Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
የኢትዮጵያ።ታሪክ ።ዓፄዩልብነ ድኅግልለመላው የኢትዮጵያ ታሪከክችን የመካከለኛው ዘመን ። ታሪክ ሷሆን ላሳትመው የቻልሁት በመጨረሻ ነው። በፄናዖድና በማሕፉድ መክከል የተደረገው ጦርነት ። ግድፈት ለህ በብ ርኛ ዘመናቸው መተካንቱ በጣ ገጽ የይኩኖ አምላክ የዘር ሐረግ መጩረሻሸ ያዕቆብ ሥግወ ቃልወረደ » ቃል ሰንበል ትጎነጋሚሲሷል አንዳንድ ጽሑፍ ያፅቆብወረደ ቃልልብሰ ቃል ነጋሚ የሚል አለና ወደሬት የሚጣራ ነው ።
ሕእስክንድርያና ከኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን በክርስቶስ ባሕ ርይ የተነሣ ከቀድሞ ዥምሮ ጠብና ክርክር ያለው ትልቁ የሮ ማ ቤተ ክርስቲያን እንኳን ከኢትዮጵያውያን ውስጥ እርሳቸውን ብቻ እንደ ጻድቅ ቆጥሮ በቅዱሳኑ መንፈሳዊ መዝገብ አግብቶ በዓላቸውን ያከብራል እንቷን ዳባዲ ያዘጋጀውን የእጅ ጽሑፋች ንን ዝርዝር በገጽ ጓቿ ጥር ባሴትረኔ በታሪክ ነገሥት ት ርጉሙን ገጽ ቋ ቀሩጥር ተመልከት አቡነተክለ ሃይማኖት በጵጵስና ብዙ ዘመን ከቆዩ በኋላ አፄ ይኩኖ አምላክ አልፈው ባፄ ያግብአ አግብአ ጽዮን ዘመ ን የግብፅመንገድስለተከፈተና በከሊፋው ፈቃድ ከአስክንድርያው ምመ። ስላዚሀ ከዚህ ጊዜ ፐምሮ ያለውዘመን የቃል ኪዳን ዘመን ይባላል » ከጊዮርጊስ ወልደ አሚድ የተገኘውታሪከ ነገሥት ደግሞ ከዚሀ በሬት እንደጻፍነውከቪህከላይኛው ለየት ያደርግና በዙፋን ማስመለሱ ሥራ ጳጳሱ አባ ጌርሎስ ለተክለ ሃይማኖት ሊቀዲ ቁና የሰጡትየሐይቁ መምሕር አባ ኢየሱስ ሞዓ ክአቡነተክለ ሃይማኖት ጋር እንዳሉበትለማመልከት እንደዚህ ሲል የገለጸውን ደግመን እንመልከተው ለይኩኖ አምላክ ዘሜጠ መንግሥተ እምነ ዛጋ በጸሎተ ጳጳስ አባ ጌርሎስ ወበጸሎተ አባ ኢየሱስ ሞዓመምሕረ ሐይቅወበትንብልናሁለአብ ብፁዓዊ ክቡርርአሰ አበውአቡነ ተክለ ሃይማኖት መምሕር ዘደብረ ሊባኖስ ። ይኩኖ አምላክ በሞተበትና በዚ ሱስንዮስ ከጋላ በተዋጋበት በሺ ዓ ም መክከል ያለፈ ጊዜ የ ዓመት ከሆነ ከሺ ላይ የ ዓመት ሲቀተነ ይኩኖ አምላክ የሞተበት ዘመን ሺ ዓ ም ይገኛል። እንዳገራችን የ ቤተ ክህነት ሊቃውንት ዓለም ከተፈጠረ እስከ ክርስቶስ ልደት ድረስ የነበረው ዘመን ሺ ዓመት ነው ከክርስቶስ ልደት ወዲህ ይዙኖ አምላክ የሞተበትን ሺድ ከዚያ ዓመተ ዓለም ከሚለ ውድሺ ዓመት ጋር ደምሮ ሺ ዓመት ማድረጉነው ። ከዚያ በሬት የኢትዮጵያ መንግሥት መደቡ በሸዋ በተጉለት ከተዛወረ ወዲህ ምንም እንኳን የዘመኑ ሊቃውንት በጽሑፍ ባያስቀሩት ይቫኖ አምላክ ብዙ ጊዜ አልገ ብር ያሉትን ይልቁንም አዳሎቹን ብዙ ጊዜ ተዋግቷል ። ባሁኑ ጊዜ ግን የላስቶቹም ነገሥታት ከመራቃቸውይልቁን ምከአግብአ ጽዮን ወዲህ ያሉት ነገሥታት ደካሞች ከመሆናቸ ውየተነሣ የይፋቱ ባላባት ወላስማ ኡመር በግብፅና ይልቁንም በዐረብ አገር ሥልጣኖች እየተረዳ ኃይል አበጅቶ እንደ ነፃመ ንግሥት ሆኖ እርሱና ተከታዮቹ የኛ ዘር ከይኩኖ አምላክ ዘር አያንስም እያሉ ራሳቸውን እንደነሥታት ቆጥረው ከክርስቲያኖ ቹነገሥታት ከነዓምደ ጽዮንፉክክር ምረው ነበር አሁንም ዜና መዋዕሉ ሳይቀር እንደ ሚገልጸው ባሁኑ ጊዜ በይፋት ወላ ስማ ላይ ነግሻለሁ ብሎ የተነሣውሳብር አድ ዲንበቀላሉ ከአፄ ዓምደ ጽዮን ለመሸፈትና ነፃ ለመሆን ብቻ ሳይሆን ከዚሀም አ ልፎ አፄ ዓምደ ጽዮንን ጥሎ በመላ ኢትዮጵያ ለመንገሥ ተዘ ጋጅቶ ተነሣ። በዚህ ምዕራፍ ውስጥ ደዋሮን አልፎ ወደጋላ አገር ሄደስ ለሚል በዓምደ ጽዮን ዘመን ጋሎች በደዋሮ አጠገብ መኖራቸ ውን ያስረዳል ከዚያም አፄ ዓምደ ጽዮን ከነዚሁ ከይፋትና ከ ደዋሮ በላባቶች ጋር ለጦርነት በተሠለፈበት ሰዓት በስሜንና በወ ገራ በጸለምት ያሉ ፈላሾችና እስላሞች ከነዚህ ጋር ውስጡን ተላልከውወይምክርስቲያኖቹንክንጉሣቸውጋር ማጥቃት የምንችል በት ምቹ ጊዜ አሁን ነው በማለት መነሣታቸውን የሚያስረዳው አፄዓምደ ጽዮን ጸጋ ክርስቶስ በሚባለው መሪነት ብዙ ጦር ወደነዚሁ አገሮች መላኩ ነው። በዜና መዋዕሉ መዣዢመሪያ ላይ »ዓምደጽዮን በነገሠ በኛው ዓመት ሰብረ ዲን ኢትዮጵያን እገዛለሁ ብሎ ተነጭስለሚል አፄ ዓምደ ጽዮን የነ ገሠበት ጊዜ ሺ ዓ ምሕረት ስለሆነበዚህሀ ላይ አሥራስም ንቱ የነገሠበት ዘመን ሲጨመር ሺደ ዓ ምሕረት ስለሆነ ጦ ርነቱ የተደረገው በዚሁ በሺዓም ነው ማለት ነው። አፄ ዓምደ ጽዮን ከአዳሉንጉሥጋርያደረገውተኛውትልቅጦርነት ከዚህ በኋላ ንጉሠ ዓምደ ጽዮን በሐምሌ በመፐመሪያው ቀን ከነሠራዊቱ ከሠፈሩ ተነሥቶ ስ የሚባለውን ወንዝ ተሻግ ሮበሞራ ገሞራ አገር ደርሶ ሠፈር አደረገ። ዓፄ ሰይፈ አርፅድ የግዛቱ ዘመን ዓመት መሆኑ ሪክ ነገሥቱ ሲገለጥ በዚህ ረዥም ዘመን ውስጥ የሠራው ሁሉ በዘመኑ ወይም ዘመኑ ባለፈበት ቅርብ ጊዜ የ ውንት በጽሑፍ ስለአላስቀሩት ብዙ ታሪክ እንደተዘጋ ነገርግንፈረንጆች የራሳቸውን አገር ታሪክ መርምረውእበና በብዙ ዓይነት ጽፈው ከመረሱ በኋ አዲስ ታሪክ ለማግኘት ዎቹ ስለሚመኙ ታሪኩ እየባከነ የቀረውን የእስያንና የአፍ መንግሥታት ታሪክ ወደመመርመር በአዘነበሉበት ጊዜ ከነዚሀ ስጥ ጊዜያቸውን ለኢትዮጵያ ያጠፉ ብዙዎች ናቸው ። ው የይፋቶችና የአዳሎች ጦርነት ምንም እንኳንሁል ጊዜ ሥታቱና የሚልኩት ጦር አብዛኛ ጊዜ አሸናፊነቱ በይቀር ጊዜ የእስላሞቹ መሪዎች ጊዜ ሲመ ኾ እየጠበቁ መሸፈታቸፀ እንደልማድ ሆኗል። ላይየምንረዳው ዓፄ ይስሐቅ የዳዊት ልጅ ዓመት ን እስከ ወገራ ድረስ ሄዶ ቤተ አሹር ፈላሻ ዘመረባ ከ ከፈላሾች ጋር መዋጋቱን በለዋምባወንበሮችንዳኞችንበ «ጊዜ ስለአልረዱት ወይም ከጠላቶቹ ወገን ስለሆኑ እን ጾው በርሱ ዘመን በደምቢያ በወገራ ብዙ አብያተ ክርስቲ ራሩታቸውንና በከሶጌ በስሙ የተሠየመ ደብረ ይስሐ ሂባል መኖሩን እርሱም በነገሠ በኛው ዓመት የዘመ ር ሲክል መፈጸሙን ብቻ ነው ። ጊዜ። ይሁን እንጂ ዓፄ ሠርፀ በሩበት ዘመን ኛው መቶ ዓመተ ምሕረት ገር ግንከዚያ በሬት ዣን የሚባለው ቃል በብዙ ይገኛል ። ባሁኑ ባፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘ ላይ የንጉ ሚስት ዣን ኃይላ የንጉሠ ባለሥ ን ሰበር ራስ ዣን ቀንጠፋ ዣንቤት ጠበባቂዣ ን በለው እየተባሉ ይጠሩነበር ይኸም የንጉሥ ሾውን አጥብቆ የሚያስረዳው ዣን የሚባለው ር ስለሆነ ባይሆን ሆይ የተባለው ቃል ባፄ ሠርፀ ን ተጩምሮ እንደሆነ ነው እንጂ ዣን የተባለው ን የማዕርግ ስም የሚመለከት ሆኖ ከዚያ በሬት በላይ የገለጽነው ያስረዳል ። ያፄ ዓምደ ጽዮን የጦርነት ዜና መዋዕል ዓምደ ጽዮንክከ በቶቹ በቀር ታላቂቱ ንገሥት ታናሺቱ ንግሥት እየተባሉ የ ለዩሁለትሚስቶችነበሩት የታላቂቱ ስም ዣን መንግሣመንገሳነ ስለዚሀ በዚህ ጽሑፍ ውስጥ ንግሥትየሚል እንጂ እንደ ሲበላ»በዓልተ ቢሐትየሚልቃል አልነበረበትም። በዚሀም ጊዜ በክፉ ሥራው ዘርዓ ሰይጣን ተብሎ የተሠየመ ዘርዓ ጽዮን የሚበል ሰውነበር። የርሱም አምልኮ ባፄ ዘርዓ ያዕ ፒዜ ሳይበርድ ባፄ በእደ ማርያም ጊዜ ለደስክ ሰግዴዋል ው «ሲቀጡ ገና ወደፊት እንመለከታለን። ሹም ሽርና ባለሟልነት ያፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዜና መዋዕል አጻጻፉ ምንም እንኳን። የቤት ሥራና ልዬ ልዩ የቤተ መንግሥ የዚህን የጦርነት ሁኔታ ከፈጸመ በኋላ ዜና ፊው የደብረ ብርሃንን ቤተ መንግሥት ሥራ ይችች ብርሃንን ከተማና የሥላሴን ቤተ ክርስቲያን የመሠረቱ ናቸው ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ ናቸው በዚሁም የተነሣ ቱወክህናቲሃ ለደብረ ብርሃን ሥላሴ እንት ቲ ዓ ያፅቆብ ይላሉ ። በዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ ጊዜ ምናልባትም ከዚያ በፊት የበለጠ በሹመትም በብዛትም የሚኖሩ ይመስላል ። ከዚህ በኋላ የራሳቸውንም ልብክርሳቸው ጋር ያ ም ሁሉ የሚያጽናኑበትን ሲያስቡ ቆዬና ቀጥሎ እንደዚህ «የክርስቲያን ሕዝብሆይ በምስር በግብፅ ደብረ ፈረሷት ብላችሁ አትዘኑ አታልቅሱ እኛ እዚህ የቅድየ ልማርያምን ቤተ ክርስቲያን ሠርተን ስሙንም ደብረ ም ብለንእንሠይመዋለን ሁ ይኸን ክሉበኋላ የቤተ ክርስቲያኑ ሥራ እንዲፕመር አዘ ሥራውም በለቀጊዜ ከተጉለት ጉልት ሰጥተውከህናቱንም ደለው ሥርዓቱን ሁሉ ከፈጸሙ በኋላ እንደዚያው እንደተና ትና ልባቸው እንደተመኘው ስሙን ደብረ ምጥማቅ ብለው ያፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዜና ወዋዕል ባለፈው እንደተመለከትነው አክሱም ከመሄዳቸው በፊት እንደነገ መዣመሪያ ስለጣ ስለልዩልዩአምልኮ አዋጅ ማወጃቸው ቅጣት መፈጸ ሹም ሽር ማድረጋቸው ማሂኮን ማስወጋታቸው የደብረ ቤተ መንግሥት ማሠራታቸው ተጽፏል። ረፈ ዜና መዋዕሉ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ ከአክሱም በአምሐራ ል አድርገው ሲመለሱ የመካነ ጐልጐልጐታንየደብረ ነጐድ አብያተ ክርስቲያናት ሥ አስፈጽመው በሚመለሱበት ጊዜ ዐፅም የተነሣ ከሙዋዓልሙዋልሰዎች ጋር ያደረጉ ጠብ በመዢመሪያ ታሪክ ላይ የተወውን ወደመጨረሻውባበ ገጽ ላይ አርእስት አበጅቶ እንደገና ይተርከዋል ይኽም እ ህነው። ሽ ከተተረከው ሌላ ባፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመነ መንግሥ ተፈጸመ ፅ አንድ ነገር አለ። ሆነሆኖ የሮማ ሊቀ ጳጳስ አሌክሳንድር ለኢትዮጵያ ንጉሥ ሌምንጦስ ኛ መላክተኛ ልኳል ይስሐቅም ደብዳቤ ልከ ኣየሚባለው ሁሉ የዛሬ ደንበኛ ታሪክ መርማሪዎች ምንም ግን በነአብርሃበነክሌብ ጊዜ ከቀነስጥንጥንያና ከግሪክ አ ችጋርየተደረገው ግንኙነት ሳይቆጠር ከዚያ ወዲህኢትዮጵ መዝመሪያ ጊዜ ከአውርፓ ጋር ባፄ ዘርዓ ያዕቆብ ጊዜግ ። ዣ ት ኩልዐ የኢትዮጵያ መላክተኞች አንድ ጊዜ በነሐሴ ሺግ ከኢትዮጵያ ንጉሥ ክፄ ዘርዓ ያዕቆብ ቆስጠ እስክንድርያ ሊቀ ጳጳሳትክአባ ዮሐንስ እንደተላኩ በ በመስከረምወርደግሞከአባ ኒቆዲሞስ ከኢየሩሳሌም ከግብፅ ጴጥሮስ ከኢየሩሳሌምመምጣታቸውን ይገልጻሉ እ ባቲስት የሚባሉት የክቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ቄስ መላ ሊቀ ጳጳሱ በኤውዢንዩስ ሬትበቀረቡ ጊዜበሙሉየ ያም የኢትዮጵያም ቤተ ክርስቲያን ከሮማ ቤተ ገርስቲ ድነት ለመሆን በፍጹም ልብ ንጉጮም ሊቀ ጳጳሱም የ ሙ መምህርም መፍቀዳቸውን ትሕትና አክብሮ አድናቆጓ ትእነጋገር መናገራቸውን ይገልጻሉ ። የእስክንድርያ ሊቀ ጳጳስ ለሮማ ሊቀ ጳጳስየላኩት ነው ብለው ያቀረቡትም እንደዚሁ አንድ ቂስ ቀ ሚጽፈው እንጂሊቀጳጳስ ለሊቀ ጳጳስ የሚጽፈውእ ሷሉ እኝሁ አባ ኩልቦ ይኸንኑ ጽሑፍ የገለፅ ንስ ስብስባ ጊዜ የቤተ ክህነቱ ጸሐፊ በመዝገብ ጽ ውን በቫቲካን ቤተ መጻሕፍት አግኝተው መሆኑን ሙሴረኔ ባሴት የሚባሉት የፈረንሳዊ ሊቅ ጅግ ጵያ ታሪክ ምርመራ በሚባለው መጽሐፋቸው በ ጂሺቋዓም ፍሎራንስ ላይ የቤተ ክርስቲያንአን ረግ ንግግር በተደረገጊዚ ዓ ዘርዓ ያዕቆብ ለመገ ቴ ከእውሮፓ ጋር ግንኙነት ጣድረጋቸውንበዚሀ ስብሰባ ላይ የግሪ ቭና የላቲን አብያተ ክርስቲያናት አንድነት ይሁኑየተባሺውንአ ብከምሥራቅአገር የመጡትቀሳውስትና ሊቃውንት ባለመቀበ ያንድነቱ ጉዳይ ወደፍጻሜ ሳይደርስ መቅረቱን ክእምቢ ም ጋር የኢትዮጵያ መላክተኞች መደረባቸውን ይገልጸሉ ። ባፄ ዘርዓ ያዕቆብ አክ ሉት የኢትዮጵያ ቤተ መንግሥትና ቤተ ክህነት እስክንድርያ እናቴማርቆስ አባቴ የሚሉ የሮማን ርዕሰ ጳጳሳትንና የክቶሊክን ቤተ ክርስቲያን የሚጠሉ ናቸው። ም ኳን የወንድሞቻቸው ልጆች ሥርወ ኢየሱስና ዓምደ የነገሠበት ጊዜ ቲንሽ ቢሆን ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ በወን በነዓፄ ይስሐቅ በነዓፄ ተክለ ማርያም እንደዚሁም በፀ ልጆችዘመነ መንግሥት የነገሥታት ልጆች በሚ ምባ ግሸንሰፊ ጊዜ ያገኙ በዚሀም ጊዜ ብዙ የመ ምህርት የተማሩ ይመስላል ። ብ ከዚሀ በላይ በመሆመሪያው የተጻፈው የሚያመለክተን አባ ትዮው ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ እሑድ ሲሞቱ ዓፄ በእደ ። ስለዚህ በማግስቱ ንጉ ጦርነት ፅ ጊዜ እያሸነፉ ፅ ጊዜ መሸነፍ የቆየ ነውና ። ከዚያ በ ምድ ማት በኩል አልፈው የልጅነታቸውን ጊዜ ወደ አሳለፉ ፍራ ወደምድረ ዘንጎ ደርሰው የሆሣዕናን የፋሲካን የ በንል አክብረው ሲጨርሱ ወደየለባሻ መርጡለ ሚካ ዚያም ቀድሞ ዓፄ ዳዊትና ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ በነበሩበ ቤተ ንጉሥ እልፍኝ አሠርተው የክረምቱ ጊዜ እስ ዚሁ ከረሙ። ደግሞ በዚህ ጊዜ ዓፄ በፅደ ማርያም ከነገሙ ዓመታቸውነበርሲል የነገሙት በሺቿ ስለሆነ ይህ ያዳል ጦርነት የተደረገው በሺቿኒ ዓ ምሕረት መሆኑ ነው። የሆነሆኖ ባፄ ዓምደ ጽዮን ባፄ ዘርዓ ያዕቆብ ጊ ከሙት አዳሎች አሁን በዓፄ በፅደ ማርያም ጊዜ መልሰ ላቸውን የቀኙንና የግራውን ብሕት ወደዶች ከነጦ ቸውን እንረዳለን ። ኛ የዚሀ ዘመን የኢትዮጵያ ነገሥታት አንድ ሴት « ላንድ ድ የሚለውን የወንጌል ቃል ችላ በማለት በዙሪያቸው እን ዳሉት የአረማውያንና የእስላም ነገሥታትና ባላባት ክንዲትበ ላይ በገሀድ ብዙሚስት ማግባታቸውን ባፄ ዓምደ ጽዮንም ባፄ ዘርዓ ያዕቆብም ዘመነ መንግት ላይተመልክተነዋል ። ስለ ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዜና መዋዕል ከዚሀ በፊት ጽፈናል። ከዚህ ከዜና መዋዕሉ ውጭ ስለ ዓፄ በአደ ማርያም በሌላ ሥፍራ ታሪካቸውን የፈለግን እንደሆነ በሌላው ታሪከ ነገሥት ላይ እንደዚሀ የሚል አዌርቃል እናገኛለን ። በዚያን ጊዜ አገር ጸጥ። ባፄ በእደ ማርያም ዘመን ማርቆስ የሚባለው መኩንን የነ ለምት አገር ሰዎች ፈላሾች ሸፍተው ስለነበረ ሊዋጋ ሔዶፄ ዓመት ከተዋጉት በኋላ አሸንፎ አስገበራቸው። ነገር ግን ያለፈውን ጊዜ ወደ ዛሬ የዛሬን ጊዜ ወዳለፈ ዘመን መውሰድ አይቻልምና በዚያን ዘመን የነበሩት ነገሥታት ዛሬ ተገኝተው ቢሆን ኖሮ ይኸን የመሰለውን ግፍ ከመሥራት በታገዱ የዛሬም ነገሥታት እዚያ ዘመን ላይ ተገኝተው ቢሆን ኖሮ ይኸንከመሥራት ባልተመለሱም ነበር ። በዚሀ ምክንያት አምባ ግሼን አንድ ጊዜ አምባ ነገሥት ይባላል ። ከዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ አስከ ዓፄ ናዖድ ድረስያሉ። ከነዚሁ ነገሥታት ውስጥ ያፄ ዘርዓ ያዕቆብና የልጃቸው ያፄ ማርያም ዜና መዋዕል ከሌሎቹ ከዓፄ እስክንድርና ከዓፄ ረዘም ስለሚል የመኳንንቱም ዝርዝር በነዚሀ ጊዜ ውስጥ በርከት ይላሉ። ባፄ ናዖድ ዘመን ። የዓፄ ይኩኖ አምላክ ዘመነ መንግሥት። የይፋትና የአዳል ባላባቶች በመጀመሪያ ጊዜ ሸፍተው ዓፄ ዓምደ ጽዮንእንደተዋጋቸው ። ያፄ ዘርዓ ያዕቆብ ዘመነ መንግሥት ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብና ዜና መዋፅላቸው ። ዓፄ ዘርዓ ያዕቆብ የደረሱዋቸው መጻሕፍት ። ስለ ዓፄ በእደ ማርያም ዜና መዋዕል ስለሌዎ ዛ ን ብራንካ ስዕል ። ያፄ ናዖድ ዘመነ መንግሥት ።