Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በምን ዓይነት ዛፍ ነው። ሠ የክልሉ የዝናብ መጠን አዝማሚያ በመቀነስ ወይም በመጨመር ላይ መሆኑን በመረጃ አስረዱ ረ ከፍተኛ የቆዳ ሽፋን የሚይዘው ለስንት ወራት ዝናብ የሚቆይበት የአየር ንብረት ፎ ድኅረንባብ የሚከተሉትን ጥያቄዎች በተውኔቱ መሠረት በጽሑፍ መልሱ ሀ ስለተወኔት አጻጻፍ የምታውቁትን ተናገሩ ለ በተውኔት ጽሑፍና በሌላ ጽሑፍ መካከል ያለው ልዩነት ምን ይመስላችኋል። ሀ ኡም ኒኒ ፄኒ አዳሜ ቀበቶውን እያላላ ድግሴን ሲበላ ወንበር ላይ ቆሞ ባውዛ እያበራ ስለዞረ ነው። በዚህ ክፍል የሚጠቃለሉት አላባውያን ምን ምን ይመስሏችኋቷል። ግን ምን አለች ነው ያልከው። ከሰማኸኝ ከወደድከኝ ምን ላርግ። እረ አባክህ አንተ ሰው። ከዚህ በላይ ምን ይምጣ። ይወርዳሉ ደመና አንገቱን እያሻሸ ይቆማል ያው በዛው በፈረደበት የድግስ ጣጣ ነው። ም ነው አልክ። ይቅር ብላ ነው። እውነቷን ነው ቢቀርስይተክዛሉ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ድራማ ፅዷፎደ አቶ በላይሁን በምልክት ጭምር የለሁም ሲሉ ምን ማለታቸው ነው። ከዚህ ምን ትረዳላችሁ። መልዕክት መናገር አይችልም ይረሳል መጻፍም አይችልም ማለት ነው።
በሚለው ምንባብ መሠረት ተመሳሳይ ፍቺ ስጡ ሀ አቻ ሰ ወደቀልቧ ስትመለስ ለ ኮበለለች ሠ አስረድተው ሐ ልቧ ተሰበረ ረ ሁለገብ መ ተስፋ ሰንቃ ሸ ላገኝዎት ፈልጌ ጨኤ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የሥራ ሥነምግባር መጻፍ በሚከተለው ቢጋር መሠረት ባለሦስት አንቀጽ ድርሰት ጻፉ ማዳመጥ የባለሙያ ምክር ቅድመማዳመጥ የሚከተሉትን ጥያቄዎች በቃል መልሱ። የሐሳብ ማደራጃ ቢጋሩን በደብተራችሁ አዘጋጅታችሁ አሟልታችሁ ጻፉ ምክንያት ውጤት ምክንያት ውጤት ኝ ኝ ኝ ኝ በሬዲዮ ስለምርታማ ሙ መበሳጨት አርሶአደሮች መስማት ምክንያት ውጤት ኝ ኝ የባለሙያ ምክር መፈፀም ሰዋስው ዐምስት አዎንታዊና አሉታዊ ዓረፍተነገሮች ጻፉ ምሳሌ አወንታዊ ዓረፍተነገር አሉታዊ ዓረፍተነገር መስከረም ጥሩ መጽሐፍ መስከረም ጥሩ መጽሐፍ ገዝታለች አልገዛችም ከከ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የሥራ ሥነምግባር ዊ አንብቦ መረዳት ሳትከፍለኝ አታብዳትም ቅድመንባብ የሚከተሉትን ጥያቄዎች በቃል መልሰ ሀ ሳትከፍለኝ አታብዳትም ከሚለው ርዕስ በመነሳት የምንባቡ ይዘት ምን ሊሆን እንደሚችል ተናገሩ ለ ጤነኛ ሰው የአዕምሮ ችግር ያለበትን ሰው ባሕርይ የሚያሳይ ይመስላችኋል። ታላት ለሚከተሉት ቃላትና ሐረጋት በምንባቡ መሠረት ዐውዳዊ ፍቺ ስጡ ምሳሌ ፍላጎት አንድ ነገር ለመስራት መነሳሳት ክ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ የሥራ ሥነምግባር ዊ ወገን የቅርብ ወይም የሩቅ ዘመድ የአካባቢ ሰው የሀገር ሰው። በሚለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ የሥራ ሥነምግባር ር ሸ ታላት ለሚከተሉት ቃላት የመዝገበቃላት ፍቺ ጻፉ ሀ ነጮች ጠ ወግ ሠ አንጓለለ ለ ባህል መ ሥርዓት ረ ትውፊት የሚከተሉት ቃላትና ሐረጋት በምንባቡ ውስጥ ያላቸውን ፍቺ ጻፉ ሀ ነጮች ሕጠ በደምሳሳው ሠ አምብርት ለ ጀግና መ አድላችን ረ ሳይደክም ማረፍ መጻፍ በሐሳብ ማደራጃ ቢጋሩ መሠረት ሣፕራስ ሀገርና የሰው ሀገር በሚል ርዕስ በማወዳደርና በማነፃፀር ስልት ድርሰት ጻፉ የራስ ሀገር የሰው ሀገር መኖር ። ክርክ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ባህላዊ ቅርሶች በህ ስር የቀረቡትን ሐሳቦች የሚገልጹ ከአንድ በላይ አማራጮችን ከለ ክፍል በመምረጥ አዛምዱ ሆሦ የአክሱም ሐውልት የላልይበላ ውቅር አብያተክርስቲያናት የፋሲል ቤተመንግሥት ግቢ የጀጎል ግንብ አቀላጥፎ ማንበብ ዘመን ያልሻረው ጥበብ በሚለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ። ፍትህም ከሰዎች አልፎ በእንስሳት መንደር ሠፈነ ጨ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ሰብዓዊ እሴቶች ፅደ ድኅረንባብ የሚከተሉትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሠረት በጽሑፍ መልሰ ሀ ንጉሥ በደል የደረሰበት ሰው ደወል እንዲደውል ያደረጉበት ምክንያት ምን ሊሆን ይችላል። ጨኤ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ሰብዓዊ እሴቶች አቀላጥፎ ማንበብ የሌሊትወፍ የመደበቅ ምስጢር በሚለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ። ፎ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ አጭር ልቦለድ አቀላጥፎ ማንበብ ማሩ ፎርሳ በሚለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ ሸ ላት ለተሰመረባቸው ቃላትና ሐረጋት ማሩ ፎርሳ በሚለው ምንባብ መሠረት ዐውዳዊ ፍቺ ስጡ። ረ የማሩን የድህነት መጠን የሚገልጽ ሐሳቦችን አውጥታችሁ ጻፉ አቀላጥፎ ማንበብ ማሩ ፎርሳ ክፍል ኹለት በሚለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ ጨኤ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ አጭር ልቦለድ ቃላት ሆ ረድፍ ላሉት ተዛማጅ የሚሆኑ ቃላትን ከለ ረድፍ በመምረጥ አዛምዱና ዓረፍተነገር ሥሩባቸው ኋ ወ መሾ ይ ሠ ሦ ሎ ላባቸው ሀ ፈሰሰ ወገባቸው ለ ጎዳና ተስፋ ሐ ተሸማቀቀ ብድር መ ይንቆረቆራል አውራ ሠ ቀረጠ ሀሞቱ ረ ጎብጧል ሰ ጠየቀ ከሚከተሉት ቃላትና ሐረጋት መርጣችሁ ዓረፍተነገሮቹን አሟልታችሁ ጻፉ ገብጋባ ጫንቃ ብድር ቀባጠረ ሰረዘ ምስኪን ወጠምሻነት ድርብ ክፉ ንግግራቸውን አስታውሶ ብድር ለመጠየቅ የነበረውን ፍላጎት በሰው መኖር የለመደ ሰው ራሱን አይችልም። ጨጮመ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ሥነሕዝብ ፅፎ አቀላጥፎ ማንበብ የሕዝብ ብዛት ማሽቆልቆል መንስኤዎች የሚለውን ምንባብ መምህራችሁ በሚሠጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ ቃላት የተሠመረባቸውን ቃላት ተመሳሳይ ፍቺ ባላቸው ሌሎች ቃላት በመተካት ዓረፍተነገሮቹን እንደገና ጻፉ ሀ ለ ዉሕ መ በጦርነት ምክንያት ሰዎች ሀገር ጥለው ተሰደዋል። ሠ መጥኖ የመውለድ ጥቅምና ጉዳቶችን በአካባቢያችሁ ከሚኖሩ ቤተሰቦች ሕይወት ጋር እያገናዘባችሁ ግለጹ ረ ዛይማኖት አንዴት ለውልደት መጠን መጨመር ምክንያት እንደሚሆን አስረዱ አቀላጥፎ ማንበብ የመውለድ መጠንን የሚወሰኑ ሁኔታዎች በሚለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ሥነሕዝብ ር የአቀላጥፎ ማንበብ የትክክለኛነት መስፈርቶች ያለምንም ስህተት ማንበብ ፊደላትንና ቃላትን በትክክል መጥራት ሳይንተባተቡ ማንበብ በራስ ማስተካከል ማሟላት መደጋገም ተገቢ አነባበብን ማላላት ወይም ማጥበቅን ጨምሮ መጠቀም በስህተት ማንበብ ማለት መንተባተብ ማስተካከል አለመቻል መግደፍ በሌላ መተካት መዝለል መተው ወዘተ ፕአንንምምን በሚከተሉት ቃላትሐረጋት ዐውዳዊ ፍቺ እንዲኖራቸው አድርጋችሁ ዓረፍተነገር መሥርቱ ምሳሌ አራርቆ መውለድ የእናቶችን ጤና ለመጠበቅ ይረዳል ሀ የተመጣጠነ ረ ትዳር ለ ውልደት ሰ ፀጋ ሐ ባህላዊ ሸ ብረት መዝጊያ መ የጋብቻ እድሜ ቀ አማች ሠ ለጋ በ ጤና ጨ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ሥነሕዝብ ፎ መጻፍ በሚከተለው አስተዋፅኦ ታግዛችሁ ከዘር እስከመኸር በሚል ርዕስ አንድ አርሶአደር የሚያከናውናቸውን ተግባራት በትረካ ስልት ጻፉ አስተዋፅኦ » ማሳን መከስከስ ማረም » መውቃት ማሳን ማለስለስ ማጨድ መጫንማጓጓዝ ማሳን ዘር መዝራት መከመር በጎተራ መከዘን ናገር ክርክር በሚካሄድበት ጊዜ ሊታወሱ የሚገቡ ነጥቦች የሚከራከሩበትን ርዕስ በቅድሚያ ማወቅ ከልዩ ልዩ መረጃ ምንጮች የመከራከሪያ ነጥቦችን አስቀድሞ ማዘጋጀት ሐሳቦች ሲዘጋጁና ክርክር ሲካሄድ ማስታወሻ መያዝ ከርዕሱ አለመውጣት የተመደበውን የመከራከሪያ ጊዜ ማክበር በቡድን ተመዳድባችሁ አንዱ ቡድን ለጤናማ ሕይወት የልጆች መብዛት ጥሩ ነው የሚል ሐሳብ በመደገፍ ሌላው ቡድን ለጤናማ ሕይወት የልጆች መብዛት ጥሩ አይደለም የሚል ሐሳብ በመደገፍ ክርክር ተከራከሩ የተከራካሪን ሐሳብ እንጂ ተከራካሪን አለመንቀፍ ተራ በመጠበቅ መከራከር የክርክር ዳኞችን ወይም ዳኛን ውሳኔ ማክበር ጩ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ሥነሕዝብ ሰዋስው የሚከተሉትን ዓረፍተነገሮች በኢሀላፊ ጊዜ ጻፏቸው ምሳሌ ሀላፊ ጊዜ ኢሀላፊ ጊዜ ዝናሽ የወርቅ ቀለበት ገዛች ዝናሽ የወርቅ ቀለበት ትገዛለች አርሶአደሩ ትልቅ ቤት ሠራ ገብሪ ትልቅ ቤት ይሠራል ሀ ሙሀመድ ትልቅ ሱቅ ከፈተ መ መርከብ ኹለት በሬዎች ሸጠ ለ ዛሊማ ቆንጆ ጫማ አደረገች ሠ ስመኝሽ ልጆቿን ጥሩ አድርጋ መከረች ጠ ወርቅነሽ ወደቡሬ ሄደች አንብቦ መረዳት ብድር መላሽ ያርገኝ። አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ በረፃማነት ር። አቀላጥፎ ማንበብ ቄጭት በሚለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ ቃላት ለሚከተሉት ቃላት በምንባቡ መሠረት ተመሳሳይ ፍቺ ስጡ። መ በአየሩ መዛባት በፀሐይ ሰቆቃ የሰው ልጅ መኖሪያ ተቃርቧል ሊያበቃ ትንሽ ቀን ቀርቶናል ከቀንም ደቂቃ የሚሉትን ስንኞች መልዕክት በሦስት ዓረፍተነገር ጻፉ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ በረፃማነት ር አቀላጥፎ ማንበብ ጥሪ በሚለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ። አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ በረፃማነት ር ሽሽ የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛ ሃሪ የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛ መንስኤዎች አንብቦ መረዳት ቅድመንባብ የሚከተሉትን ጥያቄዎች በቃል መልሰሱ ሀ በአካባቢያችሁ ሕፃናት ምን ምን ሥራ ይሠራሉ። ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ የሕፃናት ጉልበት « አቀላጥፎ ማንበብ የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛ መንስኤዎች በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ የሚለውን ምንባብ መምህራችሁ ሔ ቃላት በሆ ረድፍ የቀረቡትን ቃላትሐረጋት ይበልጥ ከሚቀርቧቸው የለ ረድፍ ቃላትሐረጋት ጋር አዛምዱ ሣሦ ጴ ለሥራ ጉልበታቸው ተመጣጣኝ የሥራ በልቶ መጦ ይ ሬ ኤሦ « የህ ክፍያ ጫና ሳይጠነክር ማደር ሳይደርሱ ዋጋ በሆ ረድፍ ለቀረቡት ቃላት ተቃራኒ ፍቻቸውን ከለ ረድፍ በመምረጥ ጠበ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ አዛምዱ ሇ መንፈሳቸው ባዕድ ማታለል አቀርቅረው ብርሃን ማደር ጠባብ ግዳጅ መ ቴብ ወ ሠሠ ኦ ሠሪ ሠ ፎ ሙ ኡ ቺ ፄኒ « ሉ ማሳመን ፈቃድ መዋል አካላቸው ዘመድ ተመጣጣኝ ጨለማ ሰፊ ቀና ብለው ምዕራፍ የሕፃናት ጉልበት « ከሚከተሉት ቃላት መርጣችሁ ባዶ ቦታውን አሟሉ ብዝበዛ አሰልቺ ግፊት ጥቃት አድካሚ መትጋት ከባድ ይዘፈቃሉ አርምጃ መረጃ በህገወጥ ደላሎች ሕፃናት አላስፈላጊ ሕይወት ውስጥ ከአቅማቸው በላይ እና ሥራ እንዲሠሩ ይገደዳሉ በአሠሪዎቻቸው የተለያየ ይደርስባቸዋል ይህ ሁሉ ቢኖርም መንግሥት ወስዶ ይህንን አስከፊ የሕፃናት ጉልበት ማስቆም አልቻለም ስለዚህ መንግሥትም ሕዝብም ሕፃናትን ለመታደግ አለባቸው አንላለን መጻፍ የሐሳብ ማደራጃ ቢጋሩን በመጠቀም የሕፃናት ጉልበት ብዝበዛ ዓይነቶች በሚል ርዕስ በዋናና መዘርዝር ስልት ድርሰት ለመጻፍ የሚያስችሉ ሐሳቦችን አስፍሩ ርዕስ የአንቀጽ አንድ ዋና ሐሳብ ዝርዝር ሐሳቦች የአንቀጽ ኹለት ዋና ሐሳብ ዝርዝር ሐሳቦች ከጄይ ፓ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ የሕፃናት ጉልበት « የአንቀጽ ሦስት ዋና ሐሳብ ዝርዝር ሐሳቦች የአንቀጽ አራት ዋና ሐሳብ ዝርዝር ሐሳቦች ዝርዝር ሐሳቦች ማዳመጥ ስጦታ ቅድመማዳመጥ የሚከተሉትን ጥያቄዎች በቃል መልሱ። ይጀቨ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ የሕፃናት ጉልበት « ድኅረማዳመጥ የሚከተሉትን ጥያቄዎች ባዳመጣችሁት ምንባብ መሠረት በቃላችሁ መልሱ ሀ አጎቴ ገንዘብ ነፍሱ ነው የሚለውን ሐሳብ በአጭር ግለጹ ለ ጎቱ ምን ሆኖ ነው የሚያነክሰውገ። በሚለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ ይከጀ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ የሕፃናት ጉልበት « ላት በሚከተሉት ቃላትሐረጋት ዐውዳዊ ፍቺ ያላቸው ዓረፍተነገሮች መሥርቱ። ጩ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ሰላም ፎ አቀላጥፎ ማንበብ ጻባ ራሱን ስለት ድጉሱን በሚለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ። የአማማን የልጅነት ተግባር ከዘመኑ ልጆች ጋር እያገናዘባችሁ ገምግሙ በግጥሙ መሠረት መልካምና መጥፎ ባሕርያትን ዘርዝሩ በግጥሙ መሠረት የሚከተሉትን ስንኞች ሐሳብ አብራሩ አማማም ልባቸው በደስታ ተሞላ የቤተሰብ ችግር ኖሬያለሁ ሳሟላ ክፋ መጥፎ ቦታ አደራ እንዳትውሉ ክ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ሰላም ፎ አቀላጥፎ ማንበብ አሁን መልካም ሥሩ በሚለው ግጥም መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ አንን ለሚከተሉት ቃላት በምንባቡ ዐውድ መሠረት ተመሳሳይ ፍቺ ስጡ። አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ሰላም ድኅረንባብ የሚከተሉትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሠረት በጽሑፍ መልሱ ሀ ቅዳሜና እሁድን የኑሩ ተወዳጅ ፅለታት ያደረጋቸው ምንድን ነው። የኤፍሬም እናት ለድመቷ መሠበርና ለኹለቱ ጓደኛሞች መጣላት ያላቸውን ሚና ግለጹ አቀላጥፎ ማንበብ የኑሩ ትዝታ በሚለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ ሀ ቃላት የሐሳብ ማደራጃ ቢጋሮቹን በደብተራችሁ አዘጋጅታችሁ አሟልታችሁ ጻፉ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ሰላም ር ለ የሐሳብ ማደረጃ ቢጋሩን በደብተራችሁ አዘጋጅታችሁ አሟልታችሁ ጻፉ የሴቶች እኩልነት የሕዝብ አኩልነት መጻፍ ርፅስ መርጣችሁ በማወዳደርና በማነጻጻር ስልት አራት አንቀጽ ያለው ድርሰት ጻፉ። አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ሰላም ፎ። አቀላጥፎ ማንበብ በሚከተለው ምንባብ መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ የማንበብ ፍጥነትን ተለማመዱ የቃላት የዓለም የሙቀት መጨመር ተፅዕኖ ብዛት ኛ ኛ ኛ ኛ ኛ ኛ የዓለማችን ሙቀት በየብስም ሆነ በባሕር አየጨመረ ይገኛል የሙቀቱ መጨመርም ትነት እንዲጨምርና የአፈር ርጥበት አንዲሟጠጥ በማድረግ ድርቅን አያባባሰ ነው የባሕር በረዶ ከአርክቲክ ዙሪያ ጠረፍ እየሸሸ ነው በአልኘስ በአላስከ በግሪንላንድና በዓለም ዙሪያ በሚገኙ መፎጀ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የአየር ንብረት ታፎ ላ ኒ የተራራ ሰንሰለቶች የሚገኘው የበረዶ ግግር በፍጥነት አየቀለጠ ነውየባሕር ወለልም ከፍ እያለ ነው የሙቀት መጨመርን ተከትሎ የእንስሳትና ፋ የፅጽዋት ዝርያዎች ወደምድር ዋልታዎች አቅጣጫ በመሸሽ ከፍታ ባላቸው ቦታዎች መታየት ጀምረዋል ኒ በባሕር ዳርቻዎች በሚገኙ ከተሞች የሚኖሩ በርካታ ሰዎች በባሕር ወለል መጨመር ምክንያት ለሚመጣ ማዕበል ተጋላጭ ሆነዋል በባሕር ዳርቻዎችና ኒ በዝቅተኛ ቦታዎች ላይ የሚገኙ ደሴቶች ለትልቅ ስጋት ተዳርገዋል ከአሁኑ ለመቀነስ ጥረት ካልተደረገና አስፈለጊ ላ ርምጃዎች ካልተወሰዱ በተደጋጋሚና ረዘም ላለ ጊዜ የሚከሰት ጠንከር ያለሙቀት የብዙ ሰዎች ሕይወት ለህልፈት የሚዳርግ ይሆናል በሚቀጥሉት አሥርት አመታት ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የአካባቢ አየር ሙቀት የትነት ሁኔታ መዛባት ከፍተኛ የሆነ የአፈር ርጥበት መቀነስ በብዙ አካባቢዎች የግብርና ሥራዎችን ለማካፄድ በጣም አስቸጋሪ ያደርጋሉ በዉኃ ሀብት አጥረት ከፍተኛ ውጥረት ይፈጠራል ይደዉ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የአየር ንብረት የተማሪዋ ፍጥነት ቃላት በደቂቃ በተማሪ በስህተት የተነበበ ቃላት ቃላት በደቂቃ ትክክል የተነበ ቃለት ማስታወሻ የዓለም ሙቀት መጨመር ተፅዕኖ በሚል ርዕስ የቀረበውን ምንባብ በምሳሌነት ያነበበችውን ተማሪ ውጤት ለመረዳት የሚከተሉትን ነጥቦች አስተውሉ አንባቢዋ አንድ ደቂቃ ሲያልቅ የቆመችበት ቦታ ምንባቡ ውስጥ በአዝባር ምልክት ተመልክቷል ይህም ለ የሚለው ላይ ይገኛል እዝባሩ ድረስ የተነበቡት ቃላት ብዛት ነው ዐ አንባቢዋ የቁመችበት መሥመር ድረስ ያሉትን ቃላት ብዛት ሲያሳይ ተ ደግሞ ከአዝባሩ በኋላ መሥመሩ ውስጥ ሳይነበቡ የቀሩትን ቃላት ብዛት ያሳያል ስለዚህ የአንባቢዋ አጠቃላይ ፍጥነት በደቂቃ ቃላት ነው አንባቢዎች በሚለውና ኛ በሚለው ሥር ከላይ እስከታች የሚታዩት ምልክቶች ር የአንባቢዋን ስህተቶች ያሳያሉቆ ብዛታቸው ነው ስለዚህ የአንባቢዋ ትክክለኛ ንባብ ቃላት በደቂቃ ነው ይህ ነው የተማሪው ፍጥነት በደቂቃ ትክክል የሚባለው አንብቦ መረዳት በሚለው ሥር አራት የትክክለኛነት ቦሰ ምልክቶች ይታያሉ የመለሰቻቸው ጥያቄዎች ሲታረሙ የተሳሳተችው አንድ ጥያቄ ብቻ ነው የአንባቢዋ አንብቦ መረዳት ችሎታ ወይም መሆኑን ያሳያል በአጠቃላይ የአንባቢዋ ፍጥነት ቃላት በደቂቃ ትክክለኛ ንባብ ቃላት በደቂቃ አንብቦ መረዳት ወይም መሆኑን መረዳት ይቻላል ጨ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የአየር ንብረት በዚህ መንገድ የምታገጂቸውን መረጃዎች እንደሚከተለው ማስፈር ትችላላችሁ። አዝርዕት መኸር በጋ ሳይባክን መዛባት በአንፃሩ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የአየር ንብረት ር መጻፍ የሐሳብ ማደራጃ ቢጋሩን በመጠቀም ሰው ሠራሽ የአየር ንብረት ለውጥ ምክንያቶችና ውጤቶች በሚል ርዕስ በምክንያትና ውጤት ስልት ባለሦስት አንቀጽ ድርሰት ጻፉ ። አንድ የመጨረሻ ጥያቄ አለኝ አሱም መጀመሪያ ላይ እንደነገሩኝ የፀሐይ መጠን መለዋወጥ ለአየር ንብረት ለውጥ ምክንያት እንደሆነ ነው እስኪ ግልፅ ያድርጉልኝ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የአየር ንብረት ር መምህር በጣም ጥሩ። ርፎች አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የአየር ንብረት ር ንንን የሚከተሉትን ቃለት ዐውዳዊ ፍቺ የሚያሳዩ ዓረፍተነገሮች ጻፉ ኋ ምሳሌ የውቅያኖስ ጥልቀት ከአካባቢ አካባቢ ይለያያል የእውቀት ጥልቀትና የሐሳብ ምጥቀት የሀገር ችግር ይፈታል ሀ ውህድ ሠ መጠን ቀ ጠጣር ነ ዑደት ለ ነውጥ ረ ብክለት በ መፈራቀቅ ኘ ንብረት ሕ መንስኤ ሰ ይራቆታል ተ ብናኝ መ ጎጂ ሸ ንፁህ ቸ ጋዝ የሐሳብ ማደራጃ ቢጋሩን በደብተራችሁ አዘጋጅታችሁ አሟልታችሁ ጻፉ ጉ ሀ ንብረት ሀ የአየር ንብረት ሀ በአንድ አካባቢ ለብዙ ጊዜ ለ ርጥበት ለሊ ተደጋግሞ የሚከሰት የአየር ሐ ፀባይ ሐ ሁኔታ መ ጉዞ መ ለ የአየር ሠ ሙቀት ሠ ሒ ረ ማረፊያ ረ መ ሰ መቃወሚያ ሰ ሠ ረ ሰ መጻፍ በ ሰው ሠራሽ የአየር ንብረት ለውጥ ምክንያቶችና ውጤቶች በሚል ርዕስ የጻፋችሁትን ድርሰት ከልሳችሁ ጻፉ ቪ ናገር በቡድን ተመዳድባችሁ አንዱ ቡድን ልጆችን ሥርአት አስይዞ ለማሳደግ ወሳኞች እናቶች ናቸው የሚል ሐሳብ በመደገፍ ሌላው ቡድን ወሳኞች አባቶች ናቸው የሚል ሐሳብ በመደገፍ ክርክር አካሂዱ። አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የአየር ንብረት ርፎ ክርክር ስታዘጋጁና ስታካሂዱ ለሚከተሉት ነጥቦች ትኩረት ስጡ የምትደግፉትን ሐሳብ ምርጡ ለምትከራከሩበት ርዕስ በቂ መረጃ አሰባስቡ የመከራከሪያ ነጥቦችን ተራችሁን ጠብቃችሁ አቅርቡ ተከራካሪዎቻችሁን አክብሩ በተሰጠው የመከራከሪያ ጊዜ በአግባቡ ተጠቀሙ ሰዋስው የሚከተሉትን ጥገኛ ሐረጎች ከሚስማሟቸው ነጠላ ዓረፍተነገሮች ጋር በማቀናጀት ድብልቅ ዓረፍተነገር መሥርቱ ምሳሌ ጥገኛ ሐረግ ነጠላ ዓረፍተነገር ድብልቅ ዓረፍተነገር ሰው ሲከብር ሞት ይፈራል ሰው ሲከብር ሞት ይፈራል ጥገኛ ሐረጎች ነጠላ ዓረፍተነገሮች መሬትን በአንድ ዘመን ቀዝቃዜ በሌሎች አካባቢዎች ዝናብ ሲያኮማትራት በመቀነሱ ድርቅ ይከሰታል የአየር ንብረት ከተለወጠ የጎርፍ ማጥለቅለቅን ያስከትላል አንዳንድ ነባር ዘሮች ከአዲስ የአየር የተለያየ ጉዳት ያደርሳል ንብረት ጋር ለመስማማት የቅርፅና የይዘት ለውጥ ሲያደርጉ በአንዳንድ አካባቢዎች የዉኃ መጥለቅለቅ ሲደርስ ሌሎች ነባር ዘሮች ግን ጠፍተዋል በሌላ ዘመን ሙቀት ያነዳታል በረዶ በመቅለጥ ከባሕር ከተቀላቀለ ፎ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የአየር ንብረት ርፎ አንብቦ መረዳት የአየር ንብረት ለውጥ ቅድመንባብ የሚከተሉትን ጥያቄዎች በቃል መልሱ። አማርኛ እንደአፍመፍቻ መጽሐፍ ኛ ክፍል ገጽ ለውጥ ተደርጎበት የቀረበ ጄፎ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የአየር ንብረት ፎ ድኅረንባብ የሚከተሉትን ጥያቄዎች በምንባቡ መሠረት በጽሑፍ መልሱ ሀ ለ ሕሐ ረ ኦዞን የምን የምን ውህድ ነው። ድብልቅ ዓረፍተነገር መጮሁ» ሲጠፋ እምባጮ አድባር ይያናል አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምፅራፍ የአየር ንብረት ር አንብቦ መረዳት የሠርጉ መዘዝ ትዕይንት ቅድመንባብ የሚከተሉትን ጥያቄዎች በቃል መልሰሱ ሀ የሠርጉ መዘዝ ከሚለው ርዕስ በመነሳት ምንባቡ ስለምን እንደሚገልጽ ገምቱ ለ የቀደመ ፅውቀታችሁን በመጠቀም ገፀባሕርያት መቼት ድርጊት ግጭት አላባውያን የሚባሉትን ቃላት ፍቺ ተናገሩ። አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ድራማ ፎ ደመና አቶ በላይሁን ደመና አቶ በላይሁን ደመና አቶ በላይሁን ደመና መሠረት ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ወሮ አየለች መሠረት ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ወሮ አየለች ከአርብ ጀምሮ ወንበሮችንና ሌሎች ቁሳቁሶችን ያጋዝኩበትን ሂሳብ ይስጡኝ ነው የሚለው ምነው ጀብ ባጋዘኝ ዘንድር። አባቱን ያያል መልሱ አልቀረም ወንበሮቹ አስከመልሱ ይቆያሉ ብሏል በላይ በለው የተባለውን ይላል ስልኩን ይዘጋል አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ድራማ ርፎ አቶ በላይሁን ምሕረት አቶ በላይሁን ምሕረት አቶ በላይሁን ምሕረት አቶ በላይሁን ምሕረት ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ምሕረት አቶ በላይሁን ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ምሕረት አቶ በላይሁን ያው። አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ድራማ ርጃ ምሕረት አቶ በላይሁን ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ደመና አቶ በላይሁን ደመና መሠረት ደመና ምሕረት አንድ ሺህ ስድስት መቶ ብር ጠም ብለው አየጠጡ ስማ ኢዲቲንጉን ይተወው አኮ ለምን። አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ድራማ ፎ ደመና አቶ በላይሁን ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ወሮ አየለች ደመና ምሕረት ወሮ አየለች አቶ በላይሁን ምሕረት አቶ በላይሁን ወሮ አየለች አቶ በላይሁን የሙሽሮቹን መቀመጫ መድረክ መሥሪያ የሚሆን ያጋዘው ሳያስቡት በመጮህ እንዴ። የተውኔቱን መልዕክት በአጭሩ በአንድ አንቀጽ ጻፉ በተውኔቱ የመጨረሻ ክፍል የተካተቱትን አላባውያን በቢጋር ሠንጠረዥ አስፍሩ አማርኛ ኛ ክፍል የተማሪ መጽሐፍ ምዕራፍ ድራማ አቀላጥፎ ማንበብ የሠርጉ መዘዝ ትዕይንት ተውኔት መምህራችሁ በሚሰጧችሁ መመሪያ መሠረት አቀላጥፎ ማንበብን ተለማመዱ ደረጃ ደረጃ ደረጃ ደረጃ ስርዓተነጥብ ጠብቆ ማንበብ የገፀባሕርያት ንግግር ማስመሰል ሳይቀሙሳይደግሙ ማንበብ ታላት በሚከተሉት ዓረፍተነገሮች ለተሠመረባቸው ቃላትና ሐረጋት ተመሳሳይ ፍቺ ስጡ ሀ ይህን ኩበት ይህን እንጨት አራግፍና አህዮቹን አሰር ለ ሁሉም የተበደርኳቸው ዱቤ የወሰድኩባቸው ያሳስሩኛል ሐ ከቶ በላይሁን ከግድግዳው ጥግ በሚያሳዝን ሁኔታ ቁጢጥ ብለው ተቀምጠዋል መ እንደኔ እንደኔ ጋሽዬ የወዳጅነቴን ካልተቀየሙኝ ልናገር ሠ ማጀታችን መራቆቱን።