Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ያለ አሳታሚው ፈቃድ በሙሌም በከፊልም ማሳተም ክልክል ነው። የክርስቲያንም ደሴት ሊያሰኛት የቻለው ቅሉሕዝባ ችን በቅ መጸሕፍት መሪነት ትልቁም ትንሹም በአንድ ክርስቲያናዊ መንፈስ ትሳሥሮ ከመኖሩ ጋር ቅ መጻሕፍትን አተኩሮ በመመልከቱና ክርስቲያናዊ ተግባ ሩን በመፈጸሙ ነው ። ዋናው ዓላማችንም በጠቅላላ ወገናችን ስለ ቅ መጽሐፍ መመሪያነት መሆኑ የታመነ ነው ። ይኸንም የተቀደሰ ተግባር ለመጀመር የቻልነው የቤተ ክርስቲያን የበላይ ጠባቂ የክርስቲያን ሃይማኖት ደጋፊ በሆኑ ግርማዊ ንጉሠ ነገሥት ሁሉ ቄሣር ተብሎ ይጠራ ነበርና ጌታችን በተ ወለደ ዘመን አውግስጦስ የሚባል ሰው ነበረ እርሱም የታመነ መንፈስ ቅዱስም ፊልይቆስን «ወደዚህ ሰረገሳ ቅረ ብና ተገኛኘው » አለው ።» እአለው። የኢቅትዮጵያውም ሰው ፊልዩስን «እነሆ ውኃ እንዳልጠመቅ የሚከለክለኝ ምንድር ነው። ቃልህን በመጠበቅ ነው።
ዘፍጥ ። ዘፍጥ። ዘፍጥ ዮሐ ። ዘፍጥ ሼ ። በመጀመሪያ እግዚአብሔር የፈጠረ ውን ሁሱጵ ባየ ጊዜ እጅግ መልካም ነበረ እንጂ አንድም የተበሳሸ ነገር አልነበረም። ዘፍጥ ጅ። ዘፍጥ ጴ ። ፍ ጥያቄ ከመርከቢቱ በወጣ ጊዜ ኖኅ ምን አደረገ እግዚአብሔር ከኖኅ ጋር ኪዳን አድርጎ ምን ተስፋ ሰጠው ። ሽ ዘፍጥ። ዘፍጥ» ዘፍጥ ። ዘፍጥ ጽ። ከዕለታችም አንድ ቆን በመሸ ጊዜ እግዚአብሔር «አብራም ሆይ አችፍራ እኔ ለአንት ጋሻህ ነኝ ዋጋሀም እጅግ ታላቅ ነው» አለው አብራምም«አቤቱ እግዚአብሔር ሆይ ምን ትሰጠኛለህ ። ጾ ዘፍጥ ። ጁ ጥያቄ እግዚአብሔር አብርሃምን በጠራ ጊዜ ምን አዘዘወ። አብርሃም ልጅ ባለመኖሩ ባዘነ ጊዜ እግዚአብሔር ምን ተስፋ ሰጠው። ዘፍጥ ጻ ። ጥያቄ እግዚአብሔር የአብራምንና የሦራን ስሞች በለወጠ ጊዜ ምን ተስፋ ሰጠ። ዘፍጥ ሂ። ልጁን እንዲሠዋ በሄደ ጊዜ እግዚአብሔር በይ ስሐቅ ዘር ይጠራልሃል ያለውን የተስፋ ቃል እያሰበ በልቡ እግዚአብሔር የሰጠ ወዓ ተስፋ የሚፈጽም ታማኝ አምላክ ዓውና ልጄ ይስሐቅ ቢሞት ስንኳ ከሙ ታን ሊያነሣው ይችላል ብሎ ሄደ ። ዘፍጥ ድ። ዘፍጥ ዕብራ ። ዘፍጥ ቋ ። ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በተወለደ ጊዜ ከሩቅ አገር ሰብአ ሰገል የሚባሉ ጠቢባን ከምሥራቅ ወደ ኢየሩሳሌም መጥተው « የተወለደው የአይሁድ ንጉሥ ወዴት ነው። መዝ ኢየሱስ በመካከላቸው ሲሄድ ሳለ ከዳዊት ዘመን ጀምሮ መናገሻ ከተማ የሆነውን ኢየሩሳሌምን በእግሩ ለመር ገጥ በቅርብ ጊዜ ታድሶ በነበረው ቤተ መቅደስ እግዚአብሔርን ለማመስ ገን ለጥቂት ቀን ስንኳ በዚያ ከሚገ ኙት ከእስራኤል መምህራን ለመማር ሲጠባበቅ « ወደ እግዚአብሔር ቤት እንሂድ ባሉኝ ጊዜ ደስ አለኝ » እያለ በልዩ ደስታ የሄደ አይመስልምን ። ኢየሱስ ወደ ዮሐንስ መጣ። ጥያቄስለ ዮሐንስ ስብከት በሰማ ጊዜ ኢየሱስ ምን አደረገ። ኢየሱስም ከምኩራብ በወጣ ጊዜ ወደ ስምዖን ቤት ገባ ። በዚያን ጊዜ ኢየሱስ ሴቲቱን «ኃጢአትሽ ተሠርዮልሻል» አላት ። ኢየሱስ ሽባውን ባየው ጊዜ ምን አለው። ተለ ጥያቄ ስምዖን ኢየሱስን «ከእኔ ተለይ» ባለው ጊዜ ኢየሱስ ሞን አስው። እርሱም ፅወር ነበረና የና ዝሬቱ ኢየሱስ መጣ የሚል ወሬ በሰማ ጊዜ «የዳዊት ልጅ ኢየሱስ ሆይ ማረኝ » እያለ ይጮኸ ጀመር። ን ሐ ክርስቶስ ወደ እግዚአብሔር እንዲያቀርበን እርሱ ጸድቅ ሆኖ ስለ ዓመፀኞች አንድ ጊዜ በኃጢአት ምክንያት ሞቷል። ጥያቄ ኢየሱስ በተሰቀለ ጊዜ ምን ብሎ ጸስየየ ወንበዴው « በመንግሥትህ በመጣህ ጊዜ አስበኝ» ባለው ጊዜ ኢየሱስ ምን ብሎ መለሰለት። በተነሣበት ቀን በመሸ ጊዜ ደቀ መዛ ሙርቱ እይሁድን ስለ ፈሩ ደጆቹን ዘግተው በአንድ ቤት ተሰብስበው ሳሉ ኢየሱስ መጣ በመካከላቸውም ቆሞ «ሰላም ለእናንተ ይሁን» አሳቸው ። ቾ ጥያቄ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርቱ ምን ተስፋ ሰጣቸው። ኢየሱስ ባረገ ጊዜ ነጫጭ ልብስ የለበሱ ሁለት ሰዎች ምን ተስፋ ሰቸሙ። ሽ ዘፍጥ ቋ ። በዚሀም ጊዜ የራሔል ታላቅ ልጅ ዮሴፍ የአሥራ ሰባት ዓመት ልጅ ነበረና አባቱ ከልጆቹ ሁሉ ይልቅ ዮሴፍን ወደደ ። ዘፍጥ ወ ግ። ከዕለታት አንድ ቀን ዮሴፍ ማልዶ ወደእነርሱ ገባ አዝነውም አገኛቸውና ከዕለታት አንድ ቀን ዮሴፍ ሥራ ውን ለመሥራት ወደ ቤት በገባ ጊዜ በቤት ማንም አልነበረም ። ዘፍጥ ጓ ። ዮሴፍም በፈርዖን ፊት በቆመ ጊዜ የሠላሳ ዓመት ሰው ነበረ ። ዘፍጥ ጃ ። እኔ ዮሴፍ ነኝ» በማለቱ ወንድሞቹ እንደፈሩ ባየ ጊዜ በምን ቃል አናናቸው። ሽ ዘፍጥ ጓ ። መዝ ጓ ዛ ጥያቄ ያዕቆብ ወይ ግብፅ በወረዴ ጊዜ እግዚአብሔር ምን ተስፋ ሰጠው። እግዚአብሔርም ቀጥ ቋጦውን እንዲመለከች እንደ መጣ ባየ ጊዜ ከቀጥቋጦው ውስጥ ጠርቶ «ሙሴ ሙሴ ሆይ» አለ ። ደሙሴ አዝኖ በጸለየ ጊዜ እግዚአብሔር ምን አለው ። ፈርዖንም ሙሴን «በዚህ ጊዜ በደልሁ እግዚአብሔር ጻድቅ ነው ጸልዩልኝ እለቅቃችሁማ ለሁ » አለ ። ጥያቄ እግዚአብሔር ሕዝቡን በምን መራቸው። እግዚአብሔር ስለ ሰንበት ቀን ምን አዘዘ። በዚያንም ጊዜ እግዚአብሔር በእሳት ከሚጤሰው ተራራ ተናግሮ አንዲህ አለ «ከግብፅ ምድር ከባርነት ቤት ያወ ጣሁህ እግዚአብሔር አምላክህ እኔ ነኝ።