Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ይህ መልእከት ለወገኖች እንዲደርስ ድጋፍ ያደረገልንን ወንድማችንን ይልማን እግዚአብሔር አምላከ በነገር ሁሉ እርሱን እና የእርሱ የሆነውን ሁሉ ይባርከ። ብዙዎች ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ አግዚአብሔር አምላክ ያልሰጣቸውን ሹመት በመፈለጋቸው ነው እዚህ ጋር የሚነሣው ጥያቄ ማርያም ማን ተቃውሞ አስነሥቶባት ነው ምልከት ከነበረው ከአሮን በትር ጋር የተመሳሰለችው። ሠ የአርጋኖን አዘጋጅ በመጨረሻ የጠቀሰው ሕዝቅኤል «ወደ ምሥራቅም ወደሚመለከተው በስተ ውጭ ወዳለው ወደ መቅደሱ በር አመጣኝ ተዘግቶም ነበር።
እግዚአብሔርን ማስረሳት ሆ ውጣ ኪዳነ ምሕረትኹ የምሕረት ውል ወይም ስምምነት ማለት ነው በኀጢአት ምከንያት ከእግዚአብሔር ተለይቶ ለነበረው ለሰው ልጅ የምሕረት ኪዳን የሆነለት በከርስቶስ ኢየሱስ ሞት በመስቀል ላይ ሥራው በመሆኑ ኪዳነ ምሕረት የሚለው ስም የሚገባው ለጌታችን ለኢየሱስ ከርስቶስ ብቻ ነው ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ ማውጫ ቀዳሚ ነገር እግዚአብሔርን ማስረሳት ጥቅስ ያለ መልእክቱ ። የሚለው በቀጣዩ ዕትም የሚፈተሽ ይሆናል» መባሉ ይታወሳል በዚህ ርዕስ ሥር ጸሐፊው እርሱ ማላቅ የሚፈልገውን አካል ለማላቅ ጥቅሶችን ያለ መልአከታቸው እስከ ማናገር ድረስ የሄደበትን መንገድ ለማሳየት ጥረት ተደርጓል መጽሐፍ ቅዱስ የመጻፉ ምክንያት መድኅናችን የሆነውን ኢየሱስ ከርስቶስን አጎልቶ ማሳየት ነው ራሱ ጌታችን ከእናንተ ጋር ሳለሁ በሙሴ ሕግና በነቢያት በመዝሙራትም ስለ እኔ የተጸፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይገባል ብዬ የነገርኋችሁ ቃሌ ይህ ነው «እናንተ በመጻሕፍት የዘላለም ሕይወት አንዳላችሁ ይመስላችኋልና አነርሱን ትመረምራላችሁ እነርሱም ስለ እኔ የሚመሰከሩ ናቸው በማለት የመጻሕፍት ሁሉ ትኩረት አርሱ ራሱ መሆኑን ያስተማረ ሲሆን ሉቃስ ዮሐንስ ሕግ ተብለው የተጠሩት ሙሴ የጻፋቸው አምስቱ መጻሕፍት ሲሆኑ መዝሙራት የተባሉት ደግሞ የቅኔና የመዝሙር መጻሕፍት የሆኑቱ ናቸው ነቢያት ተብለው የተጠቀሱት ደግሞ ዐበይትና ደቂቀ ነቢያት ተብለው የሚጠሩት የትንቢት መጻሕፍት ናቸው ይህ ማለት ደግሞ መላው ብሉይ ኪዳን ማለት ነው ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ አጽንዖት የግል ሐዋርያቱም አኔ ደግሞ የተቀበልሁትን ከሁሉ በፊት አሳልፌ ሰጠኋችሁ እንዲህ ብዬ መጽሐፍ እንደሚል ከርስቶስ ስለ ኀጢአታችን ሞተ ተቀበረም መጽሐፍም እንደሚል በሦስተኛው ቀን ተነሣ «ኢየሱስ እርሱ ከርስቶስ የእግዚአብሔር ልጅ እንደ ሆነ ታምኑ ዘንድ አምናችሁም በስሙ ሕይወት ይሆንላችሁ ዘንድ ይህ ተጽፎአል በማለት መጽሐፍ ቅዱስ የመጻፉ ምከንያት የሁሉ ጌታ ከርስቶስ ኢየሱስ መሆኑን አስፍረዋል በኛ ቆሮንቶስ ዮሐንስ አጽንዖት የግል ይህን ከመቀበል ይልቅ እሱ ያሰበውን ብቻ ማየት ያንንም ደግሞ እውነት አስመስሎ መናገር የሚፈልገው የአርጋኖን መጽሐፍ አዘጋጅ መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ማርያም የሚናገረው ብዙ ነገር አንዳለው በማስመሰል ከዚህ የሚከተለውን አስፍሯል የወርቅ ጎሞር በወርቅ ተመሰለች አንደ አራሾች ሥርዓት በአውድማ ያልተበራየውን እንጀራ ተሸከማለችና ዘጸአት የአሮን በትር በድንግል ተመሰለች ሳይተከሏት ለምልማ ውሀ ሳያጠጧት አብባ ተገኝታለችና ዘኑልሩ ድንግል እነሆ ይህች ነቢዩ ዳዊት ስለ አርሷ አሰምቶ የተናገረላት አንዲህ ሲል ስሚ ልጄ ጆሮሽንም አዘንብይ ሕዝብሸንና ያባትሸንም ቤት አርሺ ንጉሥም ውበትሽን ወዷልና እርሱ ጌታሽ ነውና መዝሙረ ዳዊት ክ ድንግል ይህች ናት ኢሳይያስ ነቢዩ ስለርሷ የጮኸላት አንዲህ ሲል እነሆ ድንግል ትፀንሳለች ወንድ ልጅም ትወልዳለች ስሙንም አማኑኤል ትለዋለች ኢሳይያስ ማቴዎስ ድንግል ይህች ናት ሕዝቅኤል ስለርሷ ትንቢት የተናገረላት እንዲህ ሲል በታላቅ ዕፁብ ድንቅ ማኅተም የታተመ ደጅ በምሥራቅ አየሁ ከኃያላን ጌታ በቀር የገባበት የለም እርሱ ግን ወደርሷ ገብቶ ወጣ ሕዝቅኤል ሌሎችም ይህን የደራሲውን ሐሳብ መሠረት በማድረግ በአጠቃላይ አመቤታችን በዘመነ ብሱይም ሆነ በዘመነ ዐዲስ ያልተጠቀሰቸበት ቦታ የለም አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫም በዘመነ ብሉይ በተመሰሉ ሁሉ እየመሰለ ይገልጻታል» የሚል አስተያየት አስቀምጠዋል ተስፋ ገብረ ሥላሴ ማተሚያ ቤት አርጋኖን የአመቤታችን ምስጋና በአማርኛ ዓመተ ምሕረት ገጽ ተስፋዬ አባተ ፍኖተ ተዋሕዶ ከፍል አንድ ዓመተ ምሕረት ገጽ ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ የአርጋኖን ጸሐፊ በዚህ መልእከቱ ከሕግ ከኦሪት ከመዝሙር እና ከነቢያት በመጥቀስ የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ስለ ማርያም ያስተምራሉ የሚል ማሳያ እያቀረበ ያለ ይመስላል ይህ ደግሞ ቀደም ሲል ጌታችን እና ደቀ መዛሙርቱ መጻሕፍት ስለ ከርስቶስ አንደሚናገር ከገለጹት ከቃለ እግዚአብሔር በተቃራኒው መቆሙን ያሳያል ለመሆኑ ጸሐፊው የጠቀሳቸው ምንባባት ስለ ማርያም የሚናገሩት ነገር ይኖር ይሆን ለዚህ ጥያቄ መልስ ለማግኘት ጥቅሶቹን መመርመር አስፈላጊ ነውና ከዚህ በታች የጥቅሶቹን ሐሳብ ለመመልከት ተሞከሯል ቀደም ሲል መጻሕፍት ስለ ኢየሱስ የሚናገሩ መሆኑ ማስተማሩ ቀርቧል የአርጋኖን አዘጋጅ ደግሞ በበኩሉ «ሙሴም አግዚአብሔር ያዘዘው ነገር ይህ ነው ከግብፅ ምድር ባወጣኋችሁ ጊዜ በምድረ በዳ ያበላኋችሁን እንጀራ ያዩ ዘንድ ከእርሱ አንድ ጎሞር ሙሉ ለልጅ ልጆቻችሁ ይጠበቅ አለ። ከአሮን በትር ጋር አብረው የተቀመጡት ሁለት ነገሮች ብቻ መሆናቸውን ማስተዋል ተገቢ ነው አነርሱም የኪዳኑ ታቦት እና መና ያለበት የወርቅ መሶብ ናቸው ቀደም ሲል እንደቀረበው መና ያለባት መሶብ በታቦቱ ውስጥ መቀመጥ ያስፈለጋት ለልጅ ልጆቻቸው እግዚአብሔር አምላክከ በበረሀ ምን አንዳደረገላቸው ለማስተማር ሲሆን የኪዳኑ ታቦት ደግሞ ሕዝቡ ከአግዚአብሔር ጋር የገቡትን ቃል ኪዳን የሚያስታውስ ነው የአሮን በትርም ከእነዚህ ነዋየ ቅድሳት ጋር አብራ መሆኗ ማሳየት የሚገባት ነገር ስላለ ነው እሱም ካህናትን የሚመርጠው ራሱ እግዚአብሔር መሆኑን ነው በዚህ መሠረት ከሄድን ይህቺ የአሮን በትር ምሳሌ ልትሆን የሚገባት ለጌታችን ለኢየሱስ ከርስቶስ ብቻ ነው ምክንያቱም እርሱ ያለ ዐዲሱ መደበኛ ትርጉም የዘጉልቀ ማብራሪያ ራእይ አሳታሚ የብሉይ ኪዳን ማብራሪያ ገጽ ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ ወንድ ዘር ከሴት የተወለደ ነውና ከዚህም በተጨማሪ እርሱ አሁንም የለበሰውን ሥጋ ይዞ በሰማያት በግርማው ቀኝ የተቀመጠ ሊቅቀ ካህን ሲሆን የዚህም ምክንያት ስለ ሁላችን ሊታይልን መሆኑን መጽሐፍ ቅዱስ ያስተምራል ዕብራውያን ሠ የአርጋኖን ጸሐፊ በመቀጠል ያስቀመጠው በመዝሙረ ዳዊት ላይ «ልጄ ሆይ ስሚ እዩ ጆሮሽንም አዘንብዩ ወገንሸን ያባትሸንም ቤት እርሺ ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና አርሱ ጌታሽ ነውና ተብሎ የተጻፈውን ነው ይህን ጥቅስ መነሻ በማድረግም «ነቢዩ ዳዊት ስለ እርሷ አሰምቶ የተናገረላት እንደ ሆነች አድርጎ ይጽፋል የአርጋኖን ጸሐፊ ቀጥር ዝክ ላይ ትኩረት ያድርግ እንጂ በዚህ ምዕራፍ ላይ ያሉት አንዳንድ ምንባባት ተነጥለው እየወጡ ቀ ቨ እና ለማርያም ለመስጠት የሚደረጉ ጥረቶች አሉ በተለይ በቀጥር ላይ ያለውንና «በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች የሚለው ምንባብ የብዙዎችን ልብ ያስሸፈተ ነው ከዚህም ተነሥተው ይህ ቃል በግልጽ እንደ ተቀመጠው የተነገረው ስለ እመቤታችን ነው ነቢዩ በወርቅ ተጎናጽፋ ንግሥቲቱ በቀኝ ትቆማለች ሲል የተናገረው አመቤታችን በተሰጣት ጸጋ ጸንታ መኖሯን ይገልጣል የወርቅ ልብስ ተምሳሌት ሆኖ የቀረበው ደግሞ ንጽሐ ሥጋ የሥጋ ንጽሕና ንጽሐ ነፍስ የነፍስ ንጽሕና ንጽሐ ልቡና የልብ ንጽሕና በአንድነት ገንዘብ አድርጋ መኖሯን የሚያስረዳ ቃለ ትንቢት ነው የሚል ሐሳብ ያሰፈሩ ሰዎች አሉ ምንባቡ እነርሱ እንዳሰቡት ለማርያም ተገቢ አለመሆኑን ለመመልከት በመጽሐፉ ውስጥ ንግሥቲቱ በምን ዓይነት መልኩ እንደተገለጸች ማስፈሩ ጠቃሚ ነው በወርቅ ልብስ ተጎናጽፋና ተሸፋፍና ንግሥቲቱ በቀኝህ ትቆማለች» ቆፉጥር እንደ ንግሥትነቷ በወርቅ ልብስ ልታጌጥ ይገባታል ከንጉሥ ባለ ቤቷ ከጎኑ ልትቆም መብት ያላትም እርሷ ናት «ልጄ ሆይ ስሚ አዩ ጆሮሽንም አዘንብዩዬ ወገንሸን ያባትሸንም ቤት እርሺ ንጉሥ ውበትሽን ወድዶአልና እርሱ ጌታሽ ነውና» ቀፍጥር ኃይለ ማርያም ላቀው መምህር ሐውልተ ስምዕ ዐዲስ አበባ መርሐ ጽድቅ ባህለ ሃይማኖት ዐዲስ አበባ ገጽ ጎርጎርዮስ አባ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን ታሪከ ዐዲስ አበባ ሰኔ ሦስተኛ እትም ገጽ ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ ውበቷን የወደደውና ጌታዋ የሆነው ንጉሥ የአርሱ ሚስት እንድትሆነው ወዷልና ወገኖቸዋን እንድትረሳና እንድትተው እየተመከረች ነው የጢሮስ ሴቶች ልጆች እጅ መንሻን ይዘው ይሰግዱላታል የምድር ባለጠጎች አሕዛብ በፊትሽ ይማለላሉ ቀጥር እንደ ንግሥትነቷ ሴቶች እጅ መንሻን ይዘው እንደሚሰግዱላትና የምድር ባለጠጎችም በፊቷ እንደሚማለሉ ይህ ቀጥር ያሳያል ምከንያቱም ንጉሥ ወዷት ንግሥት እንድትሆን አድርጓታልና ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሁሉ ከብርዋ ነው ልብስዋ የወርቅ መጐናጸፊያ ነው» ቀጥር ይህቺ ንግሥት የሐሴቦን ንጉሥ ልጅ ሳትሆን አትቀርም ለሐሴቦን ንጉሥ ልጅ የሚለው የማን ልጅ እንደ ሆነቾ ፍንጭ ይሰጣልና ይህቺ የንጉሥ ልጅ አሁን ደግሞ ንጉሥ አግብታ ንግሥት የሆነች ሴት ቀደም ሲል በቀረበው ምንባብ በቀኦ ላይ እንደሰፈረው መጎናጸፊያዋ የወርቅ ልብስ ነው ንግሥት ናትና በአባቶችሽ ፋንታ ልጆች ተወለዱልሽ በምድርም ሁሉ ላይ ገዥዎች አድርገሸ ትሾሚያቸዋለሽ ለልጅ ልጅ ሁሉ ስምሸን ያሳስባሉ ስለዚህ ለዓለምና ለዘላለም አሕዛብ ይገዙልሃል» ቀጥር ነገሥታት በነበሩት አባቶችዋ ፈንታ ነገሥታት የሚሆኑ ልጆች እንደ ተወለዱላት ይነግራትና እነዚህን ልጆቹዋን ደግሞ በምድር ላይ ገዢዎች አድርጋ የምትሾማቸው መሆኑን ያበስራል እነዚህም ልጆቹዋ ስሟን ለልጅ ልጅ ያሳስባሉ ስለዚህም «ለዓለምና ለዘላለም አሕዛብ ይገዙልሃል በማለት ከብሩን ወደ ንጉሥ ይመልሳል ቀደም ሲል በቀረቡት ሐሳቦች ውስጥ ስለ ንግሥቲቱ መጠነኛ ግንዛቤ እንደ ተገኘ ተስፋ ይደረጋል ይህም ደግሞ በዚህ ምዕራፍ ላይ ያለችው ሴት የንጉሥ ሚስት መሆኗን መመልከት ተችሷል ማርያምን ከዚህ ጥቅስ ጋር የሚያያይዙ ሰዎች ንጉሥ አድርገው የሚያቀርቡት ኢየሱስን መሆኑ ግልጽ ነው ነገር ግን ማርያም ንግሥት የኢየሱስ ደግሞ ንጉሥ በሚለው አባባላቸው ማርያም የኢየሱስ ሚስት ነች እያሉ መሆኑን አልተረዱት ይሆን። ኃይለ ማርያም ላቀው መምህር ሐውልተ ስምዕ ዐዲስ አበባ ገጽ ሯ ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ ሲል የቀረበው ጥቅስ ማርያም ዘላለማዊ ድንግል ናት ለማለት መጠቀስ የለበትም ይላሉ በቀጥር እና ላይ ቀደም ሲል የቀረበውን ሐሳብ ብቻ ለተመለከተ ሰው የቤተ መቅደሱ የምሥራቅ በር ማንም አይገባበትም ምከንያቱም እግዚአብሔር ገብቶበታልና በሚለው ሐሳብ ቢስማማ ትክክል ነው ነገር ግን ብዙም ሳይርቅ አንድ ቀጥር ብቻ ዝቅ በማለት በቀጥር ላይ «አለቃው ግን አርሱ በእግዚአብሔር ፊት እንጀራ ይበላ ዘንድ ይቀመጥበታል በበሩ ደጀ ሰላም መንገድ ይገባል በዚያም መንገድ ይወጣል በሚል የሰፈረውን ቢመለከት ቀደም ሲል የቀረበው ሐሳብ ተገቢ አለመሆኑን ይረዳል ምከንያቱም በዚህ ቀነጥር ላይ ግን በሚል ቀደም ሲል ያቀረበውን ሐሳብ ያፈርስና «አለቃው እንዲገባና እንዲወጣ ይፈቅድለታል ልብ ይበሉ እግዚአብሔር ገብቶበታል በተባለው በር ነው አለቃው ደግሞ እንጀራ ይበላ ዘንድ መቀመጥ ደግሞም መግባትና መውጣት እንዲችል መብት የሚሰጠው ሰዎቹ ከምሥራቁ በር ጋር ያመሳሰሉት ከብረ ድንግልናዋን ሲሆን «የአስራኤል አምላከ እግዚአብሔር ገብቶበታልና ተዘግቶ ይኖራል የሚለውን ደግሞ ከሰውነቷ ጋር ነውና ያያያዙት ሰውነቷ የቤተ መቅደሱ ምሳሌ መሆኑ ነው ቤተ መቅደሱ የምሥራቁ በር ብቻ ሳይሆን የሰሜንም ቀጥር የደቡብና ም ቀነ የምዕራብ ም ቀ በሮች አሉት በምሥራቁ በር መከልከሉ እንጂ በሌሎቹ በሮች የተከለከለ ነገር የሌለ በመሆኑ በሌላው በር መግባት መቻሉ ከማርያም ጋር በተያያዘ አንዴት ይታያል። ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ ቤተ ከርስቲያን ይቅርታ ትጠይቅ። መጽሐፍ ቅዱስ በአማርኛ ቋንቋ ተዘጋጅቶ ለንባብ ከበቃበት ከ በዐፄ ምኒልከ ዘመነ መንግሥት ጀምሮ አስከ ዘመናችን ድረስ በአማርኛ ቋንቋ የተዘጋጁና ዓይነታቸው ልዮ ልዮ የሆኑ ዐሥር መጽሐፍ ቅዱሶች ለንባብ በቅተዋል ከእነዚህ እትሞች ውስጥ ቤተ ከርስቲያን የአኔ አይደሉም አልጠቀምባቸውም የምትላቸው መጻሕፍት አሉ እነርሱም የሚከተሉት ናቸው በ ከታተሙት ውስጥ አንዱን ቀላል አማርኛ ተብሎ የታተመውን በ የታተመውና ሕያው ቃል ተብሎ የሚታወቀውን ዐዲስ ኪዳን በ የታተመውንና ዐዲሱ መደበኛ ትርገም ተብሎ የሚጠራውን በ ከታተሙት ውስጥ አንዱ የሆነውና ቀላል አማርኛ በሚል በድጋሚ የታተመውን እና በ የታተመውንና ሙሉአ ሕይወት በሚል የሚጠራውን መጽሐፍ ቅዱስ ሌሎቹን መጻሕፍት ግን ስትገለገልባቸው እንደ ነበር ከዚህ በታች የሰፈረውን ይመልከቱ በ የታተመውን መጽሐፍ ቅዱስ ኃይለ ሥላሴ ከዚህ በታች የሰፈሩትን የመጽሐፍ ቅዱስ አትሞች እስከሚያሳትሙ ድረስ ቤተ ከርስቲያን ስትገለገልበት ነበር በዐፄ ምንሊከ ጊዜ የታተመው የ እትም መጽሐፍ ቅዱስ አገልግሎቱ እንዲያበቃ ያደረጉት ሁለት ነገሮች ናቸው አንደኛው አትመቱ ቀጣይ አለመሆኑ ሲሆን ሌላው ደግሞ ኃይለ ሥላሴ በስደት በነበሩበት ሰዓት ሌላ መጽሐፍ ቅዱስ ከ የታተመውን አሳትመው ማምጣታቸው ነው በአፄ ኃይለ ሥላሴ ጊዜ ስለታተመው መጽሐፍ ዝግጅት በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን የተዘጋጀውን አዚህ ጽሑፍ ላይ የተነሥት የመጽሐፍ ቅዱስ አትሞች አይቶ ማረጋገጥ የወደደ አንባቢ ገበያ ላይ ሊያገኛቸው የሚችላቸውን እትሞች ናቸው ከእነዚህ መጻሕፍት መካከል አንዳንዶቹ ምንም አንኳ ዋጋቸው ውድ ቢሆንም ተፈልገው የሚገኙ ናቸው ከእነዚህ መጻሕፍት ቀደም ሲል ታትመው የነበሩ መጻሕፍት ቢኖሩም እነርሱን ማግኘቱ አስቸጋሪ በመሆኑ ለመረጃነት አልተጠቀሱም በ የታተመው ከቬ የታተመው በ የታተመው በ የታተሙት መጻሕፍት ሁለት ዓይነት መጽሐፍ ቅዱሶች በ የታተመው ዐዲስ ኪዳን ብቻ በ የታተመው በ የታተሙት መጻሕፍት ሁለት ዓይነት መጽሐፍ ቅዱሶች እና በ የታተመው ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ መጽሐፍ ቅዱስ ምረቃ በዓል ምከንያት በማድረግ የተዘጋጀ ልዩ እትም» የተሰኘው መጽሔት እንዲህ ይላል በ ዓመተ ምሕረት በቀዳማዊ ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ትእዛዝ በኢትዮጵያ ሊቃውንት ብቻ ከግእዝ ወደ አማርኛ የተተረጎመው መጽሐፍ ቅዱስ ከከ ዓመተ ምሕረት ባሉት ዓመታት በሎንዶን በፎቶ ኦፍስት ታተመ መጽሐፉ በግእዝና በአማርኛ ጎን ለጎን ስለ ተጻፈ ከትልቅነቱ የተነሣ በአራት ጥራዝ አንዲታተም ሆኗል ልብ ይብሉ ይህ መጽሐፍ ሙሉ በሙሉ በቤተ ከርስቲያን ሊቃውንት የተዘጋጀ መጽሐፍ ነው ይህም ቢሆን ከ የታተመው ግእዝና አማርኛ ሆኖ ስለ ታተመ ትልቅ በመሆኑ በአራት ጥራዝ ነውና የወጣው በአንድ ላይ ማግኘት ስላልተቻለ እንደገናም ደግሞ ኃይለ ሥላሴ የእትመት ማሽን አስመጥተው ማተሚያ ቤት አደራጅተው መጽሐፍ ቅዱስ እንዲታተም ማድረጋቸው የ እትም ከ በፎቶ ኦፌስት ታትሞ የነበረውን አገልግሎቱን ለዐዲሱ እትም እንዲለቅ አደረገው ቀደም ሲል የተጠቀሰው መጽሔት ስለዚህ መጽሐፍ ዝግጅት ደግሞ የካቲት ቀን ዓመተ ምሕረት ሰባት ኢትዮጵያዊያንና ሦስት የውጭ አገር ሊቃውንት ያሉበት ጉባኤ በቀዳማዊ ዐፄ ኃይለ ሥላሴ ትእዛዝ ተቋቁሞ በአባ አብርሃም የተተረጎመውን መጽሐፍ ቅዱስ ከዕብራይስጥና ከፅርዕ ጋር በማነጻጸር የተሻለ ትርጐም አዘጋጅቶ በ ዓመተ ምሕረት አቀረበ ምክንያቱም የአባ አብርሃም ትርጐም ቃል በቃል እንጂ የአማርኛ ሰዋስው የጠበቀ አልነበረም ይኸው ትርጉም በ ዓመተ ምሕረት በብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ታተመ በዚህ ትርጐም ውስጥ በ ዓመተ ምሕረት ከግአዝ ከተተረጎመው ውስጥ የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን የምትቀበላቸው ሌሎች የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት ተካትተዋል የሚል ጽሑፍ ያስነብባል እስከዚህ ድረስ ቤተ ከርስቲያን ስትጠቀምባቸው የነበሩት አትሞች ከቤተ ከርስቲያናችን አውቅና ውጪ የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር «መጽሐፍ ቅዱስና የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን የታተመበት ዘመን ያልተጠቀሰ መጽሔት ገጽ ገ አሁን ብርሃንና ሰላም የሆነው ቀድሞ ብርሃንና ሰላም ቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ ማተሚያ ቤት የነበረው የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር «መጽሐፍ ቅዱስና የኢትዮጵያ ኦርቶዶከስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን የታተመበት ዘመን ያልተጠቀሰ መጽሔት ገጽ ገ ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ የተዘጋጁ አለመሆናቸውን ማየት ይቻላል በቀጥታ እጄ ያለበትና የራሷ ሊቃውንት መርምረውና ይሁን ብለው ያሳተሙት መሆኑን መረዳት ይቻላል በ ታትሞ ለንባብ የበቃውና የቀዳማዊ ኃይለ ሥላሴ እትም የሚባለው መጽሐፍ በቤተ ከርስቲያን ውስጥ አገልግሎት መስጠቱን ሳያቆም በ ትልቁ መጽሐፍ ቅዱስ ወይም ሰማንያ አሐዱ ተብሎ የሚጠራው መጽሐፍ ታተመና ቤተ ከርስቲያናችን የራሷን መጽሐፍ አሳትማለችና ሌሎቹን አትጠቀሙ ተባለ ምንም አንኳ በተደጋጋሚ ቤተ ከርስቲያን የምትቀበለው ሰማንያ አሐዱን ነውና ሌሎቹን አትጠቀሙ ቢባልም ሰማንያ አሐዱ ተብሎ የታተመው በ ለንባብ ከበቃው ጋር አብረው እያገለገሉ በ ዓመተ ምሕረት ሰማንያ አሐዱ የሚል ስያሜ የተሰጠው መጽሐፍ የኅትመት ብርሃን አየ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ የቤተ ከርስቲያን አገልጋዮች ከዚህ በፊት ቤተ ከርስቲያኒቱ መጽሐፍ ቅዱስን ከግእዝ ወደ አማርኛ የምታሳትምበት የገንዘብ ኃይል ስላልነበራት ነው መጻሕፍቶቹ ግን በየገዳማቱና በየአድባራቱ ይገኙ ነበር በዚያን ጊዜ አብዛኛው ምዕመናን የያዙት ይኸው ከአንግሊዘኛው የተተረጎመው ስድሳ ስድስቱ መጽሐፍ ቅዱስ ነው አሁን ግን የራሷ የሆነ ከዚህ በፊት የታተሙት የራሷ አይደሉም እያለ መሆኑ ግልጽ ነው መጽሐፍ ቅዱስ ከግእዝ ወደ አማርኛው የተተረጎመ በመሆኑ አሱን አንጂ ሌላውን መጠቀም ተገቢ አለመሆኑ እየተነገረ ይገኛል በዚህ አባባል መሠረት ከ በፊት ቤተ ከርስቲያን የራሷ የሆነ መጽሐፍ ቅዱስ አልነበራትም ማለት ነው መጽሐፍ ቅዱስ ካልነበራት ደግሞ ትመራ የነበረው በመጽሐፍ ቅዱስ አልነበረም ማለት ነው ያለ መጽሐፍ ቅዱስ ትመራ የነበረ ከሆነ እንዴት ነው ቤተ ከርስቲያን ልትሰኝ የምትቸለው። ቀደም ሲል እንደተባለው በኃይለ ሥላሴ ጊዜ ጀምሮ ሲታተም የነበረው መጽሐፍ ቤተ ከርስቲያን የራሷን ሰዎች መድባ ኃይለ ሥላሴ በአቡነ ተከለ ሃይማኖት ጊዜ ታትሞ የነበረው በአቡነ ጳውሎስ ዘመን ታትሞ የነበረው ወልደ ሚካኤል ቶሎሳ በአንተ ሰማንያ አሐዱ ዐዲስ አበባ ዓመተ ምሕረት ገጽ ሰማንያ አሐዱ በሚል በ ዓመተ ምሕረት የታተመው መጽሐፍ «መጽሐፍ ቅዱስ ሊባል የማይገባውና ቤተ ከርስቲያን የእኔ መጽሐፍ ነው በሚል ለመገልገያ ልትመርጠው የማትቸለው መጽሐፍ መሆኑን ለመመልከት ሰማንያ አሐዱ በእግዚአብሔር ቃል ሲመዘን የሚለውን መጽሐፍ ያንብቡ ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ ወጪውን ሸፍነው በቤተ ከርስቲያን ሊቃውንት የተዘጋጀ መሆኑን መግቢያው አንዲህ ይላል በእግዚአብሔር ቸርነት ለኢትዮጵያ ዙፋን ከተመረጥን ጀምሮ ሕዝባችን በትምህርትና በእውቀት እንዲያድግ ስንመራው በመንፈሳዊም በሥጋዊም ትምህርትና እውቀት እንዲያድግ አስበን በተቻለ ሁሉ ደከምንለት ወደዚህም ግብ ለመድረስ አስቀድሞ ቅዱሳት መጻሕፍትን ባማርኛ ማስተርጎምና አባዝቶ ማሳተም የሚያስፈልግ መሆኑን ስለ ተረዳን በ ዓመተ ምሕረት ገና በአልጋ ወራሽነታችንና በእንደራሴነት ሳለን ከኢትዮጵያ ሊቃውንት መካከል መርጠን መጻሕፍትን እንዲተረጐሙ አድርገን ንባቡን ከነማስረጃው በትርጓሜ አስወጣንለት ቀጥሎም በግል ገንዘባቸን ማተሚያ መኪና ከአውሮፓ አስመጥተንና ማተሚያ ቤት አቋቁመን መጻሕፍቱን ማሳተም ጀመርን እነዚህ ጥቂቶቹ መጻሕፍት በአብያተ ከርስቲያናትና በየሕዝቡም ቤት እየተነበቡ የሃይማኖት ማጽኛ የመንፈስ ማበረታቻ ሆነው ተገኝተዋል የመጽሐፍ ቅዱስ ትርጐም ከመሠረታዊ ቋንቋው ከዕብራይስጥና ከጽርዕ ጋር እየተያየ ሊታረም እንደሚገባው ስለ ተመለከትን ከቅዱሳት መጻሕፍት ትምህርት ለዚህ ሥራ ተገቢ የሆኑትን ሊቃውንት መርጠን በየካቲት ቀን ዓመተ ምሕረት አንድ የመጽሐፍ ቅዱስ ኮሚቴ በቤተ መንግሥታችን ግቢ አንዲቋቋም አደረግን ኮሚቴውም ዓመት ያህል በትጋትና በቅንነት ሠርቶ በሚያዝያ ከዝ ቀን ዓመተ ምሕረት አቀረበልን ይህ ማለት መጽሐፉ ቤተ መንግሥትና ቤተ ከህነት በሚያምንባቸው ሰዎች የተዘጋጀ ሲሆን መጽሐፉ እንዲታተም የገንዘብ ድጋፍ ያደረጉትና ተቆጣጣሪ የነበሩት ኃይለ ሥላሴ የኦርቶዶክስ ቤተ ከርስቲያን አማኝ ብቻ ሳይሆኑ የበላይ ጠባቂ እንደ ነበሩ አንዳንድ መጻሕፍት ይናገራሉ ስለዚህም መጽሐፉ የቤተ ከርስቲያናችን ሊቃውንት እጅ በቀጥታ ያለበትና ቤተ ከርስቲያንም መጽሐፉ በትከከል የእኔ መጽሐፍ ነው ያለችው መጽሐፍ ነበር ማለት ነው ከዚህም በኋላ በ የታተመውና ሰማንያ አሐዱ የተሰኘው ፅትምም ሲወጣ መጽሐፍ ቅዱስ የብሉይና የዐዲስ ኪዳን መጻሕፍት ዓመተ ምሕረት መቅድሙን ይመልከቱ አጽንዖት የግል ኪዳነ ምሕረት ቀሞጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ሾ ቀደም ሲል ከ የታተመው መጽሐፍ በውስጡ ከቤተ ከርስቲያናችን የሃይማኖት አባባል ውጭ የሆኑትንና ከግእዙ ጋር የማይስማሙትን ቃላትና ዓረፍተ ነገሮች ቅዱስ ሲኖዶሳችን ከተመለከታቸውና ካስተካከላቸው በኋላ እንደ ገና እንዲታተም አደርግን ይህ መጽሐፍ ቅዱስ በሲኖዶስ አባላት ተመርምሮና ሊስተካከል የሚገባው ተስተካከሎ በዘመነ ፓትርያርከነታችን በአሥራ አንደኛው ዓመት ታተመ የሚል ሐሳብ አስፍሯል በዚህ ሐሳብ መሠረት መጽሐፉ የቤተ ከርስቲያናችን ነው ለመባል የሚችል በዘመኑ በነበሩ ሊቃውንት ተመርምሮና ሙሉ በሙሉ የቤተ ከርስቲያን ትምህርት የተመሠረተው በዚህ መጽሐፍ ነው የሚል አቋም ባላቸው ሰዎች ጸድቆ የወጣ መጽሐፍ ነው ማለት ነው ከዚህ በላይ ለማሳየት እንደተሞከረው ቤተ ክርስቲያን ለበርካታ ዓመታት ሕዝቧን ስታስተዳድርበት የነበረውን መጽሐፍ በማሳተሙ በኩል በቀጥታ እጀ አለበት ያለ እርሷ ፈቃድ ወይም እውቅና የወጣ መጽሐፍ የለም ምክንያቱም የታተሙት መጻሕፍት በገዛ ልጆቿ በሊቃውንቷ ይሁንታ የወጡ መጻሕፍት ናቸው ይህ ብቻ አይደለም ለበርካታ ዓመታት መጽሐፍ ቅዱስ በእትመት ለንባብ ከበቃበት ጊዜ ጀምሮ ይህን መጽሐፍ አንብቡ ይህን መጽሐፍ ታዘዙ ይህ የቤተ ከርስቲያናችን መመሪያ ነው ብላ ከፍ አድርጋ ስትሰብከው ስታስተምርበት ሰው ሁሉ የሕይወቱ መመሪያ እንዲያደርገው ስታዘውና ስርዓተ አምልኮ ስትፈጽመበት የነበረው መጽሐፍ ነው ትናንትና ትክከል ነው ብላ ስታስተምርበት የነበረውን መጽሐፍ ዛሬ ላይ ተነሥታ ቀደም ሲል የወጡት መጻሕፍት የአኔን አስተምህሮ አይወከሉም ካለች በማታምንበትና የእርሷ ባልሆነ መጽሐፍ በማስተማር ሕዝቡን በብዙ ስሕተት ውስጥ መርታዋለች ማለት ነው ይህን ያደረገቸው ደግሞ በስሕተት ሳይሆን አያወቀች በመሆኑ ሕዝቡን በአደባባይ በድላዋለች በአደባባይ ለሠራቸው ለዚህ ስሕተት በአደባባይ ይቅርታ ልትጠይቅ ይገባል የኢትዮጵያ መጽሐፍ ቅዱስ ማኅበር ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ከርስቲያን የታተመ ሰማንያ አሐዱ በ ዓመተ ምሕረት መቅድሙን ይመልከቱ አጽንዖት የግል ኪዳነ ምሕረት ቀጥር እግዚአብሔርን ማስረሳት ፎ ዩጌኒኸክመቫያ ጥቁርና ነጭ ቀለማት ያዘለ ባንድ ጓዳ ውስጥ የተንከባለለ አንዴ ወዲህ መልሶ ወዲያ ጥቁሩ ኳስ በነጩ ሜዳ ሊታይ ይችላል ጥቁሩ አርፎ ሲቆም ሳይንቀዋለል አተኩሮ ሲያልም እኔም ከድን ያለው ዓይኔ ሲከፈት ብዙ ነገር አየሁ ያይደለ የቅዝት ጣፋጭነት ያለው አልልም ለዓይኔ መቅመስን ለምላስ ትቼዋለሁ እኔ ጥሩ መዓዛ ለዓይን መች ይባላል።