Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ያለ አሳታሚው ፈቃድ በሙሉም በከፊልም ማሳተም ክልል ነው ። የክርስቲያንም ደሴት ሊያሰኛት የቻለው ቅሉ ሕዝባችን በቅዱ ሳት መጸሕፍት መሪነት ትልቁም ትንሹም በአንድ ክርስቲያናዊ መንፈስ ተሳሥሮ ከመኖሩ ጋር ቅዱሳት መጻሕፍትን አተኩሮ በመመልከቱና ክርስቲያናዊ ተግባሩን በመፈጸሙ ነው ። ዋናው ዓላማ ችንም በጠቅላላ ወገናችንን ስለ ቅዱስ ስሜ ነው እንጂ ስለ ዓመፃ ደስ አይለውም። ጥያቄ የእስያ ሰዎች ማንን ያመልኩ ነበር ። ጳውሎስ ገና በኤፌሶን ሳለ በልዩ ልዩ አገር ከፊልጵስዩስ እንደ መጣው እንደ አፍሮዲጡ ከእስያም እንደ መጡት እንደ ኤጳፍራና እንደ ቲኪ ቆስ የሆኑት ወንድሞች ይመጡለት ነበር። ቁላ ፊልጵ ከእነዚህ ወንድሞች ጋር ጳውሎስ ቅር ብና ሩቅ ስለ ሆኑት ምእመናን ሁሉ እያመ ሰገነ ሳያቋርጥ በመጸለይ ወደ እርሱ የሚ መጡትንም ሁሉ እየተቀበለ በማነጋገር ወደ ልዩ ልዩ ሥፍራም መልእክቶችን በመጻፍስለ ራሱ ሁናቱ ሳይጨነቅ የጌታ ሥራ ሁልጊዜ ይበረክትለት ነበር ። አፍሮዲጡም ወደ ሮሜ በደይጊጌዜ የእነርሱን ነገር ሲያ ወራለት ጳወቄቋ ደስ አለው ። አፍሮዲ ጡም ከጳውስ ጋር እንዲቄይ አሳብ ኖሮት ይሆናል ጓር ግን በጽኑ ታምሞ በእግዚአብሐኗ ምሕረት ከዳነ በኋላ ወደ አገሩ እንዲመክቪ ይናፍቅ ነበር ። ስለ ራሱም ሁናቴ ሲያብራራ በዋት ከዚህ ዓለም መሄድና ከክርስቶስ ጋር መኖር ምንም ቢወድ «በሥጋ መኖሬስለ እናንተ እጅግ የሚያ ስፈልግ እንደ ሆነተረድቹ ክእናን ተጋር እንደምቄይ ዐወቃለሁ» በማለት ከእሥ ራቱ እንደሚፈታ ያለውን ተስፋ ገለጠላ ቸው ። ሁል ጊዜም በጌታ ደስይበላችሁ» ብሎ ከብዙ ሌላ ምክር ጋር በአፍሮዲጡ እጅ ላከላ ቸው። ኤፌወ ክርስቶስ ለቤተ ክርስቲያኑ ያለውንም ፍቅርና ፍጹም የሆነውን መድ ኒትነቱን ይክዱ ስለ ነበር ኤጳፍራ በነ ርሱ እንዳይታለሉ በማለት የበለጠ በ ሎት ስለ እነርሱ ይተጋ ነበር። እርሱ አስቀድሞ የቄላስይስ ሰው የፊልሞና ባሪያ ነበረ ። ፊልሞናም ከጳው ሎስ ጋር ተገናኝቶ በክርስቶስ ካመነ በኋላ የፄቄላስይስ ምእመናን በቤቱ እንዲሰበሰቡ ይጋብዛቸው ነበር ። አናሲሞስ ግን ጳውሎስን በሮሜ ካገኘ በኋላ ንስሐ ገባ በኢየሱስ ክርስቶስም በማመን አዲስ ሰው ሆነ ። ቾ ለእኔ ሕይወት ክርስቶስ ሞትም ጥቅም ነው። ጥያቄ ጳውሎስ ጢሞቴዎስን በኤፈሶን ቲቶንም በቀርጤስ የተዋ ቸው ምን እንዲያደርጉ ነበረ ። እርሱም ቀኝ እጁን ጭኖበት «አትፍራ ፊተኛውና ህህህህህ ፎየከወዐክወ መጨረሻው ሕያውም እኔ ነኝ ሞቹም ነበርሁ እነሆም ከዘላለም እስከ ዘላለም ሕያው ነኝ የሞትና የሲኦልም መክፈቻ አለኝ» አለው ። ሰባቱ መቅረዞች ሰባቱ የእስያ አብያተ ክርስቲያናት ምሳሌ እንደ ሆኑ ነግሮት «ያየኸውን አሁንም ያለ ውን ከዚሀም በኋላ ይሆን ዘንድ ያለውን ጻፍላቸው» አለው ። ራእ ከዚህም በኋላ ዮሐንስ በሰማይ የተከፈተ ደጅ አየ ያ ከዚህ በፊት የሰማው ታላቅ ድምፅም «ወደዚህ ውጣ» አለው ። በዙፋኑ ላይም የተቀመጠው በሰባት ማኅተም የተዘጋውን መጽሐፍ ይዞ ነበር። ሜ ዊት ሥር መጽሐፉን እንዲፈታ ድል ነፆ ቶአል» አለው ። እንግዲህ ሁልጊዜ ከእኛ ጋር የሆነ ጌታ «በሰማይና በምድር ሥልጣን ሁለ ተሰጠኝ» ያለ ነው ። እርሱም ለማዳን ሆነ ለመፍረድ የታመነ ነውና «የቅዱሳን ትዕግሥትና እምነት በዚህ ነው ። በሰማይም ያሉት ጭፍራዎች ነጭ ልብስ ለብሰው በአምባላዎች ፈረሶች ተቀ ምጠው ይከተሉት ነበር ። ዮሐንስም በራእዩ እንዳየ ይህ ድል አድራጊ ጌታ ከአፉ በሚወጣው ሰይፍ ጠላቶቹን ገድሎ የሚቃወሙትን ሁሉ አሸነፈ። በምሥራ ቅና በሰሜን በደቡብና በምዕራብ ባሉ ትም በአሥራ ሁለቱ ደጆችዋ የእስራኤል ነገዶች ስሞች ተጽፈውባቸው ነበር ። በቅ ጥሩም መሠረቶች የአሥራ ሁለቱ የበጉ ኣ ከዚህ በኋላ አየሁ ሐዋርያት ስሞቹጽፈው ነበር። ሁሉንም የጃ ጌታ አምላክና በጉ መቅደስዋ ናቹቕ መብራትዋም በጉ ነው ። አሜን ዛዛታ ኢየሱስ ሆይና። በሰማይ የታየው «የታረደ በግ» ማን ነው ።
ማውጫ ከብሉይ ኪዳን ምዕራፍ የእስራኤል መንግሥት መከፈል እስራኤልን ያሳተው ንጉሥ ኤልያስና የድርቅ ዘመን እግዚአብሔር ኤልያስን አጽናና የአክዓብና የልጁ የአካዝያስ ክፋት የኤልያስ መንፈስ በኤልሳዕ ላይ የኤልሳዕ ነቢይነትና በሶርያ ላይ የተሰጠው ድል በኢዩ አማካይነት የተፈጸመ ፍርድ ዮናስና የነነዌ ሰዎች የዳዊት ዘር ከእልቁት መዳን የአሞጽና የሆሴዕ ትንቢት የኢሳይያስ መጠራት የአካዝ በኢሳይያስ ቃል አለማመን የሕዝቅያስ በጎ ሥራ የሰናክሬም ዛቻና ውድቀት የሕዝቅያስ መፈወስና የምናሴ ክፋት ኤርምያስና መልካሙ ንጉሥ ኢዮስያስ ኤርምያስና ክፉው ንጉሥ ኢዮአቄም ጐኑ ነፎ ገሚ። እውነተኛ የወይን ግንድና ቅርንጫፎቹ የሐዋርያው ጳውሎስ መጀመሪያ ጉዞ የገላትያ አብያተ ክርስቲያናት አመሠራረት የቤተ ክርስቲያን ጉባዔ የግዝረት ወገን ስላስነሥጮት ክርክር የተሰጠው ውሳኔ የሐዋርያው ጳውሎስ ሁለተኛ ጐዞ የፊልጵስዩስ ቤተ ክርስቲያን አመሠራረት ጳውሎስ በተሰሎንቄ በቤርያ በአቴናም የቆሮንቶስ ቤተ ክርስቲያን አመሠራረት የሐዋርያው ጳውሎስ ሦስተኛ ጉዞ የገንዘብ አስተዋፅዖ ለኢየሩሳሌም የጳውሎስ መታሠር የጳውሎስ ወደ ሮሜ መሄድ ጳውሎስ ታሥሮ ሳለ የጻፋቸው መልእክቶች እስከ ሞት ድረስ መጽናት መደምደሚያ አዲሲቱ ኢየሩሳሌም ካርታዎች የእስራኤልና የይሁዳ መንግሥታት የአሦር መንግሥት የባቢሎን መንግሥት የፋርስ መንግሥት የሮም መንግሥት የሐዋርያው ጳውሎስ ኛና ኛ ጐዞ የሐዋርያው ጳውሎስ የኛ ጐዞና ወደ ሮሜ መሄዱ በዐዘዚጊከዐየ ። እግዚአብሔር ዳዊትን «ቤት እሠራልሃለሁ» ባለ ጊዜ መንግሥትን ለዘሮቹ እንደሚያጸና ተስፋ ሰጠው ። ነገወ የዘንበሪ ልጅ አክዓብ አባቱ በሠራው በሰማርያ ከተማ በአሥሩ የእስራኤል ነገ ዶች ላይ በነገሠ ጊዜ ካለፉት ነገሥታት ይልቅ በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ ። ሕዝቡም ሁሉ በግምባ ቸው ተደፍተው «እግዚአብሔር እር አምላክ ነው» አሉ ። ኤልያስ «እኔ ብቻዬን ቀርቻለሁ» ባለ ጊዜ እግዚአብሔር ምን ኤልያስ ራሱ ቢሞትስ የእግዚአብሔር ሥራ እንደማይቀር እንዴት አድርጎ አስረዳው ። እግዚአብሔር ግን ለእርሱና ለእስራኤል ንስሐ እንዲገቡ ጊዜ እያስረዘመ ከሚዋጋቸው ጠላት ከሶርያ ንጉሥ በኤልሳዕ በኩል ያድናቸው ነበር ። በዚህም ጊዜ ለኤ ልያስ ተገልጦለት እንደ ነበረ የአክዓብን ቤት የሚያጠፋ ንጉሥ ኢዩ በእስራኤል ላይ እስራኤልንም የሚያስጨንቅ ንጉሥ አዛሄል በሶርያ ላይ የሚነግሥበት ጊዜ ደረሰ ። ካዝያስም አንድ ዓመት በኢየሩሳሌም ከነገሠ በኋላ አጎቱ የሆነ ውን የሰማርያን ንጉሥ ኢዮራምን ለመጠ የቅ በሄደ ጊዜ በኢዩ ተከታዮች እጅ ተገ ድሎሞተ። ሕዝቡም ሁሉ ዮዳሄ እንዳዘዛቸው አደረጉ በሰንበትም ቀን ወደ እግዚአብሔር ቤት ተሰበሰቡ ። ጎቶልያም የሕዝቡን የደስታ ድምፅ በሰ ማች ጊዜ ወደ እግዚአብሔር ቤት መጣች። ኢሳ የሮሜልዩ ልጅ ፋቁሔ በሰማርያ መንገሥ በጀመረበት ዓመት ከዳዊት ቤት የሆነ የአማስያስ ልጅ ዖዝያን ወይም ዓዛርያስ አምሳ ሁለት ዓመት በኢየሩሳሌም ከነገሠ በኋላ ሞተ። ንጉሥ ዖዝያን በኢየሩሳሌም በሞተበት ዓመት ኢሳይያስ የተባለው ሰው በእግዚአ ብሔር መቅደስ ሳለ እግዚአብሔርን በረ ጅምና ከፍ ባለ ዙፋን ላይ ተቀምጦ አየ የልብሱም ዘርፍ መቅደሱን ሞልቶት ነበር ። የአካዝ ልጅ ሕዝቅያስ የሃያ አምስት ዓመት ጐልማሳ በነበረ ጊዜ ነገሠ አባ ቱም ዳዊት እንዳደረገው ሁሉ በእግዚአብ ሔር ፊት ቅን ነገርን አደረገ ። ኢሳ ወ የአሦር ንጉሥም የኢትዮጵያ ንጉሥ ቲር ሐቅ ሊወጋው እንደ መጣ የሚል ወሬ በሰማ ጊዜ የዛቻን ደብዳቤ አስይዞ መል እክተኞችን ወደ ሕዝቅያስ ላከ ። በተጨነቀም ጊዜ እግዚአብሔር ፊት ሰውነቱን እጅግ አዌሜዶ ጸለየ ። የንጉሥ አሞጽ ልጅ ኢዮስያስ መንገሥ የእግዚአብሔርን ተግሣጽ አትናቅ በጀመረ ጊዜ የስምንት ዓመት ልጅ ነበረ በኢየሩሳሌምም ሠላሳ አንድ ዓመት እግዚአብሔር የወደደውን ይገሥጻልና ነገሠ ። ጣ ቫዣ አብሔር ቃል እንዲህ ሲል መጣ «በሆድ ሳት ጥያቄ ሕዝቅያስ በታመመ ጊዜ ኢሳይያስ ምን አለው ። ሁለተኛም ጊዜ የእግዚአብሔር ቃል «ምን ታያለህ ። ኬልቅያስም እንደ ንጉሠ ቃል አደረገ ወደ እግዚአብሔርም ቤት የቀረበውን ገን ዘብ ባወጡ ጊዜ ካህኑ ኬልቅያስ በሙሴ እጅ የተሰጠውን የእግዚአብሔርን የሕግ መጽሐፍ አገኘ ለጸሐፊው ለሳፋንም ጎጠው ሳፋንም መጽሐፉን ወደ ንጉሥ ኣመጣና አነበበለት። እርስዋም «የእ ስራኤል አምላክ እንዲህ ይላል እነሆ በይሁዳ ንጉሥ ፊት በተነበበው መጽሐፍ የተጻፉትን ቃላት ሁሉ ማለት ክፉ ነገ ርን በዚህ ሥፍራ ላይ አመጣለሁ ። ነገ ዌዜና ንጉሥም የሕዝቡን ሽማግሌዎች ሰብስቦ ከሕዝቡ ሁሉ ጋር ወደ እግዚአብሔር ቤት ወጣ ። ባመፀበት ጊዜ ግን የባቢሎን ንጉሥ በእርሱ ላይ መጥቶ አያሌውን የእግዚአብሔርን ቤት ዕቃ ወደ ባቢሎን ወሰደ። ከዚያም ሥፍራ በተ መለሰ ጊዜ በእግዚአብሔር ቤት አደባባይ ቆሞ «እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ቃሌን አልሰማችሁምና በዚች ከተማ ላይ የተናገርሁባትን ክፉ ነገር አመጣለሁ» አለ ። ባሮክም ሄደ በእግዚአብሔርም ቤት የእግዚአብሔርን ቃል አነበበ ። አንተ ንጉሥ ሆይ የሰማይ አምላክ መንግሥትንና ክብርን የሰጠህ የነገሥታት ንጉሥ የወርቁ ራስ አንተ ነህ። በዚያን ጊዜም ከለዳውያን ወደ ንጉሠ ቀርበው «ንጉሥ ሆይ ሺህ ዓመት ንገሥ ። ነዜናሀ ዜና ቿኤር የይሁዳ ንጉሥ ኢዮአቄም ከሞተ በኋላ ልጁ ዮአኪን ወይም ኢኮንያን የአሥራ ስምንት ዓመት ጐልማሳ በሆነ ጊዜ በኢየ ሩሳሌም መንገሥ ጀመረ በእግዚአብሔ ርም ፊት ክፉ አደረገ ። ዮአኪን ምርኮኛ ሆኖ ምንም ሰባት ልጆች ቢወልድ አንድ ስንኳ በዳ ዊት ዙፋን ላይ አልተቀመጠምና ነቢዩ ኤርምያስ «ምድር ሆይ ምድር ሆይ ምድርሆይ የእግዚአብሔርን ቃል ስሚ አከበ«ዐየ ነው ከዚህ ሰው ዘር በዳዊት ዙፋን ላይ የማሜ መጥ እንግዲህ አይገኝምና መካን መኑም የማይከናወን ሰው ብላችሁ ጸ ሲል ትንቢት ተናገረ። እ ሠ ንጉሥ ሴዴ ያስ በኢየሩሳሌም አሥራ አንድ ዓመት ነገሠ በእግዚአብሔርም ፊት ክፉ አደረገ ። እግዚአ ብሔርም «የሰው ልጅ ሆይ በእኔ ላይ ዓምፀው ወደ ተማረኩ ወገኖችህ ወደ እስ ራኤል ቤት እልክሃለሁ አንተም ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል በላቸው ። ከሰባትም ቀን በኋላ እግዚአብሔር እን ዲህ ኣሰው «የሰው ልጅ ሆይ ለእስራ ኤል ቤት ጠባቂ አድርጌሃለሁ ስለዚህ ቃሴን ሰምተህ አስጠንቅቃቸው ። ነገ ሕዝ ሕዝቅኤልም እስከ አምስት ዓመት ከመን ፈቅ ድረስ በኢየሩሳሌም ላይ ስለሚመጣ ፍርድ በብዙ ምሳሌ ከተናገረና ካሳየ በኋላ «የሰው ልጅ ሆይ ዛሬ የባቢሎን ንጉሥ ወደ ኢየሩሳሌም ቀረበ» ብሎ ከተማዬቱ ተከብባ የምትቃጠልበት ጊዜ እንደ ቀረበ እግዚአብሔር ገለጠለት ። ይህም በሆነ ባችሁ ጊዜ እኔ ጌታ እግዚአብሔር እንደ ሆንሁ ታውቃላችሁ ። እግዚአብሔርም ሕዝቅኤልን «የሰው ልጅ ሆይ የዓይናቸውን አምሮት ኢየሩሳ ሌምን ልጆቻቸውንም ከእነርሱ በምወስ ድበት ቀን አንድ ሰው አምልጦ ነገሩን ሊያሰማህ ከዚያ ይነሣል እርሱም መጥቶ ኢየሩሳሌም ወድቃለች ብሎ በሚያወራልህ ጊዜ በዚያ ቀን አፍህ ይከ ፈታል ከዚያ ወዲያም ዲዳ አትሆንም ምልክትም ትሆናቸዋለህ እኔም እግዚአ ብሔር እንደ ሆንሁ ያውቃሉ» አለው ። እግዚአብሔርም ሕዝቅኤልን «የሰው ልጅ ሆይ እነዚህ አጥንቶች የእስራኤል ቤት ናቸው ። የእግዚአብሔርም ቃል ወደ ሕዝቅኤል እንዲህ ሲል መጣ «የሰው ልጅ ሆይ የእስራኤል ቤት በምድራቸው በተቀመጡ ጊዜ በመንገዳቸውና በሥራቸው አረከሱ አት ወደ አሕዛብም በተንኋቸው ። የሰው ልጅ ሆይ ለእስራኤል ቤት ጠባቂ አድርጌሃለሁ ስለዚህ የአፌን ቃል ስማ ከእኔም አስጠንቅቃቸው። እንዲህ ከተመካከሩበትም በኋላ ወደ ንጉሠ ገብተው «ንጉሥ ዳርዮስ ሆይ ሺህ ዓመት ንገሥ ። እነርሱም «ንጉሥ ሆይ ከይሁዳ ምርኮኞች የሆነው ዳንኤል በየዕለቱ ሦስት ጊዜ ይለምናል እንጂ አንተንና የጸፍኸውን ትእዛዝ አል ተቀበለም» አሉት ። ዳንኤልም መልሶ «ንጉሥ ሆይ ሺህ ዓመት ንገሥ ። እርሱም እንዲህ ብሎ አዋጅ አስነገረ የፋርስ ንጉሥ ቂሮስ እንዲህ ይላል የሰ ማይ አምላክ እግዚአብሔር የምድርን መንግሥት ሁሉ ሰጥቶኛል በኢየሩሳሌ ምም ቤት እንድሠራለት አዝዞኛል ከሕ ዝቡም ሁሉ ማንም ቢሆን ወደ ኢየሩሳ ሌም ይውጣ ለእስራኤል አምላክ ለእግ ት ኢሳ ዚአብሔርም በይሥራ በማናቸውም ሥፍራ ለሚገኘኽየአገሩ ሰዎች በብርና በወርቅ በዕቃቻዷጃእንስሳም ይርዱት ይህም በኢየሩዎ ላለው ለእግዚአብ ሔር ቤት በፈጋዊው ከሚያቀርቡት ሌላ ይሁን ። ከብዙ ዘመን በፊት የአሦር ንጉሥ በማረካ ቸው በእስራኤል ሰዎች ምትክ በሰማርያ ከተሞች ያስቀመጣቸው የተለያዩ ነገድ ዘሮች የእግዚአብሔር ቤትሥራመጀመ ሩን ሲሰሙ ወደ ይሁዳ አለቆች መጥተው «የአሦር ንጉሥ ወደዚህ ካመጣን ጀምሮ ለአምላካችሁ እየሠዋን እንደ እናንተ እን ፈልገዋለንና ከእናንተ ጋር እንሥራ» አሉ። እንዲሁ እስከ አሥራ ስድስት ዓመት ማለት እስከ ፋርስ ንጉሥ እስከ ዳርዮስ ሁለተኛ ዓመት ድረስ የእግዚአብሔር ቤት ሥራ ተጓጐለ ። በዚህም ጊዜ ደግሞ እግዚአብሔር በሐጌ በኩል ከዳዊት ቤት ለሆነው ለዘሩባ ቤል የሚያበረታታ ቃል ተናገረ ። ንጉሥ ቂሮስም ያወጀው አዋጅ በተገኘ ጊዜ እንዲህ የሚለውን መልስ ላከ «ከወንዝ ማዶ ላለኸው ገዥ ለተንት ናይ ይህን የእግዚአብሔርን ቤት እንዲ በርቱና ሥሩ ራዊት ጌታ እግዚአብሔር ። ነህምያም ይህን በሰማ ጊዜ አለቀሰ አከበ«ዐየ አያሌ ቀንም በኀዘን ላይ ነበረ በሰማይም አምላክ ፊት እየጾመ እንዲህ ብሎ ጸለየ «አቤቱ ታላቅና የተፈራህ የሰማይ አምላክ ሆይ በአንተ ላይ ያደረግነውን ኃጢአት እናዘዝልሃለሁ እኔና የአባቴም ቤት በድለናል ። በሰማያት ያለውን የአባቴን ፈቃድ የሚያደርግ እንጂ ጌታ ሆይ ጌታ ሆይ የሚለኝ ሁሉ መንግሥተ ሰማ ያት የሚገባ አይደለም ። በዚያን ጊዜ ጅ ጣ ። እስከ ሰባት ጊዜ ነውን ። ኢየሱስም «እስከ ሰባ ጊዜ ሰባት እንጂ እስከ ሰባት ጊዜ አልልህም » ብሎ የሚከተለውን ምሳሌ ተናገረ «መንግሥተ ሰማያት አገልጋዮቹን ሊቁጣጠር የፈለገ ንጉሥን ትመስላለች ። ሰው ንስሐ መግባት የሚገባው ምን ጊዜ ነው ። በተለይ ስለ ሳውል ይህ በአሕዛብና በነገሥታትም በእስራኤልም ልጆች ፊት ስሜን እንዲሸከም ለእኔ የተመረጠ ዕቃ ነው ተብሎ ከተመሰከረለት ብዙ ዓመት ፍ ፍ ጥያቄ ኢየሱስ እኔ የወይን ግንድ ነኝ ባለ ጊዜ ደቀ መዛሙርቱ የሆ ንን በምን መሰለን ። በዚ ህም ጊዜ ጳውሎስ ተነሣና በእጁ ጠቅሶ «የእስራኤል ሰዎቹና እግዚአብሔርን የም ትፈሩት ሆይ ስሙ» በማለት እግዚአብ ሔር የእስራኤልን ሕዝብ መርጦ እንደ መራ ዳዊት የተባለውንም ንጉሥ እንደ ሰጣቸው ካሳሰበ በኋላ «ከዚህም ሰው ከዳዊት ዘር እግዚእብሔር እንደ ተስፋው ቃል ለእስራኤል መድኃኒትን እርሱም ኢየሱስን አመጣ»ብሎ ስብከቱን ጀመረ። በዚህም ጊዜ »ሉ ጳውሎስ በቆሮንቶስ የሚኖሩትን ደቆ መዛሙርት እያሰበ ይና ፍቃቸው ነበርና ከሼ ወደ ጊዜ ከእነርሱ መጥተው የጠየቆቅን በደስታ ተቀበላ ቸው ። በ ልእክቱም «እኔ ሳልመጣ ወደ ኢየና ሌም የምትልኩትን ስጦታ ፈጽማች አዘጋጁት» ብሎ በቲቶ እጅ ላከላቸው ቆሮ በቆሮንቶስ ሳለ ወደ ሮሜ ሰዎች የ ከው መልእክት ሮሜ ለፅ ፅ በመቄዶንያ ሲያልፍ በብዙ ከመከራቸ በኋላ ወደ ግሪክ አገር መጥቶ በዚያ ሦስ ወር ሲቄይ ጋይዮስ በተባለው በአን የቆሮንቶስ ሰው ቤት በእንግድነት ተ መጠ ርሜ » የዓለም ሕ ቦች ሁሉ ወንጌልን እንዲሰሙ ሲመኝ ሲያስብ ጳውሎስ ከብዙ ጊዜ ጀምሮ ወ ሮሜ ከሮሜም ወዲያ ደግሞ እንዲደር እየጸለየ የሚሆንለትን ጊዜ ይጠባበ ነበር ። እግዚአብሔር ሮሜ። የሐዋ ወ ጳውሎስ የቄሣርን ፍርድ ሲጠባበቅ ሁለት ዓመት በተከራየው ቤት በሮሜ ቄየ ። ከዕለታት አንድ ቀን አናሲሞስ የተባለ ሰው ጳውሎስ ታሥሮ ወደ ነበረበት ቤት መጣ ።