Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ወ ከሃ ከከቨከክ ከር ኣከኪ ጻል ለ ህከ ፎሃ » መግቢያ ይህ ንሩፍን ፁጋ»ቃ ከሚለው መጽሐፍ ጋር አብሮ የሚሄድና ሉቃስ ከምዕራፍ እስከ ወንጌሉ መጨረሻ የዘገበውን የሚያብራራ መጽሐፍ ነው። ዕረታሀ ሥን» የሚለው ለዚህ መጽሐፍ ተስማሚው ርእስ ብቻ ሳይሆን ትልቅ ግብዣ አድርጎ መንደርተኛውን ሁሉ በመጥራት የልጁን ወደ ቤት ለመግባት አልፈቀዱም ነበር። የሌሎችን ኃጢአት በተመለከተ የድምፅ ማጉያ ይዘው ሲናገሩ የራሳቸውን ኃጢአት ለማየት ግን ታውረዋል። ጸሐፊው ገንዘብ የመጎምጀትና የውድድር ቀስቃሽ ድንቅ አገልጋይ ደግሞም ጨካኝ ጌታ እንደሆነ ሊጨምር ይችል ነበር። እርሱ ያገለገለው በአብዛኛው በድህነት እየማቀቁ ብዙ ገንዘብ ማግኘት ለችግሮቻቸው ሁሉ መፍትሔ እንደሚሆን ለሚያስቡ ሰዎች ነበር። ሁለቱም የተሳሳቱ አመለካከቶች ናቸው ምክንያቱም በሕይወት ላይ የሚኖረው ክርስቲያናዊ አመለካከት ለሌሎች በረከትና ለእግዚአብሔር ክብር ሕይወታችንን ማትረፍ ስለሆነ ነው። ምዕራፉ ይህንን እውነት ያጎላል ያም ሕይወት ኃላፊነትን የምትጠይቅ መጋቢነት በመሆኗእግዚአብሔር የሰጠንን መልካም በሮች በታማኝነት መጠቀም እንዳለብን ነው። ይሁንና እውነተኛ ገጠመኞችም ይሁኑ ወይም ምሳሌዎች መንፈሳዊ ዋጋቸው ተመላሳይ ነው። መጋደፈ ቁጥር ። መጋቢ የሌላውን ሰው ንብረት የሚያስተዳድር ሰው ነው። ክርስቲያን መጋቢነት ለእግዚአብሔር አሥራት ከሰጠን በኋላ የተቀረውን እንዳሻን ከመጠቀም በላይ ነው። እውነተኛ መጋቢነት ማለት ስላለን ነገር ሁሉ እግዚአብሔርን ካመሰገንን በኋላ ዘዳ እርሱ በሚመራን መንገድ መጠቀም ነው። «ዘመኑን መዋጀት» የሚለው ሐረግ «መልካም ዕድልን መጠቀም» የሚል ትርጉም በሚሰጥ ሐረግ ነበር። ምንም እንኳ እርሱ የሁሉም ጌታ ቢሆንም በመካከላቸው እንደ ባሪያ ነበር ። ይህም የሚጠይቀው ከፍተኛ መመዘኛ ቢሆንም ኃላፊነትን በታማኝነት መወጣትን ያጎላል ሙግቱም ከአነስተኛ ወደ ከፍተኛ ነው። «የማንጠቅም» ተብሎ የተተረጎመው ቃል በአዲስ ኪዳን ውስጥ በዚህ ስፍራ ብቻ የተጠቀሰ ሲሆን በጥንታዊው የግሪክ ቋንቋ «ምልክቶችን በማጤን ወደፊት ምን እንደሚክሰት መጠባበቅ» ማለት ነው። ኢየሱስ ለማለት የፈለገው የእግዚአብሔር መንግሥት እንዳለ አድርጎ አለመናገሩ ነው። በተመሳሳይ ጊዜ «እኔ ንጉሥ ስለሆንሁ በመካከላችሁ መገኘቴ ዋና ነገር ነው። ፈሪሳውያኑ የወደፊቱን ታላላቅ ክስተቶች በአእምሮአቸው የሞሉ ሲሆን ዳሩ ግን የጊዜውን መልካም ዕድሎች ለመጠቀም አልፈለጉም ነበር ። ይህ ትንቢት ከማጥናት በቀር ምንም ሥራ ለማይሠሩ ክርስቲያኖች ጥሩ ማስጠንቀቂያ ነው።» የሚሉትን የሐሰት ነቢያት ድምፅ መከተሉ ለማንም ሰው የማይበጅ ሞኝነት ነው። ምልክቶችን በመመርመር የመምጫውን ዕለት ለማስላት መሞከሩ ክንቱ ድካም ነው። ኖኅና ሎጥ የነበሩበት ዘመን ልክ እንደ ዛሬው ሃይማኖታዊ መስሎ አዳሪነትና የሥነምግባር ዝቅጠት የሰፈነበት ነበር። ወደ እግዚአብሔር መንግሥት የሚገባው «የቀረው» አማኝ ነው። ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስ ሦስት ጊዜ ስለ ሰዎች «መወሰድ» እና «መቅረት» ሲናገር ስለ ሰሙ እጅግ አስተውሎታዊ የሆነ ጥያቄ «ጌታ ሆይ ወዴት ነው። ጊዜው ቀን ይሁን ሌሊት ሰዎች በሥራ ላይ ይሁኑ በእንቅልፍ ውስጥ መለየቱና ፍርድ የማይቀር ነው። በቁጥር ላይ የቀረበው የጌታችን ማስጠንቀቂያ በማቴዎስ ሉቃስ እና ዮሐንስ ከተጠቀሰው ጋር አንድ ዓይነት ሲሆን የክርስትና ሕይወት መሠረታዊ መመሪያ ነው። ሕይወትህን ለማዳን ብቸኛው መንገድ ለክርስቶስና ለወንጌሉ ሕይወትህን አሳልፎ መስጠት ነው። ምጽአቱን እየተጠባበቅን ነው።
አንዳንድ ጊዜ ሰዎች ኢየሱስን የሚጋብዙት ስለ እግዚአብሔር እውነት የበለጠ ለማወቅ በመሻት ከአውነተኛ ልብ ሲሆን ብዙውን ጊዜ ግን ኢየሱስን የሚጠሩት ጠላቶቹ የሚተቹትንና የሚኮንኑትን ነገር ያገኙበት ዘንድ ነበር። በየመንገዱ ላይ የሚገኙ ሰዎች ምን ዓይነት ሰዎች ናቸው። ኢየሱስ ለምን እንዲህ ዓይነት ውድ ነገሮችን ከደቀ መዛሙርቱ እንደሚጠይቅ ለማብራራት ሦስት ምሳሌዎችን ሰጥቶአል እነዚህም ቤት የሚሠራው ሰው ጦርነት በሚገጥመው ንጉሥና ጣፋጭነቱን በሚያጣው ጨው የተመሰሉት ናቸው። የመዳኑ ደስታ ሉቃስ ዲኤል ሙዲ በሺካጎ ሰንበት ትምህርት ቤት ሲያስተምሩ አንድ ልጅ ወደዚያ ለመድረስ ከሩቅ ቦታ ይመጣ ነበር አንድ ሰውዬ በልጁ ሁኔታ ተገርሞ «ለምን ወደሚቀርብህ የሰንበት ትምህርት ቤት አትሄድም። ይህ ምዕራፍ አንድ የደኅንነት መልእክት እንዳለ ይገልጻል ይኸውም እግዚአብሔር ንስሐ የሚገቡትን ኃጢአተኞች ይቅር ብሎ እንደሚቀበል ነው። ኢየሱስ የፈለገው የሁሉንም ሰው ልብ ለመማረክ ነው። የጠፋው ኃጢአተኛ «በሚገኝበት» ጊዜ እግዚአብሔር በመንፈስ ቅዱስ ኃይል አማካኝነት ያንኑ መለኮታዊ መልክ ማደስ ይጀምራል በዚህም ዓይነት አንድ ቀን አማኙ ኢየሱስ ክርስቶስን ወደ መምሰሉ ይለወጣል ሮሜ ኛ ቆሮ ቆላ ኛዮሐ ። የመመለስ ደስታ ይህንን ታሪክ «የጠፋው ልጅ ምሳሌ» ብለን እንጠራዋለን ይሁንና ክፍሉ ከልጁ ኃጢአተኛነት በላይ የአባቱን ቸርነት ስለሚያጎላ «የአፍቃሪ አባት ምሳሌ» ተብሎ ሊጠራም ይችላል። አንድ ጊዜ ኢየሱስ የሚከራከሩትን ወንድማማቾች «ከክመጎምጀትም ሁሉ ተጠበቁ» ሲል አስጠንቅቋል ሉቃስ ። በዚህ ስፍራ ኢየሱስ ለጻፎችና ለፈሪሳውያን ክሶች ምላሽ ሰጥቷል ቁጥር ይኸውም አባቱ ልጁን ለመቀበል መሮጥ ብቻ ሳይሆን ትልቅ ግብዣ አድርጎ መንደርተኛውን ሁሉ በመጥራት የልጁን ወደ ቤት መመለሰ ስላከበረው ነው። የጠፋው ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ ጠፍቶ ነበር ቁጥር «እኔ መንገድ ነኝ» አላዋቂ ነበር ቁጥር «እኔ እውነት ነኝ» ሞቶ ነበር ቁጥር «እኔ ሕይወት ነኝ» ወደ አብ ለመምጣት የሚቻለው በአንድ መንገድ ብቻ ሲሆን ይኸውም በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን ነው። የጠፋው ልጅ የሕይወት ዘይቤ ዘገባ ታላቁ ልጅ መልካም መስሎ እንዲታይ ይረዳ ነበር ምናልባትም ይህ አባቱ ታዛ ልጁን የበለጠ እንዲወደው ሊያደርግ ቻለ። ኃጢአት የፈጸሙ ሰዎች ከእውነተኛ ልብ ንስሐ ሲገቡ ይቅር ልንላቸውና በጸጋና በትሕትና ልንመልሳቸው ይገባል ማቴ ገላ ኤፌ ። አንድ ቀን እግዚአብሔር በሰጠን ሁሉ ምን እንዳደረግን ምላሽ እንጠየቃለን ስለሆነም ስለ ገንዘብ አጠቃቀም የሚናገረውን ልብ ብለን ልናጤን ይገባል። ይህም ማለት አንድ ቀን በመንግሥተ ሰማይ አቀባበል የሚያደርጉልንን ሰዎች ወደ ክርስቶስ መመለስ ማለት ነው። ድያፖ ይመክረናል ቁጥር ማቴ ን ተመልከት። እግዚአብሔር ጌታችን ከሆነ ገንዘብ ባሪያችን ነው ይህም በመሆኑ ገንዘባችንን እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ እንጠቀማለን። ኢየሱስ በቀዳሚነት ለደቀ መዛሙርቱ ሲናገር ፈሪሳውያኑም ይሰሙት ነበር ምላሻቸው ምንም ይሁን ምን መንፈሳዊ አልነበረም። ኢየሱስ ቀደም ብሎ በዚህ ርአሰጉዳይ ላይ ስለተናገረ አዲስ ትምህርት አልነበረም ማቴ ጐ። በዚህ ምዕራፍ ሉቃስ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ የሰጣቸውን የክርስትና ሕይወት ኣንዳንድ ቁም ነገሮች መዝግቦአል እነዚህም ይቅርታ ማድረግ ቁጥር ታማኝነት ቁጥር ማመስገን ቁጥር ጐ እና መዘጋጀት ቁጥር ናቸው። ያስቀየመን ሰው ንስሐ ከገባ ይቅር ልንለው ይገባል ኤፌ ማቴ «ን ተመልከት። ማንም ሰው በአንድ ቀን ይህንን ያህል ኃጢአት ሊፈጽም የሚችል አይመስልም ይሁንና የተጋነነው ምሳሌ የኢየሱስን አሳብ አጉልቶ ያሳያል ይኸውም «ፍቅር በደልን ስለማይቆጥር» ኛ ቆሮ የሌሎችን ኃጢአቶች አግዝፋችሁ አትመልከቱ የሚል ነው። ምናልባትም አንድ ቀን የእነርሱን ይቅርታ የምንሻበት ጊዜ ሊመጣ ስለሚችል ሁልጊዜም ሌሎችን ይቅር ለማለት መዘጋጀት አለብን። መጠነኛ ገቢ ያላቸው ሰዎች ቢያንስ አንድ ሠራተኛ ብቻ መቅጠራቸው እንግዳ ነገር አልነበረም ይሁንና ኢየሱስ በዘመኑ የማይታሰብ አንድ ነገር ጠቅሶአል ይኸውም ባሪያውን የሚያገለግል ጌታ ነው። ይሁንና ኢየሱስ በዚያ ስለነበረ እነዚህ አሥሩ ሰዎች ተስፋ ነበራቸው። አሥሩም ሰዎች ወደ ኢየሱስ ሩጠው በመምጣት ስለጀመሩት አዲስ ሕይወት ያመሰግኑታል ብለህ ትጠባበቅ ይሆናል ይህንን ያደረገው ግን አንድ ሰው ብቻ ነበር እርሱም አይሁዳዊ አልነበረም። ኢየሱስ ለማለት የፈለገው የእግዚአብሔር መንግሥት «በውጫዊ እይታ» እንደማይመጣና ሰዎች የመድረሻውን ጊዜ በመተንበይ መቅረቡን እንደማይገነዘቡ ነው። ኢየሱስ የፈሪሳውያኑን ጥያቄ ከመለሰ በኋላ ስለ እግዚአብሔር መንግሥት ያስተምራቸው ዘንድ ወደ ደቀ መዛሙርቱ ተመለሰ። ይሁንና ጌታ ወደ ምድር በሚመለስበት ጊዜ ምጽአቱ መጀመሪያ በሰማይ «ምልክት» ስለሚገለጽ ማቴ ምናልባትም አንዳንድ ሰዎች አንዳንድ ነገር ለማትረፍ ሲሉ ወደ የቤታቸው ይሮጡ ይሆናል። ደቀ መዛሙርቱ ኢየሱስ ሦስት ጊዜ ስለ ሰዎች «መወሰድ» እና «መቅረት» ሲናገር ስለ ሰሙ እጅግ አስተውሎታዊ የሆነ ጥያቄ «ጌታ ሆይ ወዴት ነው።