Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የአቡበነመልክ ጸደቀ ጸዴቅ መልጽጃጳ ሰላም ለክሙ እንጦንስ ወመቃርስ አባቶቻችን አንጦንሉ መሙቃረ አቢብ ሲኖዳና ብሪ መንፈሪ ቅዱስ ለባርኮትነ ንዑኀበ ውሰተ ቅዱሰ ሰላም ለጸናንቶ ይሁን ዛቲ መቅደስ ተክለ ሃይማኖት ኤዎፅዕጣቴዎ ኤዎስጣቴዎስ ዜና ማረቄስ ዜና ማርቆስ አረጋዌና መይ አረጋዊ ወመልከ ጴጹዴቅ ሊባኖስ ኔዴቅ ሊባኖሰና ቪሮሰ ቅትባርቬን ኪሮስ ዘንድ ወደዚች መቅይደፅ ኑኙ በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ግሩም በሆነ በጸብ ዕሬያ ቅዱስ ግሩም ወበስመ ማርያም በመንፈስ ቅዱሳ ለም ጸና ደንግል እግዝእተ ትማልም የትናንትም የዛሬም ኣመቤት በሆ ወዮም መልከ ዴቅ። ተደርጓልና የምሕረት ከላንነ ዯአግቶ ምድር በኪጻንክ በላኤ ሥቋ ትሑት የሆነ የሰውን ጋ የሚበላ ሰብእ ትሑት ከመ ኢይብላዕ ምድር በኪዳንህ የሞተ ሰውን ዐም ሰላም ለከ መልከ ዜጹዴቅ ጴጥሮስ ሕዋርያ ከርስቶስ ምዕመን ከመ አሕዛበ ምድር ትርዓይ በበትረ ቂን ተውህበከ ሀብተ ሥልጣን የታመነ ክርስቶስ ሐዋርያው መልከ ጹዴት ሆይ። ቀን በወጣ ጊዜ ሁሱ ስለ አንተ መቶ ጊዜ መገረፍ ሰሳም እላለሁ የጥፋት ቀን ድንገት በተጣላኝ ጊዜ ያንጊዜ የረዳት ጋሻ ሁነኝ ሰሳም ለከ ይስቅይዋ ዘልፈ መልከ ዱዴቅ ለሰብእና ዚአነ ወይን አፍላገ ጽድቅከ በኩሉ አዝማን ከመ ትፍረይ ፍሬ አሜን መልከ ጹዴቅ ሆይ።
ኃያላን የሚሆኑ ሱራፌል ያከብሩሃል የተሾሙ ካህናትም ያመሰገኑሃል የመከራን ሸክም ለተሸከመና በእምነት በመገረፍ ለቆሰለ ጀርባህ ሰላም እላለሁ ቂም በቀል የማታውቅ መልከ ጹዴቅ ሆይ አለቅነትህ ከተጋድሎ ደብር ከፍ ከፍ ባለ ጊዜ አንተን ታመኑ ይቅርታን አገኙ የታላላቅ ቅዱሳን መቀመጫ ማደሪያ ለሆነ ጭንህና ለደረትህ ሰላም እላለሁ በቅድስና ሀብት የከበርህ መልከ ጹዴቅ ሆይ። አፊ ዛፖሃ ሃወንሄል ሥርዓትን ለልፆችህ ጹልኢኢዴጠጩጠ ያ ሙመ ፈ« ድ ሪ ዶ አዕተምረን ጸንተ ኃይል አለና ሃመንፈዕ ኃይልም ሰጠጋ ሬ ገ መቸ በ መ ዘኢሐለየ ወለአማዑቲከ ሰላም በላህበ ፍቅረ ወልድ ዘውዕየ መልክ ጸዴቅ ለከ ትብለከ ነፍስየ አብሥረኒ ብሥራተ ጽድቅ ወዜንወኒ ሠናየ እስመ እምዓለም ፈለስከ ትሄሉ ምስሌየ ሰላም ለንዋየ ውስጥከ እብል ወለሕንብርትከ ሰላም መዳልወ ኩሎን አኅባል መልከ ጹዴቅ ኅዱር በውስተ ገዳም ወኃቅል ክድነነ ለደቂቅከ ጊዜ ሰአተ ፀብዕ ወቀትል ወልታ ረድኤትከ ዘቦቱ ክሂል ሰላም ለሐቓከ ቅናተ ፍሥሓ ቀናቲ ወለአቀያጺከ ሰላም አዕማደ ሥጋ መዋቲ መልከ ጴጹዴቅ ንጹሕ ዘአረፍተ ጌጋይ ነሳቲ መስቀለ ጽድቅከ አስመ ተአመንኩ ባቲ እምቅድመ ፀርየ ትኅብዓኒ ይእቲ አሳብ ለማያሰብ ሕሲናህ እና በካርስቶስ የፍቅር እሳት ለተቃጠለ አንጀትህ ሰላም እላለሁ መልከ ጹዴቅ ሆይ። ነፍሴ መልካም ዜናን ምሥራችን አብሥረኝ ትልሃለች ከእኔ ጋር ትኖር ዘንድ ከዓለም ተሰደሃልና ሰላም ለንዋየ ውስጥከ እብል ለውስጥ አካሎችህና የአካላትህ ሁሉ መዘጋጃ ለሆነ እምብርትህ ሰላም እላለሁ በበረሃና በዱር የምታድር መልከ ጹዴቅ ሆይ። ችሎት ባለው በረዳትነትህ ጋሻ በጥልና በመገዳደል ጊዜ ልጆችህን ሠውረን ለሐቃከ የደስታ ቅናትን ለታጠቀ ወገብህና የሟች ሥጋ ምሰሶዎች ለሆኑ ጭኖችህ ሰላም እላለሁ የበደልን ግድግዳ የምታፈርስ ንጹሕ መልከ ጹዴቅ ሆይ የእውነት መስቀልህን ታምቼፔባታለሁና ከጠላቴ ፊት እንኳን ትሠውረኝ ለአብራኪከ ለሰማይ አምሳክ ስግደትን በግልጥ ለሜያቀርቡ ለእግሮችህና ለጉልበቶችህ ሰላም እላለሁ መልከ ጹዴቅ ሆደ። ትሩፈ ምግባር ሆነሃልና አእላፍ በሆኑ መንጋዎችህ ላይ ማረፊያ ካደረግኸው ታሳርፈኝ ዘንድ ተማፀንሁ ሰላም ለሰኳንዊከ ፍና ተፋቅሮ ዘሐለፈ ወለመከያዳቲከ ለምህሮ እለ አንሶሰዋ ዘልፈ መልከ ጹዴቅ ኃያል አምጣነ ኮንከ ትሩፈ ታዕርፈኒ አማኅፀንኩከ ኀበ ረሰይከ ምዕራፈ ሳእለ ደብረ መድኃኒት መሬትከ ዘኮኑ አፅሳፈ አስቀድሞ ከእግርህ ግንድ ሳይ ለበቀሉ አሥር ጣቶችህና ጥፍሮችህ ሰላም እሳለሁ የከበርህ መልከ ጹዴቅ ሆይ። በየማግሰቱ እለምንሃለሁ ፈጽሞ ጠላቶቼን ስማቸውን ትደመስስ ዘንድ ደሙ በፈሰሰ በክርስቶስ አምልሃለሁ ሰላም ለእፃብኢከክ እለሠረፁ ኩሎሙ ወለአጽፋሪከ ዓሥር እምጐንደ አእጋር ቀዲሙ መልከ ጹዴቅ ክቡር እስዕለከ ለለጌሠሙ ለፀርየ ወለጻሳዕትየ ከመ ትደምስስ ሰሞሙ አምሕለከ በክርስቶስ ዘተክዕወ ደሙ ግእዝ መልክአ አቡነ መልከ ጹዴቅ ሰላም ለቆምከ ከመ አርዘ እንደ ዘንባባ ዛፍ ለአማረ በቀልት ሐዋዝ ወለመልክዕቲከ ቁመትህና ከፀሐይና ከጨረቃ ዕፅዱልት እምፀዳለ ፀሐይ ለሚበራ ፊትህ መልክህ ሰላም ወቤዝ መልከ ጹዴቅ ኃያል እላለሁ ብርቱ የሆንህ መልከ አምጣነ ብከ አዚዝ ይትከዓው ጹዴቅ ሆይ። ልጅህን ከከሃዲ መልአክ እጅ አድነኝ አንተ ብቻህን የተባረክህ መነኩሴ ነህና ሰላም ለፀንተ ነፍስከ በሥምረተ ክርስቶስ አምላክ ወለበድነ ሥጋከ ሰላም ዘመዓዛሁ ሠሊክ መልከ ጹዴቅ ንጹሕ ሐዳጌ ተስናን ወሐውክ አድኅነኒ ለደቂቅከ እምእደ አላዊ መልአክ እስመ ባሕቲትክከ ኣንተ መነኮስ ቡሩክ በፈሰሰ የሽቱ ግምጃ ወንድሞች ለገነዙት ለሥጋህ ግንዘት ሰላም እላለሁ ከተሾሙ አባቶች በላይ የተሾምህ መልከ ጹዴቅ ጌታዬ ሆይ የሕያው አምሳክ የምህረት ደጁ በቃልኪዳንህ ፈጥኖ ይከፈትልኝ ሰላም ለግንዘተ ሥጋከ ዘገነዝዎ አኃው በሞጣሕተ ገርዜን ቅድው መልከ ጹዴቅ ሥዩም መልዕልተ ሥዩማን አበው ይትረኃው ሊተ እግዚእየ በኪዳንከ ህልው አንቀጸ ምሕረቱ ፍጡነ ሰአምሳክ ሐያው ግእዝ መልክአ አቡነ መልከ ጴዴቅ ሰላም ለመቃብሪከ ላዕለ ደብረ ማህል ዘተኀርየ ዘተፈቅረለ ወለፍልሰትክ ሰላም ምስለ ነፍሰ ጻድቃን ዘነብረ መልከ ጹዴቅ ኃያል አምጣነ ጠደስኩከ ሦዕረ በወይነ ፍቅርከ አቅመ ሕሊነየ ጳቋክር ሰሜተ ዚአየ አስተባዝኀ ክብረነ እምላ ሰላም ወፍቅር ስመልክፅከ ውዱስ አምጣነ አቅሮርብኩ ሎቱ በእደ ልሳን ሓዲስ መልከ ጹዴቅ ንጹሕ እምግብር አበሳ በርኩለስ ቀድሰኒ ለፍቁርከ በሥልጣነ ቃልከ ቅዱስ እስመ ሊቀ ካህናት አንተ ወብከ ሞገስ ኀቤነ መልከ ጹዴቅ አቡነ ከመ ትባረከነ ሐዋርያ ክርስቶስ አንተ አምጣነ ኮንከ አሙነ ሰተአምሪከክ ብዙኀ ዘያስፌስህ ጎዙናነ ለሰሚአሉ እፁብ አለተጋባዕነ አማርኛ በተወደደና በተመረጠ በይቀርታ ደብር ላይ ላለ መሥቃብርህና ከጻድቃን ነፍስ ጋር ለተባበሪ ዓልሰትህ ሰላም አላለሁ ኃያል መልከ ዴቅ ሆይ ሪፉጽሞ ባመሰገነ በፍቅርህ ወይን የሕሊናየ አቅም ለሰከረ ለአኔ ዋጋ ክብርን አብዛልኝ ለተመሰገነ መልክህ የሰላምና የፍቅር እጅ መንዛን በአዲስ ሕሊና እጅ አቀርባለሁና ንጹሕ መልከ ጹዴቅ ሆይ። ቀን በወጣ ጊዜ ሁሱ ስለ አንተ መቶ ጊዜ መገረፍ ሰሳም እላለሁ የጥፋት ቀን ድንገት በተጣላኝ ጊዜ ያንጊዜ የረዳት ጋሻ ሁነኝ ሰሳም ለከ ተፀፍፆተ ዚአከ መልከ ጹዴቅ ለሠርቀ ኩሉ ዕለት ሶበ ተዳደቀ ግብተ ዕለተ መንሱት ይኩነነ መልታ ረድኤት ሰሳም ለከ ይስቅይዋ ዘልፈ መልከ ዱዴቅ ለሰብእና ዚአነ ወይን አፍላገ ጽድቅከ በኩሉ አዝማን ከመ ትፍረይ ፍሬ አሜን መልከ ጹዴቅ ሆይ ሰላም ለአንተ ይሁን የጽድቅ ምንጮች ከየአኛን ወይን ሰውነት በዘመኖች ሁሉ አዘውትረው ያጠጧት የሃይማኖት ፍሬን ታፈራ ዘንድ መልከ ጹዴቅ ሆይ።