Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በአለቃ አያሌው ታምሩ የአዘጋጂው መብት በሕግ የተጠበቀ ነው። ትምህርት የሚሰጠው ስለ ጾምና ስለ ዘርፎቿ ነው። በበር የሚገባ ሰው ያለ ችግር በረኛ ዐውቆት መዝጊያ ተከፍቶለት ወደ ቤት ለመግባትና ለማረፍ እንደሚችል ርእሰ ምግባር በሆነችው በጸም በኩልም ወደ ጠቅላላው ትሩፋት መግባት ስለሚሟቻልና የትሩፋት ሁሉ ሠሪ መሪ በሆነው በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ታውቆ ዕረፍተ ሥጋ ዕረፍተ ነፍስን ማግኘት የሟችል ስለ ሆነ ነው። የጽድቅ በር በጥምቀት መገለጥ መባሉ ሰው የሆነው አምላክ አማኑኤል ኢየሱስ ክርስቶስ እሱ መሆኑን ሳያውቁ ከኖሩ በኋላ በቋ ዓመት ዕድሜው በዮርዳኖስ ወንዝ በዮሐንስ እጅ ሲጠመቅ አብ «የምወደው ልጄ ይህ ነው ። ዐርብ በየሳምንቱ ሲጾም ቅዳሜ ግን ከዚህ ጊዜ በቀር በሌላ ሰዓት ጾም አይደረግባትም። ከዚህም በቀር በጾም ጊዜ ንጽሕናን መጠበቅ ሥርዓት ነው። ቆሮ ም ። አንዳንድ ሰዎች ጺሚዎችን ይነቅፋሉ ይተቻሉ በጾም ያፌዛሉ። መዝ ቿቿ ቁ ቿ ቁ መመልከት ነው። በጾም በጸሎት በፍቅር ወደ እግዚአብሔር ቅረቡ።
የጽድቅ በር ክፍል ጵ ጾምና ዘርፎ ክፍል የጾም ሥርዐት አጀማመር ክፍል በብሉይ ኪዳን የጾም ሥርዐት የጽድቅ በር ይህ አነስተኛ መጽሐፍ የጽድቅ በር ተብሎ ተሰይሟል ። የጽድቅ በር ሥመ መ መ መ መ መ መ መ መ መ መ መ ክፍል የጾም ሥርዓት የጾም አጀማመር የጾም ሥርዓት ሰው በኃጢአት ከወደቀ ወዲህ በመብል የገባውን ኃጢአት ለማስወጣት ሰውነትንም ወደ ቀድሞ ሕይወቱ ለመመለስ የተጀመረ ውጊያ ነው። ጾም ማለት ምን ማለት ነው። ጾም ማለት በሃይማኖቱ ሥርዓት መሠረት ለተወሰነ ጊዜ ከምግብ ያውም ከጥሉላት ማለት ሥጋ ቅቤ ዕንቁላልና ወተት የመሰሉትን ከመብላት ተከልክሎ ለተወሰነ ሰዓት የራብን የጽምን ኃይል በመታገሥ ሰውነቱን መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር የሚያቀርብባት ከእንስሳዊ የጽድቅ በር ግብርና ጠባይ የሚለይባት ከቡር ፍጥረት መሆኑ የሚታወቅባት ከፍተኛ ሥርዓት ናት። ሀ በዕለት ሩጥር አንድ ቀን ሦስት ቀን ሰባት ቀን ዐርባ ቀን ያህል ከጥሉላት ምግብ የሚከለክልባት። ክፍል በብሉይ ኪዳን የጾም ሥርዓት ዜና አበውን ስንመለከት የጾም ሥርዓት የተጀመረው አዳም ከገነት ከወጣ በኋላ በነበረበት የንስሐ ጊዜው እንደ ሆነና ልጆቹንም በሰባት ዓመታቸው ጾም አስጀምሯቸው እንደ ነበረ ትምህርት እናገኛለን ። የጽድቅ በር መጸበሸዳ መመ ኛ ይህ ጾም ማለት የሥርየት ጸም ከእግዚአብሔር የታዘዘ ፈሆን ሰዎች በልዩ ልዩ ምክንያት የመሠረቷቸው ሌሎች የጾም ይዞታዎች አሌ። ዋ የጽድቅ በር ሠ በብሉይ ኪዳን ዘመን የነበሩ ሰዎች አንድ ሰው ፈርዶበት የሞት ቅጣት የሚፈጸምበት ከሆነ ያገሪቱ ሕዝብ አስቀድመው ጸም ዐውጀው ይጾሙ ነበር። ይህ ዓይነቱ ጾም አንዳንድ ጊዜ ሕዝቡን የሚያወናብዱ አንዳንድ ሰዎች የተንኮል ሥራ ስለሚጨምሩበት አሳዛኝ ሁኔታ የታየበት ጊዜ አለ። ነጊምቁ ቭ ጭ የጽድቅ በር በብሉይ ኪዳን በልዩ ልዩ ሥርዓት የተፈጸመ የጾም ሥርዓት አለ። ክፍል ጾም በሐዲስ ኪዳን ጾም በሐዲስ ኪዳን ቀደም ሲል ከጠቀስነው ሁሉ የተለየ ነው። በሐዲስ ኪዳን ግን እንዲህ አይደለም። በሐዲስ ኪዳን የሚፈጸመው የጸም ሥርዓት ስለ ጽድቅ ነው ለእግዚአብሔር ተብሎ ነው ማለት ነው። በሐዲስ ኪዳን የሚፈጸም ጾም ዓይነቱ መልኩ ይህ ነው። የረቡዕና የዓርብ ጾም ደግሞ በየሳምንቱ ክርስቲያኖች የጌታን ሕማሙን ሞቱን የሚያስቡበት ጸም ነው። የጽድቅ በር የዚህ ክፍለ ጾም ሥርዓት ውሳኔው በሐዋርያት ተከታዮች ሊቃውንት እንደ ሆነ ይነገራል። ግን ጸሙ በብሉይ ኪዳን የተጾመ ሲሆን ለሐዲስ ኪዳን ክርስቲያኖች መተላለፉ የንስሓ ጾም እንደ መሆኑ መጠን ንስሓ የሚገቡ ሁሉ ተስፋ ሳይቆርጡ በጾም በጸሎት ከተገለገሉ እግዚአብሔር እንደሚቀበላቸው እንዲማሩበት ነው። ጓ የጽድቅ በር የሙሽራ ሚዜዎች ሙሽራው ከነርሱ የሚወሰድበት ቀን ሲመጣ ያን ጊዜ ይጸማሉ» ባለው መሠረት ያለ ኀፍረት በግልጥ በአዋጅ መጾም ይገባል። በሕግ መጽሐፍም በአንቀጸ የጽድቅ በር ጾም ከእንስሳ ወገን የሆነ ወይም ከእንስሳት የሚገኝ ነገር በጾም ጊዜ እንዳይበላ በግልጥ ተደንግጓል። ከዚህም በቀር በጾም ጊዜ ንጽሕናን መጠበቅ ሥርዓት ነው።