Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሸህ ኛን አሕዛብ የጥንት ግብጻውያን ግሪካውያን ባቢሎናውያን የፋርስ ሰዎች ወዘተ ፌረቻያ አሬ ከላይ በተጠቀሰው መንገድ የሚሰሩ ተአምራት ጎጂ ብቻ ሳይሆኑ ሐሰትም ናቸው ተአምራቱ ፍጹም አይደሉም ሁሉንም ዓይነት ያለችግር ማሳመን ወይም ማሸነፍ አይችሉም ፈውሱ ሥጋዊ አንጂ መንፈሳዊ አይደለም ማቴ ለዚህ ዓይነት ፈውስ ራሳቸውን የሰጡ ሰዎች ሳይፈልጉ ይዘፍናሉ ይደንሳሉ ወዘተ ይህም ሰይጣናዊ ሥራ ለመሆኑ ማሳያ ነው ወደ ቤተ ክርስቲያን ለፈውስ የመጣ ሰው በላዩ የሰለጠነበትን ኃይል አቅም እንዳይኖረው በማድረግ ቤክ በአግዚአብሔር ስም ታስታግሰዋለች እንጂ ኃይሉ ከአግዚአብሔር በላይ የሆነ ያህል ሲወራች ማዳነቂያ አድርጋ አቅርባ አታውቅም ሰይጣን የብርሃን መልአክም መምሰል ስለሚችል ቅዱሳኑን እየመሰለ አውነተኛ ባልሆኑ ተአምራት ሊያምታታ እንደሚችልም ማስተዋል አለብን ኛ ቆሮ መጽገኅፍ ዎፍያዕ ምፇዕይጎሳ መተተኛይቱን በሕይወት እንድትኖር አትፍቀድላት ዘጸአት ሕደሙ ጋር ምንም አትብሉ አስማትም አታድርጉ ሞራ ገላጭም አትሁኑ ዘሌዋ መወደ መናፍስት ጠሪዎችና ወደ ጠንቋዮች አትሂዱ እንዳትረክሱባቸውም አትፈልጉአቸው እኔ አግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ ዘሌዋ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ከምድር እንዳጠፋ ሳኦል ያደረገውን ታውቃለህ ስለ ምን እኔን ለማስገደል ወጥመድ ለነፍሴ ታደርጋለህ አለችው ሳኦልም።
ሸህ ኛን አሕዛብ የጥንት ግብጻውያን ግሪካውያን ባቢሎናውያን የፋርስ ሰዎች ወዘተ ፌረቻያ አሬ ከላይ በተጠቀሰው መንገድ የሚሰሩ ተአምራት ጎጂ ብቻ ሳይሆኑ ሐሰትም ናቸው ተአምራቱ ፍጹም አይደሉም ሁሉንም ዓይነት ያለችግር ማሳመን ወይም ማሸነፍ አይችሉም ፈውሱ ሥጋዊ አንጂ መንፈሳዊ አይደለም ማቴ ለዚህ ዓይነት ፈውስ ራሳቸውን የሰጡ ሰዎች ሳይፈልጉ ይዘፍናሉ ይደንሳሉ ወዘተ ይህም ሰይጣናዊ ሥራ ለመሆኑ ማሳያ ነው ወደ ቤተ ክርስቲያን ለፈውስ የመጣ ሰው በላዩ የሰለጠነበትን ኃይል አቅም እንዳይኖረው በማድረግ ቤክ በአግዚአብሔር ስም ታስታግሰዋለች እንጂ ኃይሉ ከአግዚአብሔር በላይ የሆነ ያህል ሲወራች ማዳነቂያ አድርጋ አቅርባ አታውቅም ሰይጣን የብርሃን መልአክም መምሰል ስለሚችል ቅዱሳኑን እየመሰለ አውነተኛ ባልሆኑ ተአምራት ሊያምታታ እንደሚችልም ማስተዋል አለብን ኛ ቆሮ መጽገኅፍ ዎፍያዕ ምፇዕይጎሳ መተተኛይቱን በሕይወት እንድትኖር አትፍቀድላት ዘጸአት ሕደሙ ጋር ምንም አትብሉ አስማትም አታድርጉ ሞራ ገላጭም አትሁኑ ዘሌዋ መወደ መናፍስት ጠሪዎችና ወደ ጠንቋዮች አትሂዱ እንዳትረክሱባቸውም አትፈልጉአቸው እኔ አግዚአብሔር አምላካችሁ ነኝ ዘሌዋ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም በሚከተል በሥራቸውም በሚያመነዝር በዚያ ሰው ላይ ፊቴን አከብዳለሁ ከሕዝቡም መካከል ለይቼ አጠፋዋለሁ ዘሌዋ ቋው ወይም ሴት መናፍስትን ቢጠሩ ወይም ጠንቋዮች ቢሆኑ ፈጽመው ይገደሉ በድንጋይ ይውገሩአቸው ደማቸው በላያቸው ነው ዘሌዋ ። ፆ ክአምላክህ እግዚአብሔር ወደሚሰጥህ ምድር በገባህ ጊዜ እነዚያ አሕዛብ የሚያደርጉትን ርኩሰት ታደርግ ዘንድ አትማር ወንድ ልጁን ሴት ልጁን በአሳት የሚያሳልፍ ምዋርተኛም ሞራ ገላጭም አስማተኛም መተተኛም በድግምት የሚጠነፉጐልም መናፍስትንም የሚጠራ ጠንቋይም ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በአግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው ስለዚህም ርኩሰት አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ያሳድዳቸዋል አንተ ግን በአምላክህ በእግዚአብሔር ዘንድ ፍጹም ሁን የምትወርሳቸው እነዚህ አሕዛብ ሞራ ገላጮችንና ምዋርተኞችን ያዳምጣሉ አንተ ግን እንዲሁ ታደርግ ዘንድ አምላክህ እግዚአብሔር ከልክሎሃል ዘዳግ ዉ መጽኀፍ ዎፍያዕምፇርሪዐጎጳፖ ርሱም የሚጮኹትንና ድምፃቸውን ዝቅ አድርገው የሚናገሩትን መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ጠይቁ ባሉአችሁ ጊዜ ሕዝቡ ከአምላኩ መጠየቅ አይገባውምን ወይስ ለሕያዋን ሲሉ ሙታንን ይጠይቃታሉን ኢሳይያስ ናንተ ግን ለባቢሎን ንጉሥ አትገዙም የሚሉአችሁን ነቢያቶቻችሁንና ምዋርተኞቻችሁን ሕልም አላሚዎቻችሁንና ቃላተኞቻችሁን መተተኞቻችሁንም አትስሙ ኤርምያስ እስራኤልም አምላክ የሠራዊት ጌታ አግዚአብሔር እንዲህ ይላልና በመካከላችሁ ያሉት ነቢያቶቻችሁና ምዋርተኞቻችሁ አያታልሉአችሁአናንተም የምታልሙትን ሕልም መተትንም ከእጅህ አጠፋለሁ ምዋርተኞችም ከእንግዲህ ወዲህ አይሆኑልህምኔ ሚክ ለመግደላቸውም ቢሆን ወይም ስለ አስማታቸው ወይም ስለ ዝሙታቸው ወይም ስለ ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኩሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው መጽኀፍ ዎፍያዕምፇርሪዐጎጳፖ ዑውሻዎችና አስማተኞች ሴሰኛዎችም ነፍሰ ገዳዮችም ጣዖትንም የሚያመልኩት ውሸትንም የሚወዱና የሚያደርጉ ሁሉ በውጭ አሉ ራእይ ጓጓሙኤል ግን ሞቶ ነበር አስራኤልም ሁሉ አልቅሰውሰለት ነበር በከተማውም በአርማቴም ቀብረውት ነበር ሳኦልም መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችን ከምድር አጥፍቶ ነበር ፍልስጥኤማውያንም ተሰብስበው መጡ በሱነምም ሰፈሩ ሳኦልም እስራኤልን ሁሉ ሰበሰበ በጊልቦዓም ሰፈሩ ሳኦልም የፍልስጥኤማውያንን ጭፍራ ባየ ጊዜ ፈራ ልቡም እጅግ ተንቀጠቀጠ ሳኦልም እግዚአብሔርን ጠየቀ እግዚአብሔርም በሕልም ወይም በኡሪም ወይም በነቢያት አልመለሰለትም ሳኦልም ባሪያዎቹን ወደ እርስዋ ፄጄ አጠይቅ ዘንድ መናፍስትን የምትጠራ ሴት ፈልጉልኝ አላቸው ባሪያዎቹም እነሆ መናፍስትን የምትጠራ አንዲት ሴት በዓይንዶር አለች አሉት ሳኦልም መልኩን ለውጦ ሌላ ልብስም ለብሶ ሄፄደ ሁለትም ሰዎች ከእርሱ ጋር ነበሩ በሌሊትም ወደ ሴቲቱ መጡ እርሱም አባክሽ በመናፍስት አምዋርቺልኝ የምልሽንም አስነሽልኝ አላት። በዚህ ነገር ቅጣት አያገኝሸም ብሎ በአግዚአብሔር ልጁንም በአሳት አሳለፈ ሞራ ገላጭም ሆነ አስማትም አደረገ መናፍስት ጠሪዎችንና ጠንቋዮችንም ሰበሰበ ያስቄጣውም ዘንድ በእግዚአብሔር ፊት እጀግ ክፉ ነገር አደረገ ካልዕ ነገሥት መና ፖው በርካታ ሰዎች በምኖርበት ክፍለ ዘመን በጥንቆላ ተጠቃሚ የመሆን ሙከራ ያደርጋሉ በዚህ መገኘት ደግሞ ኃጢአት ነው እነዚህን መንገዶች ሰይጣን ሰዎችን ከእግዚአብሔር ለማራቅ የሚጠቀምባቸው ዘዴዎች ናቸው በስፋት ከሚታዩት ጥቂቶቹም ፆዕ ፍጋራ መጽሐፍ ቅዱስ በዚህ ጉዳይ ላይ መጠቀም የሌለብን መሆኑን በማመልከት ግልጽ አቋሙን ይገልጻል ኤር ኤር ዳን ሚግ ዳን ቾ ዳን ሦ ዘዳግም ዘዳግም ካልዕ ነገ ሶፎንያስ ኢዮብ ፁሪ ኤርምያስ ጊ ጁ በምክርሽ ብዛት ደክመሻል አሁንም የሰማይን ከዋክብት የሚቁቄጥሩ ከዋክብትንም የሚመለከቱ በየመባቻውም የሚመጣውን ነገር የሚናገሩ ተነሥተው ከሚመጣብሽ ነገር ያድኑሽ እነሆ እንደ እብቅ ይሆናሉ አሳትም ያቃጥላቸዋል ሰውነታቸውንም ከነበልባል ኃይል አያድኑም እርሱም ሰው እንደሚሞቀው ፍም ወይም በፊቱ ሰው እንደሚቀመጥበት አሳት ያለ አይደለም ኢሳይያስ ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኩሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በአሳት በሚቃጠል ባሕር ነው ጥ ምዎሮርፖ መፖፖ ፅፅማፖ መጽሐፍ ቅዱስ በዚህም ቢሆን መጠቀም የሌለብን መሆኑን በማመልከት አቋሙን ይገልጻል ዘዳግም ረሎጵ ሃያ ኮረስ ልችም የጥንቆላን መንገድ መከተል መጨረሻው ከእግዚአብሔር መራቅና ውድቀት ነው ንግሥት ኤልዛቤል መተት በመከተልዋ የተነሳ ለራስዋና ለእስራኤል የመከራ ምንጭ ሆናለች ካልዕ ነገ ይህን መንገድ መጠቀምን የሚያበረታቱ በርካታ መጻሕፍት ተጽፈዋልዣ በሁሉም ፅድሜ የሚገኙ ሰዎችንም ለመሳብ ፊልሞች ተሠርተዋል መንፈሳውያንንም ለመሳብ መንፈሳዊ የሚመስሉ ሽፈኖች እየተደረጉ አገልግሎት ላይ ውለዋል በስፋት እንደ ሥራ መስክ ተቆጥረው መተዳደሪያም ሆነው በመታየት ላይ ይገኛሉ ደ ጸሎት ስፍራም ስንፄድ የምዋርተኝነት መንፈስ የነበረባት ለጌቶችዋም እየጠነቄለች ብዙ ትርፍ ታመጣ የነበረች አንዲት ገረድ አገኘችን የሐዋ ሥራ በጥንቷ ኤፌሶን ዜጎች የነበሩ ብዙዎች ጥንቆላን ይለማመዱ ነበር ከእነርሱም መካከል ወደ ክርስትና ሕይወት የገቡት የቀድሞው ሥራቸው ሞኝነት የነበረበት የጥፋት ሥራ እንደሆነ በመረዳት መጻሕፍቶቻቸውንም ሳይቀር አቃጥለው ነበር አስማተኞችም ብዙዎቹ መጽሐፋቸውን ሰብስበው በሰው ሁሉ ፊት አቃጠሉት ዋጋውም ቢታሰብ አምሳ ሺህ ብር ሆኖ ተገኘ የሐዋ ሥራ ቅዱስ ጳውሎስ በዚህ የጥፋት ሕይወት ከሚኖሩት መካከል ከአንዱ ጋር የነበረው ግኑኝነት ምን ይመስል እንደነበር መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ገልጦታል ሃን የተባለው ሳውል ግን መንፈስ ቅዱስን ተሞልቶ ትኩር ብሎ ሲመለከተው። ንድ ልጁን ሴት ልጁን በአሳት የሚያሳልፍ ምዋርተኛም ሞራ ገላጭም አስማተኛም መተተኛም በድግምት የሚጠነፉልም መናፍስትንም የሚጠራ ጠንቋይም ሙታን ሳቢም በአንተ ዘንድ አይገኝ ይህንም የሚያደርግ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት የተጠላ ነው ስለዚህም ርኩሰት አምላክህ እግዚአብሔር ከፊትህ ያሳድዳቸዋል ዘዳግም ቾ በዚህ በመጨረሻው ዘመን ጥንቆላ ምዋርት መተት አስማት በርካታ መጻሕፍት ተጽፈውለታል ፕከር ከ ዐ ከዐ ላ ሄቨርከ ከር ከር ርዐባዞርር ደህበር ጓዛርር ቪርከር ፎ ፊልሞች ተሰርተውለታል ጅክርየን ኾዐ። የአሪረሪሼ በ ገሪ ትርጉማቸው ግልጽ ያልሆኑ አዳዲስ ባዕድ ቃላቶችን በመጠቀማቸው ባሉ ጉዳዮች ላይ አዳዲስ አማራጭ ፍላጎቶቻቸውን በማንጸባረቅ በአካባቢያዊም ሆነ በጾታ ጉዳዮች ላይ ፍጹም ጽንፈኝነት ከቤተ ሰብ ወይም ከማኅበረሰቡ ራሳቸውን በማግለል ነውጠኝነት ወዘተ በአጠቃላይ ከላይ የተጠቀሱት ምልክቶች በተናጠል ሳይሆን በአንድ ላይ በመሰባሰብ ችግሮቹ የሚገኙባቸውን ሊጠቁሙን ይችላሉ ዖሟያፖታዳናያፖሙሳ ልናመልከውና ልንገዛለት የሚገባው እግዚአብሔር ብቻ እንደሆነና ይህንንም አጋንንት ራሳቸውም አእንደሚያምትኑ ግዚአብሔር አንድ እንደ ሆነ አንተ ታምናለህ መልካም ታደርጋለህ አጋንንት ደግሞ ያምናሉ ይንቀጠቀጡማል ያዕቆብ የግብጽ አስማተኞችም አግዚአብሑር በሙሴ እጅ ካደረጋቸው ተአምራት ጥቂቶቹን ብቻ ማስመሰል ቢችሉም በላ ግን አልሳካ ሲላቸው በሰይጣናዊ ምትሐት ላይ አግዚአብሔር ያለውን ኃይል በመቀበል ዮቻምፈረረፖፇሠ ይሀያ ይጸግጽዳትጩጨረፖ ማፖ ሺነው ለታፖ ያደረፇፖፇዳሳ ሠ የረ ሪ ሠጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምናከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም እግዚአብሔር አምላካችን ሁሉን ቻይ መሆኑ በርሱም ከተደገፍን ድልን ሁሉ ሊሰጠን ይችላል ሕንዲህም አላቸው ሰይጣንን እንደ መብረቅ ከሰማይ ሲወድቅ አየሁእነሆ አባቡንና ጊንጡን ትረግጡ ዘንድ በጠላትም ኃይል ሁሉ ላይ ሥልጣን ሰጥቻችኋቷለሁ የሚጐዳችሁም ምንም የለምነገር ግን መናፍስት ስለ ተገዙላችሁ በዚህ ደስ አይበላችሁ ስማችሁ ግን በሰማያት ሰለ ተጻፈ ደስ ይበላችሁ ሉቃስ የበግ ለምድ ለብሰው ከሚመጡ ውስጣቸው ግን ነጣቂዎች ከሆኑ ሐሰተኞች መምህራን ተጠበቁ እነዚህ የእግዚአብሔርን ልጆች በስህተት ጎዳና ለመምራትና ለማጥፋት ይጥራሉ ማቴዎስ ጉዳቱን ሳናውቅ ወይም ሳንረዳ ቀርተን በአዲስ ትምህርት ወይም ክህደት እንዳንወሰድ ዘወትር የተጠበቅን የተጠነቀቅን እንሁን ገላትያ ሳንጠቀምበት ቀርተን ካልሆነ በቀር በዚህ የስህተት ጎዳና በመጓዝ የተገኙ ካህናትም ሆኑ ምዕመናን የሚታረሙበት ካልሆነም የሚለዩበት ሥርዓት ሕግ በቤተ ክርስቲያናችን ያለን መሆኑን እንወቅ ምሃናድረፖ እኛ ወይም የምናውቃቸው አስካሁን በተመለከትናቸው ሐሰተኛ መንገዶችና ልምዶች ተሳትፎ አድርገን ወይም አድርገው ከሆነ ወደ ጥፋት በሚያደርሰን አደገኛ ሁኔታ ውስጥ እንደሆንን ወይም አንደሆኑ እንወቅ ከንስሐ አባቶቻችን ጋር በመነጋገር ወደ እግዚአብሔር መንገድ እንዴት እንደምንመለስ እንረዳና እንመለስ ወደዚህ የጥፋት ጎዳና ከመሯችሁ ሰዎች ጋር ያላችሁን ግኑኝነት አቋርጡ ከነርሱ ጋር ሆነን ከእጃችን የገቡ ቁሳቁሶችም ካሉ አእናቃጥላቸው ወደ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን በመመለስ ውበትዋን ትምህርትዋንና ሥርዓትዋን መርምረን እንወቅ በቤተ ክርስቲያን በበለጠ ንቃትና ትጋት በመገኘት ሌሎችም በተመሳሳይ ወጥመድ እንዳይወድቁ አእናስጠንቅቃቸው ያንረር ያ ፕሪ ረ ሃማ መጀ ያታ ድፖዎ።