Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ደቀመዛሙርቱ በሌሊት መጥተው ሰረቁት እንጂ ከመቃብር አልተነሣም የሚለው የነቀያፋና ሐና የካህናትም አለቆች የፈጠራ ታሪክ ጉድ የሚያደርገው ደግሞ በእስራኤል ኛ የነበረው ንጉሥ ስሎሞን ከሞተ ኛ ዜና ታዲያ ታሪከ ነገሥት ከየት አምጥቶት ነው ። ከዚህም እንዳይጨምር እንዳይቀንስ ሲያስጠነቅቀው « በተራራው ላይ እንዳሳየሁህ እንድትሠራ ተጠንቀቅ » ብሎት ነበር ዘጸ የእኛዎቹ ደግሞ ጉዳዩ በእግዚአብሔር ሳይሆን በቀኖና ነው የሚወሰነው በማለት ደስ ካላለን ልንቀንሰው ደስ ካለን ልንጨምረው ከእግዚአብሔር ይልቅ « ቀኖናችን » ይበልጣል የሚል እንድምታን አስፍረዋል በመቀጠልም ታቦት በእግዚአብሔር ትዕዛዝ የነበረው ገ ጽላቶቹ ከድንጋይ የተሠሩ ነበሩ ቁጥራቸውም ሁሰት ብቻ ነበርጸ የታቦቱም ወርድ ቁመት ስፋት በእግዚአብሔር የተወሰነና የተለካ ነበር በፃገራችን ያለውና የሚደረገው ደግሞ እንዲህ ነው ዚ ጽላቱም ሆነ ታቦቱ እየተቀረጸ ያለው ከእንጨት ነው ። እንጨቱ ሸምሽር ሽጢን ከሚባል እንጨት ነው እያሉ ቢሉንም በመቶው ሥራው ከጣውላ ነውዳ ዝግባ ጥድ የከበረ ድንጋይ ዕብነ በረድ ዉዜተ በጣውላው ላይ ላቱ ላይ ጸሐፊው ጽላቱን የጠረበው ሰው ነውዛነገ ታዲያ እነዚህ ሰዎች ለአማላጅነት ብቃታቸው ምን ያህል ነው። በእርግጥስ ጽዮን ድንግል ማርያም ናት ብለን ከተቀበልን በእግዚአብሔር ቁጣ የተቀሰፈች ከሰው ወገን ማንም እስከማያልፍባት ድረስ የተተወች የተጠላች እንደነበረች ማመን ግዴታ አለብን ግን ጌታና ማርያም እንዲህ የተጣሉበት ጊዜ ነበርን። ብዙዎች የተሳሳቱበትና የተታለሉበት ነገር መጻሕፍቱ ሰይጣንን ለማባረር ይጠቅማል ይባላል በማለት ነው ። በሚል መንፈሳዊ ቅኝት ይቃኝ አስተውሎት ያልታወቀ በስውና በመላእክትም ስም የተጠራ የሚታወቅና ያለ እንኳ ቢሆን ዓይንና አፍንጫ ጥርስና ጉንጭ ቅንድብና ዳሌ ክንድና ደረት በዜማ እያሞጋገሱ መድገም መዝፈን አጋንንት ያባርራል ሀብት ያስገኛ ል በሸተኛ ይፈውሳል ብሎ ያስተማረ ሐዋርያ ነቢይ ቅዱስ አባት የቱ ነው ንዑ ኅቤየ ወደኔ ኑ እያልን የጋበዝናቸው መናፍስት ሰውነታችን የእነርሱ ማደሪያ ይሆናል ያለን ማን ነው ። ደግሞስ « ኢትአምሩኑ አንትሙ ታቦቱ ለእግዚአብሔር » የሚለውስ የሐዋርያት ትምህርት ምን ሊሆን ነው ። የማይታወቁትና ትርጉማቸው ከምዕመናን የተሰወረው የፊደላት ትርጉም ምንድን ነው ።
ለምን ቢሉ « እግዚአብሔር ለምን እንዲህ አደረግህ ተብሎ እንዳይጠየቅ መንገዱ እንደመንገዳችን ሐሳቡ አንደ ሐሳባችን አይደለም ተብሎ ተጽፋልና ሮሜ ሩ ኢሳ ኢሳ በመሆኑም ቅዱስ መጽሐፍ በግልጥ እንዳስረዳው ሐዋርያትም እንደመሠከሩት የቃል ኪዳኑ ባለቤቶች እሥራኤላውያን ብቻ ነበሩ ክጸ ዘዳ ሩ ሮሜ» እንግዲህ ታቦትና ጽላት ምንነታቸውና አገልግሎታቸው ለማን እንደተሰጡ ቫየን በታሪከ ነገሥትና በትንሹም ቢሆን ገድለ ተክለ ፃይማኖት የተባለው መጽሐፍ በእግዚአብሔር እጅ ተጽፎ በሙሴ አማካኝነት ለእሥራኤል ሕዝብ ተሰጥቶ የነበረው ጽላት በንግሥተ ሳባ ዘመን ወደ ሀገራችን መጥቶ በአክሱም ይገኛል የሚለውን ታሪክ እንቃኛሰን ጸሐፊዎቹ በዚህ ትረካቸው አንዳንድ መምህራን ሳይቀሩ በመማረካቸው አያሌ ቁጥር ያለው ሕዝባችን ጽላተ ሙሴ እያለ በየዓመቱ ኅዳር ቀን በእግዚአብሔር እጅ ከተጸፈባቸው ጽላቶች በረከት ለመቀበል ባየር በመኪና በእግርና በፈረስ ይጎርፋሉ ታሪኩን ለመጻፍ ያነሣሣቸው አባቶች የጸፉበት ዓላማ በግልጥ ባይታወቅም በሌሎች የገድላ ገድል መጣጥፎቻቸው እንደታየው የከበረውን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ሞትና መከራ እንዲሁም ሀገራችን ኢትዮጵያ በቅዱስ መጽሐፍ የተጻፈላትን የአዲስ ኪዳን ውል እንዳታስተውል ኅሊናዋን ባለፈና የእርሷ ባልሆነ ኪዳን ለማፍዘዝ እንደሆነ ግልጥ ነው እጆቿን እንደምትዘረጋ የተነገረላትን ከእግዚአብሔር የመቀበል ወደ እግዚአብሔር የመመለስ ትንቢትን በማዘናጋት በእግዚአብሔር ፊት ተከሳሽ ለማድረግ በሰይጣን የተጠነሰሰውን ሜራ አራጋቢዎች እንደሆኑም በብዙ ጽሑፎቻችን የገለጥነው ነገር ነው ታሬሪኩ ሲመዘን እንደ ታሪከ ነገሥት ገለጣ ንግሥተ ሳባ ከሰሎሞን ቀዳማዊ ሚኒልክን ጸንሳ መጣች ስለሚል የሚኒልክን ልደት እድገትና ወደ ኢየሩሳሌም መሄድ አንዲሁም ከአባቱ ጋር ለ ዓመት እንደቆየ አያይዞም ካህናትና ሌዋውያንን ይኮ እንዲ ሄድ አባቱ እንዳቨዘውና ሊቀ ካህናቱም ከካህናቱ ጋር ተመሳጥሮ ጽላተ ሙሴን ይዞ እንደመጣ የሚተርከውን እንመዝን ሰሎሞን በነገሠ በኛ ዓመት ከ ወር ሲሆነው ቤተመቅደስ ለመሥራት መሠረት አኖረ ጀመረ ኛ ነገ ፅሩ ኛ ዜና ሩ ይህን እንደመነሻ ብንወስደው የቤተመቅደሱ ሥራ ሰሉሞን በነገሠ በ ዓመት ከ ወር አጠናቀቀ ኛ ነገ ሥራው የወሰደው ጊዜ ዓመት ከ ወር መሆኑ ነው በጥቅሉ የእግዚአብሔርን ቤትና የራሱን ቤት ለመሥራት የፈጀበት ጊዜ ዓመት ሆነ ኛ ነገ ዜና የሳባ ንግሥት ወደ ሰሎሞን ከመፄዲ በፊት ንጉ ለሀገርና ለመንግሥት የሚጠቅሙ ሥራዎችን አሠርቷል ዜና ነገፀ ሆኖም ሥራዎች በምን ያህል ጊዜ እንደተጠናቀቁ አልታወቀም ነገ ዜና ከዚህ በኋላ ነበር የሳባ ንግሥት ዝናው በዓለም ወደተሰማው ወደሰሉሞን የቄደችው የቤተ መቅደሱን ሥራና የአገልግሉቱን ሥርዓት አድንቃለች የቤተመንግሥቱንም የውስጥና የውጪ ድርጅት ጐብኝታለች ነገ ዜና ፈ ንግሥቲቱ በመንገድ ላይ የፈጀባት ጊዜና ለምን ያህል ጊዜ በኢየሩሳሌም እንደቆየች ባይገለጥም ሰሎሞን ዘንድ በደረሰች ጊዜ እንኳ ፀነሰች ብለን ብናስብ የጽንሱ ዕድሜ ወር ነው እንደ ክብረ ነገሥቱ ትረካ እብነ መለክ ቀዳማዊ ሚኒሲክ በተወሰደ በ ዓመቱ ሄዶ ዓመት ከአባቱ ጋር ቆይቶ ተመለሰ ስለሚል ዓመት ይሆናል ማጠቃሰያ ሀ ሰሉሞን በነገሠ በ ዓመት ከ ወር የተደመረው የእግዚአብሔርን ቤተመቅደስና የራሱን የንጉሠን ቤት ሥራ ጠቅላላ የፈጀው ዓመት መሆኑ ነው ለሊ መሥራት ከመጀመሩ በፊት የነበረው የሰሎሞን የንግሥና ፅድሜ ዓመት ከ ወር ነበር ሔ ቀዳማዊ ሚኒሊክ የተጸነሰበት የጽንስ ወር ወር ያህል ነው መ ቀዳማዊ ሚኒሊክ ኢትዮጵያ የቆየበት ዓመት ነው ቀዳማዊ ሚኒሊክ በኢሩሳሌም ከንጉሥ ሰሉሎሞን ጋር ቆየበት የተባለው ዓመት ይህ ሲደመር ዓመት ከ ወር ይሆናል መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ ሲያስረዳን የሰሎሞን የንግሥና ዘመን ዓመት ብቻ እንደሆነና እንደሞተ ሲሆን በታሪኩ መሠረት ሚኒልክ ኢየሩሳሌም የፄደው ንጉሥ ሰለሞን በሞተ በኛው ዓመት መሆኑን ያስረዳናል ታዲያ ቀዳማዊ ምኒልክ ከአባቱ ጋር ተገናኝቶ ሌዋውያን ካህናት ተሰጥተውት አዛርያስ የተባለው ሊቀ ካህናትም ታቦቱን ሠርቆ ይዘውት መጡ የሚሰው ፈጠራ እንዴት ተገናኙ ታሪኩን ውድቅ የሚያደርገው ማስረጃ ታቦቱን ጽላቱን ስሎሞን ሳይሰማ በሥርቆት ወሰዱት ካለ በኋላ እንደገና በመቅደስ ከነበሩት ሁለት ጽላት አንዱ የማርያም አንደኛው የሚካኤል ነው ይላል የሚካኤልን እንዲወስዱ ሲፈቀድላቸው የማርያምን ስለፈለጉ የታቦታቱን ልብስና ቦታ በማቀያየር የሚካኤልን ለማርያም የማርያምን ለሚካኤል ታቦተ ማርያምን ይዘው መጡ የሚል ተረት ይጨምርበታል በዚያን ዘመን ማርያም ነበርችን። መጽሐፍ ቅዱስ ግን የሰውም ሥርዓት የሆነ ትምህርት እያስተማሩ በከንቱ ያመልኩኛል » ይላል ማቴ የተከበራችሁ የቤተክርስቲያናችን ምዕመናን በእርጋታ አንድትመለከቱልን የምንሻው እዚህ ላይ ነው ታቦት ወይም ጽላት እግዚአብሔር ማደሪያው እንዲሆን የሰጠን ትዕዛዝ ነው እያሉ የሰበኩን የእኛዎቹ ሰዎች እግዚአብሔር ታቦትን ወይም ጽላትን በሰጠ ጊዜ እንዲህ ይሁንልኝ እንዲህም እንዲሆን እንዳሳየሁህ እንድትሠራ ተጠንቀቅ ብሎ ታላቁን ሰው ሙሴን ማዘዙ እየታወቀ ከእግዚአብሔር እውቀት ተሽለናል የሚሉት ግን ከፈለግን እግዚአብሔር ያለውን ልንጨምረው ካልፈለግንም ልንቀንሰው እግዚአብሔርም ከግራር ቢለን እንኳ ከፈለግነው እንጨት ልንቀርጸው እንዲሁም እግዚአብሔር ከድንጋይ ያለውን ከፈለግን ከዕብነ በረድ አልያም ከእንጨት መሥራት እንችላለን በማለት ሥራችን የፈጠራና በውሸት የተጫነብን እንደሆነ ራሱን አጋልጧል በመሠረቱ ላት ሆነ ታቦት በአዲስ ኪዳን ምንም ሥራ የሌለውና አገልግሎቱን የፈጸመ መሆኑን በዚሁ ጽሑፍ ማስረጃ ጠቅሰን ገልጠናል ሆኖም ይሁን እንኳ ብለን ይህን የፈጠራ ትረካ ብንቀበላቸው በራሳቸው ጽሑፍ ሕገ ወጥ እንደሆነ ማስረግጥ እንችሳላለን አግዚአብሔር ሙሴ የሰበራቸውን ጽላቶች ምትክ ሊሰጠው በወደደ ጊዜ « እንደፊተኞቹ አድርገህ ሁለት ድንጋይ ጥረብ በሰበርኻቸው በፊተኞቹ ጽላቶች የነበሩትን ቃሎች እጽፍባቸዋለሁ » አለው ዘጸ እንግዲህ « አንደፊተኞቹ አድርገህ » የሚለውን ስንመለከት ሙሴ በኋላ የሚቀርጻቸውና በእግዚአብሔር ፊት የሚያቀርባቸው ጽላቶች አስቀድሞ ተሰጥቶት እንደነበረው በዓይነት በመጠን በብዛት እኩልና ተመሳሳይ እንዲሆኑ ማዘዙን ያሳያል በእኛዎቹ ፍልስፍና ግን ደስ ካለን እንጨምራለን ከሆነ እንቀንሳለን ብለዋል ምነው ሲባሉ « ቀኖና ኔ ነውና ሌላው እግዚአብሔር ሙሴን ያዘዘው « « በሰበርኻቸው በፊተኞቹ ጽላቶች የዛሬትን ቃሎች እጽፍባቸዋለሁ » የሚለው ነው ሙሴ አስቀድሞ በተሰጠው ጽላት ላይ ተጽፎ የነበረው ቅዱስ መጽሐፍ እንደሚያስረግጥልን ቱ ትዕዛዛት ብቻ ነበሩ ስለሆነም እንደገና ጠርቦ ባመጣቸውም ላይ ሌላ ነገር ስለማይጻፍ እግዚአብሔር « በፊተኞቹ ጽላቶች የነበሩትን ቃሎች አለው በእኛዎቹ ጽላቶች ላይ የተጻፈው ግን ከላይ እንዳልነው ቱ ቃላት ሳይሆኑ ያስቀረጸው ሰው ስም የተቀረጸለት መልአክ ወይም ሰው ስም እንዲሁም የተቀረጸለት ደብር ስምና ትርጉም አልባ ሥዕላት ነው እግዚአብሔር ለሙሴ ዳግመኛ ሁለቱን ጽላቶች ሲሰጠው በዚህ መሠረት እያራባህ እያባዛህ ለነገዱ ለየክፍለ ዓለማቱ አሰራጭ አለው የሚል መረጃ አናገኝም እንኳንስ ለዓለማት ቀርቶ ለራሳቸው ለእሥራኤላውያን አንኳ ከዋናው የሰሎሞን መቅደስ ውጪ ለሌሎች ምኩራቦች ታቦት ተቀርጾ አምላካቸውን እንዲያመልኩ አልተፈቀደላቸውም ምነው በእስራኤል ግራር ጠፍቶ ነውን ። እንጨቱ ሸምሽር ሽጢን ከሚባል እንጨት ነው እያሉ ቢሉንም በመቶው ሥራው ከጣውላ ነውዳ ዝግባ ጥድ የከበረ ድንጋይ ዕብነ በረድ ዉዜተ በጣውላው ላይ ላቱ ላይ ጸሐፊው ጽላቱን የጠረበው ሰው ነው ጽላት እያልን በምንጠራው እንጨት ላይም የተጻፈው ሀ አስቀርጾ በስጦታ የሰጠው ሰው ስም « ዝ ጽላት ዘአባ እገሌ የሚል ለ ጽላት የተባለው ነገር በስጦታ የተሰጠው ደብር ስም « ዝ ጽላት ዘደብረ እገሌ የሚል ሐ ጸራቢው ያዘጋጀው ቅርጽና ትርጉም አልባ ሥዕል ይህም አንዳንድ ጊዜ የሥላሴ የማርያም እንዲሁም እነርሱ ነው የሚሉት መልአክና ቅዱስ ሰው ነው የተባለለትን ይስሉበታል መጽሐፍ ቅዱስ በምንም ይሁን በማን ስም ለተቀረጸ ምሥልና ሥዕል እንዳንማፀን ያስጠነትቀናል የማናቸውንም ምሳሌ የተቀረጸውንም ምሥል ለአንተ አታድርግ አትስገድላቸውም አታምልካቸውም » ይላልና ዘጸ ዘፀ ተ ሰውን ለማታለል የሥላሴ የጌታችን ነው በማለት የሚደረግ የሥዕልና የቅርጽ ሥራ በእግዚአብሔር ዘንድ አስጸያፊና ቅጣትን የሚያመጣ እንደሆነ ቅዱስ ጳውሎስ ሲያስረዳ « እኛ በክርስቶስ ሞት ምክንያት ዘመደ እግዚአብሔር ሆነናልና « አምላክ በስው ብልፃትና አሳብ የተቀረጸውን ወርቅ ወይም ብር ወይም ድንጋይ እንዲመስል እናስብ ዘንድ አይገባም » የሐዋ ሥራ ፉ ይልና እግዚአብሔርን በምሥልና በቅርጽ መስለው የተገኙትን ቫ በእግዚአብሔር ፊት እንዴት እንደተነቀፉ እንዲህ የስረዳናል « ጥበበኞች ነጊ ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ የማይጠፋውንም የእግዚአብሔርን ክብር በሚጠፋ ሰው መስለው ለወጡ » በዚህም ምክንያት « እግዚአብሔር በልባቸው ፍትወት ለርኩሰትና ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው » ይለናል ሮሜ ፈ የሚቀረጹት ጽላቶች እንጨቶች እንደ ቀራጺው ጥበብና ችሉታ በቅርጽ በአይነት በውስጣቸው በሚይዙት ጽሑፍ ይሰለያያሉ ጽላት እየተባሉ የሚጠሩት ቅርጻ ቅርጾች በዛገራችን በአማካኝ ከ ዐ በላይ አጥቢያ ይኖራታል በምትባለው ቤተክርስቲያናችን ውስጥ ቢያንስ በአንዱ ቤተ መቅደስ ከ ታቦት ጽላት እንደሚገኝ ይታመናል በአንዳንድ ገዳማት ከ የሚበልጥ ጽላት ታቦት ይገኛል ይህን በአማካኙ ብንወስድ በመላ ሀገራችን አጥቢያ ጽላት የተባለ ነገር ይኖረናል ይህን ስንመለከት በሀገራችን አለ የሚባለው የጽላት አይነት ፈጽሞ ከመጽሐፍ ቅዱስ ጋር የሚቃረን እንደሆነ በግልጥ የሚያሳይ ነገር ነው የሚገርመው ታቦት እግዚአብሔር የሚከብርበት የሚጠቀምበት ማደሪያው ነው እየተባለ የሚወራለት ሲሆን በሀገራችን አለ ከሚባለው በልተናነሰ ቁጥር ደግሞ በግምጃ ቤት በሱቲ ተጠቅልሎ የሚቀመጥ መሆኑ ነው ሌላውና የጽላት አቀንቃኞችን የሚያሳፍረው ባአገልጋዮችና በሰብሮ ገብ ሌቦች ትብብር ከመቅደስ እየወጣ ለቱሪስቶች የሚቸበቸበው ጽላት ተብየው ፈረንጆቹ በየሙዚየማቸው በማስቀመጥ የገንዘብ ማግኛ ሲያደርጉት ቅንጣት ታሕል ጉልበት ማጣቱ ነው ሌላው በአረብ አገር የቡና መጠጫ ረከቦት መሆኑ ነው በእርግጥ ጽላት ወይም ታቦት ይሠራበት በነበረበት በዚያን ዘመን በጣዖት ቤት ሲያስቀምጡት የጣዖታቱን ምሥል የሰባበረ የእግዚአብሔር ክንድ ይገለጥበት እንደነበር ስናስብ ዛሬ ተሰረቀ እየተባለ በፖሊስ ግምጃ ቤትና በሰራቂዎች ሻንጣ በኢአማንያንም ሱቅ በነጮቹም ሙዚየም ሲደረደር የሚታየውን የእግዚአብሔር ማደሪያ ነው እያልን መስበካችን አምላካችንን ማሰደብ በአገራችንም ላይ መቅሰፍት ማምጣት ነው ነቢዩ ዕንባቆም እንዲህ ዓይነቱን ሥርዓት ሲያወግዝ እንዲህ ብሏል « ም ንከ ዘገለፉ ወሰበኩ ወገብሩ ሐሰተ ወዝንቱ ውእቱ ምትሐተ ወይትአመኖ ገባሪሁ ለዝኩ ዘለሊሁ ገብሮ ከመ ይግበር ጣዖተ በሀመ አሌ ሎ ለዘይብሎ ሰዕፅ ንቃሕ ወይብሎ ለዕብን ተንሥእ ወውእቱኒ ሐሰተ ወይገብርዎ በወርቅ ወብሩር ወነፍስ አልቦ » ትርጉም « የተቀረጸውን ምስል ሠሪው የቀረጸው ለምን ጥቅም ነው ። እነዚህን ሐሳቦች በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ እንመለከታለን ጽዮን ማን እንደሆነችም ቅዱስ መጽሐፍ በእርግጥ ያስተምረናል የሚከተለውን ጥቅስና ማብራሪያ በማስተዋል እንመልከት ነገር ግን ዳዊት አምባይቱን ጽዮን ያዘ እርሷም የዳዊት ከተማ ናት» ሳሙ በዚህ ጥቅስ ውስጥ ድንግል ማርያምንም ሆነ የቃል ኪዳኑን ታቦት የሚያመለክት ቃል ፈጽሞ የለም ከጥቅሱ እንደምንረዳው ጽዮን የጦርነት ተራራ ሆና ለወታደራዊ እስትራቴጂ በጣም አመች እንደሆነችና ንጉሥ ዳዊት ከጠላት እጅ ነጻ እንዳወጣት ለራሱም ምሽግ እንዳደረጋት እንመለከታለን በኋላም እግዚአብሔር ከጠላቶቹ ሁሉ ባሳረፈው ጊዜ ጽዮን ብሎ እንደሰየማትና መጠሪያዋም እንደሆነ ያስረዳል ፋ «ሰሎሞንም የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ከዳዊት ከተማ ከጽዮን ያወጡ ዘንድ የእሥራኤልን ሽማግሌዎችና የነገድ አለቆችን ሁሉ የእሥራኤልን ልጆች የአባቶቻቸውን ቤቶች መሳፍንት ንጉ ሰሎሞን ወዳለበት ወደኢየሩሳሌም ሰበሰባቸው» ነገ በዚህ ክፍል ውስጥም የቃል ኪዳን ታቦት ብሎ ታቦቱን ጽዮን ብሎ ኮታውን ሲጠራ እንመለከታለን በመሆኑም ጽዮን የተባለች ቦታይቱ እንጂ ድንግል ማርያም ወይም ታቦቱ እንዳልሆነ መገንዘብ አለብን ከድንግል ማርያም ጋር ምንም አይነት ግነኙት የለውም ንጉሥ ሰሎሞን የቃል ኪዳኑን ታቦት ጽዮን ከተባለው ቦታ እንዲያመጡት የእሥራኤልን አለቆችና ካህናት መሰብሰቡን እንመለከታለን እነሆ እኔና እግዚአብሔር የሰጠኝ ልጆች ለእሥራኤል በጽዮን ተራራ ለሚኖረው ከሠራዊት ጌታ ከእግዚአብሔር ዘንድ ምልክትና ተአምራት ነን» ኢሳ በዚህ ጥቅስ ውስጥም ነቢዩ ኢሳይያስና እግዚአብሔር የሰጠው ልጆች በጽዮን ተራራ ከሚኖረው ከእግዚአብሔር ዘንድ ምልክትና ተአምራት እንደሆኑ ሲያስረዳ እንመለከታለን አሁን እየተመለከትነው ያለው ጥቅስ ጽዮን በኢየሩሳሌም ውስጥ የሚገኝ ግዙፍና ታላቅ ተራራ መሆኑ ነው በዚህም ተራራ እግዚአብሔር እንደሚኖር ተገልጧል ሆኖም ድንግል ማርያም ወይም የቃል ኪዳኑ ታቦት አይደሉም ኮሬብም የእግዚአብሔር ተራራ ተብሎ ተጠርቷል የእግዚአብሔር ተራራ ተብሎ የተጠራ ሁሉ ለድንግል ማርያም አይሆንም እርሷም ተራራ አይደለችም «የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔርም በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም ላይ ይነግሣልና ኢሳ ይህ ክፍልም በእርግጥ እግዚአብሔር በጽዮን ተራራና በኢየሩሳሌም እንደሚነግሥ የተገለጠበት ክፍል ነው ጽዮን የዳዊትና የዘሩ ሁሉ መናገሻ ከተማ ናት በአዲስ ኪዳንም «ወይሁቦ እግዚአብሔር አምላክ መንበረ ዳዊት አቡሁ ወይነግሥ ለቤተ ያዕቆብ ለዓለም» ማለትም «እግዚአብሔር አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል በእሥራኤል ቤት ለዘለዓለም ይነግሣል መንግሥቱም መጨረሻ የለውም» ሉቃ ተብሎ ተጽፏል ስለዚህም እግዚአብሔር በኢየሩሳሌም በጽዮን ከተማ በያዕቆብ ቤት ላይ ይነግሣል ተባለ እንጂ በቃል ኪዳኑ ታቦት ላይ ወይም በድንግል ማርያም ላይ ይነግሣል ለማለት የተጻፈ አይደለም ነገር ግን እግዚአብሔር በታቦቱም ይሁን በድንግል ማርያም ላይ ብቻ ላይሆን በዓለም ላይ ሁሉ ንጉሥ ነው የተጠቀስው ጥቅስ ግን ጽዮን ያላት ድንግል ማርያም ናት ለማለት እንዳልሆነ ተረድተን ተሳስተን ከማሳሳት እንቆጠብ የጽዮንም ሴት ልጅ በወይን ቦታ እንዳለ ዳስ በዱባ አትክልትም ውስጥ እንዳለ ጎጆ እንደተከበበችም ከተማ ሆና ቀረች» ኢሳ በዚህ ክፍል ደግሞ ጽዮን በክፉ ሰዎች እጅ የወደቀችና የተዋረደች ሴት ልጅ እንዳላት ሆና ቀርባለች የጽዮን ሴት ልጅም የተከበበች ከተማ ሆና ቀርባለች በዚህ አንቀጽ ጽዮን ድንግል ማርያም ናት ካልን የድንግል ማርያም ሴት ልጅ ማን ናት። በእርግጥ ዮን ምድረ በዳ ሆናለች የጌታ እናት ድንግል ማርያም ግን ጽዮን አንደሆነችው ምድረ በዳ ወይም ውድማ አይደለችም እርሷስ በቅዱሳን መካከል የሌለች በጌታ ሐሴትን የማታደርግ የተተወች የተፈታች አይደለችም ስለዚህም ጽዮን ድንግል ማርያም አይደለችም እግዚአብሔር በአርሱ ላይ የተናገረው ቃል ይህ ነው ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ ቀላል አድርጋዛለች በንቀትም ስቃብፃለች የኢየሩሳሌም ልጅ በላይህ ራሷን ነቅንቃብፃለች» ነገ ይህ ቃል ከእግዚአብሔር ወደነቢዩ ኢሳይያስ የመጣና ለሕዝቅያስ የተበሠረ ነው ንጉሠ ሕዝቅያስ በእግዚአብሔር ፊት ራሱን አዋርዶ ባለቀስ ጊዜ እግዚአብሔር አምላክ አንዲት ሴት ልጃገረድ የማይመጥናትን ወንድ እንደ ምትንቅና በእምቢታ ምልክት ራሷን እንደምትነቀንቅ ሁሉ ጠላት የማይደፍራት እንደድንግል ሴት ተከብራ የኖረችው ዮን ኢየሩሳሌም በአሦሩ ንጉሥ በሰናክሬም ላይ ያሳያቸው ኢፈቃደኝነት ምልክት ነው ይሁን እንጂ ይህን ጥቅስ ለድንግል ማርያም መስጠት ድንግል ማርያምን ከአንድ አመንዝራ ወንድ ጋር ስለፈቃደ ሥጋ እንደአወራች አድርጐ መቁጠር ይሆናል ይህ ብቻም አይደለም ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ የሚለው ቃል ድንግል ማርያም ሴት ልጅ እንዳለቻት አድርጐ መቁጠር ነውና ጥቅሱ በየትኛውም አቅጫ ለማርያም ሊሆን አይችልም ድንግሊቱ የጽዮን ልጅ ራሷን ነቅንቃብዛለች የሚሰው ቃል ለኢየሩሳሌም ለሆገር እንዴት ሊሆን ይችላል አገር ራስ አንገት አለው ወይ። የሚል ጥያቄ ሊያስነሳ ይችላል ነገር ግን አገርን በሰውኛ ዘይቤ ማናገር የተለመደ ነው ለምሳሌ «ኢትዮጵያ ታበጽሕ እደዊፃ ኀበ እግዚአብሔር» ማለትም «ኢትዮጵያ እጆቿን ወዴ እግዚአብሔር ትዘረጋለች» መዝዕ ሲል ኢትዮጵያ እጅ ኖሯት አይደለም ጌታም አሌ ለኪ ኮራዚ አሌ ለኪ ቤተ ሳይዳ ማለትም ወዮልሽ ኮራዚ ወዮልሽ ቤተ ሳይዳ ማቴ በማለት በሰውኛ ዘይቤ ተናግሯል አላይ የተመለከትነውም ጥቅስ ከዚህ ጋር ተመሳሳይ ነው ቅዱስ መጽሐፍ በአንስታይ ጾታ የተናገረውን ሁሉ ለድንግል ማርያም ነው ማለት ከትልቅ ስሕተት ይጥላል እንላለን በመሆኑም ድንግል ማርያም ወንዶችና ሴቶች አሏት የሚለውን ሐሳብ ለተከራካሪዎች ትተን በዚህ ክፍል ግን ድንግል ማርያምን የሚያመለክት ጽንሰ ሐሳብ የለውም ጺ በሰሜን ወገን በመልካም ሥፍራ የቆመ የምድር ሁሉ ደስታ የጽዮን ተራራ ነው እርሱም የትልቁ ንጉሥ ከተማ ነው» መዝፉፓ በዚህ ጥቅስ ውስጥ ጽዮን ታላቅ ተራራ ሆኖ በወንድ አንቀጽ ሲነገር አንመለከታለን የእግዚአብሔር ከተማም ተብሎ ተሰይሟል ከዚህ ላይ እንደምንመለከተው ጽዮን የሚለውን ስም ይኮ የሚገኘው የሞሪያ ተራራ ነው በኋላ ግን ለመላዋ ኢየሩሳሌም መጠሪያዋ ሆኖ እንመለከተዋለን በመሆኑም በዚህ ክፍል ለድንግል ማርያም ሆኖ አንመለከተውም ፈጽሞም አይደለም ጽዮንን ክበቧት በዙሪያዋም ተመላለሱ ግንቦቿንም ቁጠሩ በብርታቷም ልባችሁን አኑሩ አዳራጂን አስቡ» መዝ በግዕዝ «ዕግትዋ ለጽዮን ወሕቀፍዋ ወተናገሩ በውስተ ማሕፈደዛፃ ደዩ ልበክሙ ውስተ ኃይላ» ይላል ጽዮንን ክበቧት እቀፏትም የሚለው የተሳመረበት ዓረፍተ ነገር የሚያቁለጨለጭና የሚያሳሳ ለድንግል ማርያምም እንድናደርገው የሚገፋፋ ክፍል ነው ብዙ ሰባክያንም ለድንግል ማርያም ካልሆነ ለሌላ ለማን ሊሆን ይችላል። ብለን እንድናምን ይገፋፋናል በእርግጥም ይመስላል ግን አብዝተን ልንጠነቀቅ ይገባናል የጥቅሱ ሐሳብ እንደዚህ አይደለም ከጥቅሱ የምንማረው እግዚአብሔር ለኢየሩሳሌም ያለውን ጽኑ ፍቅር የገለጠበት መሆኑንና በእርሷም እንደሚኖር የተናገረበት ክፍል እንደሆነ ብቻ ነው ለዚህም ነው ጽዮንን ውደዲት እቀፏትም የተባልነው እርሱ ጌታ በእርሷ ለዘላለም ስለሚናር ነው ከዚህ በታች የምንመለከተው ክፍል ደግሞ ከአሁን በፊት ከተመለከትነው ለየት ያለና ጨርሶም ሊሆን የማይችል ነው ይሁንና ሰባክያን ወንድሞቻችን ባለማስተዋል ይልቁንም እያወቁ ከአላዋቂ ሕዝብ ጋር ራሳቸውን ለማስማማት በሚያደርጉት ጥረት ጽዮን የተባለች ሁሉ እናታችን አማላጃችን ድንግል ማርያም ናት በማለት ሲሰብኩ ይስተዋላሉ አግዚአብሔር ጽዮንን ያድናታልና የይሁዳንም ከተሞች ይሠራልና በዚያም ይቀመጣሉ ይወርሷትማል» መዝዕ ከመጀመሪያው እንደጠቆምነው ጽዮን የተባለችው በዚህ ጥቅስ ውስጥ ከመክራ በእግዚአብሔር ኃይል የዳነች አገር ከተማ የተሠራባት አገር ሕዝብ ሰፍሮባት የምትኖር ከተማ ናት ድንግል ማርያም ግን እንደዚህ አይደለችም ፈርሳ የነበረች አሁን ግን በሰው እጅ የታደሰች ከተማም አይደለችም እንደዚህም አንሰብክም በባቢሎን ወንዞች አጠገብ ተቀመጥን ጽዮንንም በሳብናት ጊዜ አለቀስን በአኸያ ዛፎቿም ላይ መሰንቆቻችንን ሰቀልን» መዝ በዚሀ ጥቅስ ውስጥ ደግሞ ጽዮን ድንግል ማርያም እንዳልሆነች በግልጥ ያስረዳል ከጥቅሱ እንደምንረዳው በባቢሎን ወንዞች አጠገብ ተቀምጠው ሳለ በጠላት እጅ የተደበደበችው ጽዮን ትዝ ስላለቻቸው መሰንቆቻቸውን በአኽያ ዛፎች ላይ ሰቅለው አልቅሰዋል ልብ እንበል ምርኮኞች ያለቀሱት ድንግል ማርያምን አስበው አይደለም «አቤቱ ስለፍርድህ ጽዮን ሰምታ ደስ አላት የይሁዳም ሴት ልጆች ደስ አላቸው» መዝ በዚህም ክፍል እስካሁን ከተመለከትነው የተለየ ሐሳብ የለውም ጽዮን ሰምታ ደስ አላት ሲል ድንግል ማርያም ሰምታ ደስ አላት ማለቱ አይደለም ማርያም ምን ስምታ ደስ አላት ይህ ቃል በተነገረበት ዘመንስ ነበረች ወይ። አርሰው ሁሉ እናታችን ጽዮን ይላል በውስጧም ሰው ተወለደ እርሱ ራሱም ልዑል መሠረታት እግዚአብሔር ለሕዝቡ በውስጧም ለተወለዱት አለቆች በመጽሐፍ ይነግራቸዋል በአንቺ የሚኖሩ ሁሉ ደስ እንደሚላቸው ይነግራቸዋል» መዝ የዚህ ጥቅስ ሐሳብ በተለይ መጀመሪያውና ሁለተኛው ዓረፍተ ነገር ከድንግል ማርያም ውጭ ለሌላ ለማንም እንደማይሆን ብዙ ኦርቶዳክሳውያን ሲያስተምሩ ይደመጣሉ ይሁን እንጂ ቀጥሎ ለተቀመጠው ዓረፍተ ነገር መልስ የላቸውም እንደነሱ ሐሳብ ሰው ሁሉ ማርያም እናታችን ይላል ከአርሷ ጌታችን ተወልዲልና ማለታቸው ነው ነገር ግን ቅዱስ መጽሐፍ በውስጧ ሰው ተወለደ ይላል በውስጧ የሚለው ቃል በትልቁ ሊጤን ይገባዋልጣ ለአንዲት ሴት ሰው በውስጥሽ ተወለደ ተብሎ አይነገርም እገሌ በእናቱ ውስጥ ተወለደ ተብሎም አይነገርም ስለዚህም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በድንግል ማርያም ውስጥ ተወለደ አይባልም ውስጥ የሚለው ቃል ለሀገር ለቦታ ያገለግላል ማለትም ኢየሱስ ናዝሬት ውስጥ አደገ ኢየሱስ በቤተልሔም ውስጥ ተወለደ ተብሉ ይነገራል ይህም አባባል በሀገራችን ውስጥ የተለመደ አባባል ነው ለምሳሌ ዓፄ ዮሐንስ መተማ ውስጥ ሞቱ ዓፄ ቴዎድሮስ ወሎ ውስጥ ራሳቸውን ገደሉ እንደማለት ነው በመሆኑም ኢየሱስ ከድንግል ማርያም በውስጧ ተወለደ ተብሎ ሊነገር አይገባም ይህ ብቻም አይደለም «አርሱ ራሱ ልዑል መሠረታት» በሚለው ዓረፍተ ነገርም መሠረታት ሲል ድንግል ማርያምን መሠረታት ተብሎ ከተተረጐመ ድንግል ማርያም ሰው ሳትሆን የተሠራች ከተማ እንዳደረግናት መገንዘብ አለብን ከዘህ ቀጥሎ የምንመለከተው ዓረፍተ ነገር ጽዮን ቦታ እንደሆነች በግልጥ ያስተምራል «በውስጧም ለተወለዱት አለቆቿ ይህ ጥቅስ ለማርያም ሊሆን አይችልም ምክንያቱም «በውስጧ ለተወለዱት አለቆቿ» የሚሉት ሦስቱም ቃላቶች ከድንግል ማርያም ጋር አይሰማሙም ኛ በውስጧ የሚለው ቃል ከላይ እንደተመለከትነው ለስው አይሰጥም አይሆንምም ኛ ለተወለዱት የሚለው ቃል ድንግል ማርያም ከጌታ ሌላ ብዙ ሰዎችን እንደወለደች አድርጐ መቀበል ይመስላል ይህም ደግሞ ቅዱስ መጽሐፍ ከጌታ ሌላ ስለመውለዷና ስለአለመውለዷ በግልጥ በማያሻማ ሁኔታ እስካልተገለጠ ድረስ ውዝግብን አንፈጥርምን። ከርስቲያኖች ሆይ ውበቷን በዝሙት በየመንገዱ ለመንገደኛው ሁሉ ያረከሰችና ግልሙትናን ያበዛቾ የእሥራኤል ከተማ ዮን እንጂ ማርያም እንዳልሆነች እናሳስባችኋለን ቅዱስ መጽሐፍ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ» ብሎ ስለድንግልዋ መሠከረ እንጂ እንደረከሰችው እንደጽዮንአላደረጋትምና እንደመጽሐፍ ቅዱስ እንመን እንናገር አንተ ተነስ ጽዮንንም ይቅር በላት የምህረቷ ጊዜ ነውና ዘመኗም ደርሷልና» መዝ በዚህ ክፍል ደግሞ ለብዙ ዘመናት ከእግዚአብሔር ዘንድ ርቃ ይቅርታንም አጥታ እንደነበረች አሁን ግን ይቅር የምትባልበት ዝመን እደደረሰ መዝሙረኛው ይጸልያል ስለጽዮንም እየማለደ ይቅር በላት ሲል ይደመጣል እንግዲህ ማርያም በአማላጅ የዳነች እንደሆነችም ይጠቁመናል ማለት ነው ነገር ግን የድንግል ማርያምን ታሪክ በቅዱስ መጽሐፍ የተመለከተ ጥበበኛ ከዚህ ሁሉ ስህተት ይጠበቃል በመሠረቱ ግን ይቅር የተባለችው የምህረቷ ዘመን የደረሰላት ጸሎትና ምልጃ የተደረገላት ዮን የእሥራኤል ከተማ እንጂ ማርያም አይደለችምና ከስሕተት ትምህርት ቅዱስ መጽሐፍንም ከማጣመም ራሳችንን እንጠብቅ ጌታ በነገር ሁሉ ማስተዋልን ይስጠን ድንግል ማርያም በመጽሐፍ ቅዱስ ድንግል ማርያም በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በብዙ ቦታ ስሟ ተጠቅሶ ይገኛል ስሟ በተጠቀሰበት ቦታ ሁሉ ምን አይነት ገጸ ባሕርይ እንዳላት ወንጌላውያን ዘግበዋል ስለድንግል ማርያም በሰፊው የጻፈ ወንጌላዊ ሉቃስ ነውቋ ሉቃስ ስለእርሷ የሚከተለውን ብሏል ሀ ድንግል ለ ጸጋ የሞላባት ሔ እግዚአብሔር ከአርሷ ጋር የሆነ መ ከሴቶች የተለየች ሠ ጸጋን ያገኘች ረ መንፈስ ቅዱስ ያደረባት ሴሲ ወንድ የማታውቅ ሼ ኢየሱስን የወለደች ቀ የጌታ ባሪያ «ነየ ዓመቱ ለእግዚአ ኩሉ ብላለች» ቤ አማኝ ናት ተ ጌታን አክባሪና አመስጋኝ ናት ቸ ትውልድ ሁሉ ብጽዕት ይሏታል ን ቃሉን በልቧ የምትጠብቅ ናት ሌሎች ወንጌላውያንም ደቀመዛሙርቱ እንደሚከተለው ብለዋል ሀ ድንግል ሆና እንደምትወልድ የተነገረላት ማቴ ኢሳ ሊ ለልጂ የምታስብ ናት ማቴማርና ሒ የሰዎች ችግር ይሰማት ነበር ዮሐ መ የዮሐንስ እናት ሆናለች ዮሐ ሠ በመስቀሉ አጠገብ ከእኅቷ ጋር ነበረች ዮሐ ወይቀወማ ኀበ መስቀሉ ለእግዚእ ኢየሱስ እሙ ወእኅታ ለእሙ ረ ከሐዋርያት ጋር ለጸሎት ትተጋ ነበር ሐዋ በአጭሩ ድንግል ማርያም በቅዱስ መጽሐፍ ውስጥ ይህን ትመስላለች ቅድስት ድንግል ማርያም ታላቅነቷና ክብሯ የጌታ እናትም መሆኗ በቂ ነው ለማርያም ከዚህ የተሻለ እርሷን የሚያስከብራት ምንም ነገር የለም ከ ተጻፈው በላይ ስለ አርሷ እንናገር ብንል ስሕተት ውስጥ እንወድቃለን ለእርሷ ሊነገር የሚገባው ሁሉ በመንፈስ ቅዱስ ተነግሯል ከመንፈስ ቅዱስ ተሠውሮ የቀረ የላትም ነቢያትም ሆኑ ሐዋርያት የተናገሩት መንፈስ ቅዱስ እንደገለጠላቸው ነው ለደኅንነታችን የቀረብን ነገር የለም ዮሐንስም በወንጌሉ «ኢየሱስ በዚህ መጽሐፍ ያልተጻፈ ሌላ ብዙ ምልክት በደቀ መዛሙርቱ ፊት አደረገ» ካለ ብኋላ «ነገር ግን ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደሆነ ታምኑ ዘንድ አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፏል» ብሏል ዮሐ በመሆኑም ደኅንነትን ለማግኘት ወይም ቅዱሳንን ለማክበር ከተገለጠው በላይ አናልፍም አልተፈቀደልንምም ይህን ማድረግ ቅዱሳንን ማዋረድ አይደለም በወንጌል መኖር ኃጢአት አይደለም ከወንጌል ማለፍም ጽድቅ አይደለም ስለዚህ ለቅዱሳን የሚገባቸውን ክብር ብቻ እንሰጣለን ከተጻፈላቸውም አናጐድልባቸውም «መኑ ይትዋቀሶሙ ለሕሩያነ እግዚአብሔር» ማለትም ። አንደራሴዎች የሆኑት ግን ይህን የተፈረደበትን ሰው ጌታችን አንድ ቀን እናቱን ገነትንና ሲኦልን ሊያስጎበኛት ይዚት በወጣ ጊዜ ይህን ቃል ስለናቱ ሲል እንደሻረው ጽፈውበታል ፈጽመው ክርስቶስን ያላወቁ ያልተቀበሉ ከክርስቶስ አካል ያልተጨመሩ አረሚዎች በሲኦል ባየች ጊዜ ምን በድለው እንደሆነ ለማወቅ ልጂን ጠየቀችው ይላል ጌታችንም ወደ እግዚአብሔር መንግሥት መግባት የማይችሉ ኢ አማንያን እንደሆኑ ነገራት እነዚያ አረሚዎች ኢ አማንያን ሰዎች ማርያምን ባዩ ጊዜ አንቺ ከሁሉ ይልቅ የከበርሽ ነሽ የማኅፀንሽ ፍሬ የከበረ ነው አንቺን ያዩ ዓይኖቻችን የከበሩ ይሁኑ ብለው ጮሁ ያን ጊዜ ድንግል ማርያም ሰው ሆኖ ኃጢአት የማይሠራ የለምና ማርልኝ ብላ ጌታችንን ለመነችው ይላል ጸሐፊው የማይቻለውን ይችላል በእናንተና በእኛ መካከል ትልቅ ገደል አለ የሚለው የወንጌል ቃል ለጸሐፊው ቀላል ነው ሲፈልግ ሰይጣንና እግዚአብሔርን ያስታርቃል ክርስቶስ ሠምራ ሲፈልግ እግዚአብሔርን ማርያም ታርመዋለች በዚህ ጽሑፉ የማርያምን ልመና ሰምቶ በክርስቶስ ባለማመናቸው ሲኦል የገቡት ዓርብ ጠዋት ገብተው እሰከ ሰኛ ገነት ከትዱሳን ራእየ ማርያም መጽሐፉ እንደሚያስረዳው ጌታችን ድንግል ማርያምን ሲኦልን እና ገነትን ያስጎበኘበት ታሪክ ያየዘ ሲሆን ድንግል ማርያም ሦስተኛው ሰማይ እንደተነጠቀች እንደ ጌታችን ዓለምን ሁሉ በአንድ ጊዜ እንዳየች ኃጥአን እና ቅዱሳን የተባሉ ነፍሳት ከሥጋ ተለይተው ወደ ሲኦል ና ገነት ሲገቡ በሁለቱ ነፍላት ጻድቃንና ኃጥአን መላእክተ ብርሃንና መላእክተ ጽልመት የሚሏቸው የኔ የኔ በማለት ሲሯሯጡባቸው በተለይም ኃጢአተኛ ናቸው የተባሉት ነፍሳት በመልአከ ጽልመት የጨለማው መልአክ ጭፍሮች እያዳፉ ሲወስዷቸው እነዚያም ነፍሳት « ስለ እግዚአብሔር እና ስለማርያም ደከመን አሳርፉን እያሉ ሲጮሁ ድንግል ማርያም እንደሰማቸና ልጂን ማርልኝ እያለች እንደጠየቀች ጌታችንም « በምድር መልካም ሥራ ስላልሠሩ መማር የለባቸውም ሲል መልአከ ጽለመት ግን ስለእግዚአብሔር ስለማርያም አሳርፉኝ ስላሉ ጥቂት እረፍት እንድታገኝ እንዳደረጉ ይተርክና በየክፍለ ጉብኝቱ ከአቤል ጀምሮ በገነት ያሉ ሁሉ ይላል ጸሐፊው ማርያምን ባዩ ጊዜ ደስ አያላቸው ሰገዱላት አመሰገኗት ልብ መባል የሚገባው አስጎበፒ ተደርጎ የተጠራው ጌታን ማንም አላየውም ጌታችንና ድንግል ማርያም አንድ ላይ ቆመው መላእክትም ሆኑ አብርፃም ዳዊትም ሄኖክም እየመጡ ሲሰግዱለት አየሁ የሚለው ጸሐፊው ሊቀ ጳጳሳትና ጳጳሳት ቄሱ ዲያቆኑ ሁሉ በሲኦል እንደሚገኙ ይተርክና ይህን መጽሐፍ የጻፉ ያጻፉ ያነበበ ያስነበበ የተረጎመ በሞተ ጊዜ ወደሲኦል እንዳይወርድ ማርያም እንደምትቆምለት ሰምቻለሁ ይላል ምንም እንኳ በክፉ ጸሐፊዎች እየተከተቡ በሕዝባችን ትከሻ ላይ የወደቁቱን መጽሐፍ ዓይነትና ቁጥር እንዲህ በቀላሉ ሊናገሩት ባይቻልም ጥቂቱን ይህን ይመስላሉ ለማለት ገለጽን እንጂ ቤተክርስቲያናችንን የሚያስጠረጥር ትዝብት ላይም የሚጥል በቀጥታም የአጋንንት ጭፍሮች ከተማ ናት ሊያሰኙ የሚያስችሉ ጽሑፎች ተጽፎባታል ቤተክርስቲያናችንን ከሚመሩ እና ከሚያስተዳድሩ ሰዎች አፍ እንደሚነገረው በቀብር እና በተዝካር ላይ « ቤተክርስቲያናችን ዓይኗን አጣች አጂን ተቆረጠች ተብለው የሚነገርላቸው ሰዎቿ የተጨበጠ መረጃ ጠቅሶ ማቅረብ በሚቻልበት ሁኔታ ሰዎቿ እንኳን ሞቱላት ተወገዱላት መባል የሚገባቸው ሰዎቿ ናቸው በሃገራችን ታሪክ በኅትመትና በጽሑፍ ሥራ የረጆም ታሪክ ባለቤት እየተባሉ የተጠሩት ሰው እስከ አሁን በቤተክርስቲያናችን የከበሩ አንቱ ተብለው ቢታወቁም ማንነታቸውን በክርስትና መነጽር ስንመለከት ለመናፍስቱ አሠራር ከፍተኛ ሚና የተጫወቱ ከሕዝባችንም ላይ በቀላሉ ሊነቀል የማይችል መርዝ ተክለው እንዳለፉ የሚታወቅ ነው ጸሐፊዎች መሳይ ሰዎችን ቀን እየመደቡ ዜማ እየሠሩ ሊያወድሷቸው ቢችሉም ጊዜ ደርሷልና ብርፃንም ወጥቷልና ወደ ቀጣዩ ትውልዳችን አንዳይሻገሩ ዛሬን በእግዚአብሔር ኃይል በክርስቶስ ደም በመንፈስ ቅዱስም ጸጋ ልናግዳቸው እንደተነሣን ያውቁት ዘንድ ይገባል ከላይ ለመግለፅ እንደሞከርነው በሰውም ይሁን በመላእክት መስለው ። የመሳሰሉትን በማንሣት የጠለቀ ግንዛቤ ልታገኙ ትችላላችሁ ምዕራፍ ዘጠኝ ድርሳነ ሚካኤል ሰይጣንን ለማሸነፍ በሚካኤል ክንፍ ተጽፎ የተገኘ ቋንቋ መጽሐፍ ቅዱሳችን እንደሚያረጋግጥልን በመጨረሻው ዘመን ይገለጥ ዘንድ ያለው የጥፋት ሰው ሓሣዊ መሚሕ ስለመገለጡ ሲናገር « እኔ ክርስቶስ ነኝ » በማለት ነው ይህ የጥፋት መልክተኛ ነው ተብሉ የታወቀው ሰው ማንነቱ በግልጥ ተጽፎ እያለ እርሱ ግን ሲገለጥ « እኔ ክርስቶስ ነኝ » ብሎ መታየቱ ያልተረዱትንና ለዚህ ጥፋት ከቀድሞ ጀምሮ የተጻፉትን ሰዎች ለማሳየት ለማታለል እንደሆነ ግልጥ ነው ሁለተኛም ሰይጣን በእውነተኛ ባሕርይው ቢገለጥ አዕምሮ ያለው የሰው ልጅ ሲከተለው እንደማይችል ስለሚያውቅ ሐዋርያት እንዳሰተማሩት የጽድቅ አገልጋይና ሐዋርያ መስሎ በመገበጥ ሊደብቀው የማይቻለውን ባሕርይ ቆይቶ ይገልጠዋል ስለዚህ በእንዲህ ዓይነቱ የሰይጣን ጥበብ ብዙዎች ባለመረዳት ሲታለሉና አየተታለሉ ይገኛሉ ሰይጣን የሰዎችን የቀለም ትምህርት ዕውቀት መንፈሳዊ ጉልበት ጠንቅቆ በመረዳት እንደየደረጃቸው ሲያሳስት በሚችልበት ጥበቡ በመገለጥ የተቻለውን ሁሉ ለራሱ ይማርካል ሰልጥነዋል ተምረዋል በምንሳቸው ነጮችና አንዳንድ ሥልጡን አፍሪቃውያን ጭምር እውቀታቸውን ተደግፎ የመጣውን የመናፍስት አሰራር ላይንሳዊና የሰዎች የምርምር ውጤት አድርገው በማቅረብ ሀገራቸውን የእነሱን ውራጅ በምናስተናግድ ሦስተኛ ዓለም ተብለን የምንጠራውን ሰዎች ቀልብ በመሳብ የጠለቀውን የመናፍስት አሠራር እንድንማረው እያደረጉ ይገኛሉ የተወለድህበትን ቀንና ወር በከዋክብት ስምና ቅርጽ በመደልደል የእየለቱን የየወራቱን የህይወት እንቅስቃሴ በኮከቡ ቅርጽና ትርጉም እየደለደሉ ዘመናዊውን ጥንቆላ አስማት በማስተማር በሀገራችን ዓውደ ነገሥት እየተባለ የሚጠራው የጥንቆላ ሥራ ነው ሕዝቡ በተለይ ወጣቱ ይልቁንም ሴቶች በእለቱ ያደርጉት ዘንድ ያለውን የጥንቆላ መልእክት ለመስማት በመጓጓት ለጋዜጦች ሲፋጠኑ ይታያሉ በዚህ የሥነ ከዋክብት ጥንቆላ የተረቱ ቀላል ያልሆኑ የሀገራችንም ሰዎች ጋዜጣው ይተነብያል የተባለው ሰው በነገራቸው መመሪያ መሠረት ከቀናቱ በአንዱ ከቤት የማይወጡ መኪና የማይነዱ ወይም በተባሉት ቀን ገንዘብ ከእጃቸው እንዳይወጣ ትዕዛዘ ጥንቆላውን ሲፈጽሙ ይታያሉ በዚህ ጉዳይ መጽሐፍ ቅዱስን ዋቢ በማድረግ ታሪካዊ አመጣጡን በሀገራችንስ እንዴት እንደነበረ የዛሬው ሳይንሳዊ መልክና ቅርጽ ተሰጥቶት የመጣውን ሁኔታ በስፋት ሰማቅረብ ዝግጅት የተጠናቀቀ በመሆኑ በስፋት እናየዋለን ይህ በእንዲህ እንዳለ ድፃና የስለጥኔው ቁልፍ ጠፍቶባቸዋል የሚባሉት ሀገሮች በራሳቸው አብሮ አደግና ሳይታረም ዘመን ያስቆጠረ መናፍስታዊ ልምምዶቻቸውን የአፍሪቃዊነት መለያና ምልክት አድርገው በመቁጠር ሲያሳድጉና በዓለም የታሪክ መዝገብ እንዲስፍርላቸው ሲጥሩ ይታያሉ አፍሪካና ጥንቆላ አፍሪካና የአስማት ሥራ የአንድ ሳንቲም ገጽታዎች ሆነው በመታየታቸው ቢቻላቸው እያንዳንዱ አፍሪካዊ የዚህን የመናፍስት አሠራር ተሳታፊ ማድረግ አልያም በወላጅ በዘመድና በጓደኛ ውክልና የመናፍስቱ ዓለም ቁርኝት በሁሉም ላይ እንዲዳረስ የተለያዩ ጥበቦችን በመጠቀም አፍሪካን ከእግዚአብሔር እየለይዋት ይገኛሉ እንደ ናይጀሪያ ያሉ ቀላል ያልተባሉ አፍሪካ ሀገሮች መናፍስታዊውን አሠራር ገዛድ ማሠልጠኛ እየከፈቱ ልዩ ድንቃ ድንቆችን በመሥራት ሕዝብ ጉድ ሲያሰኙ መታየት ዲሞክራሲ ያጐዓጸፈን ጸጋ ተደርጎ እየታየ ከመጣ ውሎ አድሯል በሀገራችን ኢትዮጵያም ቢሆን እንዲህ ዓይነቱ ሰይጣናዊ አሠራር ጅማሬው ዘመናትን አልፎ የመጣ ቤተክህነትን ሆነ ቤተመንግሥቱን የሙጥኝ ብሎ ያደገ የተስተናገደ በተለይም ዛይማኖታዊ የሆነ ባሕርይ ያለውን የኢትዮጵያን ሕዝብ ለማንበርከክ ቤተክህነቱን ተተግኖ ለመኖርና ለማደግ እድል በማግኘቱ ማንም ሳይቋቋመው በነጻነት አባላቶቹን ሲመለምል ሲያሰለጥንና ሲያፈራ ኖሯል እንዳልነው ሰይጣን እኔ ሰይጣን ነኝ ብሎ ሊገለጥ ስለማይፈልግ በብዙ መንፈሳዊነት ተሸፍኖ ስለሚቀርብ የፃይማኖት መሪዎቻችን ሳይቀሩ ተሸንፈውለት እንደኖሩ ድርሳኖቻቸውን ማገላበጡ በቂና ከበቂ በላይ የሆነ መረጃ ነው በዚህ መጽሐፋችን ብዙ ቦታዎች ላይ ለመግለጥ እንደሞከርነው ለመንፈሳውያን ሰዎች መንፈሳዊ ሆኖ የሚገለጠው ሰይጣን እኔ ገብርኤል እኔ ማርያም እኔ ሚካኤል እኔ ክርስቶስ ሠምራ እኔ ሩፋኤል ፋኑኤል ሳቁኤል ወዘተ እያለ በጸሎትና በብሕትውና ስፍራቸው ስለሚገለጥ የተባለው መልአክ ወይም ቅዱስ አነጋገረኝ በማለት የነገራቸውን ውሸት እያዳመጡ በመጻፋቸው ለሕዝባችንና ለሀገራችን መርገም ግንባር ቀደም ሚና ተጫውተዋል መጽሐፍ ቅዱስ በመጨረሻው ዘመን አንዳንዶች የአጋንንትን ትምህርት አያዳመጡ ዛይማኖትን ይክዳሉ » እንዳለው በኛ ጢሞቱ ቀላል ያልተባሉ ቤተክርስቲያናችንን የተጠለሱ ሰዎች በቀጥታ ከመናፍስቱ ዓለም ያገኙትን መልእክት በቅዱሳን ሰዎችና መላእክት ስም በመለጠፍ እየጻፉ እየሰበኩ ሕዝባችንን ዛይማኖት አልባ አድርገው ይገኛሉ በ ዓም ናዝሬት ላይ ተሰባስበው የነበሩ የቤተክርስቲያን ልጆች ነን በማለት ዛሬ ቤተክርስቲያናችንን በማበጥ ሰላም እንድታጣ ያደረጉ የወጣት ቡድኖች ገና ሲጀምሩ ሆነው እንጸልያለን በማለት በአንድ ቤት ያደርጉት የነበረውን ስብስብ አንድ ቀን ከመካከላቸው በርኩስ መንፈስ የተያዘች ልጅ ወድቃ ስትጮህ እንዲወጣላት ሰይጣኑን ሲገስጹ በሴቲቱ ላይ አድሮ የነበረው መንፈሰ ርኩስ ቅዱስ ሚካኤል ነኝ ማርያም ነኝ ንበማለት መልእክቱን ወረቀትና ብዕር ይዘው እንዲያዳምጡት በነገራቸው መሠረት መልእክቱን በመቀበል በሕይወታቸው ተግባራዊ በማድረግ የርኩስ መንፈስን ምስክርነት በመስማት ይኖሩ እንደነበር ማስረጃው በእጃችን ይገኛል።