Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ሉቃ ባ ጭሠጊገጊዜ ሠለስቱ ሰዓት ወሰድዎ ለኢየሱስ ውስተ ዐውደ ምኩናን ትርጉም ጭጌታችንን ኢየሱስን ይዘው ጊዜው ጠዋት ሰዓት ሲሆን ጌታችን ራሱን ዘንበል አድርጎ ሁሉም ተፈጸመ አለ ኪርያላይሶን መልከአ ሕማማት ዘተስዓቱ ሰዓት ሰላም ለኪ።
ቀነውኒ እደውየ ወእገርየ ክሽነ ቼን አ ቀነውኒ እደውየ ወእገርየ ወንጌል ማቴ ጊዜ ስድስቱ ሰዓት አልበስዎ አልባሲሁ ለኢየሱስ ወወሰድዎ ይስቅልዎ ማር ፍጊዜ ስድስቱ ሰዓት አበጥዎ ለስምዖን ከመ ይጹር መስቀሎ ሉቃ ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ሰቀልዎ ለኢየሱስ በቀራንዮ መካን ዮሐ ባ ጊዜ ስድስቱ ሰዓት ቀትር ሶቤሃ ሲቃነ ካህናት ሰቀልዎ ለኢየሱስ ማእከለ ከልኤ ፈያት ትርጉም ው ጊዜው ሰዓት ሲሆን ጌታችንን ልብሱን አልብሰው መስቀሉን አሸከመው ሼከ ሆጃ ገጊዜው ሰዓት ሲሆን ሊሰቅሉት ሲወስዱት ስለደከመባቸው ስምዖን የተባለውን መንገደኛ መስቀሉን ይሸከም ዘንድ አስገደዱት ው ጊዜው ሰዓት ሲሆን ጌታችንን ልብሱን አልብሰው መስቀሉን አሸከመው ሼከ ሆጃ ጊዜው ሰዓት ሲሆን ሊቃ ነ ካህናቱ ቀትር ሳለ ጌታችንን በሁለት ወንበዴዎች መካከል ሰቀሉት ጀህ ረ ሪሽ መልከአ ሕማማት ዘስድስቱ ሰዓት ሰላም ለኪ ማርያም ውድስት በአፈ ኩሉ ፍጥረት ታቦት አንቲ ዘሙሴ ጽላት ዘሕግ ወዘሥርዓት ሰላም ለኪ ገይበ ብሩር ጽሪት ወምቅዳሐ ንጹሕ ሐሊብ ማርያም መሶብ ዘመና ልሁብ እንተ ጾርኪ ሲሳየ ሕዝብ ሰላም ለኪ ትርሚተ ቤቱ ሠናይ ለነቢይ ሐጌ ወወለት አንቱ ዘሰሎሞን ሐርጌ ማርያም ዘመነ ጽጌ ሰላም ለኪ ትርጉም የነቢዩ ሐጌ የአማረ የቤቱ ሽልማት የንጉሥ ሰሎሞን ወብ ልጅ አንቺ ነሽና የአበባ ዘመን እመቤታችን ሆይ ሰለምታ ይገባሻል እመ ቅድው በግዕ ዘቀተልዎ በግፍዕ ወደብተራ ስምዕ ዘጳውሎስ ረድዕ ማርያም ዘመነ ፍግዕ ሰላም ለኪ ትርጉም በግፍ የገደሉት ያማረ በግ እናቱ የሐዋርያው ጳውሎስም የምስከርነቱ ድንኳን የምትሆፒ የተድላና የደስታ ዘመን እመቤታችን ሆይ ሰላምታ ይገባሻል አርያሬሰ ሰማይ ልብስኪ ወአሳዕንኪ ዕብላ ጽጌ ደንጎላ ቀይህ ዘምድረ ቆላ ማርያም ዘመነ ተድላ ሰላም ለኪ ትርጉም ልበስሽ የሰማይ ፀሐይ ጫማሽም ጨረቃ የቆላ ምድር ቀይ የሱፍ አበባ ነሽና የደስታ ዘመን እመቤታችን ሆይ ሰላምታ ይገባሻል በመድበለ ማኀበር ጽፋቅ እዌድሰኪ በጻሕቅ ከመ ትምዐድኒ ነገራተ ጽድቅ ማርያም ዘመነ ዕርቅ ሰላም ለኪ ትርጉም የእውነት ምከሮች ትመከሪኝ ዘንድ ብዙ በሆነ ማኀበር መካከል በትጋት አመሰግንሻለሁ የዕርቀ ዘመን እመቤቴ ሆይ ሰላም እልሻለሁ ተደንግሎ ሥጋ ወነፍስ ለባሕቲትኪ ኮነ አመኒ በጎል ወለድኪ ሕጻነ ኢረስሐ ወኢማሰነ ሰላም ለኪ ትርጉም ልጅ በጎል በወለድሽ ጊዜ ማኀተመ ድንግልናሽ ስለአላደፈና ስለአልተለወጠ የነፍስና የሥጋ መጠበቅ ለአንቺ ብቻ ሆኗልና አመቤታችን ሆይ ሰላምታ ይገባሻል እሙ በሊዮ በአንቲአየ ለፍሬ ከርሥኪ እብኖዲ ላዕሌሁ ምሕረተ ኢታጎንዲ እመ አኅዘነከ ብእሲ አባዲ ቤዛ ነፍሱ ነፍስየ እፈዲ ተ ጊዜያተ በል ትርጉም ለማህፀንሽ ፍሬ ለጌታ እናቱ ሆይ ሰነፍ ሰው ለአሳዘነህ ጊዜ ስለሰውነቱ ድነት ሰውነቴን እከፍላለሁና ይቅርታህን አታዘግይበት በይው ስብሐት ለከ ኦ ዘተቀኖከ ኢየሱስ ጻድቅ ማዕከለ ከልኤ ደረ እንዘ ኢትከውን አንተ ገባሬ እኪት ከመ ትስዓር ቀኖተ ሞት ስለከ ትርጉም የሞትን ችንካር ትሽር ዘንድ አንተ ከፋ አድራጊ ሳትሆን በሁለት ወንበዴዎች መካከል የተቸነከርክ የእውነት ጌታ ኢየሱስ ከርስቶስ ሆይ ምስጋና ይገባሃል እፎ ሰፋሕከ አዕዳዊከ ወተሰቀልከ በዕፅ ዕጽወተ ቀላያት ታር አምሳለ አንቀጽ ዘሰፋሕከ በብሔረ ግብጽ ስ ለከ ትርጉም በበር አምሳል የተዘጉ ወንዞችን ትኩፍት ዘንድ በግብጽ ሀገር እጆችህን የዘረጋህ እጆችህን ዘርግተህ በእግጨት ላይ እንደምን ተሰቀልክ አቤቱ ምስጋና ይገባሃል ፀሐይ ብሩህ አሜሃ ጊዜ ቀትር ጸልመ ወወርኅኒ ንጹሕ ተመሰለ ደመ ትንቢት ከመ ቀደመ ስ ለከ ትርጉም አስቀድሞ ትንቢት እንደተነገረ ያንጊዜ ብሩህ ፀሐይ ቀትር ሰዓት ጨለመ ንፁህ ጨረቃም ደም መሰለ አቤቱ ምስጋና ይገባሃል ለአብርሃም አብ ቀዳሚ ዘአስተርአይኮ ክርስቶስ ቀትረ ታሕተ ዕፀ ድርስ ተሰቀልከ ከመ እቡስ ስከ ትርጉም አስቀድሞ ለአባት አብርሃም በቀትር ሰዓት በወይራ አንጨት ስር የታየኸው ከርስቶስ ሆይ እንደክፋ አድራጊ ተሰቅልሃልና ምስጋና ይገባሃል ሐዘነ ማርያም እምከ ነጺረከ ለዘታፈቅሮ ሐዋርያ ትቤሎ እምከ ነያ ትናዝዝ በዝኃ ብካያ ስብሐት ለከ ትርጉም የእናትህ ሀዘን አይተህ የልቅሶዋን ብዛት ታረጋጋ ዘንድ ለምትወደው ደቀ መዝሙርህ እነኋት እናትህ ያልከው አቤቱ ምስጋና ይገባሃል ዘሰአልከ ማየ እግዚኦ እምነ ሳምራዊት ብእሲት ከመ ትፈፅም ኩሎ ነገረ ትስብእት እንዘ አንተ ማየ ሕይወት ስብሐት ለከ ትርጉም አንተ የሕይወት መጠጥ ስትሆን ምስጢረ ሥጋዌን ትፈጽም ዘንድ ከሳምራዊት ሴት ውሃን የለመንክ አቤቱ ምስጋና ይገባሃል ሕፅረነ ወትረ እግዚኦ ለደቂቀ ዛቲ ማኅበር በመስቀልከ መግረሬ ፀር እምድድቅ ወእምጋ ኔነ ቀትር ወእምኩሉ ዘይመጽእ ግብር ገዘዜ በል ትርጉም አቤቱ ከሚጣላ ከቀትር ጋኔንና ከሚመጣ ሥራ ሁሉ የጠላት ማሸነፊያ በሚሆን በመስቀልህ የዚህችን ማህበር ልጆች ዘወትር አጠረን ስብሐት ለከሙ ሥሉስ ቅድስ ዕሩያነ አካል ወገጽ ዘአስተርአይከሙ እንበለ ሕፀዕ ጊዜ ቀትር በታሕተ ዕፅ ስብሐት ለከሙ ትርጉም በቀትር ጊዜ በዛፍ ሥር ያለ ጉድለት የተገለጸችሁ በአካልና በገጽ የምትተካከሉ ሥሉስ ቅዱስ ሆይ ምስጋና ይገባችኋል ለንግሥከሙ ሰገደ አብርሃም በርእሱ ቤተ ገብርከሙ እንዘ ይብል ገሐሥ አግዕዝትየ ዘትሜለሱ ስብሐት ለከሙ ትርጉም አብርሃም ከባሪያችሁ ቤት ግቡልኝ እያለ በራሱ ለንግሣችሁ የሰገደ ሦስትነት ያላችሁ ጌቶቼ ለሉስ ቅዱስ ሆይ ምስጋና ይገባችኋል በላዕለ ማርያም ድንግል ሥላሴከሙ ተረክበ በዮርዳኖስ ቅድመ ወበታቦር ካዕበ ወንጌል ከመ ነበበ ስብሐት ለከሙ ትርጉም ወንጌል እንደተናገረ አስቀድሞ በዩርዳኖስ ዳግመኛም በደብረ ታቦር በድንግል ማርያም ላይ ሦስትነታችሁ የተገለፀ ሥሉስ ቅዱስ ምስጋና ይገባችኋል ለቤተክርስቲያን ሥላሴ አናቅጺሃ አንትሙ ሱራፌልኒ በቅዳሴሆሙ ያዔምሩ ግጻዌከሙ ስብሐት ለከሙ ትርጉም ሱራፌል በምስጋናቸው ሦስትነታችሁን የማያሳውቁ ለቤተ ከርሰቲያን በሮቿ የምትሆኑ ሰሉስ ቅዱስ ሆይ ምስጋና ይገባችኋል ፈጣሪያነ ፀሐይ ወወርኅ አጋዕዝትየ ሥላሴ ዘነጸሩክሙ ኤልያስ ወሙሴ በስብሐት ወበውዳሴ ስብሐት ለከሙ ትርጉም ኤልያስና ሙሴ በፍጹም ምስጋናቸው ያዩአችሁ ፀሐይና ጨረቃን የፈጠራችሁ ጌቶቼ ስሉስ ቅዱስ ሆይ ምስጋና ይገባችኋል ጠፈረ ቤትከሙ ማይ ዘኅብሩ በረድ እንተ ነጸርዎ ኅሩያን አንጋድ በስኢል ወበሰጊድ ስብሐት ለክከሙ ትርጉም የተመረጡ ወገኖች በጸሎትና በስግደት ያዩት ኀብሩ ነጭ የሚሆን የቤታችሁ ጣሪያ ውሃ ነውና ስሉስ ቅዱስ ሆይ ምስጋና ይገባችኋል አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ ለዝክርከሙ ሕይወት በበኩ መጨ ስመ ዚአከሙ በኩሉ ሰዓት ይስማዕ እምአፋየ ወይደንግጽ ሞት ትርጉም አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሆይ ሕይወት ለሚሆን ለስም አጠራራችሁ በየሰዓቱ ሁሉ ስማችሁን ለማመስገን እንደበቴን በከፈትኩ ጊዜ ሞት ከአፌ ሰምቶ ይደንግጥ ስብሐት ለእግዚአብሔር ኪያነ ዘፈጠረ ከመ ናምልኮ ስብሐት ለማርያም እመ አምላከ እግዝእትነ ወመድኃኒትነ ስብሐት ለመስቀለ ክርስቶስ ፅፀ መድኃኒት ኃይልነ ወፀወንነ ዘተስዓቱ ሰዓት ዘተስዓቱ ሰዓት ለከ ኃይል ለአምላከ ይደሉ አምንስቲቲ ሙኪርያቱ አንቲ ፋሲልያሱ አምንስቲቲ ሙዓግያ አንቲ ፋሲልያሱ አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግስትከ ተዘከረነ እግዚኦ ኦ ሊቅነ ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግስትከ በከመ ተዘከርኮ ለፈያታዊ ዘየማን እንዘሀሎከ ዲበ ዕፀ መስቀል ቅዱስ ኦአ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ አ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ ኦአ ዘጥዕመ ሞተ በሥጋ ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ ወአስተዩኒ ብሒአ ለጽምእየ ወወደዩ ሐሞተ ውስተ መብልዕየ ወንጌል ማቴ ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ጸርሓ ኢየሱስ በቃሉ ወይቤ ኤሎሄ ኤሎሄ ማር ጭ ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ገዓረ ኢየሱስ በቃሉ ወወጽአት መንፈሱ ሶቤሃ ይር መበር ጭ ጊዜ ተሰዓቱ ሰዓት ጸርሓ ኢየሱስ በቃሉ ወአማሕፀነ ኢን። ሠርጐ ከብር ወአራዝ ሰላም ለኪ ወመቅደስ ቤተ ትእዛዝ ሰላም ለኪ ዘአሣእንኪ ወርኀ ሰላም ለኪ ወዘአከሊልኪ ጎሐ ጽባሕ ሰላም ለኪ። ወለተ ኢያቄም ወሐና ሰላም ለኪ ስርጉት በቅድስና ሰላም ለኪ ደብረ መቅደሱ ለኖኅ ሰላም ለኪ ዘአድኃንኪዮ እማየ አይኅ ሰላም ለኪ። ቤዛዊተ ኩሉ ዓለም ሰላም ለኪ ሰፋኒት በአርያም ሰላም ለኪ።