Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የለም ሊሆን አይችልም ወንድምነቴን ስለ ፈለገች ነው አለቻት። ጥርጣሬ እንጂ የወ ንጀሉ ፈፃሚ ግርማ ይሁን በቀለች አላወቀችም። ይህም ምርጫ ዋን ለመፈፀም የምትችልበትን ሁኔታ ፈጠረላት። ሙረ አስራ ሁለት ሙ ። ሀቅን የሚፃድል ሀይል የለም አለ ። ፍርድ ቤቱ ውስጥ ትርምስሆነ።
አቃቤ ህግ ተነሳና ወይዘሮ አስናቀች ራሷን በራሷ። ሆኖም ግን የወይዘሮ አስናቀች ራሷን በራሷ መግደል በሞራል ረገድ በደረሰባት የመንፈስ ጭንቀት እንጂ ከባለቤቷ ከአቶ አደፍርስ ሞት ጋር ፈፅሞ አይዛመድም ። የተከሳሹ ጠበቃ በዚህ ነጥብ ላይ አስተያየት እንዳለው ዳኛው ጠየቁት ። ማንደፍሮ ከተቀመጠበት ተነስቶ ካባውን እያስተ ካከለ እጅ ነሳና በመሰረቱ የአቶ አደፍርስ መገደ ልም ሆነ የወይዘሮ አስናቀች ድንገተኛ ሞች ሊነጣጠል የማይችል የአንድ ሳንቲም ሁለት ገፅታ ስለሆነ አስና ቀች ራሷን በራሷ ለመግደሏ የተጨበጠ ማስረጃ እስካል ቀረበ ድረስ በደንበኛዬ ላይ የሚሰጠውን ማንኛውንም የፍርድ ውሳኔ እቃወማለሁ በማለት ተናግሮ ቁጭ አለ። በማለት አቃቤ ህግ ለፍርድ ቤቱ አመለከተ ። ቡን በአንድነት ሰበሰበና አቶ አደፍርስ በልጃቸው ተገደሉ አስናቀችም ራሷን በራሷ ገደለች የሚለውን ። ሰውየው ፈገግ አለና አንድ ተረት እንዳጫውትህ ፍቀድልኝ ብሎ ጠየቀው። በዚህ ምክንያት ብዙ ጊዜ ተደባድቧል ። ከሙያ ጓደኞቹ አስናቀች ራሷን በራሷ አልገደለችም በማ ለት የመጀመሪያው ሰው ታደሰ ነው። አስር አስናቀች በመፎዝ መሞቷን ካወቀበት ቀን ሻምበል ታምሩ በሀሳብ ሲባዝን ከረመ ። ዝግጅቱን ካሟላ በኋላ ወደ አቶ አደፍርስ ቤት ሄደ ። ሻምበል ታምሩ የወዳጅነት ጉብኝት ለማድረግ የመጣ በሚመስል ሁኔታ መላኩን በፈገግታ ዉብጦ ጤንነቱን ጠየቀው ። ግን ወይዘሮ አስናቀች ማህበረሰቡን የሚያስቆጣ ድርጊት ፈፅመሻል ተብላ መወንጀለ ራሷን በራሷ እንድትገል የሚገፋፋ በቂ ምክንያት ነው ብለህ ታምናለህ። በመላኩ አነጋገርና ሁኔታ ሻምበል ታምሩ ቅር ስላለው አትሳሳት እንጂ አቶ መላኩ ። በቀለች ግራ በተጋባ ሁኔታ ሁለቱንም በየተራ ተመልክታ ራሷን በራሷ መግደሏን ይጠራጠራሉ ማለት ነው ። ሻምበል ታምሩ ከተቀመጠበት በዝግታ ተነስቶ አንድ እጁን ከኪሱ ከተተና ጣራ ጣራውን እያየ ከተ ጨባጭ ሁኔታ ብንነሳ ወይዘሮ አስናቀች አመንዝራለች ተብላ የተወቀሰችው ከአምስት ቀን በፊት ነው። የሚል አስተያየት በቀለች ሰነዘረች ። ወይዘሮ አስናቀች ከጥር ሰባት ቀን ጀምሮ ህይወቷ እስካለፈበት ጥር አስራ አንድ ቀን ድረስ በየቀኑ ሁለት ሁለት ፍሬዎች ሳታቋርጥ ብትጠቀም በጠቅላላው የወሰደቻቸው ፍሬዎች ቁጥር ስንት ይሆናል ። እኛማ ምኑን እናውቃለን አለ መላኩ ተስፋ በቆረጠ ሁኔታ። ሻምበል ታምሩ ሲጃራውን ኮሰተረና ወይዘሮ አስና ቀች ባለቤቷ ላይ የፈፀመችው በደል በይፋ ከታወቀ ሙ በኋላ ጉዳዩ ከአቶ አደፍርስ ሞት ጋር የማይነጣጠል መሆ ኑን ስለተረዳች የሷ ተጠያቂነት እስከ ምን ድረስ እን ደሆነ ለማወቅ የህግ ችሎታ ያለውን ሰው ለማነጋገር መፈለጓን በጣም ለሚቀርባት ወዳጅዋ አማከረች እንበል። ሻምበል ታምሩ ሳቅ ብሎ እኔም አላልኩ አቶ መላኩ ። ግን ይህን ሀሳቧን በቅድሚያ የተረዳ ሰው የአቶ አደፍርስ አሟሟት ዝንተ አለም ተሰውሮ እንዲቀር ምኞቱ ነበርና ወይዘሮ አስናቀች የምታውቀውን ምስ ጢር ለህግ ጠበቃ ከመተንፈሷ በፊት አንደበቷን መዝ ጋትአስፈላጊ መሆኑን ስላመነበት ገደላት አለ ጣራ ጣራውን አሻቅቦ እየተመለከተ ። አለ መላኩ በመገረም። መላኩ እንዴት አይገባህም ። ጊዜ ሳያባክን ከሻምበሉ ጋር ወደ አቶ አደፍርስ መኝታ ቤት ሄዱ ። አሉ አቶ አደፍርስ ። ሻምበል ታምሩ በቦታው እንደነበረ ሰው የጨዓነ ሉን ኔፈፃፀም ሲተርክ በቀለች መልእክቱ ለፈ መሀን በግልፅ ታወቃት። ሆኖም በቀለች ወንጀሉን ለምንና እን ዴት እንደ ፈፀመች ለፍርድ ቤቱ ማሳየት እፈልጋለሁ። አስናቀች ከባልቤቷ ከአቶ አደፍርስ መውለድ አለመቻ ሷን በቀለች በሀሰት አስመስላ ስለነገረቻት ብቻ ካለ ምንም ጥርጣሬ ፅንሱ የመላኩ ይሆናል ብላ በስሜት አመነችበት። ምንጩ ኛውንም ነገር በተለይም ወንጀል ለተ ግባራዊነቱ አጋጣሚ ይፈልጋልና አቶ መላኩ የሀሰት ካባ ደርቦ አቶ አደፍርስ ቤት መምጣቱ ሁኔታዎችን አመቻቸችቶላታል ።