Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሽኖሌ ለቦቸር ሻምበል ለዲስ ለበባ ክ ም ፅ ቸር በ ን እጪ ኑ ክፈ መብቱ በሕግ የተጠበቀ ነው ለዘ ክፀከ ክደዩየሀር መጨ መክው መታሰቢያነታ የሽፋን ስዕል ለስራት ተሾመ ለሰው ለጆች ሐይወት ክበረሬታ ላላቸውና ሳላምን ለማስፈን ለሚታገሉ ወገኖች ሁሉ ። ይላል አሉ ሰይጣን ሲዘምር ከሲ ሲሲተሲ ጀባው ሲዘይር አንተም አየዘመርክ ነው። እንደ ሰይጣን ከመዘወር ሰይጣን ሆኖ መዘመር። ዞር ዞር አየት ማን አየኝ። ዓይነት እንደ ገና ብርር ር ቆም። አንዲት ምንትስዬ ነገር ከአያድርስ። ጥንቸልናአንበሳ ቭ እናምልበ ደንዳኔ ማን። ከጠላትህ አንድ ጊዜ ከወዳጅህ ሺ ጊዜ ተጠንቀቅ። የዳርአገሩ ሰውዩው አሉ ሰውዬው ገራሩ የዳርአገሩ ንብረቶቹን ከጋጣ ነድቶ አህዬቹን ከመስክ ወስዶ ሲያሰማራ አፈላማ ስለፈራ ከሰው ግጦሽ ከሰው ማሳ ወሰን አልፈው እንዳይበሉ ከይዞታው ውጪ ሆነው የነገር ጦር እንዳይስሉ እንደወጉ እንደባሀሉ ሕግ ሆነናለሁሉ እንደ ወትሮ የብልጠቱን ካመለኞች አንድ ሁለቱን በገመድ ብጤ ሸንክሎ ለቀቃቸውና ለግጦሽ እሱም ወደ እሱ ውሎ ወደ ቁፋሮውተደፋፋ አፈር ሊስብ አፈር ሊገፋ። ባታዉቁት እንጂ እንደኔሸማቂውስ ይሄ ነበረ አልበጠስ ቢለው ነው አጅሬ።በል ያለው ይሄ ሲያናፋለት ውሎ የቀረ ያማ ለይቶለታል ከርሱ ጋር ምን አባረረ። በግዚሀር አንተእግዚሀር አንድ ነገር ልጠይቅዞ እናንገረኝ ሣትደብቀኝ ቾ ቾ እሰየው። ጠይቀኝ ምን ጨነቀኝ። ከድርሻዬ የወር ዓመት ደርሷል ዕድሜዬ ከማንም ምንም ሳልቫ ወደዚያ ወደዚህ ሣልዞር የኖርኩትን ያህል ኖሬ ያልኖርኩትን ግማሽ ለመኖር ንገረኝ ስንት ዓመት ነው የሚቀረኝ። ች በኔ አምስትሣንቲም ነውለኔ በግዚሃር አንተ እግዚሃር። ፅንተስ ወዳጄ። ልጅነትጅልነት ነው። ይቅር ይበልህ ይቺን ልጅ እንዳታስባት ብታይህም እንዳታያት በስመሰማየሰማያት ለሰማየ ሰማየሰማያት እንት ፍ። አፈር። ኔ ወዳጄ ታዲያስ። ሞዴለኛ ነው የሚሉኝ ቹ ቁ ሸከቸምምውጅጮ። አህያውን አንተ አህያ። ሌባውንም አንተ ሌባ። ሸፋጩንም አንተ ሸፋጭ። ወዳጄ። እምኔ ላይ ነው ዕብደቴ። ፍ እኔማምንአውቄ በወዳጆችህ ተደንቄ እንደሚሉህ እንዳልልህ እኔነቴን ገልጽኩልህ ወዳጄ። ለሚሉት ምን ትላለህ። ላሉት ነገር የምትለው ምንድን ነው። አፍ ጥርግ ጥርግ ልብስ ልብስ ልብስ ቆሻሻ ወደ ጓዳ። ስትለው በ እንደምታየው አየሁት አለላው እጅግ ድንቅ ነው ወለላውየታለ። የፈለገው ይፈለግብህ የሚኩነውን ሁሉ ሁን የሚባለውን ሁሉ ተባል። ያልሆነ ነገር ከቶ አልሆነ ያልታየ ነገር አልታየብሽ። ለጥፋት ደምመና ጥላ ስለት ለስለት ያልተ ሣላ ወዳጄ። ፍ ። ፋቹቴሽ እንደ ሙዚቃ።ሁሉም ያልፋል። ሠርግ ሰውእንደ አፈር አፈርአቧራ። ፍሄ ቹፋ እጄን ሰጥቼው ለልጁ ቢያነጋግረኝ ከደጁ ከእንደምንድነሽ ሰላምታ ከደህና ሰንብች በስተቀር ለኝም የለ ሌላ። ሞኝ ብዬ ብልህ ምን ትለኝ። ምን። የኔነት ምን። ምንጭ ስሩ መመሰ ጣተጠሩ ነው ምስጢሩ። ሌላማ ከቶ ምን እላለሁ። ሃቅ ቅን ብይኗን ከርሷ እሻለሁ ሌላማ መቼስ ምን ይደረጋል። ጊዜ የሚዳኝ በ ጊዜ ነው ለ ሁሉም ጊዜ አለው ይላል ይኸው ነው በቃ። ይሁና ነው በይሁን። ነው የሚርሰው አንዳንድ ሰው። ማን ይሰለፍ። ከኔ ሌላ ማን ይሰየፍ። በትንኝ ደበ ስምህ ማን ይባል። ላገር አይመች ማን አወጣልህ ጐረቤቶች እናትህ ማን ነች። ፈረስ በቅሎ ጭኖ ከሚከተለው እቤቱ ያለውን ይወደዋል ሰው ። ሀገርንለማዳን ወግጂልኝ ድጓ ወግጂልኝ ቅኔ ወንዶች ክዋሉበት እውላለሁ እኔ ።
ደህና ነን ልጄ። ልጄ ተባረክ። እንትፍ ። ጅኞ ልጄ ተው። እንትፍ። ጾ ኝ ቁ ይወጣል። ይወጣል ልጄ። ይወጣል። ይወጣል አልኩህ ይወጣል። ምን ነካህ ልጄ ። ይልቅ ይቅር ይበልህ ልጄ ። ኔ ወዳጄ ታዲያስ። ወዳጄ ታዲያስ። ወዳጄ። እንደሚባል ዓይነት መንገድ መጣሁ። ታዲያ ምነው እናቴ ምነው። ለአንድ ዘመን ለአንድቀንሽ እንድሆንሽ መርቂኝ እናትዓለም መርቂኝ እንትፍ። መርቂኝ እናትዓለም መርቂኝ እንትፍ። መላዬ መላ መላ ንገሪኝ የኔ ዘ ገላ። ጉንጨን በ ጉንጭህስትስለው ካራዬ ጀርባህ ነው ያለው እናም ሞኝ ካልከኝ ሞኝ ነህ ዕብድ ካልከኝም ዕብድ ነህ የሆንከውን ሁሉ ሆፔ ባለህበት የምገኝ አንተ ማለት እኔ ነኝ አንተ ና እኔ አንተ እኔ ና አንተ እኔ አንድ ነን አንተ በኔ እኔ ባንተ እንኳ ነን ። እስቲ ይሁና። ይሁና። እስቲ ይሁና። ይሁና።