Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን በብፅዕት ቅድስት አርሴማም የረድኤት ኀይል ከገፃነም እሳት ያድነን በማለት ሐሳቡን አስቀምጧል ከእሳት ባሕር ለመታደግ ደግሞ ሥልጣንና ኃይል ካለው ከመድኅነ ዓለም ከክርስቶስ በቀር የሚችል ማንም የለም ወደፊትም አይኖርም ስለ አርሴማ ሰይጣን የሰጠው ምስክርነት ብዙዎች በተለይ በዘመናችን ያሉ አገልጋዮች አገልግሎታቸው ትክክል እንደ ሆነና ሰዎች በአገልግሎታቸው ላይ ጥያቄ አእንዳያነሥ እንደ ጥሩ ማረጋገጫ አድርገው እያቀረቡ ያሉት ሰይጣን የያዘቸውን ሰዎች በማስለፍለፍ ሰይጣኑ ስለ አገልግሎታቸው እንዲናገር በማድረግ ነው። አንዴት ነው የምለቃት። የሚል ነበር በኋላ በጸሎት መጽሐፍ እየጸለየላት ያለው ሰንበት ተማሪ ክፉኛ ተናዶ በጸሎት መጽሐፉ በኃይል እየመታት ለምንድን ነው የማትለቀው። በዚያም ውስጥ ምን እአንደተከናወነ መጽሐፍ ቅዱስ ንጉጮም ተናገረ ዳንኤልንም የሕያው አምላክ ባሪያ ዳንኤል ሆይ ሁልጊዜ የምታመልከው አምላክህ ከአንበሶች ያድንህ ዘንድ ችሎአልን። አለበለዚያ ግን ከፈቃደ እግዚአብሔር ውጪ እየኖርን ነው ማለት ነው።
በገድለ አርሴማ መጽሐፍ ውስጥ በዐሥራ ሁለት ምዕራፎች የተደራጁ ተኣምራትና በልዩ ልዩ አርዕስት በአርዕስት የተከፋፈለው በአማርኛ ብቻ የታተመው ገድለ አርሴማ ነው መልክአ አርሴማ አብረው አሉ በተአምራት ክፍሎች ከተጻፉት ውስጥ ስለ አርሴማ ቅድስና የሚናገር አንድ ክፍል እንዲህ ይነበባል በግብፅ ከተማ በእስክንድርያ ስሙ አንስጣስዮስ የሚባል ቴዎደስዮስ የሚሉት አንድ ንጉሥ ነበር የጵጵስና ስሙም ይህን ዓለም የናቀና የእግዚአብሔርን መንገድ የተከተለ ብፁዓዊ ሙሴ ነው ይህቺውም የምንኩስና ሕግ ናት እርሱ የቅዱሳን ሰማዕታትንና የጻድቃን አጥንቶች ይሰበስብ የገድላቸውን ዜና ይጽፍ ቤታቸውን ይሠራ ታቦቶቻቸውንም ያገባ በየበዓላቸውም ይቀድስ ሁልጊዜም ታቦቶቻቸውን ይጎበኝ ነበር ከዕለታት በአንድ ቀንም ታቦትን ለማሰናዳት ሜሮን ለመቀባት ወደ ቤተ መቅደስ በገባ ጊዜ ሲዳስስ በወርቅ የተለበጠና በላዩ በሮማይስጥና በጽርዕ ቋንቋ የብፅዕት ቅድስት አርሴማ ስም የተጻፈበት አንድ ጽላት አገኘ ያን ጊዜም የቅዱሳንን ስማቸውን አሰበ የገድላቸውንም ዜና መረመረ የብፅዕት ቅድስት አርሴማን የሞትዋን ዜና አላገኘም ስለዚህም ነገር በምን ዘመን ሰማዕት እንደ ሆነች የብፅፅት ቅድስት አርሴማን ሥራ ያስረዳው ዘንድ ወደ እግዚአብሔር ለመነ ማለደ ያን ጊዜም የእግዚአብሔር መልአክ ተገለጠለት እንዲህም አለው ብፁዓዊ ሙሴ ሆይ የብፅዕት ቅድስት አርሴማን ሥራ እነግርህ ዘንድ ስማ ይህቺ ሴት ዛሬ አልተፀነሰችም ገና አልተወለደችም በወርቅ ዓምድ በሕይወት መጽሐፍ ስሟ ተጽፏል እንጂ ነቢዩ በመጽሐፍ ውስጥ ሁሉ ይጻፋል አእንዳለው እርስዋም በኋለኛው ዘመን ሰማዕት ትሆናለች በዓለም ዳርቻ ሁሉ የገድልዋ ዜና ይታወቃል የሚበዛውም በነጻ አውጭ አገር በኢትዮጵያ ነው ከዚህ ጊዜ ጀምሮ የብፅዕት ቅድስት አርሴማን የስም መታሰቢያ መጥራት አትተው ጽላትዋም ከአንተ ጋር ይኑር የመቅደስም ሕንፃ በሕንፃ ቦታህ ጎን ይኑር ስምህ በተጠራበትም የስሟ መታሰቢያ ይጠራ ይህንም ብሎ ያ መልአክ ተሠወረ ወደላከውም ተመለሰ አርሱም የአግዚአብሔር መልአክ እንዳዘዘው አደረገ ተኣምረ አርሴማ ምዕራፍ ሰባት አጽንዖት የግል እንደዚህ የታሪክ አቀራረብ ከሆነ ገና ሳትወለድ ብቻም ሳይሆን ሳትፀንስ በስሟ ታቦት ተቀርጾ ተዘጋጅቶ ነበር ከታቦቱም በላይ ደግሞ ገና ሳትፀነስ ገናም ሳትወለድ ስሟ በሕይወት መጽሐፍ ተጽፏል ይህ ማለት ደግሞ በገድል መጽሐፏ በደሟ ወርቅም መንግሥተ ሰማያትን የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን የትውልድ አገሯ ሮም የሆነችው አርሴማ የ ዓመት ታዳጊ ሳለች ዲዮቅልጥያኖስ የተሰኘው ዓላዊ ንጉሥ ስለ ወደዳት ወ ተወዳጀች ተብሎ የተጻፈው ስሕተት ነው ማለት ነው መቅድም ጥር ይመልከቱ ከዚህም ሌላ ገና ሳትወለድ የገድሏ ዜና በዓለም ዳርቻ የሚታወቅ ይሆናል ተብሎ ትንቢት ተነግሮላታል ከዚህም የሚበዛው እንደ ተኣምሩ አጻጻፍ በነጻ አውጪ አገር ብሎ በቅንፍ ኢትዮጵያን በማስቀመጥ በአገራችን እንደ ሆነ ያሳያል ኢትዮጵያን ነጻ አውጪ ብሎ ሲያስቀምጥ ማንን ከምን ነጻ እንደምታወጣ ግን የጠቁቄመው ነገር የለም የአርሴማ የገድሏ ዜና የሚበዛው በኢትዮጵያ ለምን እንደሚታወቅም ያስቀመጠው ፍንጭ የለም ገድለ አባ ጊዮርጊስ ላይ አባ ጊዮርጊስ በማኅፀን የተመረጡና ሀብተ መንፈስ ቅዱስ ያደረባቸው ናቸውና የሚለውንና መሰል ታሪኮችን የሚያወቀው የገድለ አርሴማ ጸሐፊ አርሴማን ከሌሎች ቅዱሳን ላቅ ያለች ለማድረግ ሳትፀነስ በሕይወት መጽሐፍ ተጽፋለች ይላል ይህ ደግሞ የገድላት ጸሐፍት ምን ያህል ፉክክር ውስጥ እንዳሉ ያሳያል የደብረ ባሕርይ ጋሥጫ አባ ጊዮርጊስና አቡነ በጸሎተ ሚካኤል አንድነት ገዳም ገድለ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ እና ገድለ አቡነ በጸሎተ ሚካኤል ግእዝና አማርኛ ገጽ በገድሉ ትረካ መሠረት እናትና አባቷ በሮም ይኖሩ የነበሩ ይመስላል አርሷም ምክንያቱ ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ከትዳር ውጪ ከሆነች በኋላ በሮሜ በሚገኝ አንድ የደናግላን ገዳም ውስጥ ገብታ እንደ ነበር ይነግረናል ምናልባትም ይህን መሠረት በማድረግ አንዳንድ ወንድሞችም የትውልድ አገሯ ሮሜ ነው በሚለው ይስማማሉ ታፈሰ ለማ ዲያቆን በደም የታተመ ክርስትና መጋቢት ገጽ ነገር ግን ገድሉ መልሶ አርሴማ የምትሏት ገሊላዊት ሴት በማለት ከሮሜ ወደ ገሊላ ይወስዳታል የግንቦት ገድለ አርሴማ ቀጥር በገድሉ ላይ በሰፈረው ታሪክ መሠረት ይህን የተናገሩት አጋንንት ቢሆኑም የገድሉ ጸሐፊም ሆነ የትርጐም ሥራውን የሠሩት ሰዎች ያቀረቡት ማስተባበያ የለም ምናልባት ይህን ያላደረጉት አጋንንት ሐሰተኛ በመሆናቸው ገሊላዊት ያሏት ስሕተት ነው የሚለውን ለማስተባበል ያልደፈሩት ከዚሁ ታሪክ ጋር በተያያዘ በነበልባሏ እንደተቃጠሉ የቀኝ ጣቷ አጋንንቱን በእርሷ ፊት እንዳይቆሙ እንደሚከለክል ድል የምታደርጋቸው ዛሬ ብቻ ሳይሆን ከሞተችም በላ በገድሎቿ መጽሐፍና ከአንድ በላይ የገድል መጽሐፍ ያለ ይመስላል በራስዋ ስም መታሰቢያ በኋለኛው ዘመን ድል አእንደምታደርጋቸው የሰፈረውንም አብሮ ማስተባበል ስለሚሆንባቸው የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ሚስቱ ሊያደርጋት ቢሞክር በዙሪያዋ በነበሩ ሰዎች ምክር ሸሸታ ወደ አርመንያ ትገባለች ነገር ግን የመልኳን ማማር የተመለከተው የአርመንያ የጦር አዛዥ በተመሳሳይ ሁኔታ ሜስቱ ሊያደርጋት ቢጠይቅ መልሷ አይሆንም የሚል በመሆኑ ወደ አርመንያ ንጉሥ ይዚት ይሄዳል ንጉጮም በተመሳሳይ ሁኔታ ላግባሽ የሚል ጥያቄ ያቀርባል። ብርፃን ብስራት መልአከ ብርፃን ገዳማዊ ሕይወት እና ጌቴሴማኒ መጋቢት ገጽ እንዲህ ያለው ታሪክ የአዋልድ መጻሕፍት ባሕርይ እስከሚመስል ድረስ በሌሎች መጻሕፍትም ውስጥ ይታያል ለማሳያ ቢሆነን ከዚህ በታች የቀረቡትን መጻሕፍት መመልከቱ መልካም ነው በቅድሚያ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና እና ተኣምረ ማርያም የሐና ወላጆች ሌዋውያን ካህናት ሲሆኑ ባለቤቷ ደግሞ ከነገደ ይሁዳ ነበር ይህንንም ተኣምረ ማርያም የእመቤታችን ትውልዷ ባባቷ በኩል ከንጉሥ ዳዊት ወገን ነው በናቷም በኩል ከሊቀ ካህናቱ ከአሮን ወገን ነው በሚል አስቀምጦታል ሐና መካን በመሆኗ ልጅ አልነበራትምና ዘር የሌለሽ ዘሩንም ያጠፋሽ መካን ይሏት ስለ ነበር በብርቱ ጸሎት ኢያቄምና ሐና እግዚአብሔርን በመጠየቃቸው በነጭ ወፍ አምሳል በሐና የተቀመጠችውን ማርያምን ሰጣቸው በኋላም የማርያም ሦስት ዓመት በተፈጸመ ጊዜ ሐና ለኢያቄም ቤተ እግዚአብሔርን ልታገለግል ነው እንጂ በዚህ ዓለም እኛን ልታገለግል እንዳልተሳልን አስብ የሚል ሐሳብ ስለ ሰጠችው ለቤተ መቅደስ ሰጧት ተስፋ ሚካኤል ታከለ ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና በግእዝ እና በአማርኛ ዐዲስ አበባ ዘሰኑይ ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት ተኣምረ ማርያም ግእዝና አማርኛ ዐዲስ አበባ የዘወትር መቅድም ሞፁጥር ተኣምር ማርያም በተወለደችበት ዘመን እና ማኅበረሰብ ውስጥ ሴት ልጅ ቤተ መቅደስ ውስጥ ምን ዓይነት የአገልግሎት መስክ እንደ ነበራት ተኣምረ ማርያምም ሆነ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና ምንም ያሰፈሩት ነገር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ከዐሥራ ሁለት ዓመትም በኋላ አባትና እናትዋ ከካህናት ወገን የሆነ መልካም ጎልማሳን ያጋቡአት ዘንድ ወደዱ ትምህርቷ ለብጽዕት ቅድስት አርሴማ ያለ ልክና ያለ አቅም የፅውቀትንና የጥበብን የጸጋንና የረድኤትን መንፈስ እግዚአብሔር አምላክ ሰጣት የሚለው ገድል በሦስት ዓመቷ ለቤተ ክርስቲያን እንደ ተሰጠችና ከዐሥራ ሁለት ዓመት በላ የለም ነገር ግን ሴት ልጅ በቤተ መቅደሱ ውስጥ የአገልግሎት ድርሻ አንዳላት መጽሐፍ ቅዱስ ፍንጭ አይሰጥም የአቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አባቱና እናቱ ከደጋግ ከምእመናን ሰዎች ወገን ነው የአባቱም ስም ስምዖን ይባላል ከነገደ ብንያም ነው የአናቱም ስም አቅሌስያ ትባላለች ወላጆቹም በእግዚአብሔር ፊት ደጋጎች ነበሩ አቅሌስያ መካን ሆና ልጅ አጥታ ልጅ ባለማግኘቷ እያለቀሰች ሠላሳ ዘመን ኖረች የሚለው ገድለ ገብረ መንፈስ ቅዱስ አቅሌስያ ወደ ቤተ ክርስቲያን ገብታ ከሥዕል ፊት ቆማ ስትጸልይ ሥዕሉ አፍ አውጥቶ ሥልጣኑ ከሰማይ ከፍታ ከፍ የሚል ንጽሕናው ከሚካኤልና ከገብርኤል የሚተካከል ክህነቱ እንደ መልከ ጴዴቅ አንደ መጥምቁ ዮሐንስ እንደ ነቢይ ኤልያስ የሆነ ልጅ እንቺ ተቀበይ ይላታል እንደተባለችውም በመጋቢት ቀን የጸነሰችውን ልጅ በታኅሣሥ ቀን ወለደችና ከሦስት ዓመት በኋላ እግዚአብሔር መልአኩ ገብርኤልን ልኮ ሕጻኑን ከእናቱ አጅ ተቀብሎ ገዳማውያን ወዳሉበት ገዳም ወስዶ በር ላይ እንዲያስቀምጠው ባዘዘው መሠረት መልአኩ አባ ዘመደ ብርሃፃን የተባሉ አባት ባሉበት ገዳም በር ላይ አስቀመጠው ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት ገድለ ገብረ መንፈስ ቅዱስና ተኣምረ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በግአዝና በአማርኛ ዐዲስ አበባ ምፅራፍ ሁለት የእነዚህ መጻሕፍት ተመሳሳይ የታሪክ አቀራረብ አንድ ሰው የተመረጠ የእግዚአብሔር አገልጋይ እንደ አርሴማ ሰማዕት አልያም እንደ ገብረ መንፈስ ቅዱስ በጸሎት ተጋድሎ የሚኖር ለመሆን ወላጆቹ የተመረጡ ሰዎች ሆነው መካን መሆን ያለባቸውና በብዙ ጸሎት ሊወለድ የሚገባው ከተወለደም በኋላ በሦስት ዓመቱ ለቤተ ክርስቲያን አልያም ለገዳም መሰጠት ያለበት ይመስላል የኅዳር ገድለ አርሴማ ዮጥር የታኅሣሥ ገድለ አርሴማ ሞጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን በዐሥራ አምስት ዓመቷ ማለት ነው ሊድሯት ሠርግ ተሰርጎ እንደ ነበር ካሰፈረው ውጪ ስለ ተማረችው መንፈሳዊ ትምህርት ምንም የሚያስነብበው ነገር የለም ከዚህ ይልቅ የሮምያን የጽርዕን የሶርያንና የኪልቅያን መጻሕፍት ተምራ ልብ አድርጋለች ይላል ውበቷ የገድሉ ታሪክ ማዕከል ስለ ክርስቶስ የሚከፈል መሥዋዕትነትን የሚያሳይ ሳይሆን የአርሴማ ውበት የንጉሥንና በዙሪያዋ ያሉ ሰዎችን ትኩረት መያዙንና ውበቷን መሠረት አድርጎ የሚናገሩትና የሚያሳዩት ሁኔታ በስፋት የተተነተነበት መጽሐፍ ነው ማሳያ ቢሆን አንድ ሁለት ነጥቦችን ከዚህ በታች ለማስፈር ተሞክራል ውበቷን ያዩ ሰዎች ልብ ታወከ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማዕከል ያሳተመው መዝገበ ቃላት ውበት የሚለውን ቃል ብየመልክ የድምጽ የቅርጽ የአቋቋም ቁንጅና ማማር የመሳብ ኃይል ለዛ በገድሉ ላይ ከዐሥራ ሁለት ዓመትም በጊላ አባትና እናትዋ ከካህናት ወገን የሆነ መልካም ጎልማሳን ያጋቡአት ዘንድ ወደዱ ይህቺ ቅድስት አርሴማ ግን ይህን አልወደደችም ነበር ነገር ግን እንደ ሕጋቸው ሠርግ አድርገው በእርሷ ሠርግ ቀን ታላቅ ደስታን ተደሰቱ ከማለት ያለፈ ስለ ትዳሯ ምንም ነገር ሳያሰፍር ማለትም ጋብቻው ሳይፈጸም ቀርቶም ይሁን ወይም ከጋብቻ በጊላ ፍቺ ተከናውኖ ወይም ከካህናት ወገን ነው የተባለው መልካም ጎልማሳ በሞት ተለይቷት ወደ ደናግላን ገዳም ገባች ይላል የኅዳር ገድለ አርሴማ ተጥር ይህን ትምህርት የተማረችው ከሦስት ዓመቷ እስከ ዐሥራ ሁለት ዓመቷ በቤተ ክርስቲያን በነበረች ጊዜ ይሁን ወይም ለጋብቻ ወጥታ ወደ ደናግላን ገዳም ከገባች በኋላ ግልጽ አይደለም የመጋቢት ገድለ አርሴማ ተዮጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን በሚል አስቀምጦታል በገድለ አርሴማ ላይ ግን የውበት መገለጫ ከዚህ የተለየ ሆኖ ይታያል መልኳ ያማረ የምታስፈራ ያችን ልጅ ሰጣት ይህችውም ቅድስት አርሴማ ናት ቀደም ሲል ያማረ ያለውን መልክ መልሶ የምታስፈራ በሚል አስቀምጦታል የብፅፅት ቅድስት አርሴማን የውበቷን ደም ግባትና የፊቷን መልክ በአዩ ጊዜ ሰዎች ከብፅዕትና ከቡርክት ቅድስት አርሴማ የግርማ ልዕልና የተነሣ የሰዎች ሁሉ ልብ ታወከ የሰዎቹ ልብ ደስ በመሰኘት ፈንታ የታወከው የውበቷን ደም ግባትና የፊቷን መልክ በተመለከቱ ጊዜ መሆኑን ልብ ማለቱ ተገቢ ነው የፊቷን የመልክ ውበት በአየንም ጊዜ ደነገጥን ፈራንም በአደባባይም ያያት ሁሉ ፈጽሞ ከሚያስፈራውና ከሚያስደነግጠው የግርማዋ ከፍታ የተነሣ አደነቁ ከሰማይ በታችና ከምድር በላይ የፊቷን ውበትና የመልኳን ቀለም በዚያ አገር ውስጥ የሚመስላት የለምና ሰዎቹ ራሳቸው እንደተናገሩት የፊቷን የመልክ ውበት ሲመለከቱ ደነገጡ ደግሞም ፈሩ እነርሱም ብቻ ሳይሆኑ በአደባባይ የተመለከቲት ሁሉ ተመሳሳይ ስሜት የተሰማቸው መሆኑን ፍንጭ ይሰጣል ቡርክት ቅድስት አርሴማን ወደ ንጉሥ ይወስዱአት ዘንድ የንጉሥ መልእክተኞች መጡ። ቢባል ሰማዕት ለመሆን የሚል መልስ ነው የሚያገኘው ያሰፈረው ነገር ሳይኖር ባለ ሰገነት አዳራሽ ያደርጋታል የኅዳር ገድለ አርሴማ ተዮጥር ጅ እነዚህ ሰማዕታት አብረዋት የመጡት አይመስሉም አብረዋት የመጡት ቢሆኑ ኖሮ በእሷ ምክንያት ነውና የተሰደዱት አብራቸው መከራን ለመቀበል እስከ አዚህ ድረስ አትቆይም ነበር እንደገናም ደግሞ ለምን እንደሚወገሩ መጠየቋ የማታውቃቸው ሰዎች ስለሆኑ ሊሆን ይችላል አብረዋት የመጡት ሰዎች አብረዋት መከራን ለመቀበል የተሰለፉ አይመስልም ወደ የት እንደ ፄዱ አንኳ ገድሉ ምንም ፍንጭ አይሰጥም ሙ የኅዳር ገድለ አርሴማ ተጥር በገዛ ፈቃዲ ሰማዕት ለመሆን ሄደች የሚለው ገድለ አርሴማ መልሶ ደግሞ እግዚአብሔር ባርያውን በአውነት እንደ ጎበኘ አሁን አወኩ አለች መከራ ያሳዩኝ ዘንድ ከሚወዱ ጠላቶቼ እጅ አልጣለኝም እነሱ የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ስለዚህ አርሴማ ሰማዕትነትን የመረጠችው የጌታ ፍቅር ግድ ብሏት ሳይሆን ከሰማዕትነት በኋላ የሚገኘው ሽልማት አጓጉቷት ነው ማለት ይቻላል ስለ ክርስቶስ ፍቅር ቢሆን ኖሮ ስለ ክርስቶስ መከራን እንደሚቀበሉ እየተገረፉ ያሉት ስለ ክርስቶስ ፍቅር እንደ ሆነ በሰማችበት ሰዓት ስለ እነርሱ በመጸለይ ፈንታ አነርሱን ለመምሰል ወስና በሄደች ነበር በራስዋ መንግሥተ ሰማያትን ተቀዳጀች ቀደም ሲል በገዛ ፈቃዲ ሰማዕት ለመሆን የፄደችው አርሴማ ሰማዕት ለመሆን ፈቃዲን የሰጠችው ለሰማዕታት የሚሰጠውን ሽልማት አክሊል በማየቷ መሆኑን ያሰፈረው ገድሏ በራሷ መንግሥተ ሰማያትን መቀዳጀቷንም እንደሚከተለው ያስነብባል ስለ መልካም ሥራዋም የሕይወት ፍሬን አፈራች ይኸውም ሰማዕት መሆን ነው በደሟ ወርቅም መንግሥተ ሰማያትን ተወዳጾች በአጆቿም የገነትን የዛፍ ፍሬ ያዘች በውስጥዋም የበረታችና የቀናችን የዛይማኖት ሥር ተከለች ግን ደክመው ወደቁ ሰይፎቻቸውም ደቀቁ ድቃቂያቸውም ወደ ልባቸው ገባ በማለት አመሰገነች ያ ወንጀለኛና አመጸኛ ንጉሥ ታስረው ወደ አሉት ይህቺን የተረገመች ሴት ውሰዱአት ሲል የተናገረውን ቃል ሰማ ያን ጊዜም ጸለይኩና አንዲት ጊዜ እግዚአብሔርን ለመንኩት በሰጠኝ ችሎት መከራውን እሸከም ዘንድ የተዘጋጀሁ እንዲያደርገኝ ዳግመኛም አንደ ወፍ በርሬ ከገደል አመልጥ ዘንድ ጌታዬን ለመንኩት እነሆም ኩብልዬ በራቅሁ በምድረ በዳ በኖርሁ እንደ አውሎ ነፋስ ነፍሴን ልብ ከሚያሳጣት የሚያድነኝን እታመነዋለሁ ማለቷን ዘግቦ ይገኛል እንዲህ ያለው ጸሎትና ንግግር በፈቃዱ ራሱን አሳልፎ የሰጠ ሰው ንግግር አይመስልም አልያም ደግሞ የገባበትን ነገር ሳያውቅ ከገባበት በኋላ ወደ ኋላ ለመመለስ የፈለገና የተጸጸተ ሰው ሐሳብ ይመስላል የመጋቢት ገድለ አርሴማ ዮጥር የሚያዝያ ገድለ አርሴማ ተጥር መቅድም ቀጥር ይመልከቱ የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን በዚህ መሠረት ሰማዕት የሆነችው ለሽልማት ሳይሆን የሕይወትን ፍሬ ለማፍራት ነው እርሱንም አፍራታለች ከዚህም ሌላ በደሟም መንግሥተ ሰማያትን ለማግኘት ታድላለች ከዚህም የተነሣ የገነትን የዛፍ ፍሬ ይዛለች ይህን ምንባብ የተመለከተ የክርስቶስ ደቀ መዝሙር የሆነ ክርስቲያን አርሴማ በገዛ ፈቃዲ መንግሥተ ሰማያትን ለመቀዳጀት ከበቃች የክርስቶስ ደም ሥራ ምንድን ነው። እርሷ የክፋትና የተንኮል መምህር ናትና የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ዛሬ ብናያት በነበልባሏ አቃጠለችን ይህች አርሴማ የምትሏት ገሊላዊት ሴት ወደዚህ ማደሪያችን ብትገባ እኛ መሸሸጊያና መሸሻ የለንም ከእርስዋ ጋር እድል የለንም የቀኝ ጣቷ በፊትዋ አያቆመንም ወደርስዋም ብንሄፄድ አንደ አሳት ነበልባል ያቃጥላልና በላይዋ ብርቱ ኀይል አለና ዛሬ ብቻ ድል የምታደርገን አይደለም ከሞተችም በኋላ በገድሎችዋ መጽሐፍና በራስዋ ስም መታሰቢያ በኋለኛው ዘመን ድል ታደርገናለች እንጂ አሁንም ወደ ማደሪያችን እስከ ዘላለም ድረስ ከዚህ አታስገቡአት አሱም በአርጤምስ ልብ ገብቶ የአቴናን ሰዎች ያሳታቸው ሁጋኔን ነው እነዚህም መተተኞች እነግራችሁ ዘንድ ስሙኝ በዚህ ቦታ ውስጥ በዚህች ቀን ብትጠሩን የምንመጣ አይደለም አላቸው ይህቺ ሴት በነበልባሏ አቃጥላናለችና በቃሏ አስደንግጣናለችና እኛ በእጂ ገመድ የታሰርን ነን በአርሷ ወጥመድ አጥምዳናለች በእርሷስ ላይ ክፉ እናደርግ ዘንድ አይቻለንም ከእኛ በሚበልጥና በሚበረታ አጅ ግርማውም በሚያስፈራን ፈጣሪዋ ይጠብቃታልና ከእኛም ብዙ ሰራዊት አስጥማለችና ስለዚህም ወደ እርስዋና የእርስዋን ስም ወደሚጠራ እኔ አልቀርብም አላቸውቕ በእነዚህ ቦታዎች አጋንንትን በማንቀጥቀጥ የሠራችው ተኣምር አንድም ሰው እንኳ ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ያላመጣ ሲሆን እርሷን ግን ሁሉ የሚፈራት ታላቅ ሴት እንድትባል የግንቦት ገድለ አርሴማ ተጥር የሰኔ ገድለ አርሴማ ዮጐጥር የነሐሴ ገድለ አርሴማ ተጥር የነሐሴ ገድለ አርሴማ ተጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን አድርጓታል ይህም ደግሞ ክብርን ለአርሷ የሚሰጥ እግዚአብሔርን ግን ቸል ያለ መሆኑን መመልከት ይቻላል ከዚህ በተለየ መልኩ የሰው ነፍስ ልትታደግበትና እግዚአብሔርን ልታስከብር አድሉ በነበራት ቦታ ላይ ዲያብሎስ ንጉሥን ለማሰቃየት ችሎ ነበር የሚገርመው ንጉሥ በእግዚአብሔር ለማመን በማሰቡ እንደዚያ ሲሰቃይ ቡርክት ቅድስት አርሴማ ከንፈሮችዋን ሳትገልጥ በመንፈስ ቅዱስ ፈገግ አለች« የምታመልኳቸው አማልክቶቻችሁ ገዳዮች ናቸው ያው የነቢዩ ቃል ተፈጸመብህ ከማለት በቀር እንደ መንፈሳዊ ሴትነቷ ስትረዳው ስትጸልይለት አትታይም ይህን ታሪክ እንደ ክርስቲያን ለተመለከተው ሰው ፈገግ የሚያሰኝ ሳይሆን የሚያሳዝን ነው የንጉሥ መሰቃየት ፈገግ የሚያሰኘው ክርስቲያንን ሳይሆን በጣዖት አምልኮ ውስጥ ያለና ንጉሥ ከጣዖት አምልኮ ወደ ክርስትና ለመፄድ በማሰቡ አጋንንት ትክክለኛ ቅጣት አየቀጣው ነው ብሎ ለሚያስብ ሰው ነው አርሴማ መጽሐፍ ቅዱሳዊውን እውነት የተረዳችና አርሱ በሚለው መሠረት ለመኖር የወሰነች ሴት ከሆነች ይህን ዕድል ተጠቅማ ንጉሥን ከያዘው ርኩስ መንፈስ ነጻ በማውጣት በአንደበቱ እንደተናገረው በአግዚአብሔር እንዲያምን መርዳት ነበረባት ከገድሉ እንደምንረዳው በመንፈስ ፈገግ ያስባላት የንጉሥን በአግዚአብሔር ለማመን መወሰኑ ሳይሆን በዲያብሎስ አጅ ስቃይ መቀበሉና ነጻ መውጣት አለ መቻሉ ነው ይህን የፈገግታ መንፈስ በእርግጥ ከአግዚአብሔር ነው ማለት ይቻል ይሆን። የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ከዙፋኑ ተነሣ ያን ጊዜም ቡርክት አርሴማ ፈገግ አለች ቅዱሳን ሰማዕትም ስለ እርስዋ ተደሰቱ መላእክት በላይዋ ሲከቡአት አይተዋልና የሚል ርግማን የተሞላ ንግግር ጸሎት ነው ቀደም ሲል በተደጋጋሚ እንደ ተባለው ይህቺ ሴት በራሷ ፈቃድ ያለ ማንም አስገዳጅ ሰማዕት ለመሆን የመጣች ሴት ናት ወደ ሰማፅትነቱ ስትመጣም በታላቅ ቃል እየጮኸች ስለ ቅዱስ ስምህ ሰማዕት እሆን ዘንድ ጌታዬና አምላኪዬ ሆይ ርዳኝ ብላ የጸለየች ሴት ናት ይህን ጸሎት ያደረገችው ደግሞ የመጣው ሁሉ ቢመጣ እስከ ሰማዕትነት ድረስ ልትፄድ በመወሰኗ መሆኑ ግልጽ ነው ሰማዕት ለመሆን አስከ ሞት ድረስ ለመፄድ ወስና የመጣች ሴት ገና ለገና አፏን የመታትን ሰው ሕያው እንደ ሆነ ወደ ሲኦል ይወርድ ዘንድ መጸለይዋ ግን ለሰማዕትነት እንደ ተዘጋጀች አያሳይም ስለ ክርስቶስ ስም ሰማዕት ለመሆን የተሰለፈ ሰው ክርስቶስ የሞተለትን ሰው ሕያው እንደ ሆነ ወደ ሲኦል አውርዶ ደስ በመሰኘት ፈገግ አይልም በሰው ልጅ መጥፋት ሞት ደስ የሚሰኘው ጥንተ ጠላታችን ዲያብሎስ እንጂ የመንፈስ ቅዱስ ማደሪያ እንደ ሆነ የሚነገርለት ቅዱስ ሰው ይኖራል ተብሉ አይጠበቅም የአምነታችን ጀማሪና ፈጻሚ የሆነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ አፉን የመቱትንም ሆነ ከዚያ የበዛ መከራና ስቃይ ያበዙበትን ሰዎች ማጥፋት ሲቻለው የሚያደርጉትን የሚያዝያ ገድለ አርሴማ ዮጥር አጽንዖት የግል የኅዳር ገድለ አርሴማ ዮጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን አያውቁምና ይቅር በላቸው በማለት ምሕረትን ለመነላቸው ሉቃስ የጌታን አሠረ ፍኖት የተከተለው ቀዳሜ ሰማዕት ቅዱስ እስጢፋኖስም በድንጋይ እየወገሩ ወደ ሞት አንዲሄድ ሲያደርጉት በተመሳሳይ ሁፄታ ጌታ ሆይ ይህን ኀጢአት አትዮጐጠርባቸው አለ እንጂ ፍጃቸው ጨርሳቸው አላለም የሐዋርያት ሥራ ቅድስት ናት የተባለላት አርሴማ ከጌታና ከደቀ መዛሙርቱ መማር ሲገባት አፏን በጥፊ የመታትን ሰው ከነነፍሱ ወደ ሲኦል አንዲገባ መጸለይዋ ጸለየች መባሉ ቅድስናዋን ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባው ነው ይህ የቅዱሳን ተግባር አይደለምና ታዲያ እንዲህ ያለችውን ሴት ቅድስት ለማለት እንዴት ይቻላል። የሚያዝያ ገድለ አርሴማ ቀጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ለዚህ ነው በቅዱስ ቃሉ ላይ ደግሞና ደጋግሞ ሊሰገድለት የሚገባው እርሱ ብቻ መሆኑን የተናገረው ቨጸአት ማቴዎስ ራአይ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ያሉና የኑፋቄ ትምህርት በመርጨት ላይ የሚገኙ አንዳንድ መጻሕፍት ግን ለአምላካችን ብቻ የሚገባውን የስግደት መሥዋዕት ለፍጡራንም እንድንሰጥ ሊያግባቡን ሲሞክሩ ይታያሉ ከእነዚህም መካከል ገድለ አርሴማ አንዱ ነው ገድሉም በአንደኛው ምንባቡ ላይ እከከኝ ልከክህ ዓይነት ነገር ያስነብባል ብፅዕት ቅድስት አርሴማ ግን ይህን ሁሉ መብልና መጠጥ አልወደደችም ከቅዱሳን መስተጋድል ሰማዕት አግር በታች አጅ ትነሣቸውና ትሰግድላቸው ነበር እንጂ ከዚህ በኋላም ቅዱሳን ሰማዕት ሁሉ ለብፅዕትና ቡርክት ቅድስት አርሴማ ሰገዱላት እጅም ነሷት አርሴማ ቀድማ የሰገደችላቸው አነርሱም አንዲሰግዱላት ማግባቢያ ይሆን ዘንድ ይሁን ወይም አነርሱ ከአርሷ በላይ የሆነ የቅድስና ማዕረግ ላይ ደርሰው ግልጽ ባይሆንም አርሷ ለአነርሱ የሰገደችውም ሆነ እነርሱ ለእርሷ የሰገዱት ከቅዱሱ መጽሐፍ አስተምህሮ የተለየ አንግዳ ልምምድ ነውና ወገቤ እንዲህ ካለው ቪኢ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ልምምድና ትምህርት ራስህን ትጠብቅ ዘንድ በክርስቶስ ፍቅር ተጠየቃለህ የታኅሣሥ ገድለ አርሴማ ቀጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን በልቤ ጉልበት እንጂ በሥጋዬ ጉልበት አልሰግድልህም ቀደም ሲል እንደቀረበው አርሴማ ሰዎች እንዲሰግዱላት ማድረግ ብቻም ሳይሆን ሚካኤልና ገብርኤልም እንደ ሰገዱላት መናገሯ ሰፍሯል ከዚህም አለፍ ሲባል ለሰዎች ለሰማዕታቱ ስትሰግድም ታይቷል ወደ ሕይወቷ መጨረሻ አካባቢ ክርስቶስ ይመጣና ልዩ ልዩ ቃል ኪዳናትን ከገባላት በላ ቡርክት ቅድስት አርሴማ ተንበርክካ ሰገደችና ጌታዬና አምላኪዬ ሆይ በልቤ ጉልበት አሰግድልፃለሁ እኔን የሚያዩኝ ጠላቶቼ ሁሉ እንዳይዘባበቱብኝ በሥጋዬ ጉልበት አይደለም አለች ዳግመኛም ዛሬ ግን ፈቃድህን ያደረግሁና መልእክትህን የፈጸምኩ መሰለኝ ትለዋለች እዚህ ጋር ሁለት ነገሮችን መመልከት ይቻላል በመጀመሪያ ጸሐፊው ቡርክት ቅድስት አርሴማ ተንበርክካ ሰገደችና ያለውን ዘንግቶት ይሁን ወይም እንደ ስግደት ስላልቄጠረው በሥጋዬ ጉልበት አልሰግድልህም እንዳለች አድርጎ ያስቀመጠውን መመልከት ይቻላል ይህ ደግሞ መጽሐፉ በአንድ ስፍራ ላይ አንኳ አርስ በአርሱ የማይግባባ መሆኑን ያሳያል ሁለተኛው ደግሞ የአርሴማ ችግር ነው በርግጥ ቀደም ሲል ከሰው ልጆች መዳንም ሆነ ከአግዚአብሔር ክብር ይልቅ ቅድሚያ ለእኔ መጀመሪያ እኔ የሚል ልብ ያላት መሆኑ ቀርቦ ነበር ይህ ችግሯ አሁንም ተደግሞ ይታያል በዚህኛው ምንባብ ላይ ችግሯን ከፍ ያደረገው ለራሷ ክብር እኔን የሚያዩኝ ጠላቶቼ ሁሉ እንዳይዘባበቱብኝ ከሚለው ንግግራ በመነሣት ነው እንዲህ የተባለው ስትል ሊሰገድለት የመስከረም ገድለ አርሴማ ቀጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን የሚገባውንና በሞቱ ሞቷን ያጠፋላትን የፍቅር ጌታ በሥጋዬ ጉልበት አልሰግድልህም ትለዋለች ይህ ንግግርዋ ደግሞ አፍርብፃሃለሁ የሚል ሐሳብ ያለው ነው ታዲያ እንዴት ነው ይህቺን ሴት ስለ ክርስቶስ ፍቅር ሰማዕት ሆነች ለማለት የሚቻለው። የሚያዝያ ገድለ አርሴማ ቀጥር ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት ተኣምረ ማርያም የዘወትር መግቢያውን ይመልከቱ የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ናችሁ። መዘንጋት የሌለበት ዋናው ነገር ግን የሚያድነው መድኀኒት የተባለውን ሁሉ መሞከር ሳይሆን ትክክለኛውን መድኀኒት ማግኘት ነው አሊያ መድኀኒትን ያበዛሽው በከንቱ ነው መዳንም የለሽም እንደተባለችው መሆን ኤርምያስ መሆኑን ነው የአብ ሥራ ግሩም ለተኣምረ ማርያም አትከራከር ገጽ ፀን የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን አፏን ሳመቻት ጾታቸው ተመሳሳይ ሆኖ አፍ ለአፍ የሚሳሳሙ ሰዎች ቃለ አግዚአብሔር በማይፈቅደው ወሲባዊ ሕይወት ውስጥ ያሉ ሰዎች መሆናቸው መሆኑን ምስክር መጥራት አያስፈልግም አንዲህ ያለው ድርጊት በተለይም በዚህ ዘመን በአደባባይ ላይ ወጥቶ አንደ ጽድቅ ሥራ የሚሰበክ ከመሆንም በላይ በክርስቲያኖችም መካከል ድጋፍ እያገኘ ያለ ኢ ክርስቲያናዊ ድርጊት ነው ቤተ ክርስቲያን ይህን እና ይህን መሰል ድርጊት በአደባባይ የምታወግዝ በመሆኑ በዚህ መልኩ ያላት ጥንካሬ እግዚአብሔር አስከ መጨረሻው አንዲያጸናው ጸሎታችን ነው ድርጊቱን በአደባባይ ስታወግዝ ግን በጉያዋ የተቀመጠውንና ከዚህም በኋላም ብፅዕት አርሴማ የወለደቻትን ተሰናበተቻት አናቷ ቡርክት አትኖስያናም አፏን ሳመቻት ሰውነቷንም ሁሉ ዳሰሰች ዓይኖቿንም አየች በአጆቿም አንገቷን አቀፈች ከዓይኖቿም እንባዋን አፈሰሰች የሚለውን ገድለ አርሴማንም በማሰብ ጭምር መሆን ይኖርበታልሽ ገድለ አባ ጊዮርጊስ ዘጋሥጫ እና ገድለ አቡነ በጸሎተ ሚካኤል የተሰኘው መጽሐፍ ላይም የብርሃን እናት እርስዋን እንደ ተዋዳጁ ልጅዋ ትወደዋለች በልብስዋ ትሸፍነዋለች በአፉም ትስመዋለች የሚል ተጽፎ ይገኛል የዚህኛውን ደግሞ ለየት የሚያደርገው በአፉ ትስመዋለች ተብላ የተገለጸችው ቅድስት ማርያም ስትሆን ተሳሚው ደግሞ አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ መሆኑ ነው ገጽ አጽንዖት የግል የየካቲት ገድለ አርሴማ ቀጥር ሽ በዚህ ሐሳብ ላይ ከአንድ ወንድም ጋር በነበረን ውይይት ወቅት ገድለ አርሴማን እንዲደግፍለት በኛ ነገሥት ምዕራፍ ቀጥር ላይ የሚገኘውንና መጥቶም በሕፃኑ ላይ ተኛ አፉንም በአፉ ዓይኑንም በዓይኑ እጁንም በአጁ ላይ አድርጎ ተጋደመበት የሕፃኑም ገላ ሞቀ የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን በአርሴማ ስም ያደረገ የዘላለም ሕይወትን ይወርሳል አንደ ገድላትና ድርሳናት ትምህርት ከሆነ የዘላለም ሕይወትን መውረስ ቀላል ነው አንድ ሰው ማድረግ የሚኖርበት ነገር ቢኖር ለዚያ ቅዱስ የተገቡለትን ቃል ኪዳን ማወቅና ከእነርሱም መካከል የሚችለውን መርጦ መተግበር ነው እንዲህ ያለው በቃል ኪዳን የዘላለም ሕይወት ማውረስ በገድለ አርሴማ ውስጥ ከዚህ በታች ሰፍሮ ይገኛል ስለ ሰማዕት ቅድስት አርሴማ እንጀራንና ጽዋ ውዛን የሚሰጥ ብፁዕ ነው በዚህ ዓለም በሥጋ መዳንን ዕጽፍ ድርብ ያገኛል በሚመጣውም ዓለም መልካም ዋጋንና የማያልፍ ሕይወትን ፈጽሞ ያገኛል ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በወንጌል ቃል በነቢይ ስም ነቢይን የተቀበለ የነቢይን ዋጋ ያገኛል ብሎአልና በጻድቅም ስም ጻድቅን የተቀበለ የጻድቅን ዋጋ ያገኛል በስሜና በደቀ መዝሙሬ ስም ከታናናሾች ለአንዱ ቀዝቃዛ ጽዋ ውሃ ያጠጣ በሰማያት ዋጋውን አያጣም ብሎአል ስለዚህ እኛ ሁላችን ለችግረኞችና ለጦም አዳሪዎች እንራራላቸው የሚለውን ቃለ እግዚአብሔር ጠቅሶልኝ ነበር ኛ ነገሥት ነገር ግን ምንባቡ ከሰላምታም ሆነ ከተቃራኒ ጾታ ግንኙነት ጋር የተያያዘ ምንም ነገር የሌለው መሆኑን ልብ ማለት አስፈላጊ ነው ገድለ አርሴማ ላይ ያለው ከንፈር ለከንፈር መሳሳም ከሰላምታ ጋር በተያያዘ ነው ከዚያ ይልቅ የሞተው ህፃን ልጅ ለማስነሣት ወደ አግዚአብሔር ከጸለየ በኋላ በልጁ ላይ መተኛቱን ነው የሚነግረን ይህንንም ሰባት ጊዜ ያደረገ ሲሆን በሰባተኛው ልጁ ዓይኑን ገልጾ መነሣቱን ማንበብ ይቻላል የሞተውን ከማስነሣትም ሌላ ልብ መባል ያለበት ኤልሳዕ የተኛበት ልጅ ሕፃን ልጅ መሆኑን ነው መቅድም ሞቆጥር ተመልከት የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን የገድልሽን ዜናና ተኣምርሽን የሚጽፍም የመከራን አሳት አያይም ስሙ በሕይወት መጽሐፍ ይጻፋል ከልቡ በኪዳንሽ የታመነ ያጻፈ ያነበበ ዳግመኛም በመታሰቢያሽ ቀን ችግረኛን ያጠገበ የተራቄቱትን ያለበሰ የተጠሙትን ያጠጣ ወይም ለቤተ ክርስቲያን ስንዴንና ዕጣንን የሰጠ ወይም ሥጋ ወደሙን የተቀበለ ዳግመኛም በምስጋናና በማኅሌት በጸሎትና በስግደት ራሱንና አንገቱን ወይም ጎኑንና ጉልበቱን ያስገዛና ያዘነበለ አግዚአብሔር ቃል ኪዳንን እንደሰጠሽና ዛሬም ከመልአክ አፍ በሌሊት ራአይ አንደሰማነውሞ በግልጽ ከአንቺ ጋር ወደ መንግሥተ ሰማያት ያልፋል ዳግመኛም በማይዋሽ ቃሉ ለቡርክት ቅድስት አርሴማ ቃል ኪዳን ሰጣት በአንቺ ጸጋ ያመኑ ብዙ ሰዎች ይድኑ ዘንድ ማልኩልሽ የመንገድሽን ድካምና ተጋድሉሽን አስበው ይህንን ዓለም የናቁትን ገድላቸውን አስከሚጨርሱ ድረስ እኔ አጠብቃቸዋለሁ ድንግልናቸውንም እጠብቃለሁ እስከ ሽምግልናም አደርሳቸዋለሁ ዳግመኛም ከክርስቲያን ወገኖች በጸሎትሽና በልመናሽ ቢታመኑ አረማውያንም ቢሆኑ ስለ አንቺ በመንግሥተ ሰማያት አስደስታቸዋለሁ ያልተጠመቁትንም በሕይወት ውፃ አጠምቃቸዋለሁ ይህን የሚናገረው ከፃያ ሰባቱ ሰማዕታት መካከል በዕድሜ አንጋፋ የሆነው ጌርሎስ የተባለው ሰማዕት ነው የሚያዝያ ገድለ አርሴማ ተጥር ኖሙ የነሐሴ ገድለ አርሴማ ተጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ጌታችንም ቡርክት አርሴማን ሰላምታ ይገባሻል ስለ እፄ ፍቅር ይህንን ዓለምና የከሐዲውን ንጉሥ ፍቅር የናቅሸ ወዳጄና የፈቃዴ ፈጻሚት ሆይ። ይህ ደግሞ ምግባቸውን በየጊዜው ትሰጣቸው ዘንድ እነዚህ ሁሉ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ ተብሎ ከተጻፈው ውጪ የሆነ እንግዳ ትምህርት መሆኑ ግልጽ ነው መዝሙረ ዳዊት ማርያምና አርሴማ የገድላት ጸሐፊዎች አንዱን ቅዱስ ከሌላው የተለየ እና ታላቅ ለማድረግ ልዩ ልዩ ዘዴዎችን ይጠቀማሉ እንዲህ ሲያደርጉ ግን የሌላውን ቅዱስ ስም ሳያነሥ የገድሉን ባለቤት ብቻ ታላቅነት በማጉላት ነው አብዛኛው ገድላት ይህን መንገድ ሲከተሉ ማርያምን በተመለከተ ግን ከሁሉ የበላይ መሆኗን ሳያወሱ አያልፉም ገድለ አርሴማ ከአነዚህ ገድላት የተለየ ይመስላል እንደ ሌሎቹ ገድላት ሁሉ አርሴማን ከሁሉ የበላይ አንደ ሆነች በተደጋጋሚ አስፍሯል ከዚህ ጋር በተያያዘ ምንም እንኳ ማርያም ከእርሷ በላይ እንደ ሆነች ቢያስነብብም ማርያምንና አርሴማን ለማወዳደር ሲሞክርም ይታያል የብፅፅት ሰማዕት አርሴማን ዜና የሰማ ፍጥረት ሁሉ ከፍ ከፍ አደረጋት ብዙዎች ሴቶች ልጆች የዚህን የግንቦት ገድለ አርሴማ ተጥር ፍ በዚህ መጽሐፍ በግርጌ ማስታወሻ ጐጥር ላይ የሰፈረውን የመጨረሻውን አንቀጽ ይመልከቱ የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ዓለም ሀብት ገዙ ነገር ግን ኀንይልንና ተኣምርን አላደረጉም ብፅዕት አርሴማ ግን መልካም መሥራትን ሁሉ አበዛች ከእመቤታችን ከድንግል ማርያም በቀር ከሴቶች ሁሉ ትበልጣለች እያሉ እርስዋ ለጥበብና ለትዕግስት ተዘጋጅታለችና አርሴማ ከፀሐይና ከጨረቃ ታምራለች በሰማያት ከሚኖሩት ፍጥረት ሁሉ ትበልጣለች በምድርም ከሚኖሩት ቢሆን ከዚህም ሁሉ ይልቅ ደም ግባት በባለሟልነት በልዕልና በክብር ከአመቤታችን ከአእመቤትዋ ማርያም በታች የሚተካከላት የለም እርሷ ማርያም ጌታችን አምላካችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን በመውለዷ ከፍጥረት ሁሉ ከሴቶችም ሁሉ ትከብራለችኝቕ በዚህ ስፍራ ላይ የማርያም የመላቅ ምክንያት ጌታችንን በመውለዲ ነው እያለ ይመስላል የብፅፅዕት ቅድስት አርሴማ የፊት ውበት ዕፁብ ድንቅ ነውና በዚያን ዘመን በዚያ አገር ውስጥ ከፊትም ሆነ ከኋላዋ በመልክና በውበት የሚመስላት የለም ይህን ዓለም በመናቅ ክርስቶስን ከተከተሉት ቅዱሳት ደናግል አንስት እመቤትና የእውነት ፀሐይ ከሆነችው ከአመቤታችን ማርያም በቀርኞ በዚህ ስፍራ ላይ ደግሞ ቅድስት ማርያም ከአርሴማ ልቃ የተገኘችው በውበት መሆኑን ነው ሊያሳየን የሞከረው መቅድም ቀቆጥር ተመልከት መቅድም ተጥር ተመልከት ዋ በድርሳነ ኢያቄም ወሐና ላይም በተመሳሳይ ሁኔታ ድንግል ማርያምን በመውለዷ ምክንያት ሐና ከሴቶች ሁሉ ትበልጣለች ተብሎም ተጽፏል ተስፋ ሜካኤል ታከለ መምህር ተርጓሚ ድርሳነ ኢያቄም ወሐና ገጽ የኅዳር ገድለ አርሴማ ዮጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ቡርክት ቅድስት አርሴማን ከፍጥረቱ ሁሉ አመቤት ከድንግል ማርያም በቀር ከሴቶች ልጆች ሁሉ የሚመስላት የለም ከዚህ በተለየ ሁኔታ በሌሎች ነጥቦቹ ላይ ከማርያም ጋር ሊያፎካክራት የሚሞክርበት ምንባባት አስቀምጦ ይታያል ለአብነትም ማርያም ንግሥተ ሰማይ ወምድር የምትባል ሲሆን የገድለ አርሴማ አዘጋጅም አንቺ በእውነት ንግሥትና ክብርት ነሽ በመንግሥተ ሰማያትም ትነግሻለሽ የዘላለም ሕይትንም ትወርሻለሽ በማለት ከማርያምም ሌላ ንግሥት ልትባል ይገባታል የሚላትን አርሴማን ሲያስቀምጥ ይታያል « አንዳንዶች በዐሥራ አምስት ዓመቷ እንደ ወለደች ሲያስነብቡ ገድለ አርሴማ ደግሞ ዐሥራ አምስት ዓመት ከሆናት በኋላ ከሐዲውን ንጉሥ ዲያቅልጥያኖስን ሰይጣን አነሣሣው ንጉሥም ሥዕሏን በአየ ጊዜ ፈጽሞ ተደሰተ ስለ ሠርጉ ወደ እርሱ እንዲመጡ ሕዝቡን ይጠሩአቸው ዘንድ ወደ ነገሥታቱና ወደ መኳንንቱ ላከ በማለት ዐሥራ አምስት ዓመት ሲሆናት ንጉሥ ለጋብቻ ጋብዚት የነበረ ቢሆንም እርሷ ግን የነሐሴ ገድለ አርሴማ ቀጥር ወ አንዱ ዓለም ዳግማዊ መምህር ወላዲተ አምላክ በነገረ ድኅነት ዐዲስ አበባ ሚያዝያ ገጽ ። የሚያዝያ ገድለ አርሴማ ተቱጥር አያሌው ታምሩ አለቃ ወላዲተ አምላክ በኢትዮጵያ ዐዲስ አበባ ሐምሌ ገጽ የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ፈቃደኛ አለመሆኗንና ይህም ታላቅ ውሳኔና ትክክለኛ ርምጃ መሆኑን ለማሳየት ይሞክራል በቤተ ክርስቲያን ትምህርት ማርያም ሰማያዊ ምግብና ሰማያዊ መጠጥ እየተመገበችና አየጠጣች ያደገች ነች ይህም ከሌሎች ቅዱሳን እንድትለይ የሚያደርጋት ይሆናል ገድለ አርሴምም ከማን አንሼ በሚል መንፈስ ይመስላል አርሴማና በዙሪያዋ የነበሩ ሰዎች ሰማያዊ ምግብ ተመግበዋል ለማለት የሚከተለውን አስፍሮታል ይገኛል ያን ጊዜም ብርሃንና ብሩህ የሆነ የደመና ምሰሶ ወረደ በእሥር ቤት ውስጥ ለአሉት ሁሉ አበራላቸው በውጭም ለአሉት የፀሐይ ነፀብራቅ ታያቸው በመላእክትም እጅ አንጀራን አወረደላቸው አነሱም ብርናኤልና አቅናኤል ናቸው በአጃቸው ኅብስተ መና ይዘው ነጭና የጠራ የኅዳር ገድለ አርሴማ ዮጥር ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት ወንጌል ቅዱስ ንባቡና ትርጓሜው የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ጥር ማብራሪያ ዐዲስ አበባ በዚህ ስፍራ ላይ ምንም እንኳ ሰማዕታቱ ከአርሴማ ጋር አብረው ሰማያዊውን ማዕድ የተቋደሱ ቢሆንም ማዕዱ የመጣበት ምክንያት አርሴማ መሆኗን በሁለት መንገድ ሰፍሯል መንገዶቹም አንደኛው ሰማዕታቱን እንጸልይ ስትላቸው አንቺ ጸልይልን በማለታቸውና አሷም በመጸለይዋ ምክንያት የመጣ ነው በሚለው ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ ከእግዚአብሔር እኩል ምስጋናን በመቀበሏ ነው በአርሴማ መሪነት ቅዱሳኑ ሲጸልዩ ነበርና ነው ያን ጊዜም የተባለው መሪ ራስ አማን በላይ እነ ጥምጥማኤል ፀብኡለዓለም ጸላኤ ሰብእ እነ ሰደድኤል አስታደድ አዳል ሞቴን እነ አጥያኤል አስተማስል ጠቋሬ አረሩ ጨዋር እነ ሶርቅናኤል ፀባጤ አብደርቃድ እነ ቆስጤ ቤኤልዘቡል ቆስጤ ቤልሆር አዶየ አዶከብሬ እነ ሎግያ ሌጌዎን ጐለም ሸት እነ አዛዝኤል ጸላኤሰብእ ሻንቆ እና መሰል መናፍስትን በጻፉበት ስፍራ ላይ ብርናኤልን አስቀምጠውታል አማን በላይ መሪ ራስ መጽሐፈ ብሩክ ዣንሸዋ ቀዳማዊ ገጽ የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን የገነት ውዛ ያለበት የወርቅ ጽዋም በመካከላቸው ነበር እነዚህም አንጀራዎች ያን ጊዜውን እንደ ተጋገረ የሞቁ ነበሩ አንደ ፀሐይ መልክ የሚያበሩ ነበሩ አንደ ነጭ በረዶም የፀዱ ነበሩ ሽታቸውም ልብን ይሰልባል ሳይበሉት ያጠግባል ከጣዕሙና ከመልኩም መዓዛው ብዛት ሳይጠጡት ፈጽሞ ያረካል ከአርሱም ይበሉ ዘንድ የሚወዱ ከግርማው ከፍታ ከመልካም መዓዛው የተነሣ ፈጽመው አደነቁ ይህንስ አንቁረሰው አንክፈለው ተባባሉ በዓይናችን አንየው በእጃችን አናንቀሣቅሰው እንጂ እንደ መብረቅ ብርፃን በፊታቸው የሚያበራና ልባቸውንም የሚያስደስት ሆኖአልና ካህን ኢያሴኖስም በዚህ ኅብስት ላይ የምስጋና ጸሎት አደረገ ከዚህም ኅብስት ሁሉም ተቀበሉ በሉ ፈጽመውም ጠገቡ ጠጡ ረኩም ብዙ ቀጐርስራሾችም አተረፉ ፈጣሪያቸውንም እግዚአብሔርን አመሰገኑት ቡርክትና ብፅዕት ቅድስት አርሴማንም አመሰገኑአት አከበሩአትም ፈጽመውም ከፍ ከፍ አደረጓት የተረፈው የኅብስት ቀተርስራሽና ጥሩ በጸሐፊው አቀራረብ መሠረት እነዚህና ሌሎችም ስሞች የተቀመጡት ከቅዱሳን ዝርዝር ውስጥ ሳይሆን ከርኩሳን መናፍስት ነው የተዘረዘሩትም ቢሆኑ የሚታወቁት በርኩሳን መናፍስትነታቸው መሆኑ ግልጽ ነው ይህ የሚያሳየው ደግሞ ለአርሴማና ለሰማዕታቱ ተገለጡ የተባሉቱ ቅዱሳን መናፍስት ሳይሆኑ ርኩሳን መናፍስት ናቸው ማለት ነው ከዚህም ሌላ ደግሞ ማርያምን ሲመግብ የነበረው መልአክ አንድ መልአክ እርሱም ፋኑኤል ሲሆን ትንሣኤ ዘጉባኤ ማተሚያ ቤት ወንጌል ቅዱስ ንባቡና ትርጓሜው የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ተጥር ማብራሪያ ዐዲስ አበባ በገድለ አርሴማ ላይ ግን ሁለት መላእክት መውረዳቸውና ቅዱሳኑን መመገባቸው ስለ የአርሴማ ክብር የተሻለ እንደ ሆነ ለማመልከት መሆኑ ግልጽ ነው የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን የጽዋ ውፃ ቅዱሳን ሰማዕትና ብፅፅት ቅድስት አርሴማ እያዩት በደጋግ መላእክት እጅ ወደ ገነት ወጣ ከፍጥረት ሁሉ ይልቅ ለብፅዕት አርሴማ ሰማዕት ክብርንና ልዕልናን ስለ ሰጣት ለእግዚአብሔር ፍጹም ምስጋናን እናቅርብ በሚለውና ከዚህ በላይ በሰፈሩት ምንባባት የገድለ አርሴማ አዘጋጅ አርሴማንና ማርያም በማፎካከር ላይ ይመስላል በዚህ ስፍራ ላይ ማንንም ከማንም ሳይለይ ከፍጥረት ሁሉ ይልቅ አርሴማ ክብርና ልዕልና እንዳላት እየተነገረ ያለ ሲሆን ከዚህ በላይ ባሉት ደግሞ ማርያም ብቻ የምትታወቅባቸውን እና ለእሷ የተሰጡትን ነገሮች ለአርሴማ በማጋራት ላይ ነውና ማርያምን ያመሰግኗታል ምንም እንኳ ገድለ አርሴማ ከዚህ በላይ የሰፈሩትን ነገሮች በማቅረብ አርሴማን ከማርያም ጋር ለማወዳደር እየሞከረ ያለ ቢሆንም ከሔዋን ጀምሮ እስከ ሶፍያ ልጆች ድረስ በሮሜ አገር። የእአግራቸውንም ትቢያ የላሱ ነበሩ ከጫማቸውም ሥር የተኙ ነበሩ የቅዱሳኑን ሰውነት በጅራታቸው የዳሰሱ ነበሩ መዓዛቸውንም ያሸተቱ ነበሩ በማለት ለሚያስፈረው ሐሳብ ድጋፍ ይሆነው ዘንድ በማሰብ ነውጅ ይህን ለማለት ግን በዳንኤል መጽሐፍ ውስጥ የሌለ ነገር ያለ በማስመሰል ማስፈሩ አንባቢውን ለማሳሳት ካልሆነ በቀር ምንም ምክንያት ሊኖረው አይችልም ያልተጻፈ ማንበብ ያልተጻፈውን የማንበብ ችግር የገድለ አርሴማ ብቻ ሳይሆን የአብዛኛው አገልጋይና የብዙ መጻሕፍት ችግር ነው ለተመለመደውና ባህላዊ ለሆነው ትምህርት መጽሐፍ ቅዱሳዊ ምንባብ ማቅረብ ግድ በሚልበት ጊዜ ሁሉ የሚወሰደው እርምጃ አሱ ነውና በገድለ አርሴማ ላይ እንደተጻፈው መድኀኒታችን በአኔ ዘንድ ከሁሉ የሚበልጥ ሥጋውን ለእሳት ወይም ለሰይፍና ለስለት ወይም እንደ በጎችና ላሞች የሜታረድ የሚያዝያ ገድለ አርሴማ ተጥር ጅ የሚያዝያ ገድለ አርሴማ ቀጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ወይም ለጊንጦችና ለአውሬዎች የሚሰጥ ይበልጣል ያለውን ልብ አድርጉ የሚል ነገር ጌታ ተናግሯል ይህን ንግግር ያደረገችው አርሴማ ስትሆን በአርሷ አቀራረብ መሠረት ጌታ ይህን ተናግሯል ከተባለ አርሴማ ይህን ሐሳብ ልታገኝ የምትችለው በሁለት ዓይነት መንገድ ነው ወይ ራሱ ጌታችን ተገልጦም ሆነ በራእይ ነግራት አልያም ከቅዱሱ መጽሐፍ አንብባ ነገር ግን አንዲህ ያለ ሐሳብ ቃለ አግዚአብሔር ውስጥ የሌለ ሲሆን ገድሉም ውስጥ ጌታ ተገልጦም ሆነ በራእይ ይህን የሚመስል ሐሳብ ሲያስተላልፍ አልታየም ምናልባት አርሴማ ጌታችን ስትል የጠራችው ጌታ ክርስቶስ ሳይሆን ሌላ ካልሆነ በቀር ጌታችን እንዲህ ያለ ነገር አልተናገረም ይህ ደግሞ ለራሳቸው የስሕተት ትምህርት እንዲሆንላቸው መጽሐፍ ቅዱስን ምክንያት በማድረግ እንግዳ ትምህርት ወደ ቤተ ክርስቲያን አሾልከው ለማስገባት የሠሩት ሥራ ነው መጽሐፍ እንደ ተናገረ የዐዲስ ኪዳን ጸሐፍት በብሉይ ኪዳን ውስጥ የተነገሩ ልዩ ልዩ ትንቢቶችን አንሥተው ተብሎ እንደ ተጻፈ ተብሎ እንደ ተነገረ እና መሰል መንገዶችን በመጠቀም ትንቢቱ መፈጸሙን ያበስራሉ እንዲህ ሲያደርጉ ግን ታሪኩ በትክክል በተፈጸመበት ቦታ ላይ በመጥቀስ ነው የገድለ አርሴማ አዘጋጅ በዚያችም ከተማ ወንጌልን ሰብከው አጅግ ደቀ መዛሙርትን ካደረጉ በላ የደቀ መዛሙርትን ልብ እያጸኑ በሃይማኖትም ጸንተው እንዲኖሩ እየመከሩና ወደ ጅ የሚያዝያ ገድለ አርሴማ ተጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን አግዚአብሔር መንግሥት በብዙ መከራ እንገባ ዘንድ ያስፈልገናል እያሉ ወደ ልስጥራን ወደ ኢቆንዮንም ወደ አንጾኪያም ተመለሱ የሐዋርያት ሥራ ተብሎ በሐዋርያት ሥራ ላይ ያለውን ጥቅስ ጠቅሶ ትንቢት በማስመሰልና ትንቢቱም በአርሴማ ነው የተፈጸመው ለማሰኘት ብርን በአሳት እንደሚፈትኑት አግዚአብሔር ወዳጆቹን በመከራና በችግር ይፈትናቸዋል ይህቺም ቅድስት አርሴማ መጀመሪያ በብዙ መከራና ስቃይ ፈተናት በብዙ መከራ ወደ መንግሥተ ሰማያት እንገባ ዘንድ አለንና ብሎ መጽሐፍ እንደ ተናገረ ይህንም ቃል ለመፈጸም ብፅፅት ቅድስት አርሴማ የመከራውን ሸክምና የእሳቱን ዋይታ ታገሠች ስለዚህም አርሷ ከሴቶች ልጆች ትበልጣለችና የሚል ሐሳብ ያስነብባል የመጽሐፉ አዘጋጅ እዚህ ጋር ልዩ ልዩ ስሕተቶችን ሠርቷል ጥቅሱን ያለ መልእክቱ መጠቀሙ የመጀመሪያው ስሕተት ሆኖ ይታያል ወደ አግዚአብሔር መንግሥት በብዙ መከራ እንገባ ዘንድ ያስፈልገናል ያለው ጳውሎስ ሲሆን ይህን የተናገረውም በትንቢት መልክ አይደለም በልስጥራን ሆነው ወንጌልን በመስበክ ላይ ሳሉ አግሩ የሰለለችበትን አንድ ሰው አገኙና ፈወሱት ይህን ተኣምር የተመለከቱ የአገሬው ሰዎች አማልክት ሰዎችን መስለው ወደ እኛ ወርደዋልዑ በማለት ለአማልክቶቻቸው የሚያደርጉላቸውን ሁሉ ሊያደርጉላቸው ሲሉ ሐዋርያቱ ልብሳቸውን በመቅደድ ጭምር ተቃውሟቸውን በማሰማታቸው ሊያደርጉ አስበውት የነበረው ነገር ቀረ መቅድም ዮጥር ተመልከት የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ይህን የሰሙና ቀደም ሲል ከሌሳ ከተማ ያሳደዲቸው አይሁዳውያን አዚህ ድረስ መጥተው አሁን መሥዋዕት ሊያደርጉላቸው የነበሩትን የአገሬውን ሰዎች በማስተባበር ጳውሎስን ወገሩ የሞተም መስሎአቸው ከከተማ ወደ ውጭ ጉተቱት ደቀ መዛሙርት ግን ከበውት ሳሉ ተነሥቶ ወደ ከተማ ገባ ከዚህ በኋላ በነጋታው ወደ ደርቤን ሔዶ ቀደም ሲል የሰፈረውንና ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በብዙ መከራ እንገባ ዘንድ ያስፈልገናል። በዚህ ስፍራ ላይ ያለው የገድሉ ችግር ይህ ብቻ አይደለም ንጉሥ የመጀመሪያውን ሰው ከሁለት ክፍል በመጐረጥ ገድሎ ሲያበቃ ሁለተኛውን ከመግደሉ በፊት ቅድስት አርሴማ ስለሚሉአት ስለዚህች የምትደነቅና የምትፈራ ሴት አኔ ፈጽሜ አደንቃለሁ እርስዋን የሚመስል በምድር ሁሉ አላገኘሁምና ከአባታችን አዳምና ከእናታችን ሔዋን ልጆች በሰማይ በታች ወይም በምድር ላይ ሥራዋ የሚያስደንቅ የመልኳም ውበት ዕፁብ ነውና በፀሐይ ላይ ያለ የብርሌን መልክ ተመስላለች ብርፃንን ወይም መብራትን ምንም አትፈልግም የሥጋዋ ንጽህና ነጭና የጠሩ ከሆኑ ሁለመናዋ የበራ ነውና አለ ነገሥታትና መኳንንት ደም ግባቷን ቢያዩ ከግርማዋ ከፍታ የተነሣ አድንቀው በሰገዱላት ነበር ወርቅና እጅ መንሻም በአመጡላት ነበር እጌም ጥላዋ እንዲያገኘኝ በእርስዋ ዘንድ እሰግድላትና እገዛላት ዘንድ አወዳለሁ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ጥናትና ምርምር ማእከል ኣማርኛ መዝገበ ቃላት ዐዲስ አበባ ገጽ የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን የሚል ንግግር ያደርጋል ይህን ንግግሩንም ተከትሎ የገድሉ ጸሐፊ ቡርክት ቅድስት አርሴማ ሆይ የረድኤትሽ ጥላ ሁላችን የክርስቲያን ሕዝቦች ለዘላለሙ ይጠብቀን የሚል ማጠቃለያ ያስቀምጣል ቀደም ሲል በተደጋጋሚ እንደቀረበው ንጉሥ ጣዖት አምላኪ ነው በመሆኑም በብዙ ጣዖታት ተከቦ ለባዕዳን አማልክት እየሰገደ ያለ ሰውን ምስክርነት መሠረት በማድረግ እንዲሁም በጾታ ፍቅር ክፉኛ ተነድፎ እፄኔም ጥላዋ እንዲያገኘኝ በእርስዋ ዘንድ አሰግድላትና እገዛላት ዘንድ እወዳለሁ ያለ ሰው የተናገረውን ተንተርሶ የረድኤትሽ ጥላ ሁላችን የክርስቲያን ሕዝቦች ለዘላለሙ ይጠብቀን ማለት መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረት ያለው ምክር ወይም ትምህርት አይሆንም በዚህ ምንባብ ውስጥ ሌሎች ነገሥታትም ሆኑ በፍቅራ የተሸነፈው ንጉሥ እአንደሚሰግዱላት የተጠቀሰ ነገር አለ እነዚህን ነገሮች መሠረት በማድረግ ስግደት ይገባታል የሚል ሰው ቢኖር ፈጽሞ ስሕተት ይሆንበታል ምክንያቱም እነዚህ ሰዎች ቃለ እግዚአብሔርን የማያውቁና በጣዖት አምልኮ ውስጥ ያሉ ሰዎች ናቸውና በገድሉ ላይ የሰፈረው የአርሴማ ታሪክ አንደሚያስረዳው አርሴማና ንጉሥ ድርጣድስ የተገናኙት ከሮም በስደት በመጣችበት ሰዓት ዛያ ሰባቱ ሰማዕታት መከራን ሲቀበሉ ተመልክታ ከአነርሱ ጋር ሰማዕት ለመሆን ፈቅዳ ከተቀላቀለቻቸው በላ ነው ይሄውም የሆነው የንጉሥ ባለሟል ላግባሽ ብሎ ፈቃደኛ ባለመሆኗ ምክንያት ንጉሥ የስኔ ገድለ አርሴማ ዮጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ወዳለበት ቤተ መንግሥት ይዚት በመሄዱ መሆኑን መመልከት ይቻላል በዚያው መጽሐፍ ውስጥ ባለውና ባለ ዐሥራ ሁለት ምፅራፉ ተኣምረ አርሴማ ውስጥ ግን ንጉሣችን ድርጣድስም የመምጣትዋን ነገር በሰማ ጊዜ አርስዋን ለመቀበል ከብዙ ሠራዊቱ ከመኳንንቱና ከሕዝቡ ሹሞች ጋር ከክብሩ ዙፋን ተነሥቶ ወጣ በማለት ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኙት ንጉሥ እርሷን ለመቀበል በመሄዱ ነው ይላል ንጉሥና አርሴማ ለመጀመሪያ ጊዜ የተገናኙት በየትኛው መንገድ ይሆን። የመጋቢት ገድለ አርሴማ ተጥር ሙ ተኣምረ አርሴማ ምዕራፍ ዮጥር የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ባይሆን ኀጢአትን ባላወቅሁም ነበር ሕጉ አትመኝ ባላለ ምኞትን ባላወቅሁም ነበርና ኀጢአት ግን ምክንያት አግኝቶ ምኞትን ሁሉ በትእዛዝ ሠራብኝ ኀጢአት ያለ ሕግ ምውት ነውና እኔም ዱሮ ያለ ሕግ ሕያው ነበርሁ ትአዛዝ በመጣች ጊዜ ግን ኀጢአት ሕያው ሆነ አኔም ሞትሁ በማለት ሕጉ ለፍርድ እንደ መጣና የሰው ልጆችን ኀጢአተኝነት እንደሚያሳይ ነው የተጻፈው ሮሜ ከዚህ ውጪ የሆኑና ኢየሱስን መስበክ ትተው ሙሴን በመስበክ ላይ ያሉ አገልጋይ ነን ባዮች በክርስቶስ የመጣልንን ጸጋ ሳይሆን በሙሴ የተሰጠውን ሕግ ከፍ ከፍ በማድረግ ላይ መሆናቸውን በገድለ አርሴማ ውስጥ በፈጠረላቸው ሕግና ሥርዓት የታመኑት ግን የዘላለም ሕይወትን በትንሣኤ ይነሣሉ በሚል የሰፈረውን በማየት ማስተዋል ይቻላል ስለዚህም ከእንዲህ ዓይነቱ እንግዳ ትምህርት ራስን መጠበቁ ክርስቲያናዊ ግዴታ ነው የሚያዝያ ገድለ አርሴማ ተጥር እንዲህ ያለውን ሐሳብ ገድለ አርሴማ ውስጥ ብቻ ሳይሆን በዚህ ዘመን ያሉና ራሳቸውን የዐዲስ ኪዳን አገልጋይ አስመስለው እያቀረቡ ያሉ አገልጋዮችም ዘንድ ይታያል ከእነርሱም መካከል መምህር ዘበነ ለማ አንዱ ናቸው እርሳቸውም የሙሴን ሕግ አስቡ በሚል ርዕስ በለቀቁት ስብከታቸው ውስጥ እንዳትጠፉ በሲኦል እንዳትወድቁ በዘላለም ስቃይ እንዳትሰቃዩ ከሚመጣው መከራ ከአስደንጋጩ መቅሰፍት ትድኑ ዘንድ የሙሴን ሕግ አስቡ ለመዳን ከተሠጠ አንዱ ዋናው ነገር አግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠውን ታቦት ማክበርና በአሱ እግዚአብሔርን ማምለክ ነው በማለት ነገረ ድነታችን ከክርስቶስ ጋር ሳይሆን ከሕጉና ሕጉ ከተጻፈበት ከጽላቱ አሳቸው ታቦት እያሉ የሚጠሩት ጋር የተሳሰረ በማስመሰል ነገረ ክርስቶስን ቸል እንድል ሲጋብዙን ነበር ዘበነ ለማ መምህር የሙሴን ሕግ አስቡ የስብከት ድምፅ ወምስል ደቂቃ የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ማጠቃለያ በብዙ ሰዎች ዘንድ አርሴማ ክርስቲያን ሰማዕት ናት ብዙዎች እንደሚያምኑት በነገሥታት ፊት ቆማ እምነቷን የመሰከረች ጽኑ ሰማዕት ናት ከዚህም የተነሣ አሁን አሁን አርሴማ ከቅዱሳን ወይም ከሰማዕታት አንዲ ብቻ ሳትሆን ልቃ እአና ገና የምትታይ ሆናለች ብዙዎች አብያተ ክርስቲያናትና አድባራት በደባልነትም ቢሆን ታቦተ አርሴማን በማስገባት ላይ መሆናቸውን ስናስተውል የተፈጠረውን ተጽዕኖ ለመረዳት ያስችላል ከዚህም ሁሉ በላይ ለአርሴማ ተብሎ የተመረጠው ቀን ስድስት መሆኑ ከሠላሳው ቀናት አንዴ በወር ውስጥ አንዴ ብቻ ስሙ ይጠራ የነበረውን ኢየሱስን ሙሉ በመሉ ለመሸፈን የተሠራው ሥራ ውጤታማ መሆኑን ያሳያል ይህም ደግሞ ኢየሱስ የሚለውን ስም የማይወደው ጠላት ስሙን ከቤተ ክርስቲያን ለማስወጣት አየሠራ ያለው ሥራ አንዱ አካል መሆኑ ግልጽ ነው ዛሬ በቅዱሳን ስም በማደብዘዝ ላይ ሲሆን ነገ ደግሞ ለስመ ኢየሱስ ፍቅር ያላቸው የቤተ ክርስቲያን አባቶች እና አገልጋዮች እነርሱም ስለ ስሙ ይናቁ ዘንድ የተገባቸው ሆነው ስለ ተቄጠሩ ከሸንጎው ፊት ደስ እያላቸው ወጡ የሚለውን ቃል በማስታወስ ስለ ስሙ ሊናቁ እንጂ ስሙ ሲናቅና በሌላ አካል ሲሸፈን ዝም ብለው ሊመለከቱ እንደማይገባ ሊያስተውሉ ይገባል የሐዋርያት ሥራ ከእርሱ ውጪ ማንም የለንም ከአርሱም ሌላ በሕይወታችን ላይ ልናነግሥሠውም ሆነ ስፍራ ልንሰጠው የምንችለው አካል የለም መጽሐፍ ቅዱስ ከእርሱ ሌላ ማንም በሕይወታችን ላይ የብልጠት ተረቶች ገድለ አርሴማ በቃለ አግዚአብሔር ሲመዘን ቦታ እንዲኖው አይፈቅድም ስለዚህም ወቅትና አጋጣሚ አየጠበቁ የሚመጡ «ቅዱሳን የእርሱን ቦታ እንዲይዙና ስፍራውን አንዲቆጣጠሩት መፍቀድ አይኖርብንም።