቸው። የሚል ኣምነት ነበረው በዚህ ጉዳይ ላይ በአባቴ ይመራ የነበረው የሊቃውንት ጉባኤ ከነበረው ጽኑ ኣቋም የተነሣ ከቤተ ክርስቲያን ሕግና ሥርዓት ውጪ በግላዊዊ ቡድናዊ ስሜት ኣነሣሸሽነት ይቀርቡ የነበሩ ጽሑፎችን በማገድ የቤቱ ከርስቲያን ትምህርት መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረትና ብቁ አማኝ በሌላቸው አልባሌ መዳሕፍት አንጻይዋጥ ለማድረግ ከፍተኛ ጥረት አድርጓል ፅ ለግእዝ ህልውና ጥብቅና መቆም አባቴ ስለ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነት እሱ የታየውን ለሴሎች ለማሳየትም ብዙ ደክሟል በተለይ ከፍተኛ ትምህርት ተምረናል በሚሉ ኣንዳንድ መናውያን ልሒቃን አካባቢ ይታይ የነበረው የጋን መብራትነት ሳያንስ የኢትዮጵያንና የኢትዮጵያውያንን ታሪክና ክብር ለሌሳ ልመስጠት የሚታትሩ ሰዎች በሚሠሩት ሁሉ ያዝን ነበረ እባካችሁ ስለእገራችሁ ሰለ ኢትዮጵያ ስለ ምንነትና ማንነታችሁ እኔ ዓይነ ስዉሩ በዳበሳ ያየሁትን ላሳያችሁ ብሎ እስከ መናገር የደረሰበት ጊዜ ሁሉ ነበረ ይህን ስሜቱን ካንጸባረቀባቸው ጉዳዮች መካከል ኢትዮጵያ የሰው ዘር መነሻ ስለ መሆኗ የግዕዝ ቋንቋና ፊደል ባለቤት ስለ መሆኗ ንግሥዯሞ ሳባ የተባለችው የኢትዮጵያ ንግሥት ንጉሥ ስሎሞንን ከመጐብኘቷ በፊት እግዚአብሔርን ታውቅ እንደ ነበረ በልበ ሙሉነት ያስተምር ነበር በዚህ ረገድ አባቴ በተለያዩ ጉዳዮች ሳይ ያነሣቸው የነበሩ የዕውቀቱና የእምነቱ ነጸብራቆች በታሪከ በሃይማኖት በሥነ መንግሥት በአኣርኪዎሎጂ በሕዝብ አስተዳዳር በአስትሮኖሚ በፍልሰፍናወዘተ ለተሰማሩ ምሁራን አጅግ ጥልቀት ያላቸው የምርምር ሐላቦችን የሚያጭሩና ፍንጭ ሰጪዎች ናቸው የቤተ ክርስቲያንን እምነትና ሥርዓት የኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን ቅርሰና ታሪክ የሜመለከቱ ጥያቄዎች በሚነሠበት ጊዜ ሁሉ በመገናኛ ብዙኀንም ሆነ በሌላ መንገድ እንደ እቀራረባቸው መልሰ በመሰጠት ረገድ የቤተ ከርስቲያኒቱ ብቻ ሳይሆን የአገሪቱ ነባርና ጥንታዊ ዕውቀት ዋነኛ ተጠያቂ ለው በመሆን አገልግሏል እንደ ምሳሌ ለመጥቀስ ያህል የግለዝ ፊደላትና አማርኛ ቋንቋ እያሰፈልጉንም እንግሊዘኛ መጠቀም አለብን ብለው በአንድ ወቅት ተነሥተው የነበሩ ምሁራንን በመድረከ ላይ ተሟግቷል በሌላ ጊዜም የግለዝ ፊደሳት መቀነስ አለባቸው ብለው የተነትንም ተከራከሯል ከመላው የአፍሪካ አህኑርና ከብዙ የዓለም አገሮች ኢትዮጵያን ልዩ ኩዒያደርጓት ቅርሶች እንዱ የሆነውን የግዕዝን ፊደል አንፈልግም ብለው የሌላ ፊደል ለመጠቀም የመረጡ ኢትዮጵያውያንንም መክሯል በዚህ ዓመታት ለሚቆጠር ጊዜ ባልተቋረጠ ቅብብሎሽ በኢትዮጵያ ጸንቶ የኖረውን የዳዊትን ዙፋን በተመለከተምኢትዮጵያውያን ያለባቸውን ብዥታ አስወግደው በጥራት እንዲየዩ ለማድረግ ጥሯል የዘውድን ታሪክና ዕሴት ለመገንዘብ የወጣቱ ትውልድ ፍላጐት ማደግ እንዳለበትና ለዙፋኑ ባዕድነት ሊሰማው የሚገባ ኢትዮጵያዊ መኖር እንደሌለበት ደጋግሞ አስተምሯል ነገሥታቱ ከአንድ የተወስነ ጐሣ የወጡ ካለመሆናቸውም በላይ በቅብዐ መንግሥት የሟስጣቸውን ጸጋ ተቀብለው ሕዝብን በአግባቡ ለማስተዳደር የሚቀመጡ ባለ አደራዎች ናቸው ሥዩመ እግዚአብሔር ዘእም ነገደ ይሁዳ የሚያስኛቸውም በኢትዮጵያ ዙፋን ላይ ኣድሮ ነግሦ ኢትዮጵያንና ኢትዮጵያውያንን የሚመራ የይሁዳ ኣንበሳ የተባለ የኢየሱስ ክርሰቶስ ሥዩማን መሆናቸውን ለማመልከት ነው እንጂ አይሁዳውያን ናቸው ለማለት አለመሆኑን ደጋግሞ እስተምሯል በተለይም በዐሥራ ዘጠኝ መቶ ስማኒያዎቹ ውሰጥ አዲስ አበሳ በሚገኘው የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቲያትር በተደረገ የዘውድ መንግሥት ደጋፊዎች ስብስባ ላይ በመገኘት ስስ ኢትዮጵያ ዘውድና ዙፋን ታሪክ ለስብሰባው ተሳታፊዎች ትምሀርት ሰጥቷል ዘውድና ዙፋንን ስኢትዮጵያውያን ልዩ የሚያደርገው ከዓለም መንግሥታት ሁሉ በተስየ ሁኔታ የብዙ ሺ ዘመናት ቅርሳቸው በመሆኑ ነው መልካም አስተዳደርንና ብልጽግናን ለማግኘት መፍትሔው የሕዝቡን የባለአገርነት መብትና እካባቢያዊ የአስተዳዳር ሥርዓት ከዘመናዊው ሕይወት ጋር አጣጥሞ ለማራመድ መትጋት እንጂ የዘመናት ታሪክ ያለውን ባለ ታሪክና ባለ ክብር ዘውድ ጥሎ የጨርቅ ኮፍያ በማድረግ አይደለም ይል ነበረ ሐ መጻሕፍትን መመርመር ማረም መፍቀድና ማገድ የቤተ ክርስቲያኒቱን ቀኖና ተንተርሶ በተቋምም ሆነ በቡድን ወይም በግለስብ ደረጃ የሚጻፉ ወይም የሚተረጐሙ መጻሕፍትንና የተለያዩ ጽሑፎችን ወደ ኅትመት ከመሄጻቸው በፊት መመርመር ማሪም መፍቀተድ ወይም ማገድ የሊቃውንት ጉባኤው ሥራ ነበረ አዳዲስ መጻሕፍትን በመድረስም ሆነ የትርጐም ሥራን በመሥራት ወደ ጉባኤው ሥራቸውን ከሚያቀርቡ ስዎች መካከል ቅን ልብና እውነተኛ መንፈሳዊ አገልግሎት የመስጠት ዓላማ የነበራቸው ስዎች የመኖራቸውን ያሀል ሃይማኖትን የመበረዝና የመከስስ ድብቅ ዓላማ የነበራቸው ስዎች ነበሩሖ ባለማወቅ የሚሳሳቱም ነበሩ ከነዚህ መሐል ስሕተታቸው ሲነገራቸው እርምት ለመውሰድ ፈቃደኞች የነበሩ ሊሆን መታረም የማይፈልጉም ይገኙሳቸው ነበር ከግለሰቦች ውጪ በተቋም ደረጃ በቤተ ከህነቱ የሚዘጋጁ ሃይማኖታዊ ጽሑፎች በጋዜጣና በመጽሔት የሚታተሙ የኅትመት ውጤቶችም በጉባኤው የሚመረመሩበት ጊዜ ነበረ በዚህ ረገድ አባቴና የጉባኤው አባላት ሰፈ አገልግሎት ሰጥተዋል መጻሕፍትን እዘጋጅትው ጉባኤው ካገደባቸው ጊቲ ግለሰቦች መካከል አንዳንዶቹ በሥራቸው ላይ የተጣለውን እገዳ ቀዋታ ከእባቴ ጋር በማዛመድ ከጉባኤው የሥራ ጠባይ የተነሣ እንደታገደባቸው ከመቀበል ይልቅ ግላዊ ምክንያት እየሰጡ እባቴን መውቀስና ማማረር ይቀናቸው እንደ ነበር በተለያዩ ጽሑፎች ላይ ኣንብቤእለሁ አባቴ በሃይማኖት ጉዳይ ላይ ለሚነሣ ማንኛውም አጓጉል ነገር ድርድር የማያውቅ ጥብቅ እቋም ነበረው በዚህም ምክንያት የተለያዩ ፈተናዎችን አሰተናግዷል ከቤተ ክርስቲያን ውጪ ብቻ ሳይሆን በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ከነበሩ ሰዎችም ጋር ብዙ ትግል እድርጓል ከነዚህ መካከል በእመቤታችን በቅድስት ድንግል ማርያም ዳላይ የኢትዮጵያ እርቶዶክሰ ተዋሀዶ ቤተ ክርስቲያን ከምታምነውና ከምታስተምረው ውጪ የሆነ እምነት በማፍለቅ የጻፉትን ጽሑፍ ያገደባቸው ግለሰቦች ነበሩ ከእነዚህ ሰዎች መካከል ቅሬታ ያሳደሩ ከዚያም አልፈው እባቴንና የሊቃውንት ጉባኤውን በመዝለፍ የሚታወቁ ሰዎች ነበሩ ከነዚህ ሰዎች መካከል ንቡረ አድ ኤርምያለ ከባደ መጋቤ ብሉይ ሰይፈ ሥላሴ ዮሐንስና አቶ ዓስማየሁ ሞገሰ ዋነኞቹ ናቸው ቄስ አስተርአየ ጽጌ የሚባሉ በሀገረ አሜሪካ ኗሪ የሆኑ ሰው ደግሞ በዚሁ በእመቤታችን ጉዳይ የተነሣ በአባቴላይ የዘለፋ ብዕራቸውን ካነጣጠሩ ሰዎች አንዱ ናቸው ንቡረ አድ ኤርምያለ ከበደ ንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ በዐለራ ዘጠኝ ስድሳዎቹ የመጀመሪያ ዓመታት ውስጥ የኢትዮጵያ እርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተከርስቲያን ጠቅላይ ቤተ ክሀነት ሥራ አስኪያጅ ነበሩ በወታደራዊው መንግሥት ዘመን ለእስር ተዳርገዋል ከዓመታት እስር በኋላ ተፈተዋልከእስር ቤት እንደተፈቱ እመቤታችንን ድንግል ማርያምንና አገራችንን ኢትዮጵያን በተመስከተ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሀዶ ቤተ ክርስቲያን ከምታምነውና ክምታሳምነውየተለየ ትምህርት የያበመጽሐፍ ፈው የሊቃውንት ጉባኤ እንዲመረምረው አቀረቡበመጽሐፉ ላይ ጠቅሳላ ጉባዔው ከመከረበት በኋላ ጉዳዩን ከቤተ ከርስቲያኒቱ ቀኖና አንጻር ለማየትና ለማቃናት የውይይት ዕድል ሠጣቸው ሆኖም ግን የቀረበላቸውን ዕድል ባለመጠቀም የራሳቸውን መንገድ ይዘው አዲስ ትምሕርት ማራመድ ጀመሩ ንቡረ እድ ኤርምያሰ የመሰላቸውን መንገድ የመከተል የግል መብታቸው የተጠበቀ ቢሆንም አባቴና የሊቃውንት ጉባኤው ግን የእላቸውን አዲስ ትምህርት ሊቀበልና ቡራኬ ሊስጥ የሚችልበት ምንም ሁኔታ አልነበረምየአካሄዳቸው ነገር ያሳህነው አባቴ በትህትናና በወንድማዊ መንፈለ ምክር ሊስጣቸው ሞክሮ የነበረ ቢሆንም የለጡት አጸፌታ መልስ ግን ለወሬም የማይመች ነበረ ይኸው መልላቸው ኢትዮጵያ የዓለሙ መፋረዥ በሟባለው መጽሐፋቸው ውለጥ ይገኛል መ ፈ ሥሳሴ ተሐድሶዕ። በሚባል ዘመን አመጣሽ እምነት አራማጅነቱ የሚታወቀው መምህር ጽጌ ስጦታው የተባለ የመጋቤ ብሉይ ስይፈ ሥላሴ ዮሐንስ ተማሪ በጻፈው መጽሐፍ ላይ አንጻስፈረው መጋቤ ብሱይ ስይፈ ሥላሴ ዮሐንስ የብሉይና የሐዲስ ሊቅ ናቸው በስዋሰወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ከፍተኛ መንፈሳዊ ትምሀርት ቤት ብሉያትን አስተምረዋል እንደ ጽጌ ሰጦታው አጻጻፍ ከሆነ እኒህ ስው ያላቸውን ለዕውቀት በጽሑፍ አስፍረው ለቤተ ክርስቲያን ሊያበረክቱ ወደው ሳሰ በጻፏቸው ጥቂት መጻሕፍት ገና ከጅምሩ መናፍቅሠረ ማርያም ስሳሷቸው አፌን በዳቦ ብሰው ትተውታል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ከርስቲያን መሠረት ሃይማኖትና የካህናት ተልእኮ በሚል ርእስ ስኔ ስ ቀን ዘ ዓም መጋቤ ብሉይ ስይፈ ሥላሴ ባሳተሙት መጽሐፍ ላይ እመቤታችን ቅድስተ ቅዱላን ድንግል ማርያም ጥንተ አብሶ እለባት የሚል ጽሑፍ ያሰራጩበትን መጽሐፍ ከብፁዕ ሊቀ ጳጳስ አባ መልከ ጹዴቅ ሊቀ ሥልጣናት ህብተ ማርያም ወርቅነህ ጋር በጋራ አሳትመዋል ከመጽሐፉ አንድ መቶ አምስት ዝጾች ክገጽ አንድ እስከ አምሳ ሁለት ያሱትን ገጾች የጻፏቸው መጋቢ ብሱይ ሠይፈ ሥላሴ ሊሆኑ ቀሪዎቹ ገጸች የተጻፉት በብፁዕ ሊቀ ጳጳለ አባ መሰከጹዴቅ ነበረ መጽሐፉ የተዘጋጀው በገጠርም ሆነ በከተማ ለጫኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ኞልጌ ሥጦታውይነጋል ዓም ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካህናት ሲሆን ዓሳማውም ኅብረተሰቡን በትምህርተ ሃይማኖትና በምግባረ ሠናይ ሰማገልገል ስሚያደርጉት ጥረትና ለሥራቸው መቃናት ይረዳል ተብሎ ነው ነገርግን ውስጡ ሲመረመር እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም የውርስ ኃጢእት እለባት የሚል ትምህርት በገጽ ላይ የሰፈረበት ሲሆን ከዚህ በተጨማሪም መንፈስ ቅዱስ አካል የሰውም የሚል ትምህርት ይዚል የሚል ተቃውሞ ቀርቦበት ነበረ መጽሐፉ ከታተመ በኋላ በወቅቱ ያለተምሩበት በነበረው በሰዋለወ ብርሃን ቅዱስ ጳውሎስ ከፍተኛ መንፈሳዊ ትምህርት ቤት በመለራጨቱ ነገሩ ያስቆጣቸው ተማረዎች ጉዳዩን ለቤተ ክህነት ሰላቀረቡት በጊዜው የነበረው ቅዱስ ሲኖዶለ ለሊቃውንት ጉባኤ መራው በአባቴ የሚመራው የሏቃውንት ጉባዔም መጽሐፉን ከመረመረ በኋላ በተማሪዎቹ የቀረበው ተቃውሞ አግባብነት ያለሰው መሆኑን ስለደረሰበት መጽሐፉ ክሰርጭት እንዲቋረጥና እንዲቃጠል ወሰኗል መጋቤ ብሉይ ሰይፈ ሥላሴ በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና ውስጥ እጅግ ከፍተኛ ቦታ በሚሰጠው በክብረ ድንግል ማርያም ላይ ይህን ሕጸጽ ያሰው ትምህርት ማስተላለፋቸውን በግልጽ ባይጠቅሱትም ኣንድ መጽሐፍ ፈው አባቴ እንደተቃወማቸው በዚህም ምክንያት ሳይግባቡ ቀርተው መኳረፋቸውን እንደ ገለጡለት ይብርሁ ይጥና የተባለ የአዲሰ አበባ ዩኒቨርሲተ ተማሪ በመመረቂያ ጽሑፉ ላይ ጽፏል መጋቤ ብሉይ ሰይፈ ከተማሪ ይብርሁ ሰቀረበላቸው ጥያቄ መልስ በሰጡበት ዝመን ሕጸጽ የነበረበትን መጽሐፋቸውን ያገደባቸው የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሴተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ ተበትኖ የጉባኤው ሰብሳቢ የነበረው አባቴም ክቤተ ክህነት ታግዶ የነበረ ሲሆን የዘመኑ ሊቃውንት ጉባኤ ደግሞ ይመራ የነበረው በአሳቸው ሲቀ መንበርነት ነበር መጋቤ ብልይ ሥይፈ ሥላሴ ዮሐንስ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን መሠረተ ሃይማኖትና የካህናት ተልእኮ ዘዊ ዓም ይብርዑ ይጥና የመጀመሪያ ዲግሪ መመረቂያ ጽሑፍ የአባቴ ከቤተ ክርስቲያን መሰደድ ያስደሰተው የመጋቤ ብሌይ መይፈ ተማሪና የተሀድሶ እምነት አራማጁ ጽጽሄ ስወጦታው ይህንን ጉዳይ እንደ ተዓምር እንደሚቆጥረው በአጽንኦት ገልጂል አቶ ዓለማየሁ ሞገስ በዕድሜ ከአባቴ ብዙም የማይተናነሱት አቶ ዓለማየሁ ሞገስ የችምህርት መሠረታቸው የኢተዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ስትሆን እስከ ቅኔ ድረስ መማራቸውን የሚገልጹ ታሪኮች ተመዝግበዋል በዘመናዊ ትምህርት ረገድ በቋንቋና በታሪክ የመጀመሪያ ዲግሪዎችን አግኝተዋል በርክት ላሉ ዓመታት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቋንቋ አለተማሪነት ሥራ ያገለገሉት አቶ ዓለማየሁ ሞገለ መጻሕፍትን በማሳተም ረገድም ተላትፈዋል ለየት ባለ አወዛጋቢ ባህርያቸው የሚታወቁት አቶ ዓለማየሁ ሞገሰ ከዚያ ባሻገር ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክሰ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ ባፈነገጡ ንግግሮቻቸው ጽሑፎቻቸውና ድርጊቶቻቸው በሰፊው ይታወቃሉ የእመቤታችንን ቅድስና አስመልክቶም አንዳንዶች እመቤታችን ኣድፎ የነበረው የአዳም ጠባይ ወይም ጥንተ አብሶ እንደሌስባት ያስተምራሉ ነገርግን ይህ ትምህርት በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ተቀባይነት የለውም ምክንያቱም አመቤታችን ከኢያቄምና ክሐና በሩካቤ ዘበሕግ የተገኘች ናት እንጂ ከሰማይ የወረደች የመላእክት ወገን አይደለችምና ካሣ የማያስፈልጋት ሳትሆን ክርስቶስ በደሙ ከዋጃቸው ካሣም ከተክፈለላቸው ወገን ናት። በማለት በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የሌለ ትምሕርት ጽፈዋል በተለያየ ጊዜ ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን አሰተምህሮ ውጪ የሆኑ ጽሑፎቻቸውን ለሊቃውንት ጉባኤ ሲያቀርቡ ይሰጣቸው የበረው ምክርና አርማት ቅር ያስኛቸው አቶ ዓለማየሁ ሞገሰቢጽ ሐሳውያን በእና ቤተ ክርስቲያን ዓስማየሁ ሞገስ በዚሁ በመጽሐፋቸው ውሰጥ በአባቴ ሰብሳቢነት ይመራ የነበረው የሊቃውንት ጉባዔና አባቴንም በግል ዘልፈዋል ቄሰ አስተርአየ ጽጌ ቄስ አስተርአየ ጽጌ የቅዱስ ጳውሎስ ክፍተኛ መንፈሳዊ ትምህርት ቤት ምሩቅ ሲሆኑ በአሁን ጊዜ በአሜሪካን አገር ይኖራሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ካህን ነኝ አያሉ አመቤታችን ጥንተ እብሶ አስባት ብለው የቤተ ክርስቲያኒቱ አምነት ያልሆነ ትምህርትን በማለራጨታቸው ቅሬታ ፈጥረው ቆይተዋል አልፈው ተርፈውም ስሙን ከተሳሳተ ትምህርታቸውጋር አቆራኝተው ለብከት መጀመራቸውን ሲሳማግ አባቴ ተቃውሞ አሳምቷል በተጨማሪም በግንቦት ወር ዓምዜና ልደታ በሚል ርዕስ ያሰራጩትን ጽሑፍ በመቃወም ዜና ሕይወት ዘቅድለተ ቅዱሳን እመ አምላክ የተሰኘውን መጽሐፍ ጽፏል በዚህ መጽሐፍ መቅድም ውስጥ ቄስ አስተርአየ ለሜን ጠርተው ግታለያ አያድረጉኝ የለኹበትም ለራሳችኹ ታገሱ ተመለሱ እሳለሁ የሚል መልእክት አስተሳልፏል በስምንት ምእራፍ በተከፋፈለው መጽሐፍ ውስጥ አባቴ ለቄስ አስተርአየ የለጠው መልስ በጥንተ አብሶ ይ ለተነሱ ጥያቄዎች ሁሉ መልስ ሰጥቶባቸዋል አባቴ በሰጣቸው መልስ ያቄሙት ቄስ አለተርአየ ጽኔ እሱ ከዚህ ዓለም በሞት ከተለየ በኋላ ዋቂፋሌቅ ወጥመድበሚል ርዕስ ባሰራጩት ሃይማኖታዊ ይሁን ፖስቲካዊ ቅጡ ዐማይለይ ጽሑፋቸው አባቴ ስለ ቤተ ክርስቲያን ተልእኮ የደከመውን ሁሉ ጥሳሸት በመቀባት ብዙ ብዙ ብለዋል በቄስ አስተርአየም ሆነ በሌሎቹም አማካይነት በአባቴ ላይ የተሰነዘሩ ትችቶችን ስማንበብ ዕድሉ የገጠማቸው ምእመናን ከሁሉም አቅጣጫ የተሟ ግንዛቤ እንዲኖራቸውና በሊቃውንት ጉባዔ አባልነትና ስብላቢነቴ ሰለቤተ ክርስቲያን ቀኖፍኖ ሥርዓት መጠበቅ ባደረገው ተጋድሎ እሱ ከቤተ ክርስቲያን ጠላቶች እያለ ክሚጠራቸው ክፍሎች ለተለነዘበረበት ትችት የእሉን አመለካከት እንዲገነዘቡት አስፈላጊ በመሆኑ ዜና ሕይወት ዘቅድሰተ ቅዱሳን እመ አምሳክ በሚል እዕስ በጻፈው መጽሐፍ ላይ ያለፈረው እንደሚከተው ቀርቧል ኘሮቴስታንትና ልዩ ልዩ ረድፈኞች ከናፃቡ በኋላ ለእመቤታችን የሚለጠው ክብር ልዕልና ቀርቶ አክብሮቱ ወደ ነቀፋ ምሥጋናው ወደ ስድብ ዞሯል የውጪ ጥገኞች ከሆኑትም ይልቅ ስማቸው በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርሰቲያን ሆኖ በእመቤታችን ከብር ልዕልና ቅድስና ላይ ብዙ የዓመጽ ቃል የሚናገሩና የሚጽፉ ቁጥራቸው እየጨመረ ሄዷል ይኸውም ዲያቆናት ቀሳውስት ጳጳሳት እስከሚባሉት ደርሷል በእነ ለይፈ ሥሳሴ ዮሐንለ በእነ ጽፄ ስጦታው በእነ ቄስ እስተርአየና በጉባኤው በሌሎችም ተመሳላይ አመለካከት በሚያራምዱ ጭምር አዝኛለሁ ቀኖናና ሥርዓትን የሟጋፋ እንቅሰቃሴን መክከሳከል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሰ ተዋፀዶ ቤተ ክርለቲያንን ቀኖናና ሥርዓት የሚጋፋ ግላዊም ሆነ ድርጅታዊ እንቅስቃሴዎችን መከላክል የሊቃውንት ጉባኤው ሥራ ነበር ይህንን በተመለከተ እባቴ ከሊቃውንት ጉባኤው አባላት ጋር በመሆንም በግሉም ብዙ ሥራዎች ሠርቷል ከጉባኤአባልነቱ በተለይም በሰብሳቢነቱ አንፃር ኃላፊነቴና ግዴታዬ ነው ብሎ ያመነበትንከዳር ሳያደርሰ የማፈግፈግ ጠባይ አልነበረውም በተለይ ከራሷ ከቤተ ክርሰቲያን ጉያ ወጥተው ቀኖናዋንና ሥርዓቷን ። በኖረባት በኢትዮጵያ የቤተ ክርለቲያኒቱን ህልውና ለመጋፋት አልፎተርፎም ለማጥፋት የተቃጡ ብዙ ሙከራዎች እንጸ ነበሩ ታሪክ የሚመሰክረው ሐቅ ነው በተለይም ከቅርብ ዓመታት ወዲህ እ ው ው ው መ መ ቁ አለቃ አያሌው ታምሩ ዜና ሕይወት ዘቅድሰተ ቅዱሳን እመ አምላክ እየተጠናከረ የሄደውና ከተለ ያዩ የሃይማኖት ክፍሎች እየ ያለው ተግዳሮት ከርቀት የሚሰነዘር ብቻ ሳይሆን ዓማቸውን ሳዬ በራሷ ልጆች ጭምር የሚከናወን ከጀመሩ ውሎ አድሯል መሆኑን የሚያሳዩ ምልክቶች መታየት ይህው ቀብ ባጣዊ ፈተ ክርሰቲያን ችግር ይፋ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ አባቴ በለታ በጥንቃቄና በንቃት መከታተልጀመረ እንዲያውም ቀደም ብሎ ሃሃ ማቸቸዋ ርባዎቹ ከቀየሳቸው የሐዋርያዊ አገልግሎት በርፎች ጨማሪ እን ሰድስተኛ የተግባር መመሪያ በማድረግ ክራሷ ክቤተ አያን ጉያ ጥቀው ቀኖናዋንና ሥርዓቷን ለመበረዝ ለመክለሰና አል አተርሮያ ድ እየሠሩ የነበሩትን እንደ አመጣጣቸው ለመ ቤተ ክርስቲያንም በጉዳዩ ላይ ሰፊ ትኩረት እ ረግ ያላሰለስ ጥረት አድርጓል ገድትላጥ አባቴ በዐሥራ ዘጠኝ መቶ ኀምሳዎቹ አባ ን ውሰጥ የተጀመረው ሂስን እዚች ማደ ተለ የሩ ኣሎ ነርሱ የዘር ጥቅሙ ይ ገ ምነት ነበረው ሰለ ኣሱ ተሠ ውንሥጋት ልፅ ለማድረግ ብዙ ደክሟል ከዚህም ጋር ል ል ያመነበትን ሐሳብ በተደጋጋሚ ለቤተ ከርለቲያኒቱ መች ማቅረብ ሞክሯል የቤተ ክርስቲያን አገልጋዮችን ይ ለሃይማኖት ትምዘርት በመላክ ረገድ ከፍተኛ ማሰተማሩ የተፍ ሲሰጥ እንደሚገባ ጠቁሟል በአገር ውስጥ ቀተይዕዊች ይሆናል የሚለውን አቋሙን እንደ አማራጭ ሚያነሣቸው ሐሳዞች ዋነኞቹ ሦስት ነበሩ እነዚህም ሀ የኢትዮጵያ ቤተ ከርስቲያን ከሕገ ልቡና ወደ ሕገ ኦሪት አት ደ አ ወንንል የተረማመደች እንደ መሆኗ መጠን ለጥንታዊ አውን ነቷም ተገዳዳሪ እንደ ሌላት ማመንና ማሳመን የእኛ ትዮ ማውያን ዋነኛ ተግባር መሆን እለበት በመሆኑም እኛ መን ተማር ይገባናል እንጂ ከሌሎች ሃይማኖት ለመማር መሄድ የለብን ክርሰቲያን አገልጋዮች መማር አለባቸው ከተባለ « የሚገባቸው የኢትዮጵያን ልዩ ልዩ ነገዶችና ዋና ዋና ዓለም አቀፋዊ ቋንቋዎችን የስብከት ዘዴ የአስተዳደር ሙያዎች መሆን አለበት እነዚህንም ደግሞ እዚሁ በአገራቸው ኣንዲማሩ ሁኔታዎች ሊመቻቹቂላቸው ይገባል ለ ሐዋርያት ገና ለስብከት ከኢየሩሳሌም ሳይወጡ ኣስቀድሞ ሐዲስ ኪዳንን በልዩ መልእክተኛዋ አማካይነት የተቀበለችው የኢትዮጵያ ቤተ ክርለቲያን አገር በቀል እንደ መሆኗ መጠን ብሔራዊት ነች በተደላደለው የሕገ ልቡናና የሕገ ኦሪት እርሻ ላይ ተዘርቶ የበቀለው የሕገ ወንጌል ሰብልና አገር በቀል ዕውቀት ከራሷ ልጆች ተርፎ ለሌሎችም የሚበቃ እንደ መሆኑ መጠን ከብሔራዊው የክብሯ መንበር ወርዳ የሌሎችን ፍርፋሪ የምትለቃቅምበት ምክንያት የለም ሐ ወደ ውጪ ኣገር ለሃይማኖት ትምህርት ይላኩ ከነበሩት ሰዎች መካከል አንዳንዶች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርሰቲያንን ትምህርት በቅጡ አድቅቀው ያልዋጡ በመሆናቸው ምክንያት በሚላኩባቸው የሃይማኖት ትምህርት ቤቶች አስተሳስብና እምነት የመወስድ ነገር ይታይባቸው ነበር አልፎ ተርፎም ከትምህርት ሲመስሱ ውሳኔ ሰጪዎችና አስፊጻሚዎች ለመሆን በሜያስችላቸው የሥልጣን እርክን ላይ የመቀመጥ ዕድላቸው ስፊ ነው ይህንኑ በመጠቀም ከውጪው ትምህርት የወሰዱትን እምነት በኢትዮጵያ ቤተ ከርስቲያን ሳይ ለመጫን የሚንቀሳቀሱ እንዳይሆኑ የሁኔታው አያያዝ ። ከዚህ ሰው በዘር የሚክናወን በዳዊትም ዙፋን ላይ የሚቀመጥ በይሁጻም የሚነግሥ እንግዲህ አይገኝምና መካን በመሆኑም የማይከናወንለት ስው ብላችሁ ጻፉ የሚል ነው በብሥራተ ወንጌል ሬዲዮ ጣቢያ የኢትዮጵያ ቤተት ክርስቲያን ሰዎች ስብከት እንዲያቀርቡ ያደረጉት ቀድሞ ሊቀ ሥልጣናት ሀብተ ማርያም ወርቅነህ ኋላ አባ መልክ ጹዴቅ የተባሉት ሊቀ ጳጳስ ናቸው በወቅቱ ፓትረያርክ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ይህንን ሐሳብ ሲቃወሟቸው ለንጉሠ ነገሥቱ የነበራቸውን ልዩ ቀረቤታ በመጠቀም ዕቅዱን ሊያስፈጽሙ ችለዋል ለዕቅዳቸው መቃናትም የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ሽልማት ድርጅት እየተባለ ይጠራ ከነበረው ተቋም በጀት አፅፈቅደው መምህራንን ይመድቡ እንደነበረ በዚሁ ሬዲዮ ጣቢያ ለስድሰት ዓመታት ያስተማሩት መጋቤ ብሉይ ሰይፈ ሥላሴ ይብርሁ ይጥና ለተባለ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ በስጡት መልለ ላይ ገልጠውታል ትንቢተ ኤርምያስም ኛ አባቴ «መንበረ ጸባኦት ቅድለት ሥላሴ እየተባለ ይጠራ የነበረው ትዳርና ሥልጣነ ክህነት ተ ክርሰቲያን የቅድለት ሥላሴ ካቴድራልተብሎ በባዕድ ቋንቋ መጠራቱ አግባብ እይደለም በሚልም በጊዜው ቅሬታውን አሰምቷል የአባቴ የረጅም ጊዜ ምኞት በምንኩስና ወይም በብሕትውና ለመኖር ነበረ ቢሆንም እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ወደ ትዳር ሕይወት ሊገባ እሠራር ጀምሮ እለከ ለያሜአቸው ድረስ የኢትዮጵያ ቤተ የ አርአያን ፈር ም ገዳማት ሃይማኖታዊ መሠረትና አገር በቀል ችሷል በተክለ ሃይማኖት መቃብር ቤት እየኖረ ሳለ የቤተ ክርለቲያኑ ሥርዓት ያላቸው ሰለ ሆኑ በቅርዳቸውም ሆነ በአሰያየማቸው ላይ የባዕድ ገበዝ የነበሩ ቄሰ ገበዝ ወልደ ማርያም የተባሉ ታላቅ መነፈላዊ እባት እሻራ ማላረፍ ተገቢ አይደለም የሜል እምነት ነበረው መንበረ ትዳር እንዲይዝ አዘውትረው ይመክሩት ነበረ ጸባኦት ደብረ አሚን ደብረ ፀሓይ ደብረ ኃይል ደብረ ከእሳቸው በተጨማሪ ደግሞ ወላጅ እናቱ ወይዘሮ አሞኘሽ ሊጠይቁት እየተባለ የሚጠሩት እብያተ ክርለቲያን ለዚህ እማኝ መነክራትወዘተ እየተባሉ የሚ ጦ ቁጥር በዚሀ ጉዳይ ላይ አብዝተው ይመክሩትና ይወተውቱት ነበረ እግዚአብሔር በእሱ ሕይወት ውለጥ ያለውን ዓላማ ለመገንዘብ ረዳው ዘንድ ከቄሰ ገበዝ ወልደ ማርያም ጋር ተለማምተው ሱባዔ ኛ በመንበረ ጸባኦት ቅድለት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ይካሄድ ይ የነበረው ጸሎተ ቅዳሴ በኦርጋን መታጀቡንም አጥብቆ ተቃውሟል ያዙ የረቀቀውን ማጉላት የጐደለውን መሙላት የሜቻለው እምላክ የራሷ ቋንቋ ሥነ ጽሑፍ ዜማና የምለጋና መሣሪያዎች ያሏት ቤተ ከእግዚአብሔርም የጸሎታቸውንና የሱባዔያቸውን መልስ ሰጣቸው ክርለቲያገ ከሌላ ቦታ መዋቧ አያደምቃትም የሚል እምነት የነበረው። የኢትዮጵያ እምነት በሦስቱ ሕግጋትኮየኑሮ መሠረት ለሕጻናት የሚባሉ ነበሩ የመች ተለመደና ከተኩላ ዝምድና ዋነኛ ትኩረት ዶክተር እባ እየለ ተክለ ሃይማኖት የተባሉ ካቶሊካዊ መነኩሴ ለጻፉት የዶከትሬት መመረቂያ መልስ መስጠት ነበር በውል በተለየና በታወቀ ምክንያት ከዛስ ዓም ጀምሮ በግዝት በተለያዩት ሁለቱ የእምነት ጎራዎች መካከል ምንም እንዳልተፈጠረ አስመስለው ለመቀላቀል ለተነሠት ዶክተር አባ አየለ ተከለ ሃይማኖት አባቴ የሰጠው መልበ ከተሰለፈበት ዓላማ ኃላፊነትና ተልእኮ አንጻር ሲታይ ተገቢነቱ በእጅጉ የጐላ ሆኖ ይታያል የዚህ መጽሐፍ አቀራረብ ምንም ዓይነት ማስታመም ያልታከለበት ክመሆኑ ባሻገር በዶክተሩ ድፍረትና ሸፍጥ የተቆጣው አባቴ ሰለ እናት ቤተ ክርሰቲያን ይሰማው የነበረውን ቅንዓት ቀጥትኛ በሆነና በማያሻማ ቋንቋ የገለጻበት ነው በቀደሙ ዓመታት ከሮም ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን ከተሰነዘሩት የሃይማኖታዊ ቅኝ ግዛት ወረራዎችና ትንኮላዎች ሁሉ የከፋ ውጤትን ሲያስከትል እንዲችል ታስቦ ለተሠራው የአባ እየለ መመረቂያ ጽሑፍ አባቴ የሰጠው መልስ በማያዳግም ሁኔታ መርዙን ከነሰንኮፉ ነቅሎ ለመጣል የቻለ ድንቅ ጽሑፍ ነበር ይህ መጽሐፍ ላለፉት ሥልባ ዓመታት እንደ ግንባር ቀደም ማጣቀሻ ጽሑፍ ሲያገለግል ቆይቷል በግ ለምድ ለብሰው ኩሚመጡባችሁ በውስጣቸው ግን ነጣቂ ተኩላዎች ከሆኑ ክሐሰተኞች ነቢያት ተጠንቀቁ» በማለት ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ በማቴዎስ ወንጌል በምዕራፍ የሰጠውን ማስጠንቀቂያ መሠረት በማድረግ ለመጽሐፉ ርዕስ ሰጥቷል መች ተለመደና ከተኩላ ዝምድና የተባለው የመጽሐፉ ርእስም የማስማሪያ በጎች መዝ የተባሉ ኢትዮጵያውያን ክርስቲያን ምአመናን ከነጣቂ ተከሳ ጠብቀው ሳቆዩአት ቅድስት ሃይማኖታቸው ያላቸውን ጥንቃቄ የሚገልጡበት ቋሚ መፈከራቸው ለመሆን ችሏሷል መ መጸደና ከተኩላ ዝምድና ዓም መች ተለመደና ክተኩላ ዝምድና የተሰኘው መጽሐፍ የተዘጋጀው አባ አየለ የተባሱ ካቶሊካዊ መነኩሴ በ ዓም ለዶክትሬት ዲግሪያቸው ማሟያ ይሆናቸው ዘንድ ለዳፉት መጽሐፍ መልለ ነው የዶክተሩ መጽሐፍ ርዕሱየኢትዮጵያ ቤተ ከርስቲያን ሰለ ክርስቶሰ ባሕርያዊ አካላዊ ተዋሕዶ የምታምነው ትምሀርት የሚል ነው መች ተለመደና ከተኩላ ዝምድና የተባለውን መጽሐፍ በጊዜው የነበሩ አበው ሊቃውንት አለቃ ስማ ኃይሉና ሊቀ መዘምራን ተክለ ጊዮርጊስ ነሹ መርምረውታል በመጽሐፉ መግቢያ ላይ ስስ ዝግጅቱ አነ ዘክርለቶስ እኔ የክርስቶስ ነኝ በሚል ንዑስ ርእሰ ሥር አባቴ የለጠው ማብራሪያ አንደሚክተለው ይነበባል በኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንና በካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን መካክል ያስው ልዩነት በወር በሳምንት ሳይሆን ከዐሥራ ሰድስት መቶ ዓመት የበለጠ ፅድሜ ያለው የታወቀና የተጠና መሆኑን ልዩነቱም ክርስቶስ እንድ አካል እንድ ባሕርይ ማለት ብቻ ሳይሆን አኔ የክርስቶስ ነኝ እኔ የሌጥሮስ ነኝ ማለትም ሰለ ተጨመረበት ኢትዮጵያ እኔ የክርስቶስ ነኝ ለትል የሮማ ቤተ ክርስቲያን እኔ የሌጥሮስ ነኝ የሚለውን ለፊ ጎዳና በመክፈቷ የሮም ቤተ ክርስቲያን ርእለ ሊቃነ ጳጳሳት ዳግማዊ ክርለቶሰ ነኝ ክማለቱ የተነሣና ኢትዮጵያ ክርለቶስነትን ከአንዱ ከእግዚአብሔር ልጅ በለተቀር ለሌላው አላውቅለትም ከማለቷ የተነሣ መሆኑን ዓለም በሙሉ ያወቀው ነው ይህም መስያየት እየጨመረ ለለ ሔደ የካቶሊከ ቤተ ክርስቲያን ክርስቲያን ሁሉ እኔ የክርስቶስ ነኝ ማለትን እኔ የሌጥሮለስ ነኝ በማለት እንዲለወጡ እንዲሁም የሮም ርእለ ሊቃነ ጳጳሳት በእንድ በኩል የክርሰቶለ ባሪያ የሌጥሮሰ ተከታይ ነው የሚለው ሰም ለበስ ወሬ እያስተያየች በአንድ በኩል የሮም ሊቃነ ጳጳሳት ዳግማዊ ክርለቶስ መሆኑን እንዲያውቁ ከዚህም ሌሳ ማነኛውም ክርለቲያናዊ ወንጌልን ምክንያት እድርጎ ከባዕድ አገዛዝ ቀንበር ሥር እንዲውል እሺ ያላትን በስብከት እንቢ ያላትን በለለት እያስፈራራች ባበአደረገችው ትግል እንደ በግ በተኩላ መካከል ከተላኩት ኢትዮጵያውያን አንድ እንኳን የተመለሰ የለም ይህንንም እኔ ከማውቀው ተናገርኩ እን የሚያውቀው ታሪክ ነው። የሚለውን መሠረት በማድረግ ለሕፃናት የሚሆን መጽሐፍ አዘጋጅቷል ርእሱም የኑሮ መሠረት ለሕፃናት የተሰኘ ነው ይዘ መጽሐፍ የታተመበት ዘመን ሌላው ቀርቶ በዘመናዊ ትምዘርት ቤቶችም እንኳ ለሀጻናት የሚሆን የመጻሕፍት ዝግጅት ትኩረት ያላገኘበት ጊዜ ነበር አባቴ መጽሐፉ በተዘጋጀበት ዘመን የነበረውን ማኅበራዊ ምጣኔ ሀብታዊና ሥነ መንግሥታዊ ምስቅልቅልና በተተኪው ትውልድ ላይ ሲመጣ የሚችለውን ፈተናም ለመገመት የቸገረው እይመለልም ይሀ መጽሐፍ የተጻፈው ከኛ ዓመታት በፊት ቢሆንምዘመን አይሸሬ ከመሆኑ የተነሳ ዛሬ ላይ ያለውን ትውልድ እያየ የጻፈው የሚመለል ይዘትም አለውይክን በተመለከተ በመጽሐፉ መግቢያ ላይ ካሰፈረው ውለጥ የሚከተለው ይገኛል ይህን መጽሐፍ ላዘጋጅ ያለብኩበት ምክንያት የሚከተለው ነው በዚህ ሰአዲሱ ዘመናችን ወላጆች ልጆቻቸውን ከተማሪ ቤት አለገብተናል ልጆችም ከተማሪ ቤት እንውላለን የሚለውን ቃል ምክንያት በማድረግ ወላጆች ልጆቻቸውን የማይሠሩ የማይቀጡ ልጆችም ወላጆቻችን ይቆጡናል ብለው የማይስጉና የማይደነግጡ ከመሆናቸው የተነሣ የአለተዳደግና አሳተዳጸር ሥነ ሥርዓት ፈርሶ የኑሮ መሠረት ተደምስሶ ይታያል መጽሐፉ እንደ ለሙ ነት መ ለሙ ሁሌ ለኑሮ መሠረትነት የሚያለፈልጉ ሹሙት ሺ ሞት እባቴ በሊቃውንት ጉባኤ ሰብሳቢነቱና በባደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ሊቀ ጠበብትነቱ የሚጠበቅበትን የሥራ ኃላፊነት ክመወጣት ባሻገር ሙሉ ጊዜውን ለቤተ ክርስቲያንና ሰአገር አገልግሎት በመስጠቱ በርክት ሳሉ የቤተ ክርስቲያንና ከቤተ ክርስቲያን ጋር ተዛማጅነት ባላቸው ጉዳዮች ሁሉ ሳይ አስተዋጽኦው እጅግ እየጐሳ መጣ የተጠራበትን ሐዋርያዊ ተልእኮ ለማሳካትም ያለምንም ገደብ በሙሉ ኃይሌና ጉልበቱ ይሠራ ነበረ በዚህ ምከንያት ቀደም ብሎ ገና በወጣትነቱ የጀመረውን የኢትዮጵያ ኦርቶደክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን አምነት ሥርዓትና ብሔራዊ አስተዋጽኦ ለትውልዱ ማስተማርና ኢትዮጵያውያን ምንነታቸውንና ማንነታቸውን አጥብቀው እንዲይዙ የመምከር ጥረቱን አጠንክሮ እየሠራበት ነበረ የደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርለቲያን ሊቀ ጠበብት በነበረበት ዘመን ወጣቶችን ለማደራጀትና የአገራቸውንና የበተክርስቲያናቸውን የራሳቸውንም ማንነት ጠንቅቀው እንዲያውቁ ለማድረግ ባደረገው ከፍተኛ ጥረት በእዲስ አበባ ከተማ ከሚገኙ ግምባር ቀደምና አንጋፋ የለንበት ትምህርት ቤቶች አንዱ የሆነውን ምክሐ ደናግል የወጣቶች የሰንበት ትምህርት ቤት አቋቁሟልየመሰብሰቢያ አዳራሽ ሰማሠራት የሚያስችለውን የገንዘብ ዕርዳታ እንዲያገኙ የገቢ ማስገኛ በዓል ሐሳብ በማመንጨትበበንሌሉ ላይ ወጣቶቹ የሚያቀርቡትን መንፈሳዊ ተውኔት በመዳፍ በበዓሉ ላይም ተጽዕኖ ማሳደር የሚችሉ የክብር እንግዶችን በመጋበዝ ከፍተኛ ድጋፍ አድርጓል ነ ኣ በጊዜው የኢትዮጵያ ኦርቶዶስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርከ የነበሩት የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ እንደራሴና የሐረር ክፍሰ ህገር ሊቀ ጳጳለ የነበሩት ብፁዕ ወቅዱሰ አቡነ ቴዎፍሎስና ከፍተኛ የቢተ ክህነትን ሹማምንት በክብር እንግድነት ተገኘተው ለማኅበሩ መጠናከር ያላቸውን የሐሳብና የገንዘብ ዕርዳታ እንዲሰጡ ሁኔታዎችን አመቻችቷል በዚህ ዝግጅት ላይ የክብር እንግዳ ሆነው የተገኙት ብፁዕ ወቅዱሰ አቡነ ቴዎፍሎስ ከፍተኛ የገንዘብና የሐሳብ ድጋፍ በማድረግ ኅብረተሰቡ ወጣቶቹን እንዲደግፋቸው ባቀረቡት ጥሪ ምክንያት ትልቅ መነቃቃት በመፈጠሩ በአጭር ጊዜ ውስጥ የመጀመሪያው የማኅበሩ መለብሳቢያ አዳራሽና ጽሕፈት ቤት ሊገነባ ችሷል ማኅበሩ የተቋቋመው የካቲት ቀን ያ ዓም ሲሆን እስከ ዛሬ የሚጠራበትን ምክሐ ደናግል የተሰኘውን የማኅበሩን ስም ያወጣው አባቴ ነው አለቃ። ብለው ተናገሩ አባቴን ደግሞ እንተም ቂም አትያዝባቸው እሰተምራቸው አሉት ከዚህ በኋላ በቦታው የነበሩ ወታደሮች ተቃዋሚዎቹንና እጃቢዎቻቸውን እያቻኮሉ አሰወጧቸው አባቴም ንጉሠ ነገሥቱ በሰጡት ፍርድ የተሰማውን ደሰታ ከገለጠ በኋላ ሕዝብን በእኩልነት በማየት በሰጠኽውጡ ፍርድ የተነሳ የጠፋው ዓይኔ በኃይለ ሥላሴ ብርሃን አየ የሚል መንፈሰ ያለው ቅኔ ተቀኘላቸው እባቴ የደብረ አሜን ተክለሃይማኖት ቤተ ክርሰቲያን አለቃ ሆኖ መሾሙ ይፋ በሆነበት ብዙ ሕዝብ ተገኝቶ ነበረ በዚህ ሥነ ሥርዓት ሳይለሃያ ዓመታት ጉባኤውን በዚሀ አውደ ምሕረት ላይ ሳስተምር ነጻና ደለተኛ ነበርኩኝ አሁን በአምላክ ፈቃድ ሹመቱ በግድ መጣብኝ ሹመት ግለት ለኔ ሺ ጊዜ ሞት ማለት በመሆኑ አልተደሰትኩም ሆኖም የቤተክርሰቲያኑ ጠባቂዎች እኔ ብቻ ላልሆን በይበልጥ እናንተ የቤተክርለቲያኑ ሊቃውንት አባቶችና ምዕመናኑ ሁሉ ለሳለሆናችሁ ዙላችሁም ቤተክርሰቲያኑን አንድትጠብቁ በእግዚአብሔር ሰም አደራ እላችኋለሁ በማለት ንግግር አደረገ ከ ዓም አሰከ ሀ ዓም ድረሰ በዘለቀው የሰድሰት ዓመታት የደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርሰቲያን አሰተዳዳሪነት የሹመት ዘመኑ አባቴ ከሠራቸው ሥራዎች ውሰጥ የሚከተሉት ዋና ዋናዎቹ ናቸው ጃንሆይ የጻድቁን የአቡነ በማክባር በደብሩ በተገኙበት ብቃት ካመሰገኑት ሷጠይቁት ለራሱ ምንም ያደብሩ ካህናት እንደሌሎች ኮ በት የገቢ ምንጭ የደመወዝ በጀት ድጋፍ ቋፁፍሠ ነገሥት ቆየት ብለው ይሁ እየተዘዋወረ እንደሚኖር ጨል ለተክለ ሃይማኖት ቤተ ይታ ተፈልጐ እንዲሰጠው መኖሪያ ቤት ለመሥራት አስተዳዳሪዎች መካከል ያሉት ለደብሩ አስተዳዳሪ ፅእሱ ባግሉ ሊኖርበት ከቤቱ ለማሰወጣት ብዙ በዋጥልቀተት ለማያውቁ መረጃ አሰራጭተዋል ይህ ይታውን የፈቀደው ማዘጋጃ ከንቲባ ክቡር ዶክተር ሲሆን በግልጽ ወጪ መናሬያ ቤት መሥሪያተብሎ ዓይነ ሥጢዉራን እንዲሰባሰቡ ተመድቦላቸው ውስጥ ተቀጥረው ሕንዲላቀቴ ለማድረግ የበኩሉን በተመለከተ እቶ ጥበቡ ሙላት የተባሱ ዓይነ ለዉር የእካባቢው ኗሪ ከዚህ የሚከተለውን የጽሁፍ ምሰከርነት ሰጥተዋል እባታችን እለቃ አያሌው ታምሩ የደብረ እሚን ተከለሃይማኖት ቤተ ክርሰቲያን እሰተዳዳሪ ሳለ ዓይነ ሰዉራንን ከልመና እየነጠሉ ሙዳየ ምጽዋት እየሰጡ በትምህርት በኩል ኋላ ቀር የሆኑትን ትምህርታቸውን እንዲያዳብሩ እያደረጉ እሁን ዓይነ ሰዉራኑ መቶና ዘመቶ ብር እየበሉ ይገኛሉ እኔንም ይህንን ደብዳቤ የጻፍኩትን ከልመና ተገላግዬ ቤተ ክርሰቲያንን እንዳገለግል እሳቸውም ሆኑ በሰው አስጠይቀውኛል ዕድሌ ሆኖ ግን በምክራቸው እልተጠቀምኩበትም በማለት ስለሁኔታው የሚያወቁትን በጽሁፍ ገልጠዋል ይኛ የአካባቢውን ሕዝበ ክርስቲያን በማሰተባበር የቤተ ክርስቲያኑ ምድረ ግቢ በእግባቡ ተስተካክሎ በአእሰፓልት ንጣፍ እንዲሠራና በተጨማሪም በቤተ ክርሰቲያኑ ዙሪያ ምእመናን የሚጠለሱባቸው ታዛዎች እንዲኖሩት አድርጓል ኛ ደብሩን የሚያገለግሱ እየመሰሉ የደብሩ የገቢ ምንጭ የነበሩ የከተማና የገጠር ቦታዎችን በእጀ መናኛ ወስደው የነበሩ ሰዎች እንዲመልሱ እድርጓል ኛ ሊቀ ጠበብት ሳለ ያቋቋመው ምክሐ ደናግል የወጣቶች የሰንበት ትምሀርት ቤት በተጠናክረ መንገድ እንዲደራጅና በተለያዩ የማሰተማሪያ ዘዴዎች እየታገዘ ወጣቶችን እንዲያሳባሰብ አመራር በመስጠት እንዲሁም ያላሠለሠ ክትትል በማድረግ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል ቼኛ ምእመናን የሚደራጁበትንና በተቀናጀ መንገድ የአጥቢያ አብያተ ከርስቲያኖቻቸውን ከማንኛውም ዓይነት ተጽእኖ ነዳ አድርገው በራሳቸው ባለቤትነት እንዲያስተዳድሯቸው ሥልጣን የሚሰጣቸውን የሰበካ ጉባዔ ተግባራዊ በማድረግ ረገድም ለተፈጻሚነቱ እርሱ እስተዳዳሪ በነበረበት በደብረ አሚን ተክለሃይሚኖት ቤተ ክርሰቲያን የመጀመሪያውን የሰበካ ጉባዔ የመመሥረትና የማቋቋም ተግባርን ፈጽሟል ሄኛ በተለያዩ መንፈሳዊ አገልግሎቶች ምክንያት ምእመናን ወደ ቤተ ክርስቲያን ከሚወሰዱት የተለያየ የምግብና የመጠጥ ዓይነት የአለቃው ድርሻ ነው እየተባስ ወደ መኖሪያ ቤታችን ይመጣ የነበረውን ምግብና መጠጥ እኔ የምተዳደርበት ገቢ ያለኝ ሰው ነኝ በማስት ረዳት ለሌሳቸው ሰዎች እንዲሰጥና ወደቤት አንዳይመጣ አድርጓል ኛ በተጠናከረ ሁኔታ በደብሩ ውስጥ ይሰጥ በነበረው የስብከተ ወንጌል አገልግሎት እማካይነት ለአካባቢው ሕዝብ ከፍተኛ የሆነ ሐዋርያዊ አገልግሎት አበርክቷል ከስብከተ ወንጌል አገልግሎት በተጨማሪ የእመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን ውዳሴ በመተርጐም በኩል ያደርግ በነበረው ልባዊ ተሳትፎ ለሌሎችም የሚተርፍ ምስከርነት አግኝቶበታል በአንድ ወቅት እማሆይ ታዬች የተባሉ በግቢው ውስጥ ይኖሩ የነበሩ አዛውንት መነኩሲት በናልስታ ጸም ወቅት በሴቶች በር አንጻር ቆመው እየጸለዩ ሳለ እመቤታችን ቅድሰት ድንግል ማርያም እንደተገለጠችላቸውና አያሌው ውዳሴ ማርያም ሲያደርስ ለማድመጥ ነው የመጣሁት እንዳለቻቸው መናገራቸውን ብዙዎች ያውቃሉ አባቴ ከተክለሃይማኖት ደብር አስተዳዳሪነቱ በተጓዳኝ የቤተ ከህነቱን የሲቃውንት ጉባዔ ሰብሳቢነት ሥራውንም በአግባቡ ይወጣ ነበረ በሁስቱም በኩል የሚያደርጋቸው ተሳትፎዎች እንዲያው ሠርቶ ደመወዝ ስማግኘት ብቻ የሚያከናውናቸው ሳይሆን ገና ከወጣትነት ዕድሜው ጀምሮ ዓላማ አድርጐ የያዛቸውን ዕቅዶቹን ከማስፈጸም አንዳር የሚተገብራቸው ነበሩ በምፅራፍ ዐሥራ። በተራ ቁጥር ሁለት ላይ ይዞት የነበረውን ዓላማ በተመለክተ ዘጊዜው ብዙ ሥራ ሠርቷል ለእብነት ያህል የዎች ታዎር ሚሲዮንን እምነት ለማስፋፋት ይሰሩ ክነበሩ ስዎች ጋር ያደረገው ፍልሚያ እንደምን በድል አንደተጠናቀቀ በዚሁ መጽሐፍ ተዘርዝሯል በዚህ ረገድ በጣም ብዛት ያላቸው ተጋድሎዎች የፈጸመ ሊሆን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርለቲያን ምእመናን በተለይም ደግሞ ወጣቶች በአዲሰ መጤ ሃይግኖቶች አየተጠለፉ እንዳይጠፉ ባደረገው ጥረት ውጤት አግኝቷል አባቴ ትምህርት ማግኘትና መዳን የሚሻ ሰው ካገኘ የቁጥር ማነለና መብዛት አይመርጥም ነበር አንድ ነጠላ ለውም እንኳ ቢሆን አንደ ክፍተኛ ጉባኤ ትኩረትና ጊዜ ይሰጠዋል በግለሰብ ደረጃ ትኩረትና ትምህርት ሰጥቶ ወደ ኢትዮጵያ እርቶዶክለ ተዋህዶ ቤተ ከርለቲያን ካመጣቸው ብዙ ሰዎች መካከል የአንዱ ግለለብ ታሪክ እንደሚከተለው ነበር በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት ወደ ውጪጩ ተልክው ከተማሩ ኢትዮጵያውያን መካክል እንግሊዝ አገር ከሜገኘው የኦክሰፎርድ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ጨርሰው የመጡ አንድ ምሁር ነበሩ እኒህ ስው የኘሮቴስታንት እምነት ተከታይ የነበሩ ሲሆን ከእቶ እስፋው በላይ ጋር በነበራቸው ቅርርብ የተነሳ ሰለ ሃይማኖት ጉዳይ እብዝተው ይወያዩ ነበር ከብዙ ውይይት በኋላ ከአቶ አሰፋው አቅም በላይ የሆነ ማብራሪያ በመፈለጋቸው ከአባቴ ጋር እንዲተዋወቁ ተደረቁ አባቴና ሰውዬው ተከታታይነት የነበረው መደበኛ መርሃ ግብር በመያዝ ለወራት የዘለቀ ውይይትና ክርክር ካደረጉ በኋላ እኒህ ሰው በኢትዮጵያ ኦርቆዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነትና ሥርዓት ላይ ለነበሯቸው ጥያቄዎች ሁሉ መልሰ በማግኘታቸው ወደ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ እምነት ተመለሱ በዚሁ መሠረት ወደ ቅድሰት ሥላሴ ቤተ ክርሰቲያን ሄደው ተጠመቁ የጥምቀት ሥርዓት በተፈጸመላቸው ዕለት የቅዳሴውን ሥነ ሥርዓት ተሳትፈው በካህኑ እጅ ቅዱስ ቁርባን እየተቀበሉ ሳሉ ራእይ ተገልጦላቸዋል ካህኑ ነጭ በግ ሲለዋና ከታረደው ነጭ በግ የፈስሰው ደም ዲያቆኑ ወደ ያዘው ጻሕል ሲንቆረቆር ምሥጢር ተገልጦላቸው ኣይተዋል በተራ ቁጥር ሦስት ላይ አስቀምጦት የነበረ ዓላማውን በመተግበር ረገድ ከግለሰብ አልፎ ሀብረተስቡ በደስታም ሆነ በኀዘንበሚሰባሰብበት በማንኛውም መድረክ ላይ ከተገኘ ከምእመናን ዕስታዊ ሕይወት ጋር በማዛመድ ስብከተ ወንጌል ያስተላልፍ ነበር ሠርግም ይሁን ስቅሶ በዕለቱ ከሆነውና ሊሆን ከታቀደው ሁኔታ በመነሳት ስብከተ ወንጌልን ከምእመናን ዕስታዊ ሕይወት ጋር በማዛመድ ስብከተ ወንጌል ያስተላልፍ ነበረ በዚህ አገልግሎቱ አጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያሳቸው ማኅበረ ምአመናን ስስሃይማኖታቸው ጠለቅ ያስ ዕውቀት እንዲኖራቸውና ከአጥማጆች ራሳቸውን እንዲጠብቁ ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል የደብረ አሚን ተክስ ሃይማኖትን ዐውደ ምሕረትና ጸመ ፍልሰታንየቅዱስ እስጢፋኖስንየምስካየ ኀዙናን መድኀኔ ዓስምን ምድረ ግቢዎችና ፅዕስት ስቅስትን የቁስቋም ማርያምን ቤተ ከርስቲያንንና የእመቤታችንን የስደቷን መታሰቢያ ብሥራተ ገብርኤል ቤተ ከርስቲያንንና የታሀሣግሣሥ ገብርኤልን በዓል መስቀል አኣደባባይንና የመስቀል በዓልን የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተ ክርስቲያንን እና የሚያዚያ ጊዮርጊስን በዓልየቅድስት ሥላሴ ቤተ ክርስቲያንና የብሔራዊ ጸሎት ጥሪ የወታደራዊው መንግሥት ትዕዛዝና የጐጃም ጉዞ እንዲሁም ስማቸው ያልተጠቀሰ በሌሎች ኣድባራትና ገዳማት ያስተማራቸውን ትምህርቶችና ታዋቂ ንግግሮቹን በአድናቆትና በእርካታ ሲከታተል የኖረው ሀዝብ የኢትዮጵያውያን ሕሊና ሊቀ ሊቃውንት አራት ዓይና ልበ ብሩህ የተስኙ የፍቅርና የአክብሮት ተቀጥላ ስሞችን ሰጥቶታል አባቴ በሚያስተምረው ትምህርት ውሰጥ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ይህ ቀረሽ የማትባል መሆኗን ምእመናን እንዲገነህቡና የሌላ እምነትም አንጻይናፍቁ አጥብቆ ይመከር ነበረ የኢትዮጵያን ሥነ መንግሥታዊ ችግር በተመለከተም ማንኛውም ችግር መፈታት የሜችስው እንደ ሸተጣ ሸቀጥ ከውጪው ዓለም ተጭኖ መጥቶ በሚራገፍ ፍልስፍናና ሥነ መንግሥታዊ ዘይቤ ሳይሆን የአገሪቱንና የሕዝቧን ታሪክና ጥንት ተዘምዶ ነባር አጥንቶ ባለአገሩን ሕዝብ አኣማክሮና የጠመመውን በማቅናት ወደ ሥል አለበለዚያ ግን በመሠረት ላይ ዘወትር ሲንዱ ሲገነቡ መኖር ሳይሆን ኢትዮጵያ በዓለም ካሉ ኡ ከፍጥረት ጥንት ጀምሮ በእግዚአብሔ የምትኖር ሀገረ እግዚአብሔር መሆኗን ስላምን አንድነትንና ብልጽግናን አጠንክሮ ይናገር ነባበረ በአራተኛ ተራ ይዞት የበረውን ዓላ ኃይስሥላሴ ዘመነ መንግሥት በ የመንፈሳዊ መልእክቶች ይዘት እቅጣጫ ላይ ያተኮሩ ሀመናዊነት ጉዳዮች በወጣቱ ሕይወት ውስጥ የ በመንግሥት ላይ ሊያስከትል የሚ ሐሳብ ያስባቸውና መንፈስ አ አስቀድሞ ለመናገርና ለማስጠንቀቅ ፊታቸው በቀረበ ቁጥር በ የተገረሙት ንጉሠ ነገሥት በአንድ እንተ ስምንድን ነው የማታከብረ እሱም የግርማዊነትዎን ሞገስና ምክንያት ባለማየቴ ይሆናል የሚያንቀጠቅጠኝ የሰማያዊው ንጉሥ ነው ብሎ መልስ ሰጥቷቸዋል በመንፈስ እግዚአብሔር እየ ነገሥቱን ፍጻሜ በሀዓዘ ዓም ለሌሎች ትርጉም ያስው የማ በማየቱ እጅግ አድርጐ ያዝን ዲያቆኑ ወደ ያዘው ጻሕል ል ዓላማውን በመተግበር ረገድ ሆነ በኀዘንበሚስባሰብበት መናን ዕለታዊ ሕይወት ጋር ቆፅበር ሠርግም ይሁን ለቅሶ በመነሳት ሰብክተ ወንጌልን በግዛመድ ሰብከተ ወንጌል ሕጅግ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸው ጠለቅ ያለ ዕውቀት ን እንዲጠብቁ ከፍተኛ ሚና ማዊትን ዐውደ ምሕረትና ጾመ ይዙናን መድኀኔ ዓለምን ምድረ ማርያምን ቤተ ከርስቲያንንና ብሥራተ ገብርኤል ቤተ በዓል መስቀል አደባባይንና ክርስቲያንን እና የሚያዚያ ክኮርስቲያንና የብሔራዊ ጸሎት የጐጃም ጉዞ እንዲሁም ገዳማት ያስተማራቸውን ቆትና በእርካታ ሲከታተል ድፍ ሊተ ሲቃውንት አራት የአክብሮት ተቀጥላ ስሞችን እ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ሞፍቻኗን ምእመናን እንዲገነዘቡና ይመክር ነበረ የኢትዮጵያን ማንኛውም ችግር መፈታት ዓለም ተጭኖ መጥቶ በሚራገፍ ላይሆን የአገሪቱንና የሕዝቧን ታሪክና ጥንተ ተዘምዶ ነባር ባህል ሕግና ሥርዓት በእርጋታ እጥንቶ ባለአገሩን ሕዝብ አማክሮና እድምጦ የጐደለውን በመሙላት የጠመመውን በማቅናት ወደ ሥልጣኔ ጐዳና መምራት ይቻሳል አሰበሰዚያ ግን በመሠረት ላይ ያልታነጸ ጊዜአዊ ግንባታ ይሆንና ዘወትር ሲንዱ ሲገነቡ መኖር ይመጣል የሚል ነበረ ይህም ብቻ ሳይሆን ኢትዮጵያ በዓለም ካሉ አገሮች ሁሉ ልዩ ሆና የምትገኝበትን ከፍጥረት ጥንት ጀምሮ በእግዚአብሔር ዓላማ ውስጥ የነበረች ያለችና የምትኖር ሀገረ እግዚአብሔር መሆኗን ያለማንገራገር መቀበል ካልተቻለ ባላምን እንድነትንና ብልጽግናን ኣግኝቶ መኖር ዘባት መሆኑን አጠንከሮ ይናገር ነበረ በአራተኛ ተራ ይዞት የበረውን ዓሳማውን በተመለከተ በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለሥላሴ ዘመነ መንግሥት በንጉሠ ነገሠቱ ፊት ያቀረባቸው ሰሆነ የመንፈሳዊ መልእክቶች ይዘት በእብዛኛው በዘመናዊው ትምሀርት አቅጣጫ ላይ ያተኮሩ ዘመናዊነት ኢትዮጵያዊነትና ሥልጣኔ የተባሉት ጉዳዮች በወጣቱ ሕይወት ውስጥ የፈጠሩት ተቃርኖ በአገሪቱ በህዝቡና በመንግሥት ላይ ሲያስከትል የሚችለውን መዘዝ ጭምር የመጠቆም ሐሳብ ያሰባቸውና መንፈሰ እግዚአብሔር የተገለጠሰትን ያሀል አስቀድሞ ለመናገርና ለማስጠንቀቅ የሞከረባቸው ናቸው ፊታቸው በቀረበ ቁጥር በሚያቀርበው ትችና ጠንካራ መልእክት የተገረሙት ንጉሠ ነገሥት በእንድ ወቅት ሁሱ ይፈራናል ያክብረናል አንተ ለምንድን ነው የማታከብረንና የማትፈራን። ለዘመናት የሲሶ መንግሥት መተዳደሪያ የነበራት ቤተ ክርሰቲያን ወታደራዊው መንግሥት የገጠርና የክተማ ቦታዎችን ሲወርሉ ያለምንም መተዳደሪያ የቀረችበት ጊዜ ነበረቋ ጊዜያዊው ጉባዔ ሰችግሩ መፍትሔ የሚሆን ጥናታዊ ሐሳብ አምጡ የሚል ጥያቄ ለቤተ ክህነቱ ኃሳፊዎች አኣቀረበ በጥያቄ መሠረት ጉዳዩን ያጠናው ኮሚቴ ከመስከረም አስከ መስከረም ቿ ቀን ሀጽ ዓም ድረሰ ባደረገው ጥናት ለቤት ክርስቲያን ጠቃሚ የሆነ ስነድ አዘጋጅቷል ኋላ ላይ ቤተ ክርስቲያን የምትተዳደርበት በጀት ከመንግሥት ሊፈቀድ የቻለው በዚህ ሰነድ አማካይነት ነው በወቅቱ የሊቃውንት ጉባኤ ሰብሳቢና የታሪክና ሥነ ጽሁፍ ማደራጃ መምሪያ ሥራ አስኪያጅ የነበረው አባቴ ከላይ የተጠቀሰው ጥናት ሲሠራ የቤተ ክርስቶያንን ብሔራዊትነትና ለአዝርኖ ለወገን ያበረከተችውን አስተዋጽኦ ጉልህ አድርጐ ከማላየት ረገድ ከፍቶኛ ሚና ተጫውቷል አባቴ ከዚህ ዓስም በሞት በተለሰኮዮ ሰሞን ከላይ በተገለጠው የጥናት ቡድንና በጊዜያዊ ጉባኤው ውለጥ አባል የነበሩ አንድ ሰው የጥናቱን ጽሁፍ ሰጥተውኛል በተጨማሪም ይህ ጽሁፍ የእባትሽ የእእምሮ ውጤት ነው ምፍልባት እሳቸው በኮሚቴው ውሰጥ ባይኖሩ ኖሮ የቤት ክርስቲያንን ታሪካዊ እስተዋጽኦና ምንነት እንዲህ ጉልህ ሆኖ አይወጣም ነበረ ይህንን ስነድ በማሸጋጀት ረገድ አባትሽ ለቤተ ክርስቲያን የሠሩት ውለታ እጅግ ታላቅ ነው በመሆኑም አንደ ታረካዊ ሰነድ ልትቅይዢው ይገባልበማሌጴት ሰጥተውወኛል ከሰነዱ እንደተረዳሁት የጥናቱን ሥራ በሰብሳቢነት የመሩት በወቅቱ የቤተ ከህነቅ ሥራ አስኪያጅ የነበሩት ክቡር አቶ ተድሳ ዘዮሐንስ ሲሆኑ መልእክ ት ስጽሐቱ ፄኔታሁን አለቃ አያሌው ታምሩ ኣቶ ጌታሁን ዘውዴ አቶ ጌታቸው ገብሬ አቶ ሰሙኤል ቤተ ማርያም አቶ አፈወርቅ ወልደ ኪሮስ ዶክተር ሐዲስ የሻቫነውነአቶ ታምራት አበራ አቶ ብርሃኑ አደመአቶ ተሾመ አለማየሁና ቄስ ክፍሌ ገብረ መስተል ደግሞ የጥናት ጉባኤው አባላት ነበሩ ጥናቱ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱስ ሲኖዶስ ቀርቦ ብፁዕ ወቅዱስ ፖትረያርክ አቡነ ቴዎፍሎሰና የቅዱለ ሲኖዶስ አባሎች ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት ጳጳሳትና ኤሏስ ቆጸሳት በነበሩበት የቤተ ክሀነቱ ጠቅላይ ሥራ አስኪያጅ ክቡር አቶ ተድሳ ዘዮሐንስና የጥናቱ አባሎች በአስረጅነት በተገኙበት መስከረም አና ዛ ቀን ያኗ ም ውይይት ከተደረገበት በኋላ ቅዱስ ሲኖዶ አሳልፎታል ሲኖዶስ ተስማምቶበት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ሳይቋረጥ አንዲቀጥል ለማስቻል የተደረገው ጊዜያዊ ጥናት የሚል አርዕስት በተስጠው ሰነድ አንደሚያሳየው ለጥናቱ መነሻ የሆኑት ጉዳዮች ጳ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያውያን በመዓልትና በሌሊት ሳታቋርጥ ስታክናውን የኖረችውን መንፈሳዊ አገልግሎት አንዲከናዉን ያስቻለው አሰተዳደራዊ መዋቅር ተደግፎ የኖረበት የገጠር መሬትና የከተማ ቦታ በወታደራዊው መንግሥት መወረሱና የቤተ ክርስቲያን ዘለቄታዊ አቋም ጥናት ተጠናቆ የራሷ የሆነ የተሰተካከለ አመራርና ከጊዜው ጋር የሚራመድ አስተዳደር አንድትጨበጥ ለማብቃት አስኪቻል ድረስ በመሸጋገረያው ወቅት ቤተ ክርስቲያን ችግር አንዳይደርስባት ለመርዳት አስፈላጊ ሆኖ መገኘቱን መንግሥት ያመነበት በመሆኑ ነበር በህ ጥናቱን በሚሠራበት ወቅት ከፍተኛ ትኩረት ያደረገባቸው ነጥቦች ሀ ቤተ ክርስቲያን አስክዚያ ጊዜ ድረለ አገልግሎት ለ ታከናውንባቸ የነበሩ የሀብት ምንጮችን መመርመር ዋ። ለ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚቀጥልበትን ለለመቀረል ጊዜያዊ ጥናት ቁ ቤተ ክርስቲያን ወደ ፊት ራሷን ችላ የም ታ ሚሰት ትተዳደርበትን ሁኔታ ሲሆኑ ሰለ ቤተ ክርስቲያን ህልውና ስለ ቤተ ከርሰቲያን አስፈላጊነት ስለ አገልጋዮቿ ብዛትና ስስሚያሰፈልጋት የመገልገያ ንብረቶችም ጥናቱ አካቶ ነበር ለነዱ እንደሚገልጠው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርለቲያን ከሕዝብ ወጥታ ስሕዝብ አገልግሎት የቆመችው ነች በሕዝብ አንድነት የተገባች ስለሕዝብ ቀዋሚና ዘላቂ ሕይወት ስትሠራ የኖረችና የምትኖር ግዙፍና ረቂቅ ጊዜያዊና ዘስዓስማዊ ኃይልና ሕይወት ያላት ቀዋሚት የሕዝብ ድርጅት መንፈሳዊት የእግዚአብሔር መንግሥት ናት ከዚህም በተጨማሪ ከሕገ ልቡና እስከ ሕገ ወንጌል ያደረገችው ጉዞና ከምኩራብ ወደ ቤተ መቅደስ የደረለችበት ቅርጽ ሲታይ የጥንታዊነቷንና የአእገልግሎቷን ቀዳሚነት የሚያስገነዝብ ነውከዚሁ ጥንታዊ አገልግሎቷ የተነስ ኢትዮጵያ ወይም ቤተ ክርስቲያን ብሎ በመጥራት መካከል ስዩነት የሌለ መሆኑንም ይኽው ስነድ ያስገነዝባል ይህንኑ የተገነዘቡ ጥንታውያን ታሪክ ጸሐፊዎች ኢትዮጵያን የአምሳክ ኣገር ብለው እስከ መጥራት የደረሱ መሆኑን ገልጦ ዓለምም የክርስቲያን ደሴት እያለ የሚጠራት ከዚሁ ታሪካዊ እውነታ በመነሳት መሆኑን ያብራራል በተለይም ደግሞ ኢትዮጵያ እጆቿን ወደ እግዚእብሔር ትዘረጋስች ተብሎ በቅዱስ ዳዊት የተነገረው ምሥክርነት በመጽሐፍ ቅዱስ የሰፈረና ከላይ ለተባለው ሁሱ ዋነኛ ማረጋገጫ መሆኑ በሰነዱ ላይ ተገልጧል የቤተ ክርስቲያንን አገልግሎትና ባለውለታነት አስመልከቶ ስነዱ በጥቂቱ ካስፈራቸው ነጥቦች መካከል የሚክተስው ይገኛል ሀገሮር ወይም ብሔር ሀገርነት ወይም ብሔርነቅ እንዲሁም የሀገር ገንዘብ የሆነ ሁሉ ማለትም ፊደል ቋንቋ ሃይማኖት ባህል ሥነ ሥርዓት ሕግ ሥነ ጽሕፈፊት ኪነ ጥበብ ሥነ ጥበብ ቅኔ ዜማ ሙዚቃ ትምህርት አስተዳደር ባለኣገርነት ተባብሮ መሥራት ወይም የሕዝብ አንድነት መንግሥት ታሪክ ነፃነትእኩልነት መሰዋዕትነት ይህና ይህን የመሳሰለው ሁሱ በጠቅላላውም ስአንድ ብሔራዊ ዓላማ ተባብሮ መቆምና የሚያለፈስገውን የጊዜ የዕውቀት የሀብትና የሕይወት መስዋዕትነት አጣምሮ ማቅረብ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ዘርለቶዖን ሰልጆቿ ስኢትዮጵያውያን በእኩልነት ያወረሰችው ከፍተኛ ሀብት ነው ኢትዮጵያ ከጥፋት ውሀፀ በፊት ከነበሩ ለዎች የተወረሱን የቀናት የወራት የዘመናት አቆጣጠርን የግዕዝ ቋንቋንና ፊደልን የመሳሰሉ የታሪክና የባሕል ቅርሶችን ይዛ የመገኘቷ ምሥጢር የቤተ ክርስቲያን ውስታ መሆኑን ሰነዱ ላይ የተጠቆመ አንዱ ነጥብ ነው የአከሱም ሐውልት የጐንደር ቤተ መንግሥት የሳሊበላ ሕንጻዎች በልዩ ልዩ ቦታዎች ከመሬት በላይም ሆነ ከመሬት በታች የሚገኙና እየተፈስጉና እየተቆፈሩ በመውጣት ላይ ያሉ ቅርሶች ሁሉ የቤተ ከርስቲያን በረከቶች መሆናቸው በስነዱ የተብራራ ሲሆን ከላይ የተዘረዘሩትን ቅርሶች የወረሱ ኢትዮጵያውያን ሁሉ የዕምነቷ ተከታይ ቢሆኑም ባይሆኑም የቤተ ርለሰቲያን ውለታ እንዳለባቸው ውለታ ብቻም ሳይሆን ራሳቸውም የቤተ ካርስቲያን መሆናቸው ተብራርቷል በዚሁ ሰነድ ውስጥ ሰለ ቤተ ክርስቲያን አስፈሳጊነት በተጠቀሰበት ክፍል ውስጥ የመንግሥት ሥልጣን የሚመነጨው ከሀዝብ ነው የህዝብ አንድነትና ሕይወትም ከቤተ ክርስቲያን ጋር ሥረ ወጥ የሆነ ግንኙነት አለው ስለዚህ ምንጊዜም ቢሆን የኖረችው ያለችውና ወደፊትም የምትኖረው ብሔራዊት ቤተ ክርስቲያን ለኢትዮጵያ አስፈላጊ ናት የሚል ማብራሪያ የሚገኝ ሲሆን በኢትዮጵያና በሌሎች አገሮች በሚገኙ የቤተ ክርስቲያን ተቋሞች መሠረታዊ ልዩነት በተመለከተም በሌሎች አሇች የሚገኙ የቤተ ክርሰቲያን የአመሠራረት አቋሞች አምልኮተ ጣዖትን ሽረው በአምልኮቶ እግዚአብሔር ሲተኩ ቤተ ጣዖትን አፍርለው ቤተ ክርሰቲያን መተካታቸውን ያሳያል የኢትዮጵያ ቤተ ከርሰቲያን አመሠራረት ግን ከላይ ከተገለጠው በተለየ ሁኔታ በጥንተ ፍጥረት ከነበሩ አበው ጀምሮ በሕ ልቡና ላይ የተመሠረተ መሆኑን ይህም የቀን አቆጣጠርን የዘመን መለወጫ በዓልን የረቡዕና የዓርብ ጾምን በሰባት ዓመት መጀመርን በማስተዋል በሕገ ልቡና እዚአብሔርን ያመልኩ ከነበሩ አበው የተገኙ መሆናቸውጦ ስግእዝ ቋንቋ ተጽፎ በኢትዮጵያ የተገኘውና ወደ ልዩ ልዩ የዓለም ቋንቋዎች የተተረጐመውን መጽሐፈ ቴኖክን በማየት መገንዘብ እንደሚቻል ያትታል ከዚሀም በተጨማሪ በታቦተ ጽዮን አማካይነት ሥርዓተ አምልኮተ እግዚአብሔር ሲከናወን መኖሩ መልከ ጹዴት ስአብርሃም በረከትን መስጠቱ ሙሴና ኢትዮጵያዊቷ ሚስቱ በእግዚአብሔር ዘንድ በእኩልነት መታየታቸው የኢተዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የቆመችበት መሠረት በሌሎች አገሮች የሚገኙ ቤተ ክርሰቲያኖች ከቆሙበት መሠረት የተለየ አኩሪ የአምልኮ ቅርሰ ለመሆኑ እማኞች መሆናቸው ተጠቅሷል ኢትዮጵያ ሕገ ወንጌልን በተቀበሰችበት ጊዜ የተፈጸመው። መሥዋዕትነት ተረስቶ ብዙ አብያተ ከርስቲያን እንዲዘጉ መደረጉንና ተተኪ ካህናትና ዲያቆናት የሚሆኑ ወጣቶች ወደ ወታደራዊ ኃይሕ እንዲገቡ መደረጉ ሐ የሊቢያ መሪ በነበሩት መሐመድ ጋዳፊና በወታደራዊው መንግሥ መሪዎች መካክል ተፈጥሮ የነበረውን ጊዜያዊ ፍቅር ተከትሎ ከጊዜወ ነፋስ ጋር ዐብረው የነፈሱ የቤተ ክርስቲያኒቱ አባላት አነባሽነት ሣይማኖት አይለያየንም በሚል ርእስ መጽሐፍ ከመታተሙም በሳደ በመጽሐፉ ሽፋን ላይ ቤተ ክርስቲያንን ከጉልላቷ ለይቶ ባዶ አድር ከመስጊድ ጋር አገናኝቶ የተሣለ ሥዕል የነበረበት መጽሐፍ ታትናሻ መበራጨጩቱ መ የኮሚኒሰት ማኒፌስቶ እየተባለ የሚጠራው መጽሐፍ ክርስቲያኒቱ ማተሚያ ቤት ታትሞ መሰራጨቱና ማወንጌል ትምህርትዌ ሶሻሊዝም አንድ ናቸው የኮሚኒስት ሥርዓት የሐዋርያት ሥርዓቹ ነው ሰው የአግዚአብሔር የሥራ ውጤት ነው ከሀገር ወዲያ ሃይማኖት የለም ሰኢትዮጵያ በለእብዮቱ የተጠመቁ ጳጳሳት ያስፈልጓታል የሚሉና ሊሎችም የክሕደትና የመኖፍቅነት ስብከቶች አስመስሎ ማደር ስተጠናወታቸው አንዳንድ የቤተ ክርስቲያኒቱ አገልጋዮች እጅ እየተጻፉ የቤተ ክርስቲያን ልሳን በሆነው በዜና ቤተ ክርስቲያን ታትመው እንዲወጡ መደረጉ ሠ የአዲስ አበባ አድባራትና ገዳማት አስተዳዳረዎች ቀሳውስትና ዲያቆናት መዘምራንና ማኅበረ ምአመናን እንዲሁም የወቅቱ ፓትረያርክ ብፁዕ ወቋቅዱስ ፓትረያርክ አቡነ ተከሰ ሃይማኖት በተገኙበት ጉባኤ ላይ በስብከኮ ወንጌል እዳራሽ ውስጥ አሮቤጌይቱ ቤተ ከርስቲያን ትውደም አሮጌው ሲኖዶሰ ይውደም ሲኖዶስ ቅዱስ አይባልም የሚሱ መፈክሮች በራሷ በቤተ ክርስቲያን አባላት አንደበት መነገሩና የነበረው ሲኖዶስም እንዲፈርስና ጳጳሳቱም ጡረታ እንዲወጡ መደረጉን ረ የቀበሌኖ የገበሬ ማኅበራት ሹማምንትና አባላት በመሆን ቀይ ሽብርና ነጭ ሽብር የተባለ ስያሜ ተበጥቷቸው ወገንን ከወገን ባጫረሱት የእርስ በርስ መጠፋፋት አጸያፊ ተግባራት ውስጥ እጃቸውን ያስገቡ ካህናትና ዲያቆናት የሰውን ደም ባፈሰሱበት እጃቸው የወልደ አግዚአብሔርን ሥጋና ደም ለማቆበል መድፈራቸውን ሰ የአጽዋማት ራስ በሆነው በዓቢይ ጸም ወቅት የእናት አገር ጥታሥ እየተባሉ በየአካባቢው ይደረጉ በነበሩ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብሮች ሳይ በከፍቶኛ ሥልጣን ላይ ይነኀኙ የነበሩ የቤተክህነቱ ባለሥልጣናትና የአጥቢያ አብያተ ክርስቲያን አገልጋዮች ሳይቀሩ እየተገኙ ዕርድ ሲባርኩ መስቀል ሲያጫርቱ መገጎኘታቸውን ቨ በቤት ክህነቱ ከፍተኛ የሥልጣን ደረጃ ላይ ከነበሩት መሐል ራሳቸውን ለኮሚኒስት ፖስቲካ አቀንቃኞች ማድረጋቸውን በተጨማሪም የቤት ክህነቴን ሠራተኞች በስብከተ ወንጌል አዳራሻ እየሰበበቡ የአጋእዝተ ዓለም ሥላሴን ስም አጠራር በስመ ግርዘክሰ ኤንግልሰ ወሌኒን በሚሉ የፌዝ ቃላት በመተካት ማላገጣቸውን በመታወም በተለያዩ መድረኮች ላይ ተቃውሞውን ገልጧል ሺ ኣምልኮተ እግዚአብሔር ሰተቃለለበት በዚያን ዘመን እንኳን መንግ የሚያራምዳቸውን አቋሞች መቃወም ቀርቶ ሃይማኖታዊ ሆኖ በራሱ የሰውን ሕይወት ከፍተኛ አደጋ ላይ ሊጥል የሚችል ነበሪ ሁኔታው ይህን ቢመስልም አባቴ ግን በንጉሠ ነገሥቱ የጀመረውን ሐዋርያዊ ተጋድሎ አጠናክሮ ከመቀጠል በስተቀር ወደ ኋዲ አላለም አባቴ ካስተማራቸው ትምህርቶችምክሮችና ተግሣጾች መካከል አኔ በቦታው ተገኝቼ የተከክታተልኳቸውን ከሌሎች ሰዎ ያገኘኋቸውን በዋቂቱ ለማቅረብ ሞክሬያለሁ ጊዜው ከመራቁ አኳያ አባቴ እንደተናገረው ቀጥታ ቃል በቃል ማቅረብ ይክከብዳል ይሁን አ ትምሀርቶቹና ሁኔታው አሁንም በእዝነ ኀሊናዬ ተቀርጸው ስላሉ ሐሳቦቼን ጨምቆማቅረብ አይሳነኝም የሚል እምነት አኣለኝ እነ ትምህርቶች ብትላለፉባቸው ወቅቶችና ቦታዎች የተገኙ ምእመናን ሁራ ለትውስታዬ ምስክር እንደሚሆትኝ አልጠራጠርም ምኔመናን በእግዚአብሔርና ሕዌፔ ዓላማ በመነሣት እምነቃቐውን አግለአኣብሔርን በሃይማኖት ዓይጉ የዘ ዓም አብቬት የፈጠረው የለውጥ ሰሜት ትንሹ ትልቁንም በዐአንድም ሆነ በሴላ መንገድ በመነካካቱ ወዛደሮች በባሺ ልኝች ገባሮች በባለ ርስቶች ላይ እያመጽ የተነሠበት ጊዜ ነበረ ቤተ መንግሥቱ ሲሞቀው እኛን ወበቀን ማለት ያኔም የአንዳጌ የቤተ ክህነት ሰዎች ጠባይ ነበረና በተለያዩ አብያተ ክርስቲያናትም ረብሻዎች ይታዬዩ ነበር አዳቋደላጊ ሆኖ ሲገኝም በመገመጽ ከግስቤክቨ ሕይወት በተጨማሪም ይጠቅማሉ ብሎ ያመነባቸውን ያበቴምር ነበረ ከነዚህ ት አቀርባለሁ የደብረ አሚን ተክል ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን አገልጋዮችም ከእ መንፈስ ተሳታፊ ስለ ነበሩ እራሳቸውን ከተጨቋኞች አባቴን ደግሞ ከጨቋኞች ጐራ ፈርጀው ረብሻ ጀመሩ የጊዜው ሁኔታ እጅግ አስቸጋሪነ ሕግና ሥርዓት የሌለበት ስስነበረ ጠቅላሳ ሁኔታውን ግም ውስጥ በማስገባት አባቴ ራሱን ከአስተዳዳሪነት ሥራው ኣገለስ በዚህ የተነሣ በቤተ ክህነቱ የቢሮ ሥራ ብቻ ተወስነ ሥት ኢቅዮጵያን ለአስራ ሰባት በፀመቡ መጀመሪያ ኣካባቢ ወሌኒን በሚሉ የፌዝ ቃላት በመተካት ማላገጣቸውን በመቃ በተለያዩ መድረኮች ላይ ተቃውሞውን ገልጧል አምልኮተ እግዚአብሔር በተቃለለበት በዚያን ዘመን እንኳን መንግ ሣ የሚያራምዳቸውን አቋሞች መቃወም ቀርቶ ሃይማኖታዊ ሆኖ « በራሱ የሰውን ሕይወት ከፍተኛ አደጋ ላይ ሊጥል የሚቕል ነበሪ ሁኔታው ይህን ቢመስልም አባቴ ግን በንጉሠ ነገሥቱ ዘጣ የጀመረውን ሐዋርያዊ ተጋድሎ አጠናክሮ ከመቀጠል በስተቀር ወደ ። የቆመው ይቀመጣል የተቀመጠው ተደላድሎ የትምህርቱን መጀመር በጉጉኑት ይጠባበቃል ከዚያም ትምህርቱን በአንክሮ ይከታተላል ሰለ አባቴን የለብከተ ወንጌል አገልግሎት ሁኔታ ኤርምያስ ጉልላት የተባለ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪ ለታሪክ ትምህርት ክፍል ባቀረበው የ ዓምየመጀመሪያ ዲግሪ የመመረቂያ ጽሑፉ ላይ እንደሚከተለው ገልጦታል አለቃ አያሌው ታምሩ ዘዲማ በአብዛኛው የኢትዮጵያ ምእመናን የሚታወቁት በዓውደ ምሕረት ሲለብኩ ነበር ታላላቅ የቤተ ክርሰቲያን በዓላት ሲከበሩ ጳጳሳት ሊባርኩና የበዓሉም ተላታፊ ለሆኑ ይመጡና የስብከቱ ድምፅ ማጉያ የሚሰጠው ግን ለሊቀ ሊቃውንት አለቃ እያሌው ታምሩ እንደ ነበረ የሚታወስ ነው በዚሁ የመመረቁያ ጥናታዊ ጽሑፍ ሳይየአባቴ አንደበተ ርቱዕነት ልዩ የስብከተ ወንጌል ችሎታና የቃላቱን ኪነ ጥበባዊ አገላሳሰጽጭምር ተወስቷል በተጨማሪምአለቃታ አያሌው እንደ ብዙዎች ሰባክያን ሲሰብኩ አያሰለቹም ከሚናገሩፀበት ጉዳይ ጋር ተያያዥነት ያሳቸውን ሥነ ቃላዊ ትውፊት ዐብረው ከስብከታቸው ጋር ያዛምዷቸዋል ትምህርታቸውን ኢትዮጵያዊ ወግ ያላብሴታል ሊቀ ሲቃውንት አያሌውን የተለዩ ሰባኪ ሐዋርያ የሚያደርጋቸው መንግሥትንም ቤተ ከህነትንም ትውልድንም ሳይገሥጹ አለማለፋቸው ነው እያለ ይቀጥላል በታደራዊው መንግሥት ዘመን ለነበረው የፖለቲካ ሥርዓት ታማኝነት የነበራቸውና ሴሎችም በወሬና ዊልሱባልታ ጊዜአቸውን ይፈጁ የነበሩ ምች ጠዜን ከቤተ ከርስቲያኒ በላይ ኃላፊዎችና ከመንግሥት ባለመሥልሟት ፊት ለመክሰሰ ዋሟቸድማቸው አልነዕረም ብጪህም ምፖህቹንያች ደነዚህ ሰዎች በሚያቀርዘብሱ ክስ የተነሣ በህድደፓጋሚ ጋዴ ኣግሪቶ የደገዝነት ሮ እየተጠራ ይቆፎብ ነበረ ለአገር ልወቫ»ና ሰቤተ ክርስሉኗያን የሄበረወውጅጅ ጥልቅ ፍቅር ዴይቹንም ደግሞ ከማንፖ ሊሰወር የማይቕፅው መንሪሰሰዊ ስብእናውንና እውነተኛነቱን ይረዱ የነበሩ የሥራ ኃላፊዎች ብአብዛኛው በከፍተኛ አሕብሮት ይመለከቱት ሕለ ነበረ ብዙ ሲጋፉት አደፈልፍም ነበር በደግኔ»ት ሮ ውስጥ ደመሙሩፍ ክነበሩ ኃላፊዎችም ወቋት ብበባዮቻቸው ተዛዝ በአባቴ ላይ መጥፎ ነገር እንዳይፈጸም ከስዲ ኖሟያሬርጉለት በዎችም ኔበሩ ምዕራፍ ሃያ የተጋድሎ ዓመታት ጽ ጽ በወታደራዊው መንግሥት ዘመን ለነበረው የፖለቲካ ሥርዓት ታማኝነት ያነበራቸውና ሴሎችም በወሬና ዊልሱባልታ ጊዜኣቸውን ይፈጁ የነበሩ ቋዎች ብቋን ከቤተ ክርስቲያኒ ሆበላይ ኃሳፊዎችና ከመንግሥት ባልመልጣሟፍት ፈፊቡ ለመክሰሰ ዋሚፍድማቸው አልነብረም በዚህም ምሕንያች ህ ሰዎች በሚያቀርጽዙክቡ ክስ የተነሣ በሐደመጋሚ ደ እገረጥ የደዝነት ብሮ እየተጠራ ይቆርብ ነበረ ለአገር ልወሻሽና ለቤተ ክርስዷያን የሄረውሟን ጥልቅ ፍትር ይደነኮንም ደግሞ ከማጋም ሊሰወር የማይችልውችዝ መቁሬሰሳዊ ስብእናውንና እውነተኛነቱን ይዛ የነበሩ የሥራ ኃላፊዎች አብዛኛው በከፍተኛ ኋብበሮት ይመለኩቁቅ ጓለ ነበረ ብሹዙ ሲጋፉት አደፈልናጥም ነበር በደግፅፁጁ ቢሮ ውስጥ ይሙ ከነበሩ ኃላፊዎችም ወፀይኛ ብበሳዮቻቸው ተእዛዝ በአባቴ ላይ መጥፎ ነገር እንዳይፈጸም ከስላ ዋሟያደርጉለት ሰዎችም ኔበሩ ምዕራፍ ሃያ የተጋድሎ ዓመታት አባቴና የፍኖተ መስቀሱ ዋዜማ አገራችን ኢትዮጵያ ከወታደራዊ መንግሥት ወደ ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት በተረማመደችበት ወቅት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሰ ተዋሕዶ ቤተ ክርሰቲያን ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱሰ አቡነ መርቆሬዎሳ ነበሩ የመንግሥት ስውጥ ከተደረገ በኋሳ ሳይውል ሳያድርበጤና ማጣት ምክንያት ሥልጣኔን ስቅቄአስሁ ብለው ከመንበራቸው ወረዱ ተባስ በወቅቱ ሕመምን እንደ ምክንያት ተጠቀሙበት እንጂ ሥልጣናቸውን አንዲለቁ ግፊት ሰለ ተደረገባቸው ነው እየተባለ በስፊው ተወርቷል ፓትረያርኩ ይህን ውባኔአቸውን ሲያሳውቁ በጊዜው የነበረው ቅዱስ ሲኖዶስም ስጥያቄአቸው ድጋፍ ሰጥቷል እንደ ሊቃውንት ጉባኤ ኃላፊነቱ አባቴ ይህንን ውሳኔአቸውን በጊዜው በተደረገው ሰብስባ ላይ አጥብቆ መቃወሙን ስተስያዩ ቃስ መጠይቆች በሰጣቸው መልሶች ገልጺል ፓትረያርኩ ሕመምና ድካም ካገኘው እንደራሴ መሠየም እንደሚችል በሕገ ቤተ ክርስቲያን የተፈቀደ በመሆኑ ይሄንኑ መሠረት በማድረግ ነበር አባቴ የብፁዕ ፓትረያርኩን ውሳኔ የተቃመው እሱ ያንን ተቃውሞ ሲያቀርብ ጉዳዩን ይመለክት የነበረው ከሕገ ቤተ ክርስቲያን ከክብረ ቤተ ክርስቲያንና ፓትረያርኩ ሲሾሙ ከገቡት ቃል ኪዳን አንጻር እንደ ነበረም በተስያዩ ጊዜአት ተናግሯልፓትረያርኩ ከአገር ከወጡ በኋላ ከመንግሥት በደረሰብኝ ጫና ምክንያት ነው የስቀቅኩት ማለታቸውን በሚመስከት በእርሳቸው ደረጃ ከሚገኝ አባት አንደበት እንዲህ ያለ ነገር መነገሩ አግባብ አስመሆኑን ገልጺል እንዲት መንበር ለተሾመባት አባት እንደ ሕጋዊ ሚስት የምትቄጠር ናትና ሰለ ቤተ ክርስቲያንና ስስ ሕዝበ ክርስቲያን ክብር ሲሉ አሰከ መሥዋዕትነት እንኳ ቢፈለግባቸው ተገቢውን ዋጋ መክፈል ነበረባቸው እኛም አብረናቸው እንስለፍ ነበር በማስት በጉዳዩ ላይ የነበረውን አቋም በግልጽ አሰምቷል የ ብጾዕ ወትዳሰ ፓትረያርክ አባ መርቆሬዎስ ሥልጣን ክለቀቁ በኋላ መንበረ ፓትረያርኩ በዐቃቤ መንበር ስአንድ ዓመት ያዐል ቆየ ክዚያም ፓትረያርክ አባ ጳውሎስ ኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሰ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ ተብስው ተሾሙ የወታደራዊው መንግሥት ዘመን ከተፈጸመ በኋላ ከሀገረ አሜሪካ የተመለሱት ኣባ ጳውሎስ አወዛጋቢ በሆነ የምርጫ ሂደት አልፈው ፓትረያርክ ርእሰ ሲቃነ ዳጳጳባት ዕጨጌ ዘደብረሊባኖበ ንቡረዕድ ዘአክሱም ተብለው በመጠራት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሰ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን በበላይነት መምራት ጀመሩ ሽንበረ ፓትረያርኩ ግቢ በተከናወነበት ቀን አባቴ ወደ ቤተ ክሀነት በ እልሄደም ነበር ከምርጫው ዋዜማ ጀምሮ ተደጋግመው በተደረጉ የስልክ ጥሪዎችና እቤታችን ድረሰ በመጡ ሰዎች አማካይነት ምርጫ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ተገኝቶ እንዲመርጥ የሚያባስቡ ተደጋጋሚ ጽያቴዎች ቀርበውለት እንደ ነበረ በዚያን ፅለት እቤት ውስጥ ለስ ቐበርኩኝ ሰመታዘብ ችያስለሁ ሰልክ ቢደወልም መኪና ቢላክም እሱ ሃን አልሄደም በዚያን ዕለት ስለነበረው ሁኔታ ግንቦት ቀን ዘደጅቋ ዓም የወጣው መብሩክ ጋዜጣ አባቴን አነጋግሮት ነበረ እኔ ሳልሆን ያስሁበትን የሥራ ክፍል የሚጠይቅ በመሆኑ ብቻ እንደ ክንድ ሰው ድምጽ እንዲሰጥ ተመዝግቦ ኖሮአለቃ መኩንን ገብረ ከን በዚያን ጊዜ የአሰተዳደር ክፍል ሃሳፊ የነበሩ መጥተው ከሰጋስሀ እንሂድ አሉኝ ጉዳዩን ጠየቅኳቸው የሊቃውንት ጉባኤ ምጽ የሚሰጥበት ኣንተን የሚጠብቅ ስለሆነ እዚያ እንሂድና ካርዱን ቦታው መጨመር አስብህ አሉኝ አልሄድም አልመርጥም ብያቸው ሁኝ በማለት ተናግሯል ኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክ በሩት ፖትረያርክ ዶር አባ ጳውሎስ ሰዘመናት የጳጳሳት መለያ አባቴና የፍኖተ መስቀሉ ዋዜማ አገራችን ኢትዮጵያ ከወታደራዊ መንግሥት ወደ ጊዜያዊ የሽግግር መንግሥት በተረማመደችበት ወቅት የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርሰቲያን ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ መርቆሬዎፆሰ ነበሩ የመንግሥት ለውጥ ከተደረገ በኋሳ ሳይውል ሳያድርበጤና ማጣት ምክንያት ሥልጣኑን ለቅቄአለሁ ብለው ከመንበራቸው ወረዱ ተባለ በወቅቱ ሕመምን አንደ ምክንያት ተጠቀሙበት እንጂ ሥልጣናቸውን አንዲሰቁ ግፊት ሰለ ጉፐደረገባቸው ነው እየተባለ በሰፊው ተወርቷል ፓትረያርኩ ይህን ውሳኔአቸውን ሲያሳውቁ በጊዜው የነበረው ቅዱ ሲኖዶሰም ለጥያቄአቸው ድጋፍ ሰጥቷል እንደ ሲቃውንት ጉባ ኃላፊነቱ እባቴ ይህንን ውሳኔአቸውን በጊዜው በተደረገው ሰብሰባ ሳያ አጥብቆ መቃወሙን ለተለያዩ ቃለ መጠይቆች በሰጣቸው መልሶቹ ገልጺል። ከምርጫው ዋዜማ ጀምሮ ተደጋግመው በተደረጉ የሰልክ ጥሪዎችና እቤታችን ድረሰ በመጡ ሰዎች አማካይነት በምርጫ ሥነ ሥርዓቱ ላይ ተባኝቶ አንዲመርጥ የሚያሳሰቡ ትደጋጋሚ ጥያቄዎች ቀርበውስት አንደ ነበረ በዚያን ዕለት እቤት ውሰጥ ስለ ነበርኩኝ ለመታዘብ ችያለሁ ሰልክ ቢደወልም መኪና ቢላክም አሱ ግን አልሄደም በዚያን ዕለት ሰለነበረው ሁኔታ ግንቦት ቀን ጅጃቿ ዓም የወጣው መብሩክ ጋዜጣ አባቴን አነጋግሮት ነበረ እሱም እኔ ሳልሆን ያለሁበትን የሥራ ከፍል የሚጠይቅ በመሆኑ ብቻ እንደ አንድ ሰው ድምጽ እንዲሰጥ ተመዝግቦ ኖሮአለቃ መኩንን ገብረ መድህን በዚያን ጊዜ የአስተዳደር ክፍል ሃላፊ የነበሩ መጥተው ትፈለጋለህ አንሂድ አሌኝ ጉዳዩን ጠየቅኳቸው የሊቃውንት ጉባኤ ድምጽ የሚሰጥበት አንተን የሚጠብቅ ስለሆነ እዚያ እንሂድና ካርዱን ወደ ቦታው መጨመር አለብህ አሌኝ አልሂድም አልመርጥም ብያቸው ቀረሁኝ በማለት ተናግሯል ኛው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሰ ተዋሕዶ ቤተ ክርሰቲያን ፓትረያርክ የነበሩት ፖትረያርክ ዶር አባ ጳውሎስ ለዘመናት የጳጳሳት መለያ የነበረውን ጥቁር ልብስ ለውጠው ነጭ ልብስ የመልበሳቸው ነገር አነጋጋሪነቱ ሳያበቃ በተሾሙ በአጭር ጊዜ ውስጥ የሲኖዶስ አባላትን የደርግ ሹመኞች ብለው ኃይለ ቃል መናገራቸው ከፍተኛ ድንጋጤ ፈጥሮ ነበረ በሰኔ ወር ዙ ፍ ም ወደ ቫቲካን በመጓዝ የሮም ካቶሊካዊት ቤተ ክርስቲያን የክብር እንግዳ ሆነው በጸሎትና በማዕድ የአንድነት ተሳትፎ ማድረጋቸው ደግሞ ለአንድ ሺህ ስድስት መቶ ንዓመታት በሁለቱ መናብርት መካከል የነበረውን የግዝት ግድግዳ የጣሰ ሆኖ ተገኘ ቀደም ባሉ ዘመናት ያልታዩና ያልተለመዱ አዳዲሰ ክስተቶች በየዕሰቱ በመንበረ ፓትረያርክ አካባቢ ይታዩ ጀመር እየሆነ ስለ ነበረው ነገር የሚገረመው ሲገረም የሚጨነቀው ሲጨነቅ የሚናደደው ሲናደድ ቢቆይም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን በበላይነት የሚመሩ መሪዎቿ በቤተ ክርስቲያኒቱና በአዝር ላይ መዘዝ ሲያሰክትል የሚችል ግዝት የጣሱበትን የቫቲካንን ጉዞ ግን ከተወሰኑ መንፈሳውያን አባቶች በቀር ልብ ያለው አልነበረም ፓትረያርኩ በሮም ያደረጉት ጉብኝት አጅግ አድርጐ ካስደነገጣቸውና ካሳዘናቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳውያን አባቶች አንዱና ዋነኛው ደግሞ አባቴ ነበር አባቴ ለሃምስ ዓመታት ያህል በኢትዮጵያ መናገሻ ከተማ በኣዲስ አበባ ውስጥ ባሳለፈው ኑሮ ስለ ኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያንና ከቤተ ክርስቲያኒቱ ጋር ተዛማጅነት ስለ ነበራቸው ብሔራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች በንቃትና በጥንቃቄ ከትትል አንዴ ማድረጉ መጠን የቫቲካኑ ጉዞና የተፈጸመው ሁሉ በቀጣዮቹ ዓመታት ውስጥ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ሊያመጣ ስለሚችለው መዘዝ እንዲጠራጠርና ጥያቄ እንዲያነሳ አደረገው ነባሩ ግዝት መጣሱና የቤተ ክርስቲያን ቀኖና መገሰሱ ሊያመጣ የሚችለውን ሥጋዊና መንፈሳዊ ቀውስ ለመረዳት ከምሁራዊ ግንዛቤው በተጨማሪ ከመንፈሳዊ ስብእናው በሚመነጭ መንፈሳዊ ፀጋም የተገነዘበው ነበረሥ መጪውን ጊዜ በዓይነ ትንቢት መመልከት ካስቻለው መንፈፊዊ ጸጋ የተነሣ በቫቲካኑ ጉብኝትና በጉብኝቱ ወቅት በተደረገው ሁሉ የአባቴ ኀዘን በጣም ጠንካራ ነበረ በተሰማው ሀዘን ምክንያትም ፓትረያርኩና ተከታዮቻቸው የአሜሪካና የአውሮፓ ጉብኝታቸውን ፈጽመው አንደ መጡ በቤተ ከክህነቱ ግቢ የስብከተ ወንጌል አዳራሽ በተደረገው የአቀባበል ሥርዓት ሳይ ቀደም ብሎ እንደሜያደርገው በቤተ ክህነቱ ውስጥ ይሰጠው በነበረው የክብር ወንበር ላይም አልተቀመጠም የበዓሉ ተሳታፊዎች በሚቀመጡበት ተራ ወንበር ላይ ነበር ተቀምጦ የጠበቃቸው እንደ አባቴ እምነት ፓትረያርኩ በዘመነ ክህነታቸው መጀመሪያ ላይ ወደ ሮም ተጉዘው በቫቲካን ያደረጉት ጉብኝት አሱን ተከትሎም የሮማን ፓፓ ቡራኬ መቀበሳቸውና በጸሎተ ቅዳሴ የመሳተፋቸው ጉዳይ በማወቅም ደን ባለማወቅ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ቀኖናና ሥርዓት አንጻር ሲታይ ዓቢይ አጀንዳ ነበረ እንዲህ እንዲሆን የሚያደርገውም የቤተ ከርስቲያን ዋነኛ ዓላማ ጌታችን አምላካችን ኢየሱለ ክርስቶስ ቅዱሳን ሐዋርያትና የቀደሙ ሲቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ያለተማሩትን ትምህርትና የበየኑትን ብይን የሚጥስ የማይነካውንም የሚነካ ስለነበረ ነው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ሲያገለግሉ የኖሩ ሊቃውንት መናንያን ቀዳስያን ዘማርያንና የተለያየ አገልግሎትን የሚሰጡ ሁሉ በተስለፉበት ዘርፍ ማበርከት የሚኅባቸውን አገልግሎት ሲያበረክቱ ኖረው ዛሬ ሳይ ላለው ትውልድ ከነ ሙሉ ክብሯ ቅርሷና ውርሷ አለረክበዋል ይህ ትውልድ ከቀደሙ ኣባቶቹ ከተቀበላቸው መንፈሳዊ አደራዎች መካከል በሲቃውንተ ቤተ ክርስቲያን መንፈሳዊ ብያኔ የተሰጠባቸው ቃለ ግዝቶች ዋነኞቹ ናቸው ከግለሰባዊ ጥቅምና ዝንባሌ በመነሣት ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቅዱሳን ሐዋርያትና የቀደሙ ሲቃውንተ ቤተ ክርለቲያን ያለተማሩትን ለመበረዝና ለመከለለ ተንቀሳቅስው የነበሩ አንደ ልዮን መቅዶንዮስና ንስጥሮለ የመሳስሉ ሐሳውያን ተመክረው አልመለስ ቢሉ ግዝት በተባለው በረቂቅ መንፈሳዊ ሰይፍ ከቤተ ክርለቲያን የተለዩባቸው እነዚህ ቃለ ግዝቶች በተለያዩ ሃይማኖታዊ ጉባዔዎች ላይ የተላለፉ ዓቢይ የእምነት ውሳኔዎች ናቸው የሲቃውንት አባቶቹንና መምህራኑን የነቅዱስ ቄርሎስን የነቅዱስ ዲዮለቆሮስን የነመምህር አካላ ወልድንና የነመልአከ ብርሃን አድማሱ ጀምበሬን የሃይማኖትና የዕውቀት ውርስ የተረከበው አባቴ ክፓትረያርክ አባ ዳውሎስ የሮም ጉብኝት ጀርባ ስለነበረው እውነታ ለማወቅና የኢትዮጵያ እርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና ለምን እንደ ተጣስ ለመጠየቅ የሊቃውንቱ ጉባኤ ሰብሳቢ ክመሆኑ ባሻገር የዕውቀትና የእምነት ውርሱ የሚያስገድደው ሆነና ጥያቄ ለማንሣት ተገፎደደ በመሆኑም የሮሙ ጉብኝት መንስዔና ዓላማ ምን እንደ ሆነ እንዲገለጥለት ጠየቀ ነገር ግን ክአባቴ በኩል የቀረበው ጥያቄ የጊዜውን የቤተ አከህነት ልዑላን አላስደስተም ነበር። አሱኝ በዚያን ዘመን እሳቸው የመአሕድ ሊቀ መንበር ስለ ነበሩ አንዳች የሚሠጉበት ነገር መኖሩን ለመገንዘብ አልከበደኝም ተስናብቻቸው ከቢሯቸው ስወጣ የአባቴ የጤንነት ሁኔታ የፈጠረብኝን ሥጋት አሳቸው ላይ ያየሁትን ለአገርና ለወገን የመጨነቅ ስሜት እንዲሁም ስለመጪው ጊዜ የተስማቸው ስጋት ውስጤን በጣም ረብሾት ነበረ ያም ሆነ ይህ አባቴ ሁለተኛው የቀዶ ጥገና ህክምና ሳይደረግለት ከዐሥራ አምስት ቀናት የሆስፒታል ቆይታ በኋላ ወደ ቤት ተመለሳ ክዚያም አንድ ወር ያህል ዕረፍት አድርጐ ወደ ቢሮ መሄድ ጀመረ የአዲሱ ፖትረያርክ አዲስ የአመራር አቅጣጫ በሃሳብ የሚመስሏቸውን ብቻ ይዞ መጓዝ በመጀመሩ የሚሠራው ሥራ ሁሱ ነባሩን የሊቃውንት ጉባዔ ያገለስ ነበረ እሳቴ ስለ ቫቲካኑ ጉዞ ያነሳው ጥያቄ ያስቆጣቸው ፖትረያርኩ ቁጣቸው ሊለቃቸው ስሳልቻለ እንኳን ለጥያቄው መልስ ለመስጠት በሌሎች ጉዳዮች ላይ ለማነጋገር ፈቃደኛ አልነበሩም ሁኔታው በዚህ ላይ እንዳለ አባቴ እንደገና ታመመ ሐምሌ ቀን ዓም አባቴ ሥራ ኣልሄደም ነበር በዚሀ ቀን የምሥራቅ ጐጃም ሊቀ ጳጳስ የነበሩት አባ ባስልዮስ ወደ አባቴ መጥተው ስለ ቫቲካን ጉዞ ያቀረበው ጥያቄ የፈጠረውን ቅሬታ ለመፍታት ጥረት በማድረግ ላይ ነበሩ የአባቴና የሊቀ ጳጳሱ ንግግር የእርስ ስርስ መከባሳበር የሰፈነበት ነበረ አባቴ ስለ ቫቲካን ጉዞ ያቀረበውን ጥያቄ በቀላሉ አንዲያየውናኖ እንዲተወው በተጨማሪም ስለሰአነሳው ጥያቄ ፓትረያርኩን ይቅርታ ጠይቆ እንዲታረቅ አጥብቀው ለመኑት ሓ የኢትዮጵያን ቤተ ክርስቲያን ቀኖና ስመጠበቅ የማሉትን ማሓላ አፍርሰው ክሮም ጋር ጓደኝነት የጀመሩት ራሳቸው ፓትረያርኩ ቤተ ክርስቲያንን ይቅርታ ይጠይቁ አንጂ እኔ ይቅርታ የምጠይቅበት ምክንያት የለኝም በማሰት ጥያቄአቸውን ሳይቀበል ቀረ ሰለ ሃይማኖት ብሎ ላነሣው ጥያቄ ምንም ሆነ ምን መልስ ማግኘት ይገባኝ ነበረ የሚለው አባቴ ይልቁንም ጉዳዩ የቤተ ክርሰቲያን ጉዳይ ሆኖ ሳለ ልክ አንደ ግል ጠብ ይቅርታ ጠይቅ መባሌ እጅግ አበሳጨው በዚያኑ ቀን ምሽት ላይ በጠና ታመመ ያቺ ኘሮፌስር ዐሥራት ድንገት ያሏት ቀን ደረሰችና እኩለ ሌሊት ላይ ህመሙ በመበርታቱ ከፍተኛ በሆነ የሆድ ሕመም መሠቃየት ጀመረ የሕመሙ ሥቃይ ልክ እሳቸው እንዳሉት ከፊተኛው የባሰና ፋታ የማይሰጥ ነበረ ቤተሰብ ወደ ሆሰፒታል ለመውሰድ ዝግጅት ሲያደርግ አባቴ መሄድ እንደማይፈልግ በመግለጥ የቤተሰብን ሐሳብ በጽነ ተቃወመ የእባቴን ፍላጐት ለመፈጸም የሚፈልግ ሰው ቢኖር እንኳ የሕመሙ ሥቃይ እጅግ አሰጨናቂ ሰለ ነበረ ዝም ብሎ ለማየት ሁኔታው አይፈቅድም ነበር ሕመሙ በጣም በረታ አባቴም እየደክመ ሂደ ጨሰማው እየለቀቀ የቀኑ ብርሃን ሲተካ ኘሮፌሰር ዐሥራትን ለማግኘት ሰልክ ወደ ቤታቸው ተደወለ ነገር ግን በመኖሪያ ቤታቸው ሰላልነበሩ ማግኘት አልተቓለም ወደ ክቡር አቶ አለ ፈለገ ሰላም ቤት ተደወለና ሁኔታው ተነገራቸው ከአባቴ ድንቅ ጓደኞች አንዱ የሆኑት የሥነ ጥበብ ሲቅ ክቡር አቶ አለ ፈለገ ሰላም ኘሮፌሰር ዐሥራትን ለማግኘት የሚችሱትን ሁሱ እንደሚሞክሩ ገልጠው ሰልኩ ተዘጋ የአባቴ ሥቃይ ግን ከደቂቃ ወደ ደቂቃ እየጨመረ ድካሙም እየበረታ መጣ ኘሮፌሰር ዐሥራት ቢገኙም ባይገኙም አባቴን ወደ ሆስፒታል ለመውሰድ ስምሥነት ተደረሰና ሲነጋ ጉዞ ወደ ጥቁር አንበሳ ሆስፒታል ሆነ አባቴ ሆስፒታል እንደ ደረሰ ተረኛ የሕክምና ባለ ሙያዎች ተገቢውን ምርመራ አደረጉለት በማሰከተልም አፋጣኝ የቀዶ ህክምና አርዳታ እንደሚያሰፈልገው ተናገሩ በታሀሣሥ ወር ሲታከም የተመዘገበውን የሕክምና ታሪኩን ካዩ በኋላ ቀዶ ህክምናውን በአስቸኳይ ለማድረግ ቀንተሳቀሱ በዚህ ሁኔታ ውሰጥ ሳለን ክቡር ኘሮፌሰር ፀሥራት ፀልደየስ ከሥራቸው መታገዳቸውንና ቢሯቸው መታሽጉንምለመገንዘብ ቻልን ዞጥቁር አንበሳ ሆሰፒታል ከፍተኛ የሕክምና ባለ ሙያዎች አባቴን ለመርዳት ጥረት ማድረግ ጀመሩ ቀደም ብሎ መቆረጥ የነበረበት የተመመው የአንጀቱ ከፍል በይበልጥ ተጐድቶ በማግኘታቸው ያተጉዳውን የአንጀቱን ክፍል ከቆረጡ በኋላ ሁለቱ መገናኘት ያለባቸው ከፍሎች ለተወለነ ጊዜ እንደተለያዩ እንዲቆዩ ወሰኑ ኮሎሰቶሚ። ክርሰቲያን ወደ ቀደመ መንፈሳዊ ልዕልናዋ እንድትመለስ በማሰብ አባቴ አቤቱታውን በጽሑፍ አቀረበ በኢትዮጵያ ኦርቆዶከሰ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቅዱሰ ሲኖዶስና በፓትረያርኩ አድራሻ የተላከው ደብዳቤ የተጻፈው ጥቅምት ቀን ዘሀ ዓም ነበረ ዶብዳቤው በዚህ መጽሐፍ ውሰጥ በአባሪነት ተካትቷልከአባቴ የተላክውን ደብዳቤ የቅዱለ ሲኖዶሰ ጽሕፈት ቤት የተቀበለው ቢሆንም ምላሹ ዝምታ በመሆኑ ምክንያት ያንኑ ደብዳቤ ለእያንዳንዳ የሲኖዶስ አባል በግል በእጅ እንዲደርሰ በማሰብ በየግላቸው በፖስታ ቤት በኩል አንዲደርሳቸው አድርጓል በጥቅምት ቀን ሀጅ ዓምየቀረበው ማመልከቻ መልሰ አጥቶ ቆየ በኅዳር ቀን ሀጅ ዓም የጻፈው ማመልክቻ ግን በፓትረያርኩ ታይቶ በወቅቱ የቤተ ክህነቱ ሥራ አሥኪያጅ ለነበሩት ለአቶ መርስዔ ኀዘን አበበ መመራቱን በታኅግሥ ቀን ሀ ዓም የፖፓትረያርኩ የእጅ ጽሑና ፊርማ ያረፈበት ትእዛዝ ያመሰክታል ለቤተ ክህነት ቐና ሥራ አበኪያጅ ክፓትረያርኩኬ የተጻፈው ትእዛዝ ለወር ጥቂት ቀናት ሲቀሩት አቶ መርሰዔ ኃዘን ለአባቴ ደብዳቤ ጸፉለት ደብዳቤውም የሚከተሉት ዋና ዋና ነጥቦች ይዞ ነበረ ፅኛ በጥቅምት ቀን ሀጅኋ ዓም ና በኅዳር ቀን ሮጽ ዓም የተጻፉት ደብዳቤዎች ሰቅዱስ ሲኖዶሰ ቀርበው አንደ ነበረ ይገልጣል ኛ ጉዳዩ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መንበረ ፓትረያርክ የአለተዳደር ጉባኤ በአስቸኳይ ተጣርቶ እንዲቀርብ መታዘዙን ያመለከታል ዞኛኝ ጥር ቀን ዓም ከጧቱ ሾ ስዓት ጀምሮ በተደረገው የጉባኤው ሰብሰባ ላይ አባቴ እንዲቀርብ ጥሪ ደርሶት ከተገኘ በኋላ ደብዳቤዎቹን በንባብ እንዲሰማቸው መደረጉን ያትታል ዘኛ የላከላቸው ደብዳቤዎች ቅጂዎች እሱ ይሠራበት ለነበረው የሊቃውንት ጉባኤ መድረሳቸውንና በአሱ የተላኩ ለመሆናቸውም በፓስታ ቤት ደረሰኝ ማስረጃ መረጋገጡን በመጥቀለ አባቴ ተጨማሪ መግለጫ ለመስጠት ጉባኤውን በጠየቀው መሠረት ተጨማሪ ማብራሪያ ወይም መግለጫ ቢኖር በጽሑፍ አዘጋጅቶ ለጥር ቀን ዓም ከቀኑ ልክ በ ስዓት ጠቅላይ ቤተ ክህነት ዋና ጽሕፈት ቤት እንዲገኝ በጥብቅ ያሳሰባል ጥር ቀን ጅ ዓም በተደረገው ስብሰባ ላይ የተገኘጡ አባቴ በተደረገለት ጥሪ መሠረት ቢቀርብም የአሰተዳደር ጉባኤ በሠራሇዣና በአሠሪ መካከል ወይም በአስተዳደራዊ ጉዳይ ዙሪያ ያለ ነገርን እንጂ የሃይማኖት ጉዳይን ማየት አይችልም እኔ ለቅዱለ ሲናዶስ ያቀረብኩት አቤቱታ የሃይማኖት ጉዳይ እንጂ የአስተዳደር ጉዳይ አኦይደሰም ከሥራ ኃላፊነቴ በሚመነጭ የተጠያቂነት ስሜት ተነሥቼ ላቀረብኩት ጥያቄ ክስ ሳይሆን መልስ ነው የምፈልገው የሚል መልሰ ሰጥቶአቸው ወጣ የቤተ ክርስቲያንን የቀኖናና የሥርዓት ጉዳይ በበላይነት የማየ ሥልጣን ላለው ቅዱስ ሲኖዶስ የተጻፈው የአባቴ ማመልከቻ ለተጻፈሉ ባለ አድራሻ ከመድረሱ በፊት ፓትረያርኩ በግል ሥልጣናቸው እር በመውሰጳቸው ምክንያት በአባቴ ማመልከቻ ላይ የጻፉት ትእዛ በግልጽ እንደሚያሳየው ለመንፈሰ ቅዱስ ዳኝነት የቀረበው ጉዳ በአስተዳደር ጉባኤ አንዲታይ ግድ ሆነ ለእግዚአብሔር እንኖራለን ብንሞትም ለእግዚአብሔር እንሞታለን የጥቅምት ወር ዘጅቋ ዓ ምየቤተክርስቲያቱ እጠቃላይ ጉባዔና የሲኖዶሱ መደበኛ ስብሰባ ጊዜው ዴረሰየአጠቃላይ የቤተ ክርስቲያን ዓመታዊ ጉባኤ በመደበኛነት በዓመት ሁለት ጊዜ የሚካሄድ ሲሆን እንደኛው በጥቅምት ወር ሌላኛው ደግሞ በግንቦት ይከናወናል በዚሁ መሠረት በጥቅምት ወር በ ዓ ም መከናወን የነበረበት ጉባኤ ሲካሄድ አባቴ የሲቃውንት ጉባኤን ወክሎ ተገኝቶ ነበር በመጀመሪያው ቀን ጉባኤ በጸሎት የከፈቴት ፓትረያርኩ አባ ጳውሎስ ነበሩ። ይልድ ዕ ሐርጋሻ ቦታ ቻራ ችም ርሳጄያኖዊ ኤይወጭናኖ «ሉዎረሩፖሯቿ ፖሳዳሶዶ ይሠጋፖ ፇሥቋ ማጋግም ምቿጦነዕቻቨጋዐ መዝሇታ ዖሟዖያያወቻ »ቋወሥ በማለት ለምን ጥያቄውን አጥብቆ አንደገፋበት ነግሮኛል የኑፋቄው መጽሐፍ የቤተ ከሀነቱ የችግር ዓይነት በመቀነስ ፈንታ እየጨመረ ሄዶ የነባሩ ሊቃውንት ጉባኤ አባላት ወደ ተለያየ የቤተ ክህነቱ የሥራ ክፍል እንዲበተኑ ተደረጥ እሱን ተከትሎ ደግሞ አዲስ በተቋቋመ የሊቃውንት ቡድን የተጠና ነው የተባለሰት የኢትዮጵያ ኣርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ሥርዓተ እምልኮትና የውጪ ግንኙነት የተሰኘው መጽሐፍ የቤተክርስተያኒቱ የሲቃውንት ጉባኤ ሳይመረምረውና ይሁንታውን ባይስጥ በጥር ወር ዓ ም ታትሞ በገበያ ሳይ ዋለ መጽሐፉን ያዘጋጁት ጳጳሳትና የቤተ ክርስቲያኒቱ ሊቃውንት ናቸው ቢባልም መጽሐፉ ብዛት ባላቸው ስሕተቶች የተሞላ ነበረ ሃይማኖትን በተመስክከተ አንኳን ከአንድ ስላይ አንድም ስሕተት ቢሆን ሊያስከትል የሚችለውን መዘዝ ከማንም በሳይ ይገነዘብ የነበረው አባቴ የሊቃውንት ጉባኤ አባሳት እጃችን እስክ ሌለስት ድረስ ምን ቸገረኝ ብሎ አልተቀመጠም አሁን በየሰዉ እጅ የሚገኘው የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ ሲተረጐም ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ቀኖና ውጪ የሆኑ በግዕዙ መጽሐፍ ቅዱስ የሌሌ ሌሎች የሃይማኖት ክፍሎች በሚመቻቸው መንገድ የተተረጐሙ የስሕተት ትምሀርቶች ታትመው ሲወጡ በኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር ውስጥ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያንን ወክለው የነበሩ አባሳት ነበሩ እነዚያው ሰዎች የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነትና ሥርዓተ አምልኮትና የውጪ ግንኙነት በተሰኘው መጽሕፍ ዝግጅት ላይ መሠየማቸው ሲታይ በመጽሐፉ ውስጥ የሰፈሩት ስሕተቶች ሆን ተብለው የተደረጉ ናቸው። ወይስ በአጋጣሚ ነው ያጎየሚለውን ጥያቄ ለመመለስ ከባድ አልነበረም በአጋጣሚ የተደረገ ስሕተት ነው ቢባል አንኳ ከጉዳዩ ክብደት አንጻር እጅግ ከፍተኛ የሆነ ጥንቃቄ የሚያስፈልገው ነገር ከመሆኑ የተነሣ እንደ ከባድ ጥፋት የሚቄጠር ስሕተት ነበረ እር በአማርኛ ቋንቋ በተጻፈው መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥዋ በትርጐም ለም በዌቅኮ ቋፍዋጾች ምክንያት ተሰናክለው ከእናት ቤተ ክርስቲያን ወጥተው የቀቁፋ ይገኖች ብዛት ሲታስብ እንዲሀ ዓይነቱን ድርጊት ችላ ብሎ ለማለፍ የሚቻል አልነበረም አባቴ ያኔ በወጣትነቱ መች ተለመደና ከተኩላ ዝምድና በተባለው መጽሐፉ የተሟገተሳት ዶር አባ አየለ ተክለ ሃይማኖት የተባለሉ ካቶሊካዊ መነኩሴ በሰመ መመረቂያ ጽሑፍ ሲቀብሩ የነበረውን መርዝ ከነስንኮፉ ነቅሎ የጣሰላት ቅድስቲቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርሰቲያን በገዛ ልጆቿ በእንዲህ ዓይነት ሁኔታ ሰትዋረድ ማየቱ ክፉኛ እንገበገበው አሳዘነው እግሩ አዲስ አበባን ከረገጠ ጊዜ ጀምሮ በጥብቅ ሲፈራውና ሲጠሳው የነበረው ኢትዮጵያውያን የራሳቸውን ጥለው የሌላ ለማንሣት የመታተራቸው ነገር እንዲህ ገሃድ ወጥቶ ርትዕት የተባለችው ታላቂቱ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን በገዛ ልጆቿ ክሕደት ሲፈጸምባት ከጊዜው ደርሶ በማየቱ ይስማው የነበረውን ሀዘንና ሕመም መግለጥ የምችለበት ቋንቋ የለኝም እንባ አልቆበት ክተጐጻ ዓይኑ እዥ እየፈስሰ ቀንና ሌሊት ሊያሰቅስ ያየሁበት ሁኔታ ግን አንድም ቀን ከሕሊናዬ ወጥቶ አያውቅም በወቅቱ ለነበረው የቤተ ክሀነት እሠራር እንደ ባይተዋር ተደርጐ የተቀመጠው አባቴ ከማንኛውም የሥራ ተሳትፎ እንዳይገባ ታግዶ ነበረ በመሆኑም በውስጣዊው የአሠራር መዋቅር ተጠቅሞ ሰለ መጽሐፉ ያለውን አስተያየት የሚሰጥበት መንገድ አሳገኘም ከነበረበት ክርስቲያናዊ ምሁራዊ አባታዊ ኃሳፊነት በተጨማሪ እንደ ኢትዮጵያ አርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት ጉባኤ ሰብሳቢነቱ በራሱ የወሰደው የህሊና ኃላፊነት ነበረበት ይሀም የቤተ ክርሰቲያኒቱ ሕግጋትና ደንቦች ከልዩ ልዩ ደራስያን የሚጻፉ የሃይማኖት ሥርዓትና ባህል ነክ ጽሑፎች ሁሉ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን መሠረተ ሃይማኖት የያዙ መሆን አለመሆናቸውን የመቆጣጠር ኃሳፊነት ነበረ እነዚህን ተደራራቢ ግዴታዎቹን ለመወጣት በወሰደው ውሳኔ በመጽሐፉ ውሰጥ የተካተቱትን ሕጸጸች ነቅሶ በማውጣት በግልጽ ተቃውሞውን አሰማ በተለይ ጥር ቀን ሮ ዓም በደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ለተገኘው ሕዝብ ባቀረበው ትምህርት የመጽሐፉን ጉዳይ ለሕዝበ ክርስቲያን ግልጽ አደረገ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርለቲያን እምነት ሥርዓት አምልኮትና የውጪ ግንኙነት በሚል ርእሰ የታተመው መጽሐፍ የያዛቸው ሰሕተቶችናቴ የተቃወማቸው ነጥቦች ከዚህ እንደሚከተለው የተዘረዘሩ ሲሆን መጽሐፉ በተክፋፈለባቸው አርእስት መሠረት እንደሚከተለው ተዘረዝረዋል የስሕተት ትምሕርት የያዙት ቃላት ሐረጐችና ዓረፍተ ነገሮችም በሠረዝ ተለይተው ተመልክተዋል ፅኛ እግዚአብሔር ወልድ ሰው የሆነበት ምክንያት በሚለው ርእስ ሥር ሰው ሆነ ማለትም የሰውን ጠባያት ነፍስንና ሥጋን በረቂቅ ባሕርዩ ተዋሕደ ማለት ነው በዚህም የነቢያት ቃል ሁሉ ተፈጸመ የመጀመሪያ ዕትም ገጽ ጄጂ ኛ ክብረ ቅድለት ድንግል ማርያም በሚለው ርእሰ ሥር እመቤታችን በዘመኗ ከነበሩት ደናግል ተለይታ እግዚአብሔርክፈጠራት ጀምሮ በሐላብ በመናዢቶ በመሥራት ንጽሐ ጠባይ ያሳላደፈባት ንጽሕት ናት የመጀመሪያ እትም ገጽ ደኛ የአማላጅነት ቃል ኪዳን በሚለው ርእስ ሥር ቤተ ክርስቲያን ሰለ ኣመቤታችን አማላጅነትና ቃልኪዳን የምታስተምረው ፍጹም በሆነ ሐዋርያዊ ትውፊት ዎኞነው የመጀመሪያ እትም ገጽ እንዲህ ያሉቅን የስርዋጽ ቃላት አባቴ ይቃወም የነበረው የቤቶ ከርስቲያን ባለመሆናቸው ነው። ዕበ የመጀመሪያ እትም ገጽ ኛ ሁን አንጂ በኦሪየንታል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ኣብያተ ክርስቲያናት በኩል ለልዩነቱ ምክንያት ሆኖ የቆየው ይህ የምስጢረ ሥጋዌ ቅምህርት ሆኖ እያለ በምሥራቅ ኦርቶዶክስ አብያተ ከርስቲያናት በኩል ቤተ ክርስቲያን ልሁስት እንድትከፈል ምክንያት የሆነው በቃሳት የአገሳለጽ ልዩነት እንጂ በሁለቱም በኩል የተዋሕዶው መሠረት እምነት አንድ መሆኑ ተጠቅሶ ወደፊት ወደ አንድነት ሲያመጣ የሚችል የጋራ ውይይት መድረክ አንዲክፈት ተጹዶረዝ በምዕራፍ በመጀመሪያው እትም ገጽ በሁለተኛው እትም ገጽ ቋሮ በጉባኤያቁቱ ሁሉ የኬልቄዶኑ ውግዘት መነሻ ምክንያቶች በጥልቅ ተመርምረዋል በመጨረሻም በቻምቤዚ ከህዳር ጵ ጁ ቀን ዓ ም እኤአ በተደረገው ጉባኤ በምስጢረ ሥጋዊ ሰለ ክርስቶስ ብ የሚስጠው ትምህርት ልዩነት በሁለቱም ወገኖች የቃላት አገሳሰጭ አንጂ የእምነት አለመሆኑን ተገንዝበናል ስለዚህም አብያተ ክርስቲያናት ሁሉ በአሁኑ ጊዜ ክመራራቅ ይልቅ መቀራረብ ክመለያየት ይልቅ በአንድነት መተሳሰብና መረዳዳት ጊዜው የሚጠይቀው መንፈሳዊና ማኅበራዊ ግዴታ ከመሆኑም በላይ በሁለቱ አብያተ ክርስቲያፍት መካከል የነበረው የምስጢረ ሥጋዌ ትምህርትልዩነት ኩሚወገድበት ደረጃ ላይ እንዲህ ከተደረሰ በእምነትና በሥርዓት ከሚመስሉዋት አኅት አብያተ ከርለቲያናት ጋር በአንድነት መከራ ወደፊት በሚደረገው ጉባኤ አንድ አካል ሁለት ባሕርይ በተዋሕዶ ከማለት ይልቅ ያለመከፋፈል ያለመነጣጠል ያለመጠፋፋት ያለመለወጥ ከሁለት አካል አንድ አካል ከሁለት ባሕርይ አንድ ባሕርይ በተዋሕዶ አሐዱ ባሕርይ ዘእግዚአብሔር ቃል ሥግው በሚለው እምነት ከአንድነት ዴረጃ ሳይ ቢደርስ ቤተ ክርስቲያናችን በመንፈስ ቅዱስ መሪነት የመቀራረቡን አሳብ የማትቃወም መሆኗን ታረጋግጣስችኝ በመጀመሪያው ዕትም ገጽ እንዲሁም በሁለተኛው እትም ገጽ ጁጻ ጥር ቀን ቿ ዓመተ ምሕረት በአባቴ አማካይነት የተላለፈውን መልእክትና ተቃውሞ ምእመናን በመደገፋቸው በተለይ መጋቢት ቀን ዘጭዙጵ ዓም ለተቃውሞ የወጡ ምእመናንና የቤተ ከሀነት ሠራተኞች መጽሐፉ በነባሩ ሊቃውንት ጉባኤ እንዲመረመር ጠይቀዋል እቶ ተክሌ ገብረ ሥላሴ የተባሉ ሰው ያስተባበሯቸው ብዛት የነበራቸው የቤተ ክሀነት ሠራተኞች በለልፉ ተገኝተው የነበረ ሲሆን ከመጽሐፉ በተጨማሪ በወቅቱ የቤተ ክርስቲያን አስተዳደርና ሌሎች ጉዳዮች ላይ የነበሯቸውን ቅሬታዎችም በዚሁ እጋጣሚ አቅርበዋል የሊቃውንቱ ጉባኤ ሲቀ መንበርና በማንኛውም ቀኖናዊ ጉዳይ ላይ ግንባር ቀደም ተጠያቂ የነበረው አባቴ ላቀረበው ተቃውሞም ሆነ ለምእመናኑ እግዚኦታ የቤተ ክፀነቱ መሪዎች የስጡት ምላሽ በመንፈላዊ አመለካከት የተመራ አልነበረም ይልቁንም የተቃውሞ ድምፅ ያሰሙትን ሲቃውንትና ምእመናን የሚቃወም ለልፍና ጉሳኤ በማደራጀት የተሠራውን ጥፋት የመሸፋፈንና ተቃዋሚ ሲቃውንትንና ምእመናንን የሚዘልፍና የሚያዋርድ መግለጫ እሰከ ማውጣት የደረለ ነበረ የተቃውሞ ለልፉን አለመልክቶ ፓትረያርኩ ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ በሰጡት ቃለ መጠይቅ መጽሐፉ ምንም ዓይነት ችግር እንደ ሌለበት አስታውቀው የተዘጋጀውም በታወቁ ሊቃውንት መሆኑን ገልጠዋል ዜና ቤተ ክርስቲያን የተባለው የቤተ ክርስቲያኒቱ ልሳን የአሳቸውን ቃለ መጠይቅ ተከትሎ መጋቢት ቀን ጭ ዓ ም ባወጣው ጽሑፍ መጽሐፉ ምንም ስሕተት እንደ ሌለው አስተማምኖ ጻፌ የተሠመረባቸውን መልእኮቶች ካነበቡ በኋላ ስለ ኢከሂኒዝም የርማ ቤተ ክርስቲያን የምታራምደውን አቋም በማገናዘብ የራስን ፍርድ መሳጠት ይቻላል ውሃ ቢያንቅ በምን ይውጡ ምላጭ ቢያብጥ በምን ይበጡ እንዴ ተባለው ምሳሊያዊ አነጋገር ርእለ ሊቃነ ጳጳሳት የተባሌት ፓትረያረክና የቤተ ክርስቲያን ልሳን የተሳለው ዜና ቤተ ክርስቲያን ያዋጁን በጆሮ ሲያደርጉት ዙኔታው ያበላጫቸው ምእመናን ፀየቦታው ባገኙት አጋጣሚ ዙሉ ብሶታቸውንና ቁጣቸውን ገለጽ ቤተ ክሀነቱም እውነቱን በግልጽ አውጥቶ ሰሕተትን ከማመን ከማረምና ስለ ሃይማኖታቸው ተቆርቁረው ተቃውሞ ያሰሙትን ክማረጋጋት ይልቅ ለሕተትን የመደባበቅ ሥራውን በረታበት አባቴ ነጥብ በነጥብ ነቅሶ ከተቃወማቸው ስሕተቶች አብዛኛው ታርመው መጽሐፉ አንደገና የታተመ ሊሆን ስተለደረገው ለውጥ ከቤተ ክሀነት ምንም ዓይነት መግለጫ አልተሰጠበትም የሃይማኖቱን ጉዳይ በከፍተኛ ጥንቃቄና ትኩረት በሚመለከተው ሕዝብ ዘንድ የተፈጠሩ ቅሬታዎችን በለከነ መንገድ ማስረዳትና ተፈጠረ የተባለውን ሰሕተት ማረም ወይም ሁኔታውን በግልጽ ማስረዳት የቤት ክህነቱ ሥራ ነበረሆኖም ግን ይህ ባለመፈጸሙ በተጨኔ መድኃኔ ዓለም በልደታ በእስጢፋኖለ በዮሐንስ እብያተ ክርሰቲያን የታየው የምእመናን ተቃውሞ ታይቷል የኢትዮጵያ ምእመን በአባቶች ፊት ራሱን በፍጹም ትሕትና የሚጥል እንደ መሆኑ መጠን በጊዜው የተፈጠረው እንግዳ ባህል እጅግ አሳዛኝና አሳሳቢ ሆኖበት ነበረ ይህን ጉዳይ አስመልክቶበአንድ ወቅት የታሪክ መምህርና ተመራማሪ ለነበሩትለክቡር ኘሮፌሰር ታደሰ ታምራት ጦቢያ እየተባለ ይጠራ የነበረው መጽሔት ጥያቄ አቅርቦላቸው ነበረ ኘሮፌሰር ለመጽሔቱ ሲመልሱ በወቅቱ የተከበረ የአመራር ሰፍራ የነበራቸው የሊቃውንት ጉባኤ ሲቀ መንበር ያላቸውን ተቃውሞ ለሕዝብ በይፋ ሲገልጹ የተሰጠው መልስ ከርስቲያናዊ የሰላም መገፈስ ያለው ቢሆንና ቀጣይ ውይይት ቢያስከትል ኖሮ ሁኔታውን መቆጣጠር በተቻለ ነበር መጀመሪያውኑ አሳቸው ችግሩን ለሕዝብ በይፋ ልገልጽ የተፃደዱት ከውስጥ ተከባብሮ የመወያየት ሥርዓት አለመኖሩንና ሃይማኖትን ያህል ነገር በሚመለከት አንኳ በሥልጣን ግፊት የሙወሰን ባህል እየዳበረ መሄዱን ያመላክታል ነበር ያሌሉት ተቃውሞ የቀረበበት መጽሐፍ የጥንታዊትና ብሔራዊት ቤተ ክርስቲያንን እምነት ለዓለም ለማስተዋወቅ ተብሎ የተዘጋጀ እንደመሆኑ መጠን ከፍተኛ ጥንቃቄ ሊደረግለት ይገባ እንደነበረ የማይታበል ሃቅ ሆኖ ሳለ በእዘጋጆቹ በራሳቸው አንደበት ሳይቀር ስህተት እንዳለው ቃምኖናበት ነባበረ በአባቴ የሕይወት ታሪክ ሳይ ጥናታዊ ጽሔፍ ያቀረበው አጣረ ላቀ በጽሑፉ ሳይ እንደገለጠው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክሱ ተዋሕዶ ቤተ ክኗስቲያን እምነት ሥርዓት አምልኮትና የውጩ ግንኙነት በሟል ርእሰ በታተመው መጽሐፍ ውስጥ ሰለ ተገኙት ሰሕተቶች የሲኖዶስ አባላት የሆኑት አቡነ ገብርኤልና አቡነ ቶማስ እንዲሁም ከመጽሐፉ አዘጋጆች እንዱና እዲስ ለተቋቋመው የሲቃውንት ጉባዔ ሰብሳቢ የነበሩት መጋቤ ብሉይ ሰይፈ ሥላሴ የስጡትን አስተያየቅ እንደሚከተለው አስፍሮታል መጽሐፉን አዘጋጅተዋል ከተባሉት ሊቃነ ጳጳሳት አንዱ የሆኑት አቡነ ገብርኤል መጽሐፉ በተደጋጋሚ ታርማሟል ነገርግን ስሕተት ተገኘበት ብለው ስሕተት መኖሩን ያመኑ ሲሆን ውስጡ ደባ አለበት ያሉት ደግሞ አቡነ ቶማሰ ነበሩከመጽሐፉ አዘጋጆች አንዱየንበሩት መጋቤ ብሉይ ሰይፈ ሥላሴ ደግሞ ስሕተቱ የተፈጠረው በትርጐም ወቅት ነው የሚል አስተያየት ሰጥተዋል በይበልጥም በኢትዮጵያ ኦድዴቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ቀኖና ውሰጥ ከፍትኛ ክብር የሚሰጣት እመቤታችን የቅድሰት ድንግል ማርያም የውርሰ ኃጢአት አስባት ብለው በማመንና በማሳመን ረገድ ተመሳሳይ አቋም የነበራቸው ሰዎች በመጽሐፉ ውስጥ የፈጠሩት ስሕተት ተራ የቅርጉም ስህተት ነው ብሎ ለመቀበል እንኳን በአባቴ ደረጃ ለነበረ መንፈሳዊ አባት ለተራ ሰውም ቢሆን ክከአጓጉል የዋህነት የዘለስ ጦሲያ መጽሔት ቅጽ ቄጥር ዓም ትርጉም ሊኖረው የሚችል አልሆነም ከዚህም በተጨማሪ በወሰድከው የዓይኔ ብርሃን ፈንታ ፅውቀትን ስጠኝ ብሎ በመለመኑ ዕውቀትን ከእግዚአብሔር የተቀበለው አባቴ ከመንፈሳዊ ጸጋ ጋር በተባበረለት ዕውቀቱ በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ላይ አየተሸረበ የነበረውን ሴራ ክሁሉ ቀድሞ አየው እይቶም ዝም አሳለም ተቃወመው አማረ ላቀ በመመረቂያ ጽሑፉ ላይ እንደ ገለጠው ልዩ የሊቃውንት ጉባኤ መሰየም ለምን እንዳሰፈለገ ለማወቅ ከመጽሐፉ አዘጋጆች አንዱ የነበሩትን መጋቤ ብሉይ ሰይፈ ሥላሴን ጠይቋቸው ነበር እሳቸውም አለቃ አያሌው ታምሩ መጻሕፍትን በመመርመር ረገድ እጆግ በጣም ጥብቅ ናቸው ጥብቅ የሆነውን ምርመራ ያላለፉ መጻሕፍትን ለኅትመት እንዲቀርቡ በፍጹም አይፈቅዱም ልዩ የሊቃውንት ጉባኤ የተቋቋመውም የመጽሐፉን ሕትመት ለማፋጠን ነው የሚል መልለ ሰጥተዋል የዚህን መጽሐፍ ዝግጅት አስመልክቶ መግለጫከሰጡ መሐል ሴላው የቅዱለ ሲኖዶስ አባል አቡነ ገብርኤል ነበሩ እሳቸውም መጽሐፉን ካዘጋጁ ጳጳሳት አንዱ ሲሆኑ ጋዜጣዎ ላይ ባወጡት ጽሑፍ ስአገር አቀፍና በዓለም እቀፍ ደረጃ ቤተ ክርስቲያንን በእጅጉ ያስነቀፈ ከሁለት ዓመት በፊት በሁለት ቋንቋ የታተመው የሃይማኖትና የቀኖና መጽሐፍ በአንግሊዘኛው ክፍል ገጽ እግዚአብሔር በመለኮትና በባሕርይ ሦስት ተብሎ ተጽፎ መውጣቱ ብዙ ውግዘትን ያስከተለ በመሆኑ በአስቸኳይ ይታረም ታርሞ ከሆነም ደግሞ በቂ ማብራሪያ በሬዲዮ በቴሌቪዥንና በጋዜጣ ይነገር። የሚባሉ ሁለት ኮሚቴዎች ነበሩት የዕለቱ ስብሰባ ሁለቱ ኮሚቴዎች አጥንተው እንዲያቀረቡ ከዐቢይ ኮሚቴው የተሰጣቸውን ኃላፊነት ተወጥተው ያቀረቡት ጥናት ካለ አዳምጦና መርምሮ ውሳኔ ለመሰጠት እንደነበር ተመዝግቧል ይሀንኑ ጉዳይ የዐቢይ ኮሚቴው ቃለ ጉባዔ እንሚከተለው አስፍሮታል ጉባዔውም በጉዳዩ ላይ ከተወያየ በኋላ በሕግና ውሳኔ አሰፈጻሚ ኩሚቴው የተረበው ጥናት በንባብ እንዲሰማ አድርጐ የቀረበውን ሃያ አንድ ገጽ ጽሑፍ በጥሞና አዳምጧል ጉባዔው ጥናቱን በንባብ ካዳመጠ ባኋላ ማሰተካኪያና ማሻሻያ ጨምሮ እንዳለ ያጸደቀው ሊሆን ግልባጩም ለቅዱስ ሲኖዶስ ከዐቢይ ኩሚቴው ቃለ ጉባዔ ጋር እንዲቀርብ ተስማምቷል ይኸው ስነድ አንደሚያሳየው ከሆነ ጉባዔው በጥናቱ ላይ ሰለተነሠት ዐበይት ነጥቦች በስፋት ተወያይቷል የደረሰበትን ግንዛቤ ሲገልጽም እለቃ አያሌው ታምሩ ለቅዱስ ሲኖዶሰ ጥቅቻት ቀንና ኅዳር ቀን ጅ ዓም ጽፈው ባቀረቧቸው ደብዳቤዎች በግል ጋዜጦችና የኘሬስ ውጤቶችበውጭ አገር የሬዲዮ ጣቢያዎች ያቀረቧቸው ቃለ ምልልሶች የቤተ ክርስቲያኒቱን ሕልውና የሚፈታተን እንድነቷን የሚያናጋ ምፅመናንን የሚከፋፍል ለጠላት አሳልፈው ለማጋለጥ ሆን ብለው የፈጸሙት የጀርባ ተልዕኮ ያለበት መልእከት የቤተክርስቲያኒቱን መሪዎችቅዱሳን አባቶችን ንጹሕና ቅዱሰ ሰም የሚያጐድፍ መሆኑን ተገንዝቦአል የሚል የማጠቃለያ ሐተታ ይገኝበታልበጉዳዩ ላይ አሳለፍኩ ያለው ውሳኔም የተፈጸመውን በደል ክቀኖና ቤተ ክርስቲያንና ከአገሪቱ ሕግ ጋር እገናዝቦ አስፈላጊውን ውሳኔ ማሳለፍ የሚያስፈልግ መሆኑን ተረድቶ በሁለት ክፍል ተከፍሎ ሰቀኖና ቤተ ክርስቲያን ቅዱሰ ሲኖዶሰ ሊወስነው የሚገባውንና በአስተዳደር እና በሕጋዊ ፍትሕ የሚፈጸመውን ለይቶ የሚከተለውን ውሳኔ አሳልፎአል ይላል የቅሬታ አስወጋጅ ኮሚቴ የተባለው ቡድን ከሳይ የተጠቀሰው የውሳኔ ሃሳብ ሳይ ከመድረሱ በፊት ጉዳዩን በዝርዝር አይቻለሁ ለማለት በቃለ ገባዔው ውስጥ ያስፈረው ዝርዝር ሐተታ እንኳን ከቤተ ከርስቲያን ለዎች ከማንም በማይጠበቅ የቋንቋ አጠቃቀም የተጻፈ ነው ጠቅሳሳ አቀራረቡ ከባህል ከህዝባዊና ከሃይማኖታዊ ሕግጋት አንጻር ሲታይ አንደ ቤተ ክህነት ካሰ መንፈሳዊ ተቋም መውጣቱን ሰማመን የሚከብድ ሰነድ በመሆኑ ስለ ቤተ ክርሰቲያን ክብር ሲባል ይፋ ባይወጣ ይሻሳል የሚል ሃሳብ አድሮብኝ ነባረ ነገርግን ስለ ቤተክርስቲያኒቱ አምነት ዋነኛ ተጠያቂ የነበረው የሊቃውንት ጉባዔ ስለ ፈረሰበት ሁኔታና የሲቃውንቱ ጉባዔ ስብባቢበ የነበረው አባቴም ከቤተ ክሀነት እንዲወጣ ስለተከናወነው የአመጽ አለራር ሀዝበ ከርስቲያን ያውቅ ዘንድ ተገቢ ነው የሚለው አምነቴ አመዘነበኝ የዘመኑን ቀያፋና ሃና ለማስደሰት ብቻ ሲባል ስቶለው ስቀለውእያሉ ከጮኹ አይሁድ ድምጽ የማይተናነስ የግፍና የሐስት ጩኸት የያዘው ቃለ ጉባዔምለኢትዮጵያውያንና ለታሪክ ፍርድ ይቀርብ ዘንድ የዚሀ መጽሐፍ አባሪ ለሰነድ በማድረግ አቅርቤዋለሁ አንደ አባቴ ያሉ የክርስቶስ ባሮች የጌታቸውን የአምሳካቸውን የመሪያቸውን የፄታ ኢየሱስ ክርስቶስን አሠሪ መስቀል መከተላቸው ተገቢ መሆኑ አያጠራጥርም ነገርግን በአባቴ ሳይ የተፈጸመው ሆሱ በግለሰባዊ ሀይወቱ ሳይ ብቻ የተፈጸመ አልነበረም የሊቃውንት ጉባዔ ኃላፊነቱን ተከትሎ የነበረበትን ተልዕኮ በመወጣት ሳይ እያለ ስለ ቤተ ክርስቲያን ህልውናና ክብር የከፈለው ዋጋ በመሆኑ ይሀ ታሪክ የቤተ ክርስቲያን ታሪክ ክፍል ነው የቅሬታ አበወጋጅ ኮሚቴ ውባኔውን ያስተላለፈው ሚያዝያ ቀን ሮቿ ዓም ሲሆን ይህንኑ ውሳኔ መሠረት ያደረገውና ከሥራ መባረሩን የሚገልጠው በስድብ የተሞሳ ሁለት ገጽ ደብዳቤ ደግሞ በማግስቱ ሚያዝያ ቿ ቀን ጽ ዓም በአባ ገሪማ ተፈርሞ ደረበው ከሃያ አራት ሰዓታት በማይበልጥ ጊዜ ውስጥ በተከናወነው የኮሚቴው ውሳኔና በአባ ገሪማ ደብዳቤ መካከል የሲኖዶስ ሰብለባ ይደረግ አይደረግ የሚያሳይ ምንም ዓይነት መረጃ አሳገኘሁም አባ ገሪማ በዳፉት ደብዳቤ ሳይ እንደ ተገለጠው ኮሚቴው መረመርኩኝ ካላቸው ነጥቦች ውስጥ አምሰቱን ብቻ ነጥለው አውጥተው ኮሚቴው በወሰነው መሠረት ከማሜያዝያ ስ ቀን ሀጭ ዓም ጀምሮ ከሥራና ከደመወዝ የተስናበቱ መሆኑን አናሰታውቃለን በማለት ኮሚቴው አስከ ወሰነበት ቀን ድረሰ ሊያገኝ ይገባው የነበረውን የሚያዝያን ወር ደመወዝ እንኳ ሳይቀር በመከልከል በአረጋዊ ጉልበቱ በሕዝብ ትራንስፖርት አየተጋፋ ከተክለ ሃይማኖት አሰከ ቅድስት ማርያም ድረስ በመመሳለስ የሠራበትን የድካሙን ዋጋ ቀምተውታል አባቴ በዳሀ ዓም የሊቃውንት ጉባኤ አባል ሆኖ ሲቀጠር ለመጀመሪያ ጊዜ የተቆረጠለት ደመወዝ ሃምሣ ብር ነበረ ከሥራ በታገደበት ጅቿ ዓም ይከፈለው የነበረው የወር ደመወዙ ስምንት መቶ ብር የነበረ ሲሆን አንድ መቶ አርባ አምስት ብር የመጓጓዣ አበልነበረው የእገዳው ደብዳቤ ከደረለው በኋላ ሚያዝያ ቀን ሀጽቿ ዓም ለቅዱስ ሲኖዶስ አባላትና ለአባ ገሪማ ሁለት ደብዳቤዎች ጽፏል ሰለ ቤተ ክርስቲያኒቱ ቀኖና መጣስቀደም ብሉ ሚያዝያ ሾ ቀን ሀጽቿ ዓም ለቅዱስ ሲኖዶስ የጻፈውን አቤቱታ በድጋሚ በማስታወስ የተወሰደበትን እርምጃ ተቃወመ ለዓመታት የተቀነባበረው ሴራ ግቡን በመምታቱእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም ጥንተ አብሶ አለባት ብለው የጻፉ ወነአምን በአሐቲ ቅድስት ቤተ ከርስቲያን አንተ ሳዕለ ኩሉ ጉባዔ ዘሐዋርያት ከሁሉ ብላይ በምትሆን ሐዋርያት በሰበሰቧት በአንዲት ቅድሰት ቤተ ከርስቲያን እናምናለንእየተባለ ለዘመናት የተለበከባትን ቅድስት ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ ረግጠው የኢኩሚኒዝምን እምነት የስበኩና ይህንኑ ትምህርት በመጽሐፍ አሳትመው ያወጡ ሰዎች በየደረጃቸው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትረያርክና የሊቃውንት ጉባዔ ሳቢ ሆነው በተቀመጡበት አገር ኦርቶዶከሳዊው ሊቅ አባቴ አለቃ እያሌው ታምሩ ግን እናት ከቅድስት ቤተ ክርስቲያን እንዲያገለግሳት ኋ ካስቀሙጠችበት የኃላፊነት ወንበር ላይ ተገፍቶ ወጣ አባቴ ከሥራ መታገዱን በተመለክተ ከአባ ገሪማ የተጻፈለትን ደብዳቤ አሰመልክቶ ሊኖዶሰም ለአባ ገሪማም የጻፋቸው አቤቱታዎች ምንም መልሰ ሳያገኙ ቀሩ ኣባቴም ክዚያ ቀን በኋላ በመኖሪያ ቤቱ ተወሰኖ ለመኖር ተገደደ አሁን ተመቾኝ አባቴ ከነበረበት ክርስቲያናዊ ግዴታና በሕግ በተሰጠው የሥራ ኃሳፊነት ምክንያት የቤተ ክርስዴያኒቱን ቀኖናና ሥርዓት ለማስከበር ባደረገው ጥረት ምክንያት እንደ አጥፊ ተቆጥሮ ከቤተ ክህነት መገለዱና ከጡረታ ሙብት መታገዱ የብዙ ሕዝብንና የመገናኛ ብዙኃንን ትኩረት የሳበ ነበረ ጸመሆኑም በዜይው ይጓፉና ይታተሙ ከንበሩ ጋዜጦች ኣንዱ ርያሆንው መማር ጋዜጣ በእባጭ ላይ የተፈጸመውን ድርጊት እስመልክቶ እስተያየት ሰጥቆ ነብር የብፁዕ ወቅዱሴ ኣዙን ጳውሎዙሱ ጴመራር ከጅምሩ ብዙ መፅፍክል ሃቋዛበት ከመሆኑ ጋር ይህንኑ ችግር ልለሙቅረፍ ያሳሰቡ የቤተ ክኗሰቲያኒቷ ወግኖች ለስዴት በቅቀዋል ልቃውንተ ቤተ ክርለቲያን ከሥራቸው ግባረዋል ለእብኑች ያህል ቡጽነምሳ ዓመት የሥራ ዘመን ውሰጥ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክሱ ተዋሕዶ ቤቶ ክርስቲያን ዓይን ሆነው ያገለገሉት አለቃ አያሌው ታምሩን ማንሣት ይቻላል እጅግ በርካታ የሃይማኖት ተከታዮች ያውቋቸዋል እኒህ ሊቅ ክሌሎቹ የቤተ ክርሰቲያን ሊቃውንት የሚለዩበት ጉዳይ ጺኖር በየዘመኑ የተነመትን ለሕተቶች በዐደባባይ በመተቐታቸው ብሎም በማስተማራቸው ነው ይሁንና የብፁዕ ወቅዱሳ አቡነ ጳውሎሰ አስተዳደር ግን ይህን ሁኔታ በዝምታ ሊመለከት ወይም የቀረበለቅን ትችት ለማረም ባለመቻሉ የሊቃውንት ጉባኤ ፈርሶ አለቃ እጸያሌውን ከሥራቸው እንዲባረሩ አድርጓል። በተጨማሪም እሱን ከሥራ ስማለናበት በተጻፈው ደብዳቤ ላይ እንደ ተገለጠው ሳይሆን በቤተ ክህነት ባሳለፋቸው አገልግሻስት ዘመናት ቤተ ክርስቲያን ሰምትመራበት ቀኖና ለአውነተኛው ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሃይማኖት ባለው ትምህርትና ችሎታ መሠረት በቅንነት ማገልገሉንና የቤተ ክርስቲያንን ሕዓን ሥርዓቷን አስከብሮ ንጹሕ የወንጌል ትምህርትን ከክሕደትና ከኑፋቁ ከፖለቂካም ለይቶ በማስተማሩ አንድም ቀን የቃልም ሆነ የጽሑፍ ማስጠንቀቂያ ደርሶት አንደማያውቅ በመግለጥ ወደ ሥራው የመመለስ መብቱ እንዲከበርለት ማመልከቱን አብራርቷል ወደ ለበር ለሚ ችሎት የቀረበበትን ጉዳይ እስመልክቶ በስጠው መልስ ደግሞ ቤተ ክህነቱንም ሆነ ማንንም የሚጐዳ ሥራ አለመፈጸሙና ሥራውንም በእግባቡ ይሠራ እንደነበረና በተለያየ ደረጃ ጉዳዩን ባዩ ፍርድ ቤቶች ተረጋግጦ የመጨረሻው ፍርድ እስከተሰጠበት ቀን ድረስ የነበረ ደመወዙ አንደከፈለው እወሰኑንም ገልጧል ጉዳዩ ይህ ሆኖ ሳለ ወደ ሥራ መመለሱ የኢንዱስትሪ ሰላምን የሚያደፈርስ በመሆኑ ሊመለስ አይገባም በሚል ቤተ ከክህነቱ ያቀረበው አቤቱታ በሰበር ሰሚ ችሎቱ ተቀባይነት ማግኘቱም ሆነየሥር ፍርድ ቤቶች የፈረዱለት ደመወዙ እንዲታገድ መደረጉ እግባብ አለመሆኑን በመግለጥ ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ሐሳቦች ላይ ተመርኩዞ መልስ ሰጥቷል ሁሉም የቤተ ክርስቲያን እገልጋዮች የቤተ ክህነት ተቀጣሪዎች ሆነው የሚያገለግሉባት መንፈሳዊ ተቋም መሆኗንና አለቃና ምንዝር ባለቤትና አሽክር እለመሆናቸውን « በነበረው የሥራ ክፍፍል እባቴን ከሥራ ያገዱት የእስተዳደሩን ክፍል ሲጭ ኣሱ ግን በሊቃውንት ጉባዔ ኃላፈነቱ ሥር የነበረውን የትምህርተ ሃይማኖቱን የመጻሕፍቱን የሕግና የሥርዓት ተጠያቂነቱን ይዞ ሲሠራ መኖሩንነ ማንም የቤተ ክርስቲያን አባል ትምሀርተ ሃይማኖትን አፋልሶ ከቤተ ክርስቲያኒቱ እምነት ትምህርትና ሥርዓት ውጪ ተናግሮ ጽፎና ሠርቶ ከተገኘ የሊቃውንት ጉባዔው በቤተ ክርስቲያን ሕግ መሠረት እርምጃ የመውሰድ መብት እንዳለው እሱም በዚሁ መሠረት እባ ጳውሎስ የቤተ ክርስቲያንን ቀኖናና ሥርዓት በመድፈራቸው አሰፈላጊ ጥያቄዎችን ጉዳዩን የማየት ሥልጣን ሳለው ለቅዱስ ሲኖዶስ ማቅረቡን የቀረበውን ጥያቄ አባ ጳውሎስ በሥልጣናቸው ማፈናቸውን በዚህ ባይወሰኑ የኑፋቄ መጽሐፍ ማውጣታቸውን ከቤተ ከርለቲያኒቱ ሕግና ሥርዓት ውጪ በባዕድ የሃይማኖት ተቋም ባሕልና ሥርዓት ሚመተ ጳጳሳች መፈጸማቸውን በተመለከተ ሰለጉዳዩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንን ማወቅ ስለነረባቸው ማሳወቁን ጋዜጠኞች በተለያዩ የቤተ ክርስቲያን ጉዳዮች ላይ ላቀረቡለት ጥያቄዎች ተግቢ መልሶችን መስጠቱንና ይህም ክርስቲያናዊ ግዴታውና ብሔራዊ መብቱ መሆኑን በዚህም ምክንያት የተሳለፈው ምንም ዓይነት ሕግ ኣለመኖሩን በየወቅቱ ለሰጣቸው ጋዜጣዊ መግለጫዎችም ሆነ ጥያቄና መልሶችም ማስተባበያ አቅርበው እንደማያውቁ የእሱ የሥራ ሹመት በክርስቶስና በቤተ ክርሳቲያኑ የተስጠ ሐዋርያዊና ክህነታዊ ሹመት በመሆኑ የሕይወት ፍጻሜ ከሚገታው በስተቀር የሚወስነው እንደሌለ ወደ ሥራ ሲገባም በጊዜው በነበሩ የአገሪቱ የቤተ መንግሥትና የቤተ ክህነት ከፍተኛ ባለሥልጣኖች ዕውቅና ተሰጥቶት መግባቱን የኑ። ድቀሬሪፍም ታው በማለት ስለተልእኮው መግሰጥ የሚገባውን ለምአሙናን አስተሳልፏል እባቴ በራእይ የተቀበለውን መልአከት ለምእመናን ይፋ ከማውጣቱ በፊት አንደ ቤተክርስቲያን ህግ በለሆሳስና በጥንቃቂ እዚያው በቤተክህነቱ ሰዎች መካከል ለማቅረብ ቢሞክር ስሜ ማግኘት እልቻለም ስለሆነም የጉዳዩ ባለቤት ለሆኑ ምእመናን ይፋ ማውጣትን መረጠ ይህ በሚሆንበት ጊዜ ደግሞ መንፈሳዊ መልእክቶችን በራእይ መቀበል ልክ አዲስ ክስተት አንደሆነ ሁሉ ራሳቸው የቤተ ክህነቱ ሰዎች ተኝቶ የቃዣውን ብለው እለሰከማሾፍና አስከ መዘባበት ደረሱ ሆኖም ግን በጉዳዩ ላይ ከቤተክህነቱ ሰዎች የተሻለ ትኩረትና የማወቅ ፍላጐት የነበራቸው ምእመናን አባቴን ማብራሪያ በመጠየቅ ወደ መገናኛ ብዙሃን ሰልክ በመደወልና ባግምባር በመቅረብ የተቃውሞም የድጋፍም ሃሳብና አስተያየት ያቀርቡ ነበረ አባቴ ያየውን ራእይ ይፋ ማድረጉን አስመልክቶ ግንቦት ቀን ሀጽቿ ዓም የወጣው መብሩከ ጋዜጣ ሁለት የሃይማኖት አባቶች አነጋግሮ ያገኘውን መረጃ ለአንባብያን እቅርቦ ነበረ ይኸውም አንደሚከተለው ነው በግንባር የተገናኘኖቸው ሁለት አባቶች በተናጠል እንደገለጡልን ከሆነ መጠራጠር አይገባም አያሌው ዕድሜ ልኩን እግዚአብሔርን ሲያገለግል የኖረ ፈሪሃ እግዚአብሔር ያለው ፍጹም ከልቡ የእግዚአብሔር ወዳጅ ነው እንዲህ ያለ ልበ ብርሃን ስው ቀርቶ አጥብቆ አምላኩን የሚማጸን ፍጡር እንኳ ከፈጣሪው መልስ ማግኘት ይችላል ጥርጣሬያችንን እናስወግድ የጊዜው ጉዳይ ኣላመች አለ እንጂ በአባትነት በክብር መቀመጥና በእቋራጭ አምሳከን ለመማጸን መንገድ በሆነን ነበር በማለት አስተያየታቸውን ስነዝረዋል ሌላ ታዋቂ አባትና ሊቀ ጳዳለ ደግሞ አለቃ አያሌው እኛም ሁሳችን የምናምንባቸው አምላካቸውን ሴት ተቀን በጸሎት የሚማጸኑ እኔም ሊላውም ለሃይማኖቱ ቀናዒ ለመሆናቸው የምናውቃቸው ናቸው ነገ አፈር የሚጠብቃቸውና እንደ እሳቸው ያለ ታላቅ ስው ራዕይ ላያዩ አይቻለሁ ለማለት የማይደፍሩ ጥብቅና ድንቅ ሰው መሆናቸውን ማንም የቤተክርስቲያኒቱ አመራር አባል ያውቃል ያምንባቸዋልም ሲል ጋዜጣው የነበረውን ሁኔታ ገልጦታል ሩጫዬንም ጨርሻለሁ ነባሩ የሊቃውንት ጉባኤ ከተበተነና የጉባዔው ስብሳቢ የበረው አባቴ ከቤተ ክህነት ከታገደ በኋላ ከሚያዝያ አስከ ግንቦት ቀን ጽ ዓም በነበረው ጊዜ የቅዱስ ሲኖዶስ ጉባኤ ተደረገ በዚህ ስብሰባ ላይ በቤተ ክርሰቲያን ስም ተስይመው እግዚአብሔርንና ቤተ ክርስቲያንን ሲያገለግሉ የተሾሙ ኤሏስ ቆጸሳት ጳጳላትና ሊቃነ ጳጳሳት የሲኖዶሱ ዋና ጸሓፊ ላይቀር ለቤት ክርስቲያን ተጠሪ መሆናቸው ቀርቶ ሰፓትሪያርኩ ተጠሪዎች እንዲሆኑ ተወሰነ ይኸውም ሚያዚያ ቀን ሀጽ ዓምተፈርሞ ጸድቆ በጽሕፈት ቤቱ አማካኝነት ለሚመለከታቸው ሁሱ ተላለፈ ከዚህ በተጨማሪም አስከዚያ ዕለት ድረስ ቤተ ክርስቲያን ስትሠራባቸው የኖሩት ሕጎችና ደንቦች ሁሉ መሻሻላቸውን የሚገልጽ እንቀጽ በአዲሱ ሕግ ውስጥ ተካተተ ለዘመናት ጸንቶ በኖረው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ሲተ ክርስቲያን ቀኖናና ሥርዓት አንጻር ሲታይ የእምነቱን ተከታዮች ከእግዚአብሔር አጅ አውጥቶ በፓትረያርኩ አምባገነናዊ አመራር ሥር ለማንበርከክ ሆን ተብሎ የጸደቀው ይህ እዲስ ሕግ የአባቴ ቀጣይ እርምጃ ወደ ቃለ ግዝት እንዲሪረማመድ ዋነኛ ምክንያት ሆነ ሚያዚያ ቀን ጭቋ ዓም ጸድቆ በወጣው ሕገ ቤተ ክርስቲያን ላይ ከሰፈሩት አናቅጽ ውሰጥ ከዚህ በታች የሰፈሩትን ለአብነት እውጥተን ብንመለከት የጉዳዩን ክብደት ለመገንዘብ ይረዳናል ፀ በምዕራፍ አንቀጽ ድ ላይ የቅዱስ ሲኖዶለን ሥልጣንና ተግባር በሚያትተው ክፍል ተራ ቁጥር አንድ ላይ ቅዱለ ሲኖዶሱ በፓትረያርኩ አመራር ሰጪነትና ሰብሳቢነት የሚከተሌት ሥልጣንና ተግባር ይኖሩታል ለ በምዕራፍ አንቀጽ ላይ የፖትረያርኩን ከማዕረግ መውረድ ኣስመልክቶ በሠፈረው ሕግ ፓትረያርኩ የተዋህዶ ሃይማኖትን የሚያፋልስ ሕግጋተ ቤተ ክርስቲያንን የማይጠብቅ ማዕረጉን የሚያጐድፍ ሆኖ መገኘቱ በተጨባጭ ማስረጃ ሲረጋገጥ በምልዓተ ጉባኤ ያለ አንዳች የሃላብ ልዩነት በቅዱስ ሲኖዶሰ ከተጠና በኋላ በቅዱስ ሲኖዶስ ውሳኔ መሠረት ከማዕረጉ ይወርጻዳል ሐ ምዕራፍ አንቀጽ ፕሲኖዶሱ ዋና ጸሐፊ የቅዱስ ሲኖዶሱ መምዕራፍ አንቀጽ ከቅሲኖዶሱ አባላት መካከል በቅዱስ ፓትረያርኩ አቅራቢነት ሦስት ዕጩዎች ተወዳድረው በቅሲኖዶሱ ምልዓተ ጉባዔ የተመረጠው የመንበረ ፖትረያርኩ ጠቅላይ ጽቤት ዋና ሥራ አሰኪያጅ ሆኖ በቅዱስ ፓትሪያርኩ ይሾማል ምዕራፍ አንቀጽ ከአሁን በፊት በቅዱስ ሲኖዶሰ ወጥተው የነበሩ ሕጐች በዚህ ሕግ ተሻሽሰዋል የሚሉት ዋነኞቹ ናቸው በወቅቱ ሕጉ በአምባገነናዊ ጫና መጽደቁንና የጳጳላቱ የአቋም ጽናትም ጥያቄ ውስጥ እንዲገባ የሚያደርጉ ፍንጮች ነበሩ አንዱና ዋናው ሕጉን ካረቀቁትና ካጸደቁት ጳጳሳት መካከል እንዱ የነበሩት አባ ገብርኤል ስፓትረያርኩ ያቀረቡት አቤቱታነው የሊቀ ጳጳሱ አቤቱታ የጸደቀው የሲኖዶስ ሕግ ምዕራፍ አንቀጽ ር ላይ ያስው የቅዱስ ሲኖዶስን መብት የገፈፈ የመንፈስ ቅዱሰን ሥልጣንየተጋፋ ስርዋጽ ሕግ በምልዓተ ጉባዔ ውሳኔ እንዲሰረዝና ቅዱሰነትዎ በእጅ ያደረጉትን የሲኖዶስ ሥልጣን ለሲኖዶስ እንዲመልሱ ይላልበመሻሻል ፋንታ ከጊዜ ወደ ጊዜ እአየባስ የሄደው የቀኖናና የሥርዓት ጥስት አባቴን ዕረፍት ነሣው ይህንን ጉዳይ አጥብቆ ከመቃወሙ በላይ ግሰሰቦች ራሳቸውን ከመንፈስ ቅዱስ በላይ በማስቀመጥ የፈጠሩት ያልተስመደ አቅጣጫ ውሎ አድሮ ከፍተኛ ውድቀት ከማስከተሉ በፊት ጽኑ ተቃውሞውን አሰማ ሚያዝያ ፀ ቀን ዓም » ከተሰያዩ አቅጣጫዎች በተሰነዘሩ ቅዋሜዎች ምክንያት የጠቀስነውን ሕግና ሌሎችን የቤተ ክርስቲያን ችግሮች እንዲያጣራ እጣሪ ኮሚሽን አቋቋሙ ኮሚቴው በሁለት ከፍሎ ሪፓትር አወጣ ሐምሌ ቀን ያ ዓም የወጣው የመጀመሪያው ሪፖርት ከታች የሠፈረውን ይመስላል ፅኛ ያስ እንዳች የሐሳብ ልዩነት የሚስው ኃይለ ቃል በአሁኑ ሕገ ቤተ ክርስቲያን ብቻ የተጨመረና ፍትህዊና ዲሞክራሲያዊ አሠራርን የሚጋፋ ስውሳኔ አሰጣጥና ውጤት መገኘት እንቅፋት የሆነ ይዘት ማካተቱን የሚያመለክት ስስሆነ ቅሬታው በአግባቡ መሆኑ ታምኖበታል ኛ በፓትረያርኩ አመራር ሰጭነት ሚሚስው ኃይስ ቃል በአሁኑ ሕገ ቤተ ከርስቲያን ብቻ የተጨመረና የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን የመጨረሻ አካል ቅዱስ ሲኖዶስ መሆኑ ቀርቶ በቅዱስ ፓትረያርኩ አመራር ሥር የሚገለጽ የበታች አካል እንደሆነ አመልክቶ ስፖትረያርኩ ከሰብሳቢነት ያሰፈ ሚና በመስጠቱና የበላይነትን በማጐናጸፉ ከዚህ አንጻር የቀረበው ቅሬታ አግባብነት ያለው መሆኑን ኮሚቴው አምኖበታል ኛ ተጠሪነቱ ለቅዱስ ፓትረያርኩ ይሆናልየሚስው ኃይለ ቃል በአሁኑ ሕገ ቤተ ከርስቲያን የተጨመረ መሆኑና የቅዱስ ሲኖዶስ ተግሳራት በተሟላ መልኩ የሜስተናገድበትና የሚገለጽበት ጠንካራ ጽቤት ያልተደራጀበት መሆኑን እንደ ቅሬታው አቀራረብ መፈጸሙን የሚያመለክት ስስሆነ ቅሬታው በአግባቡ የቀረበ መሆኑ ታምኖበታል ኛ የቅዱስ ሲኖዶስን ዋና ጸሐፊና የጠቅሳይ ቤተ ክህነቱን ዋና ሥራ አስኪያጅ እጩዎች አስመልክቶ በቅዱስ ፓትረያርኩ ሁለት ሦስት አጩዎች አቅራቢነትያስውን በተመስከተ በአዲሱ ሕገ ቤተ ክርስቲያን የተጨመሩ ኃይለ ቃሎች መሆናቻውንና ጉባኤው እየተቃወመ የተካተቱና አለአግባብ የጸደቁ ተብለው የሚጠቀሱ ዋና ዋና የቅሬታና የውዝግብ ነጥቦች ብመሆናቸው እንደገና የሚረቀቀው ሕገ ቤተ ክርስቲያን በግልጽና በዲሞክራሲያዊ ውይይት ተመርምረው ተገቢውን ውሳኔ ቢያገኙ የሚሱ ትችቶችንና አስተያየቶችን አካቷል የሲኖዶሱን ሥልጣን ሽሮ ፓትረያርኩን በመንፈስ ቅዱስ ቦታ እንዲሰየሙ የሚያደርግ አዲስ ሕግ ሚያዝያ ቀን ጵ ዓም ሲወጣ ጉዳዩ ቀኖና ቤተክርስቲያንን የጣሰ በመሆኑ ለአባቴ እጅግ አላዛኝና አስደነጋጭ ኣሰተት ነበረ ከፓትረያርክ አባ ጳውሎስ ሹመት በኋላ ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደገ የሄደውን የቀኖናና የሥርዓት መዛባት ገና ከጅምሩ ቢከላክልም ቢመክርም ቢገሥጽም ስሚ በማጣቱኖ ይልቁንም የሰየላቸው አምባገነናዊ እርምጃዎች እየተባራከቱ በመምጣታቸውና ብዙ ተረማምደው ወደ ፈሳጭ ቆራጭነት ሲሸጋገሩ ሲያይ ስሰ ኃያሉ አምላክ ስለ አግዚአብሔር ክብር የሚቀናው አባቴ ዝም ብሎ ለማለፍ አልቻለም አባቴ ሰሚ በማጣቱ ምኣንያት ጥቅምት ና ህዳር ቀን ያዓም ለቅዱስ ሲኖዶስ ያቀረባቸው እቤቱታዎች መንፈላዊ ገጽታቸው ችሳ ተብሎ የቅሬታ አስወጋጅና ቅሬታ ኮሚቴ በተባለው ቡድን ተብጠልጥለዋል ኮሚቴው ባሌለው ሥልጣን አባቴ ከሥልጣነ ክህነት እንዲሻርና አስተዳደራዊ ውሳኔ አንዲወስድበት ሲኖዶሱን ጠይቋል ይህ ሁሉ መገፋት ቢፈጸምበትም ተጨማሪ ጥፋቶች ሲሰሩ ችላ ለማሰት አልፊቀደም ይልቁንም በብሔራዊ መብቱና በሲቃውንት ጉባኤ ስብሳቢነቱ ምክንያት በነበረው ክፍተኛ ኃላፊነትና ሥልጣን ምክንያት ያነሣውን ጥያቄ አጥብቆ ገፋበት እንጂ ወደ ኋላ አልተመሰስም የሕጉ መውጣት ደግሞ ቀደም ብሎ ያነሣቸውን ጥያቄዎች ሁሉ አጠንክሮ እንዲገፋባቸውና ስለ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ክብርና ስለ ቀናች እምነቱ የሚፈለገውን ሁሉ መሥዋዕትነት ስመክፈል ቆርጦ እንዲነሣ ገፋፋው ማቄን ጨርቄን ማለት የማይጠባቅባቸው የልጆችና የትዳር ኃላፊነትና ጫና የማያሰጋቸውዓለምን ንቀን ተከተልንህሮ በማሰት የመነኩሴ በቁጥር ከ ሠላሳ በላይ የሆኑ ጳጳሳትን ያስፈራና ጸጥ ረጭ የሰኘ የፓትረያርክ አባ ጳውሎስ ሥልጣን አባቴን አላስፈራውም ነበር በግርማዊ ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ፊት መንፈሰ እግዚአብሔር ያመለክተውን ሲናገር እንዳሰው ሁሌ ከፓትረያርክ አባ ጳውሎስ ግርማና ሞገስ የበለጠ የሚያስፈራው የሚያንቅጠቅጠው እውነትንም ደፍሮ እንዲናገር የሚያስገድደው የስማያዊ ንጉሥና ካህን የኢየሱስ ክርስቶለ ግርማና ሞገስ በዓይነ ልቡናው ፊት ገዝፎ ይታየው ነበረ በመሆኑ መላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ምእመናንን ራላቸውን ወደ ጣዖትነት ካሳደጉት ከአባ ጳውሎስ እንዲለዩና በአምልኮተ እግዚአብሔር ጸንተው አንዲቆሙ ጠየቀ እስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ ከተቀበላችሁት ውጪ የሆነውን ማንም ቢስብክላችሁ የተወገዘ ይሁን ባላ የሚለውን ቃሰ አግዚአብሔርና የቤተ ክርስቲያንን ዝግና ሥርዓት መሠረት በማድረግ የመጀመሪያውን ቃለ ግዝት በአባ ጳውሎስና በእሳቸው በሚመራው ሲኖዶስ ላይ ስኔ ጂ ቀን ሀጭቿ ዓመተ ምሕረት አስተሳለፈ ቃለ ውግዝቱም ከዚህ በታች የሠፈረው ነው ዕታቶ ዳዕዎድም ዳግደሉዜሴረር ሥራችቻፇ ይባረር ዳጎሪታ። ይህን ለማስተማር መሪ የሆነ ሐዋርያ ከኤሌክትሪክ መብራትና ከፀሐይ ጋር እየተደባለቀ ጓድነት እየፈጠረ የስዎችን ዓይን የሟፈታተን የሚያንጸባርቅ ልብስ ለብሶ መውጣት በእርግጥ የሐዋርያነት ሥራ አይደስም በብሉይ ኪዳን አሮንን አግዚአብሔር እንዲህ አስጊጦት ነበር በአዲስ ኪዳን ግን ወርት ለባሽ ሳይሆን መከራ ለባሻ ሲል ሊቀ ካሀናታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአደባባይ ራቁቱን ተሰቀለ ቅዱስ እፍረትን ንቆ ጨርቅ ኣገልድሞ ግንድ ተሞ ፍኖተ መስቀልን ሲወጣ አላፈረም ነበር ተከታዮቹንም በዚህ ዓይነት ነው የጠራቸው መከራ ይጠብቃችኋል እናንተም ከዓለም አይደላችሁም ዓለም የሱ የሆኑትን ይወዳል እናንተ ግን የኔ ናችሁ ከዓለም አይደላችሁም ስለዚህ መከራ ይጠብቃችኋል ነው ያላቸው መራቆት መራብ መጠግት እንጂ በወርቅ በጨርቅ ማጌጥ የቤተክርስቲያንና የመሪዎቿ ገንዘብ አይደለም ይህም አባ ጳውሎስን ከቤተ ክርስቲያን መሪዎች ውጪ የሚያደርጋቸው እንዱ ጠባይ ነው አነሆ እንደበግ በተኩላ መካክል ልትሞቱ እልካችኋለሁ ተብለው ከተመረጡት መካክል የሆነ ሰው የጥይት መከላከያ እየገዛ ሲቀያይር ማየትም አሳፋሪ ነገር ነው ይህ ሁሉ እንግዲህ ቅድም የጠቀስኩትን የቅዱለ ጳውሎለን ትንቢት ያሳለበኛል ራሳቸውም አቡነ ገሪማና ጭፍሮቻቸው በዜና ቤተ ክርስቲያን ጋዜጣ መሲሃዊ ሥልጣን ብለው ያወጁትን ሳሰላስል የቅዱስ ጳውሎስን ትምሀርት ትዝታ ያመጣብኛ ልሁኔታ እባካችሁ ብዙ አታናግሩኝ ሃልሁኔታው ሁሱ አላማረኝምና ከደማችሁ ንጹሕ ነኝ ከቄረበች አፈረሰችክተመክረች ባሰች አንደሚባለው ሆኖ የቤተ ክርለቲያንን ቀኖናና ሥርዓት መድፈር ረገድ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየባሰ ከመሄድ በቀር የሚስተካከል ወይም ባለበት የሚጸና ነገር ሊገኝ አልቻለም እባቴም ስለ ቤተ ክርስቲያንና ሰለምእመናን ይሰማው በነበረው ሸክምና ኃላፊነት ምክንያት በዝምታ ሊያልፋቸው የማይቻሉ በነበሩ ድርጊቶች ላይ በየጊዜው ድምጽን ማሳማቱን ቀጠሰ ስለ ቤተ ክርስቲያን ሸክም ባየው ራእይና ቆይቶም ባስተላለፈው የውግዘት ቃል ምክንያት ብዙ ዓይነት ሁኔታዎችን ያስተናገደው ኣባቴ ጠለቅ ያለ ትምህርትና ማብራሪያ ይፈልጉ የነበሩ ምእመናን ዘብዛት ይጐበኙት ነበር ትምህርት ፈላጊዎችና ጠያቂዎች በመምሰል በተደራጀ ሁኔታ እየተለባስቡ ክመኖሪያ ቤቱ ድረለ በመሄድ ሽጉጥ እስከ መምዘዝና ሁከት እለከ መፍጠር የሞክሩ ሰዎችም አጋጥመውታል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን እምነት ሥርዓት አምልኮትና የውጪ ግንኙነት የተሰኘው መጽሐፍ ለኅትመት መብቃቱን ተከትሎ አባቴ የሰጠውን መግለጫ መነሻ በማድረግ በሃይማኖቴ ሥጋት የገባው ምእመን ተቃውሞውን ይዞ ወደ አደባባይ እስከ መውጣት ደርሷል ሇኖም ወደፊት ታሪክ መርምሮ ሊያወጣው የሚገባው ሸፍጥ በሠሩ ከኛ በላይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ክርስቲያን ለአሳር ነው ሰማለት በሚቃጣቸው የሀብረተሰዙ ክፍሎች እማካይነት መሠረተ ቢሲ ወሬዎችም ይናፈሱ ነበረ ከነሱም በመካከል በአለቃ እያሌውና በአባ ጳውሎስ መካከል የተነሳው ውዝግብ በሃይማኖት የመለያየት ሳይሆን አስተዳደራዊ ችግር ነው አለቃ አያሌው ፓትረያርኩን ለማውገዙ ሥልጣን የላቸውም «አለቃ አያሌው በዓለም አቀፋዊ እስተሳሰብና ትብብር ስለማያምኑ ነው የፓትረያርኩን የቫቲካን ጉዞ የተቃወሙት ወዘተ የሚሉ ይገኙባቸው ነበረ እነዚህን ክላይ የተጠቀሱትንና ሌሎችንም ሥራዬ ብለው ያናፍሱ የነበሩ ክፍሎች የታቀደ የማዘናጋት ሥራ በመስራታቸው ገና ከጅምሩ ሊቀጭ ይችል የነበረው የአባ ጳውሎስ አምባገነናዊ አስተዳደር የሃያ ዓመታት ዕድሜ እንዲኖረው ከፍተኛ ሚና ተጫውተዋል ያም ሆነ ይህ ግን በሃይማኖት ጉዳይ ላይ ግንባሩን የማያጥፈው አባቴ ገና ክጅምሩ ያየውን የቤተ ክርስቲያን ሸክም ቢችል ለማስቀረት ባይችል ለማቅለል ብዙ ጥረትና ትግል ሲያደርግ ኖሯል ሰለቤተክርስቲያን አምነትና ክብር በመቅናት ቀን ከሌት ያደርግ በነበረው ትግል ውስጥ አንድ ቀን ለሚ ይገኝ ይሆናል የሜል ቀና አመለካከት የነበረው በመሆኑ በመጀመሪያ አካባቢ በቤተሰባዊ ምክክር ንግግር መፍትሔ ለማግኘት ከፍተኛ ተስፋ ነበረው ግ ከቤተ ክህነት ኃላፊነቱ ከተገለለ በኋላ ለምኣመናን ካሰተላፋቸው መልእክቶች መካከል ከዚህ በታች የሰፈረው ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርለቲያን ምእመናን የተላለፈ አደራ በሐዋርያዊ ጉዞው የመጨረሻ ምዕራፍ ላይ የተ ሰፍሯል ይ የተሰጠ አባታዊ እደራ በመሆኑ እንደሚከተለው ጓሪ ቤ ታይ ዖፆረሁ ም ዳሮዕራ ዝቴቻ ዲይደሪም ሪግሪም ምድሂም ታው ያደደ ዲይ ሣማሪ ታፆ። የማለታቸውን ነገር ለጥያቄው መንሰዔ በማድረግ አዲሱ ሰኣአኣባቴ አቅርቦ ነበር ይሀን ጥያቄ መሠረት በማድረግ አባቴ መልሰ ሲሰጥ ነገረ መንግሥትና ሃይማኖት በኢትዮጵያ ውለጥ የነባራቸውን እንድምታ ከመሠረቱ ከሕገ ኦሪት ጋር አዛምዶ ረጅም ማብራሪያ ለጥቶታል ቀዳማዊ ምኒልክ ታቦተ ጽዮንን ይዞ ወደ ኢትዮጵያ በገባበት ጊዜ በአያቱ በንኑሥ ዳዊት ሥርዓትና ቃል መሠረትነት እሱ የእግዚአብሔር ባሪያ አገልጋይ ሊሆን ቃለ መሃላ ሲገባ ካህናትም በአባቶቹ ሥርዓት ሲጠባቁት ቃልኪዳን እንደገቡለት ዘማብራራት ይህ ሥርዓት እለከ ግርማዊ ቀዳማዊ አ ኃይለ ሥሳሴ መድረሱን ገልጸሰታል በኢትዮጵያ ማንኛውም ሰው ከነገረ መንግሥት ሊገለል አይችልም የሚል አቋም የነበረው አባቴ በተለይ ካህናት የአምልኮተ አግዚአብሔር ጉዳይ ጉዳያቸው የመሆኑን ያህል የነገረ መንግሥት ጉዳይም ጉዳያቸው ሲሆን እንደሚገባ አጽንኦት ሰጥቶታል እንደ አባቴ አምነት ኢትዮጵያ እጆቿን ዘርግታለት የኖረችው አምላከ ከሌለ የኢትዮጵያ ሕይወት የለም በዚህ ምክንያት ማንኛውም ከዝቅተኛው እሰከ ከፍተኛው ደረጃ ያለ የቤተ ክርሰቲያን አገልጋይ ባዚህ ጉዳይ ውለጥ በይፋ በግልጽ ገብቶ ሲናገርባት ሊመለክርበት አልፎም ሊሞትበት ይገባል በማለት ይገልጻል አባቴ የቀደሙ አባቶቻችን በብዙ ጥረትና መለዋዕትነት ያስረከቡንን ቅርሶችና ውርሶች ጥለን ላይሆን ይዘን ወደ ፊት መራመድ ይገባናል የሚል እምነት የነበረው አብዝቶ ክተሟገተሳቸው የኢትዮጵያና የኢትዮጵያውያን ቅርሶችና ውርሶች መካከልም የግአዝ ቋንቋ ዋነኛው ነው የግእዝ ቋንቋ የአፍሮ ኤዢያ ዘርፍ የሆነው የሴሜቲክ ቋንቋዎች ቤተሳብ ነው የሚለውን አለተሳሰብ አባቴ አይቀበሰውምእንደ አባቴ አምነት ግአዝ የቋንቋ ሁሱ መሠረት ነውእንደ ኦርቶዶክላዊት ቤተ ክርለቲያን ሁሉ ግእዝም የራሱን ጠላቶች በጉያው ይዞ ኖሯል በመሆኑም ባራሱ በግእዝ ፊደል አፋቸውንና እጃቸውን አፍታተው መልሰው መቃብሩን ለመቆፈር ከተነሱ ኢትዮጵያውያን ጋር አባቴ ብዙ ሙግት ገጥሟል ግዕዝን የመጀመሪያው ስው አዳምና መላእክት ከእግዚአብሔር ተምረውታል እንደመላእክት በተፈጥሮው አዋቂ ሊሆን ጸጋ ተሰጥቶት የነበረ ሰው ከገነት ከተባረረ በኋላ ዕውቀቱ እየደከመ በመሄዱ የአጻም ሦሰተኛ ትውልድ በሆነው በሄኖሰ ፊደል ተቀርጸለታል በቃል ያለ ይረሳል በመጣፍ ያለ ይወረሳልእንዲሱ ክጥፋት ውሃ በፊት ከነበሩ ልዩ ልዩ መጻሕፍት ውሰጥ መንፈሳዊ ትምህርትን የያሀው መጽሐፈ ቴጌኖክ እና ሥጋዊ እውቀትን የያዘው መጽሐፈ ፍልስፍና በግዕዝ ቋንቋና ፊደል ተጽፈው ለትውልድ ተላልፈዋል አጻም በገነት ሳለ የፍጥረቱ ሁሉ ቋንቋ አንድ ነበረ እሱም ግዕዝ ነበረ። እያለ ይቀጥላል የየዕለቱን ውዳሴ ማርያም ሲጀምር ለምሳሌ ዕለቱ ሰኞ ቢሆን ውዳሴሃ ለአግዝእትነ ማርያም ድንግል ወላዲተ አምላክ ዘይትነበብ በዕለተ ስኑይ ሰኑይ አለ የፍጥረት መጀመሪያ የምሥጋና ሁለተኛ ሲል ነው እሱ ግን ነገሩን ፈቀደ አግዚእ ያግፅዞ ለአዳም ብሎ ያመጣዋል እያለ ይቀጥላል የቅዱስ ኤፍሬምን ድርሰት መሠረት አድርጐ የእመቤታችንን የቅድስት ድንግል ማርያምን ነገር ከቅዱሳት መጻሕፍት ጋር እያዛመደ ያመሰጥራል በ ዓም ፍልሰታ ግን ይህ ሊሆን አልቻለምኑፁ ጸሙ ከመጀመሩ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ የታመመው አባቴ ከእልጋ ላይ ዋለ የሚወደው የእመቤታችን ምሥጋና ሰለታጐለበት እጆግ አድርጐ አዘነ ቤተለብም ቅር ተለኘ አባቴ በዚያው በአልጋው ላይ ሆኖ ለተወለኑ ቀናት ያዘል ሥርዓቴ እንዳይታጐል ለማድረግ ሞክሮ ነቤረ ነገርግን አልቻለም ይህንን ጉዳይ ባሰብኩኝ ቁጥር አባቴ ባረፈበት በስኞ ዕለት ውዳሴ ማርያም ላይ ካሉ ቀለሞች መካከል ፈቀደ እግዚእ ያግዕዞ ለአዳም ኅዙነ ወትኩዘ ልብ ጌታ ያዘነ የተከዘ አዳምን ነጃ ሊያወጣው ወደደ የሚለው ወደ አአምሮዬ ይመጣል ለብዙ ዘመናት ለለ በቤተ ክርሰቲያን ክብር ለለ ቀኖናዋና ሥርዓቷ በመቅናት ሲሟገት የኖረውን አባቴን ፈጣሪ ይብቃህ ብሎ በእመቤታችን ሱባዔ መጨረሻ ቀን ከዚህ ዓለም ጣጣ ነዳ ያወጣው ይመስሰኛል የአባቴ የእረፍቱ ቀን በሐሳበ ባሕር ሲቀመር በሐይ አቆጣጠር በጳሀ ዓመተ ዓለም ዘ ዓመተ ምሕረት ይሆናል ከዓመተ ለግዕታት ጀምሮ ሊቆጠር ደግሞ በያ ዓመት ላይ የሚውል ሲሆን በጨረቃ አቆጣጠር ሺሀ ዓመት ከ ወር ከ ቀን የተወለደበት ወንጌላዊና ጥንተ ዮን ከዕረፍቱ ጋር አንድ የሆነበት በዘመን ሉቃስ በ ጥንተ ዮን በ ወንበር በ አበቅቴ መጥቅዕ በ ሠርቀ ሌሊት የመስከረም ጨረቃ ሠርቅ ባደረገች በኛሙ ቀን በጸመ ማርያም ፀሐይ ያልደረስችበት ደቂቃ ሊሞላ ጥቂት ቀናት ሲቀሩት በነሐሴ ቀን ሰኞ ዕለት ይሆናል በግንቦት ወር ዓም እካባበ የቤተበቡ የቅርብ ወዳጅነትና ዝምድና ሰነበራቸው መንፈሳዊ ሰው ከዚህ ዓሰም የሚለይበት የዕረፍቱ ጊዚ መቃረቡን እመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም እንደገለጠችለት ነግሯቸዋል ለለ መቃብሩ ሥፍራና ሁኔታም ሙሉ ዘመኑን ያገለገለው አምላኩ እግዚእብሔር ሁሌን ሊያደርግ የሚቻለው አምላክ በመሆኑ ቤተሰብ በዚህ ጉዳይ እንዳይደናገጥ እንዲያረጋጉ እንደነገራቸው ነግረውኛል ይሄን ጉዳይ የነገሩኝ የአባቴን ዕረፍት ሰምተው ሊመጡ ነው የበኩረ እብ መድኃኔዓለም ዋሻ ፍጹማን ገዳም ቅዱሳን አባቶች በሳጡት ምሥክርነት መሠረት ከሰውራን እባቶች መካከል የሦስት መቶ ለባት ዓመት ዕድሜ ያላቸው አባት ነሐሴ ቀን ሀጃዘ ዓም ተገልጠው ወልደ ጊዮርጊሰ ብላችሁ ሰም ጥሩ» ብለው እንዳዘዚቸው አረጋግጠዋል ይህን ምሥክርነት የሰጡት አባቴ ከዚህ ዓለም በሞት በተለየ ጊዜ ለቤተሰቡ በጻፉት የሀዘን መግለጫ ደብዳቤ ላይ ነው መቃብር ሞትንና መቃብርን ባሰብኩኝ ቁጥር የእባቴ ሁኔታ ብዙ ያሳሰበኝና የስጨንቀኝ ነበረ ሰው ሆኖ ከሞት የሚቀር እንደሌለ ማሰብ ግድ በመሆኑ በወቅቱ የነበረው የቤተ ክርሰቲያን ችግር መፍትሔ ሳያገኝ አባቴ እንዳች ነዢዢር ቢሆን ከቤተ ከሀነቱ ወገን ሊሰነዘር የሚችለው የበቀል አጸፌታ ምናልባት የቀብር ቦታ መከልከል ላይ ያተኮረ ሊሆን ይችላል የሚል ፍርሀት ነበረኝ ቀደም ባሉ ጊዜያት በተለያዩ የፓትረያርኩ ተቃዋሚዎች ጓይ የተፈጸሙ የመቃብር ከልከላ ታሪኮችን የማውቅ እንደመሆኔ መጠን ሥጋት ነበረብኝ በዚህ ጉዳይ ላይ ለማለብ የተገደድኩች የቢተሰቡ የመጀመሪያ ልጅ መሆኔ በፈጠረብኝ የኃሳፈነት ስሜት ምክንያት ነው በመሆኑም ከአባቴ ጋር በተለያዩ ጉዳዮች ላይ በምንወያይበት ጊዜ የመጨረሻ ማረፊያው የት ቢሆን እንደሚወድ እንደዋዛ እያደረኩኝ ለመጠየቅ የሞከርኩባቸው ወቅቶች ነበሩ ነገርግን አትጨነቂ እግዚአብሔር ሁሉን በዜው ያዘጋጃል እመቤቴ ታውቃለች ከማለት ውጪ ብዙ ዝርዝር ነገር መናገር አይፈቅድም ነበር የአባቴ ዕረፍት ከታወቀ በኋላ ለቤተሰቡ ቅርበት የነበራቸው ወዲጅ ዘመዶች ሁሉ በስልክ ተጠርተው መጡ ስለ መቃብሩና ተያያዥ ነገሮች ለመወሰን ውይይት ተጀመረ በተለያዩ በውጪ አገሮች ለሚኖሩ እህቶቼና ወንድሞቹ ሰልክ ተደውሎ መርዶው ከተነገራቸው በኋላ እያንዳንዳቸው ወደ ኢትዮጵያ ሊደርሱ የሚችሉበትን ፊጣን የጉዞ መርሐ ግብርና የአየር መጓጓዣ አማራጭ በተመለከተ ተወያየን ቋውሎስና ቤተ ልሔም ማከሰኞ ጠዋት ለመድረስ የሚያስችላቸውን ማንኛውንም አማራጭ እንደሟወበዱ ነገሩን ከቅርብ ሳምንታት በሬት ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ የነበረው ሀብታሙ በዚያን ወቅት ከሥራው ሪረፍት መጠየቅ እንደማይችልና እንደማይመጣ ታወቀ ካናዳ የምትኖረዋ ጽዮን ደግሞከሐሙለ በፊት መድረስ ባለመቻሏ የአባቴ ፕቆቀቁር ሥርዓት ሐሙስ ነሐሴ ቀን እንዲፈጸም ተወዉሰነ ደግሞ የመቃብሩ ሥፍራ የት ይሁን የሚለውን ጥያቄ ሙሥለስ አስረላጊ ሆነ ሰኞ ከሰዓት ዐኋላ የተደረገው የቤተሰብና የቤቴሄመድ ስብሰባ የአባቴን የመጨረሻ ማረፊያ ቦታ ለመወባሳን ብዙ ተንጋገረ የቦታ ምርጫን በተመለከተ ከፊሉ ሰው ደብረ እሚን ተክለ ሃይማናት ሲል ከፊሉ ደግሞ ዲማ ትዱሰ ጊየርጊስ እንዲሆን ሀሳብ አቀረቡ ደብረ እሚን ተክለሃይማኖትን የመረጡ ሰዎች ለምርጫቸው ምክንያት ያደረጉት አባ ስደብሩ የሰጠውን የረጅም ዘመን አገልግሎትና የሙኖሪያ ሰበካውም መሆኑን ጭምር ነበረ። የሰሩት ሥራ በዝርዝር ተጽፎ መቅረብ አለበትአሉ በዚህ ጊዜ ጉዳዩን በአጭሩ ለመቅጨት የፈስገው ባለቤቴ ጣልቃ ብ ቤተሰቡ ቀደም ብሎ የወሰነውን መሠረት በማድረግ ለዘመኖት ባገለገሉበትና በኖሩበት በተክለ ሃይጣኖ ት ቤተ ቤተ ክርስቲያን እንዲያርፉ ነው የቤተሰቡ ፍላጐት በማለት ተናገረ ታደሰ ውቤ የተባሉትን በጊዜው እዚያው ፓቅረያርኩም ሊቀ ጠበብት ታደሰ ውቤ የተባሉትን በጊ የነበሩ ሰው በስም ጠርተው ወደ ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን አብሯችሁ በመሄድ ይህን ጉዳይ ተከታትሎ እንዲያስፈጽም ሊቀ ጠበብት ታደሰን ባልደረባ ሰጥቻችኋለሁብለው ተናገሩ ከዚህ በተጨማሪም በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ አድባራትና ገዳማት ጥንግ ድርብ ለብሳው የቀብሩን ሥነ ሥርዓት የሚያጅሱ መዘምራንን ኣንዲያዘጋጁ እንዲነገር መመሪያ ሰጡ ይህ ክሆነ በኋላ ሊቀ ጠበብት ታደሰ ውቤና ለማስፈቀድ የሄዱት ስዎች ወደ ደብረ አሚን ተክለሃይማኖት ቤተ ክርስቲያን ጉዞ ጀመሩ መልእክተኞቹ ወደ ቤተ ክህነት ከሄዱበት ሰዓት ጀምሮ በአባቴ ጸሎት ቤት ውስጥ ዘግቼ እየጸለሰየኩኝ ነበረቅደም ባሉ ዓመታት ከአባቴ ጋር ስለ መጨረሻ የዕረፍቱ ሥፍራ ስንነጋገር ሰጉዳዩ ላይ እንዳልጨነቅና ሁሉን ነገር እመቤታችን ታውቃለች ብሎ የነገረኝንና በሌላ በሰው በኩል የተነገረኝንም በማስታወስ ምሰለ ፍቁር ወልዳ በመባል በሚታወቀውና ዘወትር አባቴ ከፊቁ አድርጐ በሚጸልይበት በሥዕሏ ፊት ቆሜ እመቤታችንን ለመንኳት ስለልጁ ስምና ክብርስሰእሷ ቅድስናና አማላጅነት በመቅናት ዕድሜውን በሙሉ ያገለገለው አባቴ የጧጫያርፍበትን ቦታበተመለክተድንቅ ነገርን እንድታደርግ ተማጸንኳት ወደ ትውልድ አገሩ ለመመለስ በሚያመነታበት ጊዜ ሁሉ በፍቅራቸውና በረድኤታቸው አያጽናኑ በሰማቸው ለሚጠራው ቦታ አገልጋይ ያደረጉትን ጻድቁን አባት ተክለ ሃይማኖትንም ተማጸንኳቸው ጸሎቴን ጨርሼ ከጸሎት ቤት ከወጣሁ በኋላ ወደ ቤተ ክህነት የሄዱት ሰዎች ይዘውት የሚመጡትን መልስ ከመጠበቅ በተጓዳኝ በሌሎች ዝግጅቶች ዙሪያ ከቤተ ዘመድ ጋር እየመክርኩኝ ሳለ ከመልእክተኞቹ አንዱ የነበረው ባለቤቴ ሰልክ ደወለልኝ የአባቴ ቀብር በደብረ አሚን ተክለሃይማኖት ቤተ ከርስቲያን እንዲፈጸም ክፓትረያርኩ ፈቃድ መሰጠቱን ካሳወቀኝ በኋላ እሱና አብረውት የሄዱት ሰዎች እንዲሁም ከቤተ ክህነት የተላኩ ሰዎች ወደ ተክለ ሃይማኖት ቤተ ክርለቲያን መጥተው የቀብር ሥፍራ መምረጣቸውን ነገረኝ ፈጠን ብዬ ወደዚያው በመሄድ የተመረጠውን ሥፍራ እንዳይና ምናልባት ቅሬታ ካለኝ ማወቅ አንደሚፈልግ ስለጠየቀኝ በፍጥነት ወደዚያው ሄድኩኝ ብዛት የነበራችው የቤት ከርስቲያኑ አገልጋዮችና ሌሎችም ስአባቴ ዕረፍት በተፈተደው ቦታ አካባቢ ነበሩ ተመረጠ ከተባስው ሥፍራ ደርሼ ቦታውን ሲያሳዩኝ እኔ ብቻ በማውቀው ሌላው ሰው ሲያውቀውና ሊረዳው በማይችል ድንቅ የአግዚአብሔር ሥራ ዎክንያት ወደ በተ ክርስቲያኑ እቅጣጫ ዞሬ በግምባሬ ተደፍቼ ሰገድኩኝ ድንቅና ኃያል የሆነውን እግዚአብሔርንም አመሰገንኩኝ በሆነው ነገር ከመደነቄ የተነሳ የአመቤታችንን አማላጅነት የጻድቁን የአቡነ ተከለሃይማኖትን ተራዳኢነት በውስጤ አያደነቅኩኝ ድምጹን አሰምቼ ብዙ አመሰገንኩኝ አኔ ብቻ የማውቀው ሌሳ ሰው የማያውቀው ድንቅ የእግዚአብሔር ሥራ ያልኩት ለአባቴ መቃብርነት የተመረጠውን ሥፍራ በተመለከተ ቀደም ብሎ ከአንድ ዓመት በፊት ያየሁት ሕልም ድንገት ቦታውን ሲያሳዩኝ ትዝ ስላለኝና በነገሩ ስለተደነቅኩኝ ነበር እባቴ ከማረፉ በግምት ከአንድ ዓመት በፊት ያየሁት አንድ ሕልም ነበረ ሕልሜ ውስጥ ብዛት ያላቸው አረጋውያን ስዎችን ማየቴን አስታውሳለሁ ከመካከላቸው የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፓትረያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ባስልዮስ ነበሩ ሙሉ በሙሉ በብርማ ሙካሽ ያጌጠ የክህነት ልብስ ስብሰው የፓትረያርክነት ዘውድ ደፍተዋል በግራ እጃቸው እርዌ ብርት በቀኝ እጃቸው የሚጤስ ዕጣን ያስስት ጽና ይዘዋል ከሌሎቹ አረጋውያን መካከል በመልክ ለይቼ የማውቀው አልነበረም ነገርግን የሁሉም አለባበስ ከአቡነ ባስልዮስ ጋር አንድ ዓይነት ነበረ ሁሉም እባቸው እንደያዙት ያለ አርዌ ብርትና የሚጤስ ዕጣን ያለበት ጽና ይዘው ነበረ ሁሉም እንደበረዶ የነጣ ጸጉርና ጺም የነበራቸው ሊሆን የከበባቸው የአረጋዊነት ግርማና ክብር እጅግ አድርጐ የሚያስደምም ነበረ የደብረ አሚን ተክለ ሃይማኖት አስተዳዳሪ በነበሩት በመምህር ሥምረተ አብ ቀጸላ መቃብርና የአባቴ የቀብር ቦታ እንዲሆን በተመረጠው ሥፍራ መካከል ባለው ቦታ ላይ ነበሩ ጀርባቸውን ወደ ቤተ ክርስቲያኑ ፊታቸውን ለአባቴ መቃብር እንዲሆን የተመረጠው ቦታ ወዳለበት ኣቅጣጫ አድርገው በያዙት ጽና ውስጥ ከነበረው ዕጣን ያጥኑ ነበር» ይህን ሕልም ካየሁ በኋላ ከአንቅልፍ ስነቃ ያየኋቸውን አረጋውያን የክበባቸው ክብር የፈጠረብኝ መደነቅ ዓዔ በውስጤ ይሰማኝ ነበረሥ ለአባቴ መቃብርነት የተመረጠውን ሥፍራ በመጀመሪያ ሳየው የተደነቅኩትና በምስጋና የተዋጥኩትም ከላይ በገለጥኩት ሕልም ያየሁት ቦታ በመሆኑና በአጠቃላይ በህልሜ ውስጥ ያየሁት የአረጋውያኑ መንፈሳዊ ግርማ አንደገና ትዝ ስላለኝና የነገሩ መገጣጠምም ስላስደነቀኝ ነው ለአባቴ መቃብርነት የተመረጠውን ሥፍራ አይቼ በገጠመኝ ነ አየትደነቅኩኝ ወደ ቤት ተመለስሰኩኝ የግቢው ጠቅላላ ጽዳት ተጠናቆ ድንኳን እየተተከለ ወንበሮችም አየተደረደሩ ነበረ በቤት ውስጥ ያለ ሰው ድምጹን አሰምቶ እንዳያለቅስ ስለተከለከለ በአንድ ክፍል ተሰብስበው በጸጥታ ከሜያለቅሱት እኅትና ወንድሞቼ በስተቀር ሌላው ሰው የተሰጠውን ሥራ እያከናወነ ነበር እኔም በመጀመሪያ ልጅነቴ በሚጠበትብኝ ኃላፊነት ሀዘኔን ውጩ የአባቴን መጩረቪያ ሽኝት ጋ በሚደረገው ሩጫ ው አሻ ደ ስጥ በግምባር ቀደምትነት የተለያዩ የሥራ ክፍፍሎችን ከቤተዘመዶቻችን ጋር እየመከርን ሳለ ሮማን መዋታ ከቤተ ካህነት የተላኩ ሰዎች እንደሚፈልኙኝ ነገረችኝ እነማን ናቸው።