Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሠራና አመት ት በቂ ሆኖ ዘ የተጠበቀው ሲመጣ የመጨረሻው «ንቃት የተበሌው ቆይታ አንድም «ስዞኮና» ሳይተር በአዲሱ ቦታ ዜናው ሲለማ «የመከራ ጉም» መልዕክት ለተፈቱት «አትሸበር በርታ» ከብር ሁሉ ለእግዚአብሔር በዚያን ጊዜ ። ሙል ው ጨጨ የለበትም አስደናቂው የእግዚአብሔር ጸጋ ግን በየትኛውም መንገድ ሰሚያጋጥም መክራና ፈተና የሚበቃ ነው።
ወር ዓም ሳይ የሚሆነ ወገኖችን ፓስተ ተሸመ በውኃ ሲያጠምቅ በያ ዓለም ለምትገኝ የሙሉ ወንጌል አማኛች ቤተ ክርስቲያን የአጥቢያ መሠረት ተጣለ ዐነጥ የሆነ የቤተ እምነት ቅርጽ ሳይኖረው በሕብረትነት ብቻ ሲካሄድ የቆየው አገልግሉትም ከዚህ በኋላ የሙሉ ወንገል አማኞች ቤተ እምነት አቅጣጫ እየያዘ መጣ ሁለተኛ ደረጃ ትቤት ጀርባ በኩል ተገኘና በ ዓም መጋቢት ወር ሳይ በኪራይ ተያዘ ቤቱ ከአጃችን ገብቶ ፓስተ ር ተሾመ በምስጋና ጸሉት ሲረከበው ያሩባቆዳ ፅድቻ ይሀጋ ይሥ መሠረጭ ያዔጳርታም ጳድቻ ይፈጽሙታጳ የሚለውን ቃል ከዘካርያስ « ላይ አንብቦ ፀበር ስተር ተሾሥም የጸሎት ቤቱን አንድ ክፍል ይኮ ያድርበት ጀመር ሲፈለግ የነበረው የጸሉት ቤትም ከ በያዝነው በዚህ የኪራይ ቤት ውስጥ ንግዲህ የጸሎት ቤቱ ሁለት ሆነ ማለት ክፍልም በባለቤቱ ፈቃድ ጎንዋ በስተ ለመጀመሪያም ጊዚ በጸሉት ቤትነገ የወንጌል ሥራ በይፋ ተበጠሰለ አሁን እ ነው አራዳ ሳይ የእኛ የነበረችው ጠባብዋ ቀኝ በኩል ተከፍቱ አንድትሰፋ ተደረገና ፕሮግራሙ ቀጠለ አዲሉ ጸሎት ቤት ግን ሻል ያለ ስፋት ያለው ሆኖ የራሉ ግቢ ነበረው ስለዚህም ዋናው የአሁድ ፕሮግራምና የማማክር ሥራዎች እዚህኛው ሳይ ይካሄዱ ነበር ይህን ቤት ትርፍ የከተማ ቤትና መሬት የውርስ አዋጅ በታወጀ ማግሥት ማለትም በ ዓም መስከረም ወር ላይ ለአከራይዋ መመለሱ የግድ ሆነና ተለተቀቀ በተቃውሞ መሐል ሥራው ግን እያደገና እየሰፋ ፄደ ተቃውሞና ስደትም አልጠፋም በተለይም ዓም የጸሎት ቤቶቹ ጣሪያዎች በፕሮግራም ሰዓት የድንጋይ ውርወራ የሚያዘወትራቸው አማኝ ተማሪዎች በትምህርት ቤታቸው ቅጥር ግቢ ውስጥ የሚደበደበበትና በየመኖሪያ ቤታቸውም በተቃዋሚ ለዎች እየታወኩ አንቅልፋቸውን የሚያጡበት ዓመት ሆኖ ተጋመሰ በመጨረሻም በ ዓም ሚያዝያ ወር ላይ ቤት ተዕፅዛዝ ተዘጋ የአራዳው ጸሎት ቤት አብዶ ያኔ ወንጌላዊ ነ የአራዳው ጸሉት ቤት በወቅቱ በነበረው የተበሌው ጽሕፈት ከመዘጋቱ በፊት በሚ በር ከባሌ ጎባ ተጋብዞ ፊራ ዖመያመፈያመዘጃምራ ዳሯሃፖው ምዖሚታዖው ዕሪዕታራ ወደ ፇኝ ፖመ ወረዩ ጁው በዘያንዒዜ ሪታያውሠሪረ ያዚያ ወር ላይ ፓሰተር ጻድቁ በመምጣት ያገለገለበት የሦስት በዚያን ጊዜ ቀን መንፈሳዊ ስብስባ ቦንፈረንስ ለመጀመሪያ ጊዜ ተደርጎበት ነበር በዚህ ጊዜ አኔ ለሪድሃፉ ይአሕቋረ ያዕዉፇና ደሥራ መቻ ጠደ ሻኪሶና ክብረ መንግሥት ከሄፄድሁበት ለጥቱቂት ተናት ተጠር በመምጣት ዘዝሟሬና መዘምራንን በጊታር በማጀብ አገልግዬአለሁ ከዚያም በኋቷላ ተመልሼ ስለ ፄድሁ ቀጣዩን ሁናቴ በወራ ደረጃ ብጆ ነበር የሰማሁት ከጥቂት ተናት በኋላ ሚያዝያ ቀን ዓም በጸሎት ቤቱ ውስጥ በአምልኮ ላይ የነበሩ ምዕመናንና አዳዲስ ጎብሺዎች በድንገት ተከበቡ ከቢያም አንዲወጡና ተሠልፈው በከተማይቱ ዋናጡ መንገድ ለይ እንዲዞሩ ተገደዱ አስገዳጆቹ በወቅቱ የነበረው የተበሌ አመራርና ወጣቶች ነበሩ የእምነት ጥላቻው በተግባር በታገዘ በጠንካራ ተቃጡሞ ተገለጠ ብዚህ ታሪካዊ ትዕይንት ላይ ያሙታ ወ ሪማኞቻ ጸታሥ ፊይ የሚል ትልቅ ጽሐዓ ያለበት የማስታወቂያ ስሌዳም ከተተከለበት የጸሎት ቤት ደጾጀ ላይ ተነቅሉና በግራ በቀኝ በምዕመናን ተይዞ ከተማይቱን ዞሯል ከከተማይቱ ነዋሪዎች እየታየና እየተነበበ ማለት ነው። አንዳለው ፓስተር በተለ ወኪዳን አጫውቶኛል ይሁንና ከፍ ብሉ ከላይ በተገለጸው ሁኔታ ሁሉም በአንድ ላይ አስከ ቀኑ ሰዓት እንዲቆዩ ተደረገና የሚበዙቱ እዚያው ተለቀቁ ከመካከላቸው ሰባት የሚሆኑት ደግሞ ወደ ፖሊስ መምሪያ ከተወሰዱ በኋላ በዕለቱ ተፈቱ የወንጌል ጠላት የሆነው ሰይጣን የጌታን ሥራ ለማስተጓጎል አልቻለም ስለዚህም ሰዎች በክርሰቶስ አያመኑ ይድኑና የዳኑትም ይጽናኑ ነበር ምዕ መናኑ በየቤታቸው ጌታን በታማኝነት ማምለካቸውን ቀጠሉ በ ዓም በድሮው አሮዔ ምሺን ግቢ ውሰጥ በርከት ያልን ተማሪዎች ከ ቀበሌ ተ ከራይተን በነበረው ሰፋ ያለ ክፍል ውስጥም ቋሚ የአምልኮ ፕሮግራም ሊካፄደ ው በዚያን ጊዚ ጀመረ ክፍሉ ግን አንደ ተለመደው በተሰብሳቢ ሰው መጨናነቁ አልቀረም የነበረው ሁኔታ አመቺ ባይሆንም ይህ የሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች የሚበዙበት የምዕመናን ጉባዔ የአጥቢያ ቤተ ከርስቲያን አቅጣጫ እንዲይዝ ጥረት ተ ደርጓዓል ይኸውም በፓስተር ማሰትም በቀድሞው ወንገሳዊ በተሾመ ወርቁ የሚመሩ ዲያቆናትን መርጦ በመሾም ነበር ከመጀመሪያዎቹም ዲያቆናት መካከል መምህር አዲሱ አምዴ ቦጋስ ዱከሌ ሐይሉ በቀለ አስቻለው ከበደና አኔም ተጠቃሾች ነን ቀደም ሊል በ ዓም ተቋቁመው የነበሩ ጥቂት መዘምራንም በቀበሌ ውስጥ ከጤና ጣቢያው ፊት ለፊት ፓስተር ተሾመ ወርቁ ተከራይቷት በነበ ረችው ጠባብ ቤት ውሰጥ በሹክሹከታ እያጠኑ እሰክ ዓም ድረስ በቤት የአምልኮ ፕሮግራሞች ላይ ማገልገላቸውን ቀጠሉ ጌታም አዳዲስ የዝማሬ መልአክቶችን ከነዜማቸው ይስጣቸው ጀመር ለምሳሌ ያህል መደ ፉ መፖፓፇፍሳ ምሐጠረ ሐሪሳቆም ድሰ ሐታማሟድረ። ኝ ወማ ና የመሳለሉት ዝማሬ ዎች በዚህ ወቅት የተገኙ ናቸው በእርግጥ ዓም የጣፋጭ አምልኮና የድል ዓመት ሆናልናል ጌታ በአስደናቂ መንገድ ትልቅ የአምልኮ ቤት ከትልቅ ግቢ ጋር በከተማው አማካይ ቦታ በከፍተኛ አንድ ቀበሌ ዐ ውሰጥ ለመከራየት አበቃን ቤቱ በቀበሌ ከመወረሉ በፈት የጠበቃው የአቶ ልዑል ሰገድ ቤት ነበር ይባላል የቪህ ቤት መገኘት ከፓስተር ተሾመ መታሠርና መፈታት ጋርተያይዛል ነገሩም እንዲህ ነበር በቀድሞው አሮጌ ማሺን ግቢ በነበረችን የኪራይ ቤት ውስጥ ሐመስ ዕለት የከተማይቱ ምዕመናን ለአምልኮ ተስብሰበናል ፓስተር ጻድቁ በአንግድነት በመጣበት ከዕንባቆም ምፅራፍ ላይ ኣግዚአብሔርን በተሰፋ ሰለ መጠባበቅ እየሰበከ ቆሞአል በመሐሉበድንገት አንድ የቀበሌ ሚሜሊሺያ ወታደር ወደ ተስበስብንበት ክፍል ገባ ስለ ሚሊሺያው የማሰታውሰው አንድ ነገር ብቻ ነው ጠብ መንጃ ይጻል። ሩ በግዳጅም ቢሆን አንዲባል ከተደረገ በኋላ ቀጣዩ ተግባር ፈጣሪን ፃስካድ «ዳሩን ከደፈሩ በኋላ መሐሉን ዳር የማድረግ ጥረት ሲሆን በተደጋጋሚ ታይቷል ያንን የመክራ ጊዜ ግን አግዚአብሔር አሳጠረው በየቀበሴውም የነበረው አስራትና እንግልት በሁለት ላምንት ጊዜ ውስጥ አበቃ ሰዚህም ምክንያቱ አግዚአብሔር አቶ ሰርፉ ተክለ ዛይማኖት የሚባሉትን ክርስቲያን ወንድም ከአዲስ አበባ የሕዝብ ደኅንነት መቤት አስነሥቶ ስስ ተጠቀመባቸው እንደሆነም ይታወሳል አቶ ስይፉም የክፍለ ሀገሩን ባስ ሥልጣኖች በአስር ላይ ስለነበርነው ምዕመናን በማነጋገር ጉዳያችንን በውል ሰማስረዳት ከፍተኛ ጥ ረት አድርገዋል የታለርነውም ምዕመናን በወቅቱ ከየቀበሌው አስር ቤት ከወጣን በኋላ መፈክር በማስማት አለማሰማት ምክንያት የተከሰተውን መስሰስተኛ ልዩነት በውይይትና በመቀባበል አስተካክስን በቀደመው ናቅራቸን ኡበረን ማምስክና ማገልገል ቀጠልን በድንገት የተነሣው የስደት ማዕበልም ቤተ ክርስቲያንን ሊያጠፋት አልቻለም ማለት ነው ባዶውን የቀረውም የጸሎት ቤት ተመልሶ በቀበሌው ሳይወስድ መቆየቱ ሌላው ተአምር ነበር በዚህ ሁሉ ግን ወደ አግዚአብሔር መንግሥት በአምነትና ንስሐ የሚጨመሩ ሰዎች ተጨማሪ አገልግሎቶችና አገልጋዮች አየተበራከቱ መፄዳቸው አልቀ ረም ቀደም ሲል በ ዓም ኃይሉ በቀለ በፀ ዓም ደግሞ አኔ ራሴ ለሙሉ ጊዜ የወንጌል አገልግሎት ተለይተን ተጸልዮልናል ጌታ የሰጠኝ ዝማሬዎቼም ለመጀመሪያ ጊዜ በካሴት ታትመው ሰለሕዝብ አገልግሎት ውለዋልበፀ ዓም አጋማሽ ጀምሮ የአጥቢያ ቤተ ክርስቲያናችን መዘምራን በደንብ ልብስና በሙዚቃ መሣሪያ ጊታር ጭምር ታጥቀዋል የጸሉት ቡድን አገልግሎት ተጠናክሯል የአግዚአብሔር አጅ በርትታ ጥበቡም አጅግ ልቃ ስትገለጽ በአንጻሩ የሰይጣን ውጥን በተደጋጋሚ ፈርሷል ማስጠንቀቂያና ማነቃቂያ ወደ ዓም ስንመጣ ደግሞ ያ ዓመት ገና ከመስከረም መግቢያ ጀምሮ በይርጋ ዓለም ብቻ ሳይሆን በምድረ ኢትዮጵያ ባሉት አማኞች ላይ የስደት ዋዜማ ደወል ያስተጋባበት አንደ ነበረ በጊዜው የነበርን ሁላችን አናስታውሳለን መስከረም ሳይ በአብዮት በዓል ቀን የደወሉ ድምጽ በመገናኛ ብዙኃን ብዚያን ጊዜ የተለማው ፅምረታና ባሕል ሪድፇፉ መፖ ወያደ ፊሦ በሚል መፈክር ነበር መፈክሩ በጥቅሉ ሲታይ በጎ ገጽታ ነበረው የምርት ዕድገት ዘመቻው ምርትና ምርታማነትን በማሻሻል አገራዊ ልማትን ሰማምጣት የታለመ ለመሆኑ ከማንም የተስወረ አልነበረም የባሕል ፅድገቱም መሠረተ ትምህርትን በማስፋፋት ማይምነትን ስማስጦገድ አንዲሁም ሥራ ወዳድነትና ታታሪነትን ከዓ ለማድረግ የታሰበ መሆኑንም አላጣነውም ነበር። አ ፎርይ ና ይሰ ዳግጂዜጵዌጪፊዜረ የተሰኙ ዝማሬዎች መጡ በ ዓም ሕዳር ወር ውስጥ በአዲስ አበባ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ከርስቲያን ለመጀመሪያ ጊዜ የማምለኪያ ቤት ሕንጻ ሊመረቅ አንድ ቀን ሲቀ ረው ሰእኛ ይርጋ ዓለም ላይ በተሰጠን የ ኃቓቋጋ ለቦሃ ዝማሬ ጌታ መዘምራንንና ምዕመናንን ምን ያህል እንዳነቃቃን እናስታውሳለን የመነቃቃቱና የመባረኩ ወራት ከመስከረም እስከ ጥር ወር ድረስ ቆየና ከየካቲት መግቢያ ጀምሮ እስከ ሚያዝያ ድረስ ያመጋፈዕ ቋደታ የሚጫጫንበት ጊዜ ሆነ። የመጨረሻው ዝግጅት በሠርጉ ዕለት ከግብዣው መልስ ወደ ቤት በመምጣት የተፈጠረውን ሁናቴ ለአለቻለው ነገርኩት ከዚያም የቤት ፅቃዎችን ቦታ ቦታቸውን እስይዘንና አስተካክለን ስናበቃ የራሳችንን ሕይወት ሊመጣ ለሚችለው ማንኛውም ነገር ማዘጋጀት ጀመርን ይህንንም ያደረግነው የአምስት ቀናት ተከታታይ ጾምና ጸሎት በማድረግ ነበር እግዚእብሔርም የሁለታችንን ሕይወት ለመጪው ችግር ለማዘጋጀት ጊዜ እንደ ሰጠን ሁሉ የምዕመናኑንም ሕይወት በመዳሰስ ለማነቃቃት ጥቂት ጊዜ ሰጠንበዚህ ጊዜ ውስጥ ማለትም ከሚያዝያ እስከ ሰኔ ወር አጋማሽ ድረስ የቤተ ክርስቲያን አገልግሎት ቀጥሉ መደበኛዎቹ ፕሮግራሞች በቦታቸው ይካሄዱ ነበር ጊዜው አጠቃላይ የጸሉትና የጌታ አራት ኛን ክፍል ላጠናቀቁና በዚህም ምክንያት ወደ ሌላ ቦታ መሄድ ለሚኖርባቸው ወጣት ምዕ መናንና ለእህቶች የትምህርት ጊዜ ሆኗል ኛ ክፍል ላጠናቀቁቱ የእግዚአብሔርን ፈቃድ ስለ ማወቅ በተስፋዬ መ ጡት ስለ መጣልና ስለ ማደግ በአስቻለው ከበደ የእግዚአብሔርን ቤ ስላለመተው እስራት ስለ መክፈል በዓመቱ ዲያቆን በአቶ እስማረ ጸጋዬ ትምህርቶች ተሰጥተዋል በዚህ ወቅት በተደጋጋሚ የዘመርነው ታራራ ወጋፉ ወጋሃ ወጋፉ። ፇ መጋፇሥታ ፅራታ ሥራ ሷል ምናጳየፉ ቋ ይፉ ይፈቃቻ ኋናጋታም ያፖመሰጎቻራዶ ዜ ወያኖቻ ኃፇታ የሚል አደራ አዘል ማሳሰቢያ በመስጠት ጸልየን ተለያየን የሚበዙቱ ከርስቲያን ወንድሞችና አህቶች በዚያው ሳምንት ውስጥ ወደ የዘመዶቻቸው እንዲሄዱ ስለ ተደረገ በከተማ ውሰጥ የቀረነው ቁጥራችን በዚያንጊዜ ጥቂት ነበር ወንድማችን እስቻለውም ምንም ያህል ሳያገሰግል እንዳይታሠር በሚል ስለት ሌሎቻችን ካደረግንበት ብርቱ ግፊት የተነሳ ከተማይቱን ከሁለት ን በፊት ለቋል የሁኔታው ውጥረት በከተማይቱ ውስጥ ግን እንዳለ የመከራውም ደመና እንዳንዣበበ ቀጥሏል የሆነው ስኔ ቀን ዓም ቅዳሜ ላይመደበኛ ፕሮግራም ስሰ ነበ ረን ወደ ጸሉት ቤታችን አመራን በዚያች ጸሎት ቤት በአንደኛዋ ክፍል ውስጥ ሺመልስ ለማና ጌታሁን አጋፋሪ ይኖሩባታል ከእነርሱ ዕቃ በተጨግሪ በዚያ ቤት ውሰጥ አንድ አሮጌ ጊታር አግዳሚ ወንበሮችና ምስ አንዲሁም ጥቂት መጻሕፍት ነበሩ ሰ ስ በከተማይቱ የቀሩ ጥቂት ወገኖች መጡ በወንድም ጌታሁን አጋፋሪ መሪነትና በእኔ ሰባኪነት የአምልኮ ፕሮግራም ተካሄደ ከዚያም ፕሮግራሙን አብቅተን ወጣንና በቤቱ ቅጥር ግቢ ሰላምታ እየተለዋወጥን ሳለን ጥቂት የከተማው ወጣቶች ትንፋሻቸው ቁርጥ ቁርጥ እያስ በሩጫ ወደ ነበርንበት ቦታ መጡ አንዳንዶቹ ቆመጥ ይዘዋል። እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁንና በማንኛውም ሁናቴ ውስጥ መንፈስ ቅዱስ ልባችንን የሚያጸና መልእክት ከማስተሳለፍና እኛን ከማዘጋጀት ወደ ኋላ አላለም በዚያ ክረምት ውስጥ መንፈስ ቅዱስ በመጪው ሁኔታ ላይ አጥብቄ እንድፀልይ ይገፋፋኝ ስለነበረ የ ቀን የፀሉት ጊዜ ወስጁ ነበር በዚህ ወቅት ቀን ቀን ምግብ አልበላሁም እነዚህ ቀናት እጅግ ከባድ የሆነ የመንፈስ ውጊያ ቀናት ነበሩ ። ለጋግሂሕወጨረፖ ያማያድውም ሥፍራ ማምነያ ይቻጎሳ ኋደያሆ ማምፅዕ ዳሳጋፓድሟይፖሰ መቻ ጣውና ይ ቋቻ ኃዲሀ ዳደደረቀሀ ፇራሐ አሉና ወጥተው ሄዱ የሚያስደንቀው ነገር ወታደሩ ያንን ሁሉ ፍተሻ ሲያደርግ በቀላሉ ሊታይ ይችል የነበረውን ትልልቁንና ሙሉውን መጽሐፍ ቅዱስ አለማግኘቱና ከየክፍሉ ትንንሹን አዲስ ኪዳን ብቻ ይዞ መውጣቱ ነበር እርሱ በልቡ ባዶ እጃቸውን አስቀረኋቸው ብሎ ይሆናል ለአኛ ግን ጌታ የወታደሩን ይኖቻ ይዖሳፇ ትላልቆቹን መጽሐፍ ቅዱሶችን አስተረፈልን ይህ ከፍ ብሎ የተጠቀስው የመስከረም ወር የተለመደው የጉልበት ሥራ ጠበንዚ ር ው እየተሠራፀበትና የተለያየ ወሬም እየተፈራረተበት ተገባደደ አዲስ የተመረቁት የአብዮት ጥፀቃታ ጓዶችም እየተሰበሰቡ እኛን እንዴት እድርገው እንደሚቀጡ በመመካከር ላይ እንደነበሩ ተባራሪ ወራ ይደርስን ነጸር የህሁጌታሙ ክብደት እየጨመረ አዳዲስና ያልተጠበቱ ነገሮተትም መሆፍችው እየተጠለ ሼፄደ ቆደም ሲል ሚያዚያ ተን ዓሥ ፓስተር ተሾመ ፓስተር ኃይሉፍ ይባልቲ ከአውራጃው ፖሊስ ጣቢያ ዉደ ዋኣው ወህኒ ማረሚያ ዉት ተ ልከውጡ ነክር በዚያም አስከ መስከረም ትን ዓም ድረስ ለ ወር ያህል ቆይተጭል እሁን ደግሞ ማለትም በ እኛ መደቆየንበት ፖሊስ ጣቢያ እንዲመጡ ተደረጉ ከአነርሉም ጋር የይሆዋ ምስክሮች እምነት ተከታይ የሆኑት አቶ ገብራ አጃና ተማሪ ሥዊም ካዬሶ መጥፕተዋል በማረሚያ ቤት ለወራት የከረሙትን ለምን ወር ፖሊስ ጣቢያ እንዳመጧቸው ማሩችንም ለማወት አልቻልንም የአውራጂጓው ፖሊስ አዛዥና የአውራጃው ካድራ ግን ወዉደቪያው ዉየ ማረሚያ ቤቱ በመፄድ አንድ ተን ዛታቻ አበል ንግግር ለድርለውዳሃው ተመልሰዋል ምንም ይሁን ምን በአንድነት የመስባስፀ አጋጣሚ በማግኘታችንአእኛ ደስ ብሉላል ጠቃሚ ፃሳቦችፍ ምስሕርነቶችንም በሀሁ አጋጣሚ ልንለዋወ ችለናፍል ማምጓጡን ስለ እኛ በት አመለካከት የነበረውና ትንሹ ታዬ ኢእየልን የምንጠራው የፖሊስ ወታደር ሲመጣ ሠፈራችን በስው ብዛት ተጣቦ ይመለከታል ዛረ ከማረሚያ ቤት የመጡትንም ያያል አየ አየሩ በቃ ዶማጋም መጫመጠሯ ልታያት ጎው። የጭካኔው ትዕይንት ግን መጋረጃው ገና ተገለጠ አንጂ በዚህ አላበቃም በስፖርት ስም አንድ ቀን ማምሻውን ጠዎታ ሰፖረታ ታወጣጎቻሯያና ፇ ዳጋቹቾ የሚል መልእክት ተነገረን እኛም ልባችንን በጸሎት አዘጋጅተን አደርን በዋቤጌማው ከፍ ብሎ ከላይ የተጠቀሱትን መልእክቶች ከቅዱስ ቃሉ ተካፈልን በሚሆነውም ሁሉ የክርስቶስን ምሳሌነት አንድንከተል ማሳሰቢያ ወሰድን በማግሥቱ ገና በማለዳ አንድ ወጣት አንድ የአስር አለቃና ከዘቦቻችን አንዱ ወታደር ጎንፋ መጡና ቀለቀሉሱን እኔ ከላይ ቪሼፕ ሹራብ ከውስጥ አንድ ሸሚዝ ለብሼ ሱሪ ታጥቄአለሁ ለስፖርት የሚሆን ጫማ ግን ስላልነበረኝ ለእግሬ ቆዳ ጫማ አድርጌ ነበር የወጣሁት ጌታሁንና አዳነም አንደ አኔው ነበር ያደረጉት ሙሱ አመቤት ብቻ ሸራ ጫማ አጥልቃለች እርስዋና አልማዝ ታደሰ ሱሪያቸውን ታጥቀው ጉርድ ቀሚስ ከላይ ለብሰዋል ከፖሊስ ጣቢያው እንደወጣን በአውራው ጎዳና ላይ ፊታችንን ወደ ምዕራብ አድርገን ጥቂት እንደተራመድን ሖምሖማ ፍጫ ደምሩ የሚል ትዕዛዝ ተ ሰጠን መሮጥ ጀመርን ጥቂት እንደሮጥን አልማዝ አስም ተቀስቅሶ አፈናትና ወደ ኋላ ቀረችዘ ሙሉ እመቤትም ብትሆን የእኛን ያህል መሮጥ ስላልቻለች በወር ብዬ ሳይ ተራርቀን አየሁ ፍጥነቴን ለመቀነስ ሞከርሁ ወንዶቹን እያጣደፉ አስቸገሩን እንደ ምንም ኳስ ሜዳ ደረስን መ ብዚያን ጊዜ ዴዴ አ ው በከፍተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትቤት ፊት ለፊት ከፖሊስ መምሪያው ጎን የነበረውና ቆይቶ የፓርቲ ጽቤት የተሠራበት ሜዳ ማታ ከወረደው ኀይለኛ ዝናብ የተነሣ ጨቅይቷል እልፎ አልፎም ዳርና ዳሩ ላይ ውኃ ተኝቶበታል እዚያ እንደደ ረስን ጫማዬ ጭቃ ተሸክሞ አላንቀሳቅስ አለኝና አእውልቄው በካልሲ ብቻ ለጥቂት ጊዜ ቀጠልኩ። እግዚእብሔር ይክበር እንደ ተስፋ ቃሱ በመከራችን መሐል የክብርን መንፈስ በእኛ ሳይ በማሳረፍ ያጽናናን እርሱ ነውና ስፖርቱ ወታደራዊ ቅጣቱ ቢባል ይሻሳል ብዙ ታሪክ ነበረው በቀበሌ የነበሩትን እንደተባለው የእብዮት ጥበቃ ጓዶቹ ይጫወቱባቸው ነበር በዚህኛው ቀበሌ ውስጥ በነበሩት ላይ የማሰቃየቱ ተግባር ሲጀመር ቀደም ሲል ከሐምሌ ወር ጀምሮ ፖሊስ መምሪያ ቆይተው የነበሩ እነይዲድያ መስፍን ተሾመ ባንትይዳኝና በቀለች ጸጋዬ እንዲቀላቀሏቸው ተደርጓል ተንተን በዚያጋ ጊዜ ከአብዮት ጠባቂዎቹ መካከል እንዱን ረዘም ያለና ሙሉ ሰውነት የነበረውን ክዚህም የተነሳ ለገራፊነት የተመረጠውን ሰው ጓደኞቹ ፇጣው በሚል ቅጽል ስም ይጠሩት ነበር ሰውየው በርኅራጌ የለሽነቱ ስላታወቀ ማስፈራሪያ ኔስከ መሆን ደርሶ ነበር ሰውየውና እንድ ሌላ ጓደኛው ሲፈጽሙት ከነበረው አሰቃቂ ድብደባና እንግልት የተነሳ ፓስተር ኃይሉ በቀለ በተደጋጋሚ አፉ አረፋ አስኪደፍትና በተለይም አንድ ቀን ራሱን አስከ መሳት ደርሶ በይዲድያ መስፍንና በበቀለች ጸጋዬ ድጋና ጤና ጣቢያ ተወስዶ ስለነበረ በደብዳቢዎቹ ላይ ከፍተኛ ድንጋጤ ፈጥሮ እንደ ነበረ ይታወሳል ይህ ሰው በራሱ ክልል የነበሩትን ወገኖቻችንን በሚለበልብ የሳማ ተክል ላይ እንዲንከባለሉ ያደረገና ለሁለት ምሸት ያህል ያለምንም ርኅራጌ በውርጭበጤዛ ሳይ አስተኝቶ ያሳደ ረ ኃይለኛ ነበር የተወሰኑ ወገኖቻችን በተለይም የመጀመሪያውን ምሽት እንዲያሳልፉ የተደረጉት ከወገባቸው በላይ አራቁታቸውን ሆነው ነበር ክዚህም የተነሣ ለረጅም ወራት በብርድ በሸታ እየተሰቃዩ የከረሙና በሌላም በሽታ የተ ጠቁ ቢኖሩም በኋላ ጌታ ሁሉንም ፈውሷቸዋል በቀበሌ ፀ የተፈጸመውም ድርጊት ክሞላ ጎደል ተመላሳይ ነበር ማለት ይቻ ላል በስፖርት ስም ማንገላታቱ እየገረፉ እየደበደቡና እየረገጡ ማሰቃየት እንዲሁም በጭቃ ላይ እያንከባለሉ መጫወት ሁሉም ጋ የተደረገ ሲሆን ለየት የሚሉ ጥቂት ድርጊቶችም አልጠፉም በቀበሌ ለየት የሚለው ደግሞ ሌ ሊት ለሌሊት ወደ ወንዝ ወስዶ በቀዝቃዛ ውኃ ውስጥ መንከርና ከዚያም አውጥቶ በአቧራ እንዲለወሱ ማድረጉ ነበር ከበደ አርጋው እየለ እበራ ማርታና ሐናአሰፋ የሚባሉ እህትማማች የዚህ ጽዋ ተካፋዮች ነበሩ ሙላቱ መለሰና ለገሠ ቀቀቦ በነበሩበት ቀበሌ ደግሞ የራሱ የሆነ የማስቃያ ታሪክ ተፈጽሟል። ዚዜሕጩሌሮ ሺነው የሚል ምላሽ የሚሰጥ ቢኖር የትምህርትመረጃውን በመከልከል ተዋርዶና ተደብድቦ የመውጣት ዕጣ ይገጥመው ነበር አግዚአብሔር ግን በውርደታቸው ያከበሩትን አክብሮአቸዋል ያሰ ምንም ትራንስክሪፕት ሥራ ለመያዝ አብቅቶአቸው ከዚህም የተነሣ ዛሬ በማሕበራዊ ኑሮአቸው ትልልቅ ስዎች የሆኑ አሉ ከአነዚህ መሐል ያለ ትራንስክሪፕት በማትሪክ ውጤት ብቻ ሥራ ለመያዝ ከበቁት መሐል ወንድም ተስፋዬ ከበደ ይገኝጸታል ወንድም ተስፋዬ ለተወሰኑ ዓመታት የአርሻ ኮሌጅ ትምሆት ተ ከታተለና በሀዋሳ እርሻ ጣቢያ ውስጥ ሠራ በመቀጠልም በኤሌክትሪክና አሌክትሮኒክስ ኢንስቲትዩት ሰልጥኖ አሁን በኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽን መ ቤት በኃላፊነት ደረጃ ተመድቦ እየሠራ ይገኛል ሌሎቹም አንደዚሁ ወሮ ጀማነሽና ወሮ አልማዝ ልሣነ ወርቅ የሚባሉትን አህትማማች የመሳስሉ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ እስከዛሬ ድረስ በመንግሥትና በግል ድርጅቶች ውስጥ በየሞያቸው እየሠሩ ይገኛሉ ዳዊት ዕመሰሥ ለረጀሥም ዳድቃ ፈጣኋ ሩም ዳሠሳ ፈሰምጋ ለጎጸቻም በበበ በዚያን ጊዜ ያለው ቃል እውነት ነው መዝ እግዚአብሔር ፅፅኃሰፍ ጊዜ ከሰይፍ እጅ ስራብ ጊዜ ከሞት አድኗቸው በነፍሳቸውም በሥጋቸውም ሕያዋን ሆነው ለጌታ ክብርና ምስክርነት የቆሙትን ብዙዎች ወገኖቻችንን በዓይናችን ስናይ ልባችን ደስታን አፋችን ደግሞ ምስጋናን ይሞላል አሁንስ ከሁሉ በላይ ማነወ። ጌታ የመከራችንን ቀናት አሳጠረልን ይህ ባይሆን ኖሮ ምናልባት ከደረለብንም በላይ የሚከብድና የሚከፋ ጉዳት ሊደርስ ይችል ነበር አግዚአብሔር ግን ስለ ስሙ ሲል ፈጥኖ ደረሰልንና ከከፉ ነገር ታደገን ክብር ለስሙ ይሁን የዝምታ ወራት ከህዳር አስከ ጥር ቀን ዓም ድረስ ያለው ጊዜ የዝምታ ጊዜ ነበር ግፋ ቢል ለጉልበት ሥራ መውጣት ብቻ ነበር በተለይ በእኛ ቀበሌ ዋናው ሥራ ቡና መልቀም ማስጣትና የደረቀውን መክተት ነበር በቀበሌያችን በፅ ክልል የነበረውን ቡና ለቅመን ያጠናቀቅን አኛ ነበርን ለማሰት ያስደፍራል አልፎ አልፎ የቀበሴው ሕዝብም አየወጣ ለቅሟአል እኛ ግን ቋሚ ሠራተ ኞች» ነበርን የገብስ ወቀጣ ማካፄድ አትከልት መኮትኮትና አትከልቱን ውኃ ማጠጣትም ነበረብን በዚህ መሐል በጣም አልፎ አልፎ የፖለቲካ ንቃት ለመስጠት አስተማሪዎቹ ብቅ እያሉ ሄደዋል መንገድ አሳፊዎች ሳይቀሩ እኛን በማንቃቱ ጥረቶች ውስጥ የድርሻቸውን አበርክተዋል አንድ ቀን የቀበሌው ነዋሪ የነበሩ አንድ ሸምገል ያሉ አባት ጃሪ እና። ከነ አቶ አዲሌ በኋላ ሦስት ወር ተፈርዶበት ወደ ይርጋ ዓለም ማረሚያ ቤት ተልኮ ክዚያም ወደ አራዳ ወደ ቀበሌ ፀ እንዲዛወር የተደረገው ወንድም ሰሉሞን ኃጢያም አብሯአቸው ወደ ወንዶ ተመለስ ቀናት እየገፉ ሄዱ የጌታ ልደት በዓልም ደረስ እኛም የልደቱን በዓል ለመጀመሪያ ጊዜ በአስር ላይ ሆነን ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ አከበርን በዚህ ወቅት አንድ ላይ የነበርን አኔ ጌታሁን አዳነና ይዲድያ ነን ይዲድያ ከቀበሌ ወደ ተወስዳ ወደ እኛ የተዛወረችው በቅርቡ ነበር እኛም ልደቱን ቡናና ቆሎ አዘጋጅተን ሌሎች እስረኞችና ፖሊሶችን በመጋበዝና ስለ ልደቱ አጭር ምስክርነት በመስጠት አከበርን በተለይም ጠባዩ እየተለዋወጠ ተጽዕኖ እያሳደ ረብን ሲያስቸግረንና ድንገት እየተነሣ ሲመታን በነበረ ፖሊስ ፊት በእንደዚህ ዓይነት ሁኔታ የጌታን ስም ልናነካ መቻላችንን እንደ ትልቅ ድል ነበር የቆጠርነው አኛም የዝምታ ባልናቸው ወቅት ውስጥ እግዚአብሔር ግን ዝም አላለም በዚህ የልደት በዓል ወቅት መዝሙርም ስጥቶናል መዝሙሩ በከፊል እንደዚህ ይነበባል ያምሥራቻ ማኑሌል ፖወሷዶጳፍሳና ዳ። ሦወጳኋዶጳናሳና ያምሥራ ጋራ ይሥፍራው ፖፓኗልና ለ ግዚለብሔር በዚያን ጊዚ ምዕራፍ ሦስት የወኅኒው አስራት መኖ ወዳለበት በቀበሌና በፖሊስ ጣቢያ በተለይም አኔ እዳነና ጌታሁን ለባት ወር እንደታሠርን ለእውራጃው እስተዳደር ጽቤት የደረሰብንንና ያለንበትን ሁኔታ ገልጸን ለችግራችን መፍትሔ በመጠየቅ አቤቱታ ጻፍን የጻናነው ይዲድያ ይመኙሻል መስፍንን ጨምረን እራት በመሆን ነበር የእቤቱታችንን ቅጂ እነ ፓስተር ተሾመ ወርቁ ወዳሉበት ቀበሌ ልክን ክእነርሱ የተሰጠንን አስተያየትም በመጠቀም አርመን አዘጋጀነው ከዚያም የአዳነ አለማየሁን እናት ከእለታ ወንዶ አስጠርተን በአርሳቸው እጅ ላክን እርሳቸውም አንደ ሄዱ የእውራጃውን ዋና አስተዳዳሪ አግኝተው ከሰጡአቸው በኋላ የአዘኔታ መልክ አሳይተዋቸው ማመልከቻውን ለምከትል አስተዳዳሪው አስተላልፈዋል ተባለ በዚያው ሰሞን የአውራጃው ምክትል እስተዳዳሪ የአውራጃውን ፖሊስ አዛዥና አንድ ካድሬ አስከትለው ወደ ነበርንበት ፖሊስ ጣቢያ ድንገት ክተፍ አሉ ምክትል አስተዳዳሪውም ያታ ፅታ ያሂይማኖታ ዳዕረሪሞቻ ያሟቆባታቃታ አያሉ ወደ አኛ ቀረቡ እኔ አዳነና ጌታሁን በፖሊስ ጣቢያው የምናድርበትን ክፍል ግድግዳ ተደግፈን ከውጭ ቆመናል ይዲድያም በክፍሏ ውስጥ ነበረች ሰውየውን ፅጆኛ ቀነ አልናቸው መኖ መዳታ ታጎጎጎቻሥ መፆዖ ቋቃ ያጋፖ ደዝዳቤ ያዳፉ ላሮሂህ ሳይሆኑ ዲይፇሩም አሉና ሪፊው ኃህ ዳዕሷጴኔቃ ድረያ የትም ብንጽፍ ማንም እንደማይፈታን ገልጠው በቅርቡም ወህኒ አንደምንላክ ጨምረው ተናገሩና ወጥተው ሄዱ በዚሁ መሠረት ጥር ቀን ዓም በዕለተ ሐሙስ ወደ ማረሚያ ቤት እንድንዛወር ሆነ በዕለቱም የተላክነው በቀበሌ ከቆዩት ጋር ቁጥራችን ነበር የለም ዝርዝራችንም የሚከተለው ነበር ተሾመ ወርቁ መቆየቴ ከበደ ኃይሉ በቀለ ማርታ ጋዲሶ አዳነ አለማየሁ ጺ ወርቅነሽ ይመር ጌታሁን አጋፋሪ ይዲድያ መስፍን ተስፋዬ ጋቢሶ ምንትዋብ አረሩ ገብሬ አጃና የይሖዋ ምስክር እኛም ዕቃችንን በጋሪ አስጭነን ወደ ማረሚያ ቤቱ አመራን አንደ ደረስንም ዕ ቃችን እየተፈተሸ በየኪሳችን የተገኘ ገንዘብ ጥቂትም ቢሆን እየተመዘገበ በማረሚያ ቤቱ ጸሐፊ ተያበዘ ሲያስፈልገን እየመጣን ከገንዘቡ ጥቂት ጥቂት አእየቀናነሰን በመውሰድ መጠቀም እንደምንችልም ተገለጸልን የስማችንና የገንዘባችን ምዝገባ እንዳበቃ ከፖሊስ መምሪያ ተመድቦ ያመጣን ፖሊስ ተ መልሶ ሲሄድ እኛ ወደ ወህኒው ውስጠኛ ክፍል» የእስረኞች ክልል እንድንገባ ተደረገ በዚያንጊሂዜ ደ ገባን ብዙ እስረኞች አየን። አንዳንዱ የምናውቀው ሲሆን አብዛኛው የማናውቀው ነበር በነፍስ ግድያ በሌብነት በድብደባ መብት በመድፈር እምነት በማጉደል ወንጀልና በፖለቲካ ምክንያት የታሠሩ በርካታ ለዎች በክልሉ ውስጥ ነበሩ ሁሉም አንደ ጉድ አዩን የሚያውቁን ቀርበው አነጋገሩን በኋላ የአስረኞቹ አጠቃላይ መሪዎች በማንም አዲስ ገቢ አንደሚደረግ ሁሉ ሁላችንንም ለያይተው ማለትም ሁለት ሁለት ወይም አንድ አንድ እያደ ጉ በየክፍሉ መደቡን ይህንን የሚያደርጉት ከማረሚያ ቤቱ አስተዳደር በሚለጣቸው መመሪያ መሠረት ነበር እህቶቻችን ግን በሌላ በኩል ወደ ሌቶች ማረፊያ ተወስደዋል ኑሮ በማረሚያ ቤት ዚ ሪውን ዓም የመጀመሪያ አጋማሽ በቀበሌ አስር ቤት ካገባደድን በኋላ ቀ አጋማሽ በይርጋ ዓለም ማረሚያ ቤት ሥፍራውንና ሁኔታውን በመለማመድ አሳለፍን የማረሚያ ቤቱን ወታደሮቹን አስረኛውንና ነሮውን መልመድ ነበ ረብን ክፓለተር ተሾመና ኃይሉ በቀለ በስተቀር የማረሚያ ቤቱ በእጠቃላይ ለአኔና ለሌሎቹ እንግዳ ነበር ። እኛ እንደገባን የነበረው የቧንቧ ውኃ ብዙም ሳይቆይ ጠፋ ከህፀ ዓም በጎላ በዚያን ጊዜ ኹዴዙኑጵጽኮጽኮጽኮፓ ንን ንሲአኢዜኡኡሱሱሲሷሱጮጧርጢ ው መ ግን እስረኛው ራሉ ባዋጣው መንግሥት ከሜስጠው መኖ ላይ በፈቃደኝነት በተወው ገንዘብ የቧንቧ ውኃ በአዲስ መልክ ተሠርቶ ስለገባ ከመጠጥ ተርፎ ለስውነት መታጠቢያ ሻወርም እንኳ በቅቷአል ሕክምና በሳምንት አንድ ወይም ሁለት ቀን ይፈቀዳል ይኸውም ተመዝግቦና ወረፋ ተጠብቆ ተራው የደረሰለት ስው ወደ ጤና ጣቢያ ወይም ሆስፒታል ይላካል ማለት ነው ከእስረኞች መካከል የሚመረጡት የጤና ተጠሪዎች አንዳንዴ ችግር ይፈጥራሉ አድልዎ በማድረግ ጓደኞቻቸውን ያውም ያልታመሙትን በማስወጣት የታመሙትን ግን በማስቀረት የሚበድሉበት ጊዜ ነበር ሐኪም ቤት ለመላክ ብቻ አድ መንሻ የሚቀበሉም አልፎ አልፎ አልታጡም ያ ብቻ አይደለም በዕሰቱ ሕመምተኞችን ሐኪም ቤት ይኮ እንዲሔድ በእስረኛው አስተዳደር የጸጥታ ከላዛል የሚመደበው ወታደርም ቢሆን የሚጠላውን በሽተኛ ትቶ ይሄዳል አኛን በቀይማኖት ጉዳይ የታሠርነውን የሚጠሉ ወታደሮች ታመን ወጥተን ብዙ ጊዜ ከሐኪም ቤት አስቀርተውናል ከሐኪም ቤት ሲመለሱ መጠጥ የማይጋብዛቸውን ሕመምተኛ ይዘው መሔድን አይወዱም ነበር በአርግጥ ብዙዎቻችንን የሚበዛው በሽታ ያገኘን ከታሠርን በኋላ ነው የአሜባየጨጓራ የብርድየዓይን የኪንታሮት ወዘተ ሕመም ያገኘን እዚያው አስር ቤት እያለን ነበር በሕመም ምክንያት እንድንሞት የሚመኙ ወታደሮችም አልታጡም ነበር ዕምጋ ድፇ ዲይልም ራታፇ ጋሃ ለዕሮ እያሉ እኛን ጥለው ሌሎችን እየያዙ ሐኪም ቤት የመሄድ ሁኔታዎች ነበሩ ጌታ ምሕረቱን ይስጣቸውሱ ይህ ማሰት ግን የሚራሩልን ወታደሮች አልነበሩም ማለት አይደለም በዚህም ሆነ በዚያ እግዚአብሔር ታላቅ ጥንቃቄ ስላደረገልን ከበሽታ የተነሣ አንዳችንም ሳንምት ከአስር ቤት በደኅና እንድንወጣ ረድቶናልና ስሙ የተመሰገነ ይሁን ዔ የማረሚያ ቤቱ ግን «ከቀበሌ» የሚለይባቸው መልካም ገጽታዎች እንደ ነበሩት አይካድም አስተዳደሩ በመጠኑም ቢሆን ሕጋዊ አሠራር አንደሚዘተል አይተናል በቀበሌ አስር ቤት ማንም ተራ ስው አስከ አስረኛው ዘልቆ በመግባት መጨቃጨቅና መሳደብ ይችል ነበርና የማረሚያ ቤት ግን አሣሪው ባለ ሥልጣን ራሉ ወይም እርሉ የላካቸዉ ሰዎች ካልሆኑ በቀር አስጠርቶ ወይም ወደ ማረፊያችን ገብቶ ማንም ሊያናግረን አይችልም ነበር ሌላው የማረሚያ ቤቱ ብልጫ ስፋ ያሰ እስር ቤትፅኦንደ መሆኑ መጠን በእስ ረኛው ክልል ውስጥ ለመንሽራሸርና ነፋስ ሰመቀ መቻሉ ነው የእስረኛ ክፍሎች ከጠዋቱ ስዓት ተኩል ጀምሮ ይከፈታሉ ከዚያ በኋላ እስክ ቀኑ ሰዓት ተኩል አንዳንድ ጊዜም አንደ ተረኛው ዘብ ኃላፊ ደግነት እሰከ ቀኑ አይዘጋም በቀበሌ እስር ቤት ግን ማንም የቀበሌ ዘበኛ ክፍሎቹን እንደ ፈለገው ከፍቶ ወይም ዘግቶ ያውሰን ነበር የተወስነ ሥርዓት አልነበረም እኛ ስንገባ የነበሩት የማረሚያ ቤቱ ኃላፊ ሻምበል አበበ ሀደሩ በአስተዳደር ተ ሰጥኦዋቸው የሚደነቁ ነበሩ በጊዜው የነበሩ የፖለቲካ እስረኞች ጭምር ተ ው ው በዚያን ዜ መ ብ ሲወዱእቸውና ሲያደንቁአቸው አይተናል። ተጨማሪ ሁነቶች ዓመቱ ከማለቁ በፊት የተፈጸሙ ሁለት ዓበይት ነገሮች አሉ አንደኛው በ ወደ አውራጃው አስተዳደር ቢሮ ተጠርተን የመጠየቃችን ጉዳይ ነበር የተጠራነው እንድንፈታ ነበር ተብሏል የመፈቻ ወረቀት ሁሉ ተጽፎና ር ው በዚያን ጊዜ ንደ ተዘጋጀም ሰምተናል ሆኖም በጣም ቀላል በሚመስል ቴንያት ሁነጋው ተሰነካከስና ተመልሰን ከማረሚያ ቤቱ ገባን የእግዚአብሔር ጊዜ ስላልደረሰ መመስሰሳችንን ግን አወቅነው ሁኔታውም የሚክተለውን ይመስል ነበር ሽ አስተዳደር ቢሮ ብሎ ከላይ በተጠቀሰው ዕለት ወደ ሲዳማ እዉራጃ ስንገባ በክፍሉ ውስጥ የነበሩት ዋናው እስተዳዳሪ እኛ ከገባን በኋላ ምክትል እስተዳዳሪ የነበሩትን አቶ ጀንበሩ ተካንና አንዳንድ የቀበሌ ሲቃነ መናብር ን በስልከ ሲፈልጓቸው እይተናል ሆኖም ማንም ሳይመጣላቸው ቀረ ብቻ ውን ስመወሰንና ለመልቀቅ ማመንታት የያዛቸውም ይመስሉ ነበር በቢህ መ እያንዳንዳችንን አያነጋገሩ እየመረመሩን ቆዩ ዎ» ጥቂት እንደ ቆየን የማረሚያ ቤቱ ዋና አዛዥ ሻምበል እበበ ዘግይተው በትና ከአውራጃው እስተዳዳሪ ጎን ተቀመጡ በዕለቱ ወደ እስተዳደር ው የመጣን የእምነት ጉዳይ እስረኞች ብቻ አልነበርንም ። ይሰጣችኋል የተባስው ውሳኔ ጉዳይም ያ ርን በ ማስሩያ ግም የፈላ አላው አጊ ጋ ዓለም ሁለተኛ ፖ ት ወንድሞችና አንዲት እህት እኛ ወዳስንበት ማረሚያ ቤት መላካቸው ነበር ሉም አነር ማርቆስ ተፈራ ብ የታሰረ ታፈሰ ቦኤ በ ተስፋዬ ቃሚሶ በ » በዚያን ጊዜ በራሣ ባንቡሮ ብ » ሰገሠ ዲኬ በ ሺመልስ ለማ በ » ዝናሽ ኃይሉ በ የታስረች ነበሩ አሁን ቁጥራችን ወደ ደረሰ ማለት ነው ወንድሞች እህቶች በዚሁም መልክ ዓም አለቀ ከልምምድ ወደ ሥራ ያለፈው ዓመት አካባቢያችንን በማጥናትና ራሳችንን በማለማመድ የተዘጋጀንበት ሲሆን ይህ ዓመት ዓም ሰረጅም ጊዜ የሚታሠር ስው የሚሠራውን ሥራ ተደላድለን መሥራት የጀመርንበት ነው በቪሁ መሠረት ለእስር ቤት የሚያስፈልጉንን የመኝታና የመመገቢያ እንዲሁም ለእጅ ስራ የሚጠቅሙንን ዕቃዎች እያስገዛን ማሟላት ነበረብን በየዝንባሌአችንም አንዳንድ የዕደ ጥበብ ሥራዎችን ከእስረኞች ተምረን የሥራ እንቅስቃሴ ማድረግ ጀመርን እኔ ወደ እንጨት ሥራ አዘነበልኩ በዚህ መሠረት ጊታር የሚባለውን የሙዚቃ መሣሪያ የመሥራት ጥበብ ያሰምኩአ ይህንን ሰራሌም ባይሆን ሰአንዳንድ ወዳጆቼ ማዘጋጀት ደስ ይለኝ ፓስተር ተሾመ በዘንባባ ሥራ ጎበዝ ነበር በቃበሌ እስር ቤት ሳለ ከደረስበት የድብደባ ጉዳትና ሃይለኛ የብርድ በሽታ የተነሣ በተሰይ ከ ብዙ መሥራት ባይቻለውም ሲሻለው ሲሻሰው ጥራት ያሰዉ ዕቃ ለሰምሳሌ ባሰ ሁለት ዚፕ ሻንጣሸምቀቆ ሥጋጃ ወዘተ ይሠራ ነበር ፓስተር ኃይሉ በቀሰም እንደዚሁ በዘንባባ ሥራ ጎበዝ ነበር ኃይሱ ደከመኝን የማያውቅ እውነተኛ አገልጋይ ነው በግቢው የምንገኘውን ወገኖች የምግብና የአመጋገብ ሥርዓት በትጋት ይቆጣጠር የነበረ እርሱ ነው ከትህትናውና ከትጋቱ ከትዕግሥቱም ብዙ ተምሬያሰሁ ሰብዙዎቹ ታናናሽ ወንድሞቻችን ዉኃ አቀዳድ። ከተወስነ ጊዜ በኋላ ከየመሥሪያ ቤቱ ኮከብ ምስጉን ሰራተኞች ተመርጠው ሽልማት ይስጣቸዋል ተብሉ ከኢትዮጵያ ሠራተኞች ፓርቲ አደራጅ ኮሚሽን ኢሠፓአኮ ወደ ማረሚያ ቤቱ መመሪያ በተላከ ጊዜ እስረኞች ጌታሁንን የመ ረጡት በከፍተኛ ድምጽ ነበር የማረሚያ ቤቱ አዛዥ አስቀሩትና ሄዶ ሳይሸሰም ቀረ አንጂይህን ያደረጉት ፊጋጨ ቀር ያጎፍሪምሳ በሚል ስጋት ነው አዳነ ዓለማየሁ በሥራው በአብዛኛው ጌታሁንን ይመስላል ወንድሞቻችን ሁሉም ሥራ ወዳዶች ነበሩ አንዳንዶቹ በተወስነ ሥራ ላይ ሲተጉ ሌሎቹ ደግሞ ሁለገብ ዓይነት ናቸው መነቃቃትና መፈተን በዚያ ቦታ የተገኘነው ከሁሉ በፊት ለመንፈሳዊ ጉዳይ ስለሆነ ከፍ ብሎ ከላይ የተመለከተው ዕለታዊ አንቅስቃሴያችን ወደ አንድ ወገን አመዝኖ መንፈሳዊ ሕይወታችንን አንዳያዳክምብን መጠንቀቅም ነበረብን በእርግጥ በእምነት አየጠነከርን በመጎፈስ አየተነቃቃን በምስክርነታችንም አየተጋን የመበርታት መሻት በሁላችንም ልብ ውስጥ ነበር ፈተናዎችም አልፎ አልፎ ማጋጠማቸው አልቀረም አንዲህም እየሆነ አስከተፈታንበት ጊዜ ድረስ በሳምንት አንዱን ቀን ረቡዕን ስጋራ ጾምና ጸሎት አያዋልን ተጠቀምንበት አንደ አመችነቱም የመጽሐፍ ቅዱስ የቡድን ጥናትና በጋራ የምንጽናናባቸው ጊዜያት ነበሩን ። ርሃ የሚል የሚያጸና ድምጽ በልሴ ውስጥ አመጣና ተስፋዬ ታደሰ ዓም ዘሞላ ጎደል ይህን በሚመስል ሁኔታ ሊጠናቀቅ ሲል በክረምቱ ላይ አንድ ካድሬ ወህኒ ቤት ድረስ መጥቶ አነጋግሮናል ስሙ ዓድ እምሻው ይባላል በመጀመሪያው ቀን ያገኘን በጅምላ ሲሆን በሁለተኛው ቀን በተናጠል እየጠራ ነበር ያነጋገረን ካድሬው በአነጋገሩ ሰዘብ ያሰና ሰፋ ያለ አመሰካክት ያለው ይመስላል እስከዚያ ጊዜ ድረስ ያየናቸው ካድሬዎች ሁሉ በሁኔታቸውና በንግግራቸው ሲበዛ የሚያስፈራሩ የመናገርና የመጠየቅ ዕድል ሰመስጠት የማይወዱ ዓይነት ነበሩና ይኸኛው የተሻስ ሆኖ እየነው ሆኖም የተሳከበትን የማንቃት ተልዕኮ በሚመለክት ማስተማሩን ፈጽሞ ከመመሰስ በስተቀር ሌሳ ውጤት አልተገኘ ም የእኛ እቋም የማይለወጥ ስሰነበረ በእርጋታ መካከረንና ተመልሶ ሄደ ስለዚህም ይኸኛው ቀለል ያለ ፈተና ነበር ማሰት ይቻሳል በሌላ በኩል ደግሞ ክካድሬው ትምህርት የተነሣ ባይሆንም እህታችን ምንትዋብ አረሩ ባጋጠማት ቤተሰባዊ ችግር ሳቢያ ብዙም ሳይቆይ ተለቃለች ይህም በነሐሴ ወር ውስጥ ሆነ ቀደም ሲልም ከአለታ ወንዶ የአንድ ዓመት ቆይታ አድርገው በየካቲት ላይ ከተመለሱት ከእህታችን ሙሉ እመቤት መንበረሰለሞን ኃጢያና ከበደ አርጋው ጋር ቁጥራችን ሆነና ዓመቱ አለቀ ያኔ እነ ሙሉ እመቤት ሲመጡ ሥዩም ካዬሶ ክይሖዋ ምስክርና ከበደ ግሣሞ ክገኛ ቀን አድቬንቲስት ቤተ እምነት አብረዋቸው እንደመጠ ይታወሳል በዚያን ጊዚ ውስጣዊ ስደት በእስር ቤት በ ዓም የነበረው የወንጌል ምስክርነትና የነፍሳት መዳን መነቃቃት ግን በ ዓም መግቢያ ላይ የእስር ቤት ውስጥ ስደትን ማስነሳቱ አልቀረም ከዕለታት እንድ ቀን ቀድሞ በሌላ ክፍል ያድር የነበረ አንድ ወጣት አስረኛ ያለወትሮው ከእኛ ገሚሶቹ ወደምናድርበት ክፍል መጥቶ አደረ ክፍሉ ለባት ቁጥር ተብሉ የሚጠራ ነበር በዚያውም ምሽት ላይ ከሌሎች አማኝ አስረኞች ጋር የነበረንን መንፈሳዊ ፕሮግራም ተመሰክተ በህች ክፍፍል ውስጥ በእምነት ማጉደል ወንጀል ተከሶ የታስረ እንድ ልብስ ስፊም ነበር በተደጋጋሚ በሌብነት ወንጀል እየታሰረ ማረሚያ ቤት የተመላሰሰና ክልብስ ሰፊው ጋር እብሮ ጫት ይቅም የነበረ እቶ ዑስማን የሚባል ስውም ነበር ያ ወጣት ደግሞ በእኛ ክፍል ውስጥ ልብስ ሰፊው ጋ በማደር ሁኔታችንን ታዝቦ በማግሥቱ ወደ ቦታው ተመሰሰ በቀጣዮቹም ቀናት በግቢው ውስጥ እየዞረ በእኛ ላይ ስደት ለመቀስቀስ የሚችለውን ሁሉ እደረገ ክዚህ በኋላ በሌብነት ወንጀል የታሰረው ሰውዬ ማታ ማታ ሰክሮ እየገባ እኛ በጸሎት ስብሰባ ላይ ሳለን ይስድበን ጀመር ሁኔታው ቀስ በቀስ እየክፋ መጣ ከዕለታት አንድ ቀን ማሰትም ጥቅምት ዓም ሳይ ሰውኛው እንደ ልማዱ ክማዶ ሆኖ ለጸሎት የተሰበሰብነውን መሳደብ ጀመረ በመሐሉ እንዱ የራሱ ጓደኛ የሆነ ሌባ ጋታጋ። በአግር ብረት ታሠረ ይህ የሆነው የማረሚያ ቤቱ ዋና አዛዥ ሻምበል አበበ በሌሉበት ነበር እርሳቸውም ማምሻውን ገቡና ሁኔታው በተዛባ መንገድ ተነገራቸው ጩ በዚያን ኒዚ በዚያን ጊዜ ደግሞ ከጠባብዋ ክፍል በ ቀናችን ወር ከ በማግሥቱ ጥቅምት ቀን ዓም ጠቅላላ የእስረኞች ስብሰባ ተደረገ ሻምበሉ እኛን በሚመለከት በቁጣ የተሞላ ንግግር አደረጉከንግግራቸው ቋኔ ሕያጎሂሀ። በዚህ ሁሉ ጊዜ ውስጥ ለሌሎች ርስቶስን አዳኝነት መመስከራችንም ሆነ ለራሳችን ማምለካችን ይበልጥ እየተ ናከረ መፄዱ አልቀረም ነፃነታችንም እየሰፋ መጣ ህዳር ላይ ደግሞ መቆየቴ ከበደ አባትዋ በጠና በመታመማቸው ክንያት ካጋጠማት የተለያየ ጫና የተነሣ ተለቀቀች ዓመት አብዛኛውን ጊዜ የተለመደውን የእስር ቤት ኑሮ በሰላም ካሳለፍን ላ ግንቦት ላይ «ነገር» መጣ ከነገሩ መምጣት በፊት የማረሚያ ቤቱ አዛዥ ወደዚያች ክፍል ስንገባም ዕቃችን በጥብቅ ተፈተሸ ፍራሻችንና ትራሳችን ሳይቀር በጥንቃቄ ታየ የተደበቀ ትርፍ ትርፍ ሰዓት አላቸው ተብሎ ነው ይገርማል እንኳንስ ለአንድ ሰው ትርፍ ስዓት ሊኖረው ይቅርና ምንም ስዓት የሌላቸው በመካከላችን ነበሩ ከዉስጥ ከአስረኞች ከውጭ ከዘመዶች እንዳንገናኝ ተከልከልን ጠዋት ጠዋት ለመጸዳዳት የምንወጣውና ዉኃ ከጉድጓድ የምንቀዳው ማንም አስረኛ ሳይወጣ በፊት እየተከፈተልን ሆነ ይህም የተደረገው ከማንም እንዳንገናኝ ታስቦ ነው ሆኖም ያልደፈረስ ንጹህ ውኃ በቅድሚያ የመቅዳት ዕድል ስለሆነልን ይህም ቆይቶ በእስረኞች ዘንድ ቅናት ማስነሳቱ አልቀረምና በዚህም ተከሰናል ሃኑ የሚባሉ ተሹመው መጥተዋል ይህም የሆነው በመጋቢት ወር ውስጥ ከዚህ በኋላ ጓድ ባሕሩ የሚባል የፖሊስ ካድሬ እስረኞችን ለማንቃት ዝግጅት ማድረግ ጀመረ በመጨረሻም ግንቦት ቀን ዓም ሳውን የይርጋ ዓለም ማረሚያ ቤት አስረኛ ስብስቦ ስለ ፃይማኖት ጉዳይ ሰፊ ዓ አደረገ ከንግግሩ መሐል ፅጳላራቻጋ ሖም ዓይሁዕኦ መጋሥታና ቻኃታ ታት ረሪዶፖሥ ዓም ዕዳጂሀ ለይኖርም ያለው ይታወሳል በዚያው ዕለቲ ኞችን በሁለት ትልልቅ ቡድን በመክፈል ለወደፊት በተከታታይ ኔየመጣ ለቲካ ንቃት እንደሚስጣቸው «ቃል ገብቶ» ሄደ ት ዓም ደግሞ ወንድሞች ዜሮ ቁጥር በመባል ታወቀውና ከጥር ቀን እስከ ግንቦት ቀን ዓም ርንበት ወጥተን በቁጥር ና አንድንበተን ተደረገ ይህም ሬው ሥራ ውጤት ወሆኑን ቆይተን አወቅን በእንድነት መሆናችን ያጠናክረንና መበታተናችን የሚያዳክመን ስለ መስለው ያን አስደረገ ሰ ይገባ የነበረውን «ታማኝ እስረኛ» ከተማ ውስጥ አግኝቶት ዳዴያ ጫዎቻ ለሥጋም ለሰፉትመዉም ብሎ እንደ ጠየቀው ለማን እርሱ ግን ይታና አሊያነቃ በየጊዜው እንደሚመጣ የገባው ቃል በዚያው ቀረ ሁለተኛ እንዲህም ሆኖ ከጠያቂ ዘመዶቻችን ጋር ከ ቀናት በኋላ እንድንገናኝ ተ ፈቀደልን። በማሰት አመለክተ የሻለቃውም እስረኞችን ሰብስበው ንግግር ሲያደርጉ በመካከሳችሁ ያሉትን ያመጤጨ ሃይማኖታ ፇኋታዶቻ ምሰዕሩዳፖዉ ከማለት የዘለለ ምንም የከፋ ነገር አልተናገሩም በሌላ በኩል ደግሞ በአስራታፕን ዘመን ውስጥ አንድ ሌላ የስደት ምዕራፍ ሊክፈት ጀመረ ይህንን በግልጽ የተረዳነው አምስቱ እህቶቻችን ኛ ወርቅነሽ ይመር ኛ ማርታ ጋዲሶ ኛ ሙሉ አመቤት መንበረኛ ዝናሽ ኃይሱና ኛ ይዲድያ መስፍን ከአኛ ተለይተው ሰኔ ቀን ዓም በድንገት ወደ ሀዋሳ ማረሚያ ቤት እንዲዛወሩ ከተደረገ በኋላ ነው ማለት ይቻላል እህቶቻችን የተዛወሩበትን ምክንያት ዳሮርታራ ቦያምታሥመጩቋዎቅ ይኔሴፖሥ መሥደረ ዕሰሴ ጎው ሲባል ሰምተናል የእኛም ወደ ቦረና ነጌሌ የመዛወር ጉዳይ በወታደሮች አካባቢ እንደ ቀልድ ተወራና እያደር ቀዘቀበ የሆነው ሆኖ የእነርሱ የእህቶች መፄድ ለአኛ ትልቅ ማስጠንቀቂያ ሆኖን ቀስ በቀስ ዕቃችንን እየቀነስን የሚላከውን አየላክን የሚሸጠውንም አየሸጥን ዝግጅት ማድረግ ጀመርን ይህ በእንዲህ እንዳለ ነሐሴ ቀን ዓም ቅዳሜ ወንድማችን ሰለሞን ሐጢያ ክውጪ ዘመድ አንደሚፈልገው ተነግሮት ይወጣና እንዳይገናኝ ይክለክላልምክንያቱ ቢጠየቅ ክአውራጃ አስተዳደር ተደውሎ ክዘመድ አንዳንገናኝ መታዘዙን የማረሚያ ቤቱ ጸጥታ ኃላፊ ከሆኑት ከፃምሳ አለቃ ወገብርኤል ይሰማል በድጋሚም ተጠይቆ ይረጋገጣል አሁንም ዝግጅታችንንና ጥንቃቄአችንን በመግፋት ከነሐሴ ድረስ ክፊታችን ለሚኖረው ማንኛውም ነገር ነፍሳችንን ሰእግዚአብሔር አደራ ለመስጠት ተክታታይ የጾምና ጸሎት ፕሮግራም አደረግን ክአስረኞች አካባቢ ግን ያረሃ ዳድማ ማድረጋቻው ጎው የሚል ወሬ ግቢዉን አዳርሶ እንዳናወጠና ለወታደሮችም ተነግሮ ድንጋጤ እንደ ፈጠረ ሰማን ክመካከላችንም ሁለት የምንሆን ፄደን ሰጸጥታዉ ኃላፊይሀ ዳታ ንው ጂ ዳሳድማ ሊይደያጋም በማለት ስላስረዳን ሁኔታው ተረጋጋነገሩም በአጭር ተቋጨጩ ጳጉሜ ና ቀን ወህ ዓም ደግሞ የዓመቱ ማጠቃሰያና የመጨረሻ ራስን የማስረከቢያ ጸሎት አድርገን ን ተስናበትነው በዚህ ጊዜ ሁሉ ወደ ዓም እያመለከትን ስለጠቅላላው የእግዚአብሔር ሕዝብ ምልጃና ምስጋና አቅርበናል በዚያን ጊዚ ዕንቁ ጣጣሽ። የአውራጃው ማረሚያ ቤት አስተዳዳሪም እዚያው ነበሩ በክፍለ ሀገሩ ዋና አስተዳዳሪ በነፍስ ወከፍ የቀረበልን ዋና ጥያቄ ለውጥ አለ የሚል ነበር። በየጊዜውም አዳዲስ ተአምራት ተመለከትን ፌ ጨም በዚያን ጊዜ ተመልሶ ይርጋ ዓለም በ የቦረና አውራጃ አስተዳዳሪ ጓድ ኤልያስ ነገሌ ማረሚያ ቤት ድረስ መጥቶ ነገ ወደ ይርጋ ዓለም ትነቃነቃላችሁና ተዘጋጁ። በ ማክሰኞ የሐኪም ቀጠሮ ስለ ነበረኝ ይዓለም ሆስፒታል ሄጄያለሁ በዕለቱ ጌታሁንና ፓስተር ተሾመም የእኔው ዓይነት ቀጠሮ ነበራቸውና እዚያው እብረን ዋልን ክለዓት በኋላ ወደ ሰዓት ገደማ ወደ ማረሚያ ቤቱ ተመለስን በማግሥቱ ማከስኞ ዕለት ወደ ሀዋሳ ማረሚያ ቤት እንድንሄድ የስልክ ጥሪ መምጣቱንና ይኸንነ መልዕክት ከይርጋ ዓለም ማረሚያ ቤት አስተዳዳሪ መስማታቸውን ወንድሞች ነገሩን ማምሻውን ፅቃዎቻችንን ከትተን በየክፍላችን ለሚገኙም እስረኞች አደራ ብለን አደርን በ ማለዳ በዚያ የተገኘን የሃይማኖት እስረኞች በሙሉ በወታደር እርቅይሁን አጃቢነት ከንጋቱ ከይርጋ ዓለም ማረሚያ ቤት በመነሣትና በንግድ ሲዎምንቺና በመሣፈር ከጠዋቱ ለዓት ገደማ ህዋሣ ከማረሚያ ቤቱ ደረስን። ክሰዓት በኋላ ወደ ክፍለ ሀገሩ ማረሚያ ቤት ዋና አስተዳዳሪ ቢሮ ተጠርተን ቀረብን።