Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ነገር ግን ኹሉም ጽሑፍ አልጻፉም አላስተማሩም ማለት ግን አይደለም ታድያ ትምህርታቸው የት አለ ትምህርታቸውን የምናገኘው በአንዲቱ ቤተ ክርስቲያን ኹለንተናዊ ሕይወት ውስጥ ብቻ ነው ስለዚኽ ቅዱስ ትውፊት መቀበል ግድ ነው ለምን። የጌታን ልብ ያወቀው ማን ነው። ሰው ኹሉ በአዳም በደል ምክንያት ትክክለኛ የማሰብ ችሎታው ስለተበላሸበትና ስለወደቀበት ራሱም ከሰይጣን ገዢነት ሙሉ ለሙሉ ስላልተላቀቀ በተጣራ አዕምሮ እግዚአብሔርን ሊፈልግና ሊመረምር ዐቅም የለውምከ ታድያ የእግዚአብሔርን መኖር የምናውቀው እንዴት ነው።
አላቸው ስምዖን ጴጥሮስም መልሶ አንተ ክርስቶስ የሕያው እግዚአብሔር ልጅ ነህ አለ ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ በሰማያት ያለው አባቴ እንጂ ሥጋና ደም ይህን አልገለጠልህምና ብፁዕ ነህ እኔም እልሃለሁ አንተ ጴጥሮስ ነህ በዚችም ዓለት ላይ ቤተ ክርስቲያኔን እሠራለሁ የገሃነም ደጆች አይችሏትም ማቴ በሥጋና ደም አስተሳሰብ በሰው ምርምርና ሐተታን ሰዎች ስለ ጌታችን ሊሉት የሚችሉት ያን ጊዜ የነበሩት ሰዎች እንዳሉት መጥምቁ ዮሐንስ ወይም ኤልያስ ወይም ኤርምያስ ወይም ከነቢያት አንዱ ነው ከማለት ያለፈ ሊሆን አይችልም ምክንያቱም ሰው ሆኖ እያዩት አምላክነቱን መረዳት በሥጋና በደም አስተሳሰብ ሊደረስበት የሚችል ምሥጢር አይደለምና ጴጥሮስ ግን የወልድ ዋሕድ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰማያዊ አባቱ አብ የገለጠለትን ነገር የኢየሱስ ክርስቶስን የአብ የባሕርይ ልጅነት ስለ ተናገረ ጌታችን አመሰገነው ስምዖን ሆይ በሰማያት ያለው አባቴ እንጂ ሥጋና ደም ይህን አልገለጠልህምና ብፁዕ ነህ አለው መቼም ቢሆን በሃይማኖት እግዚአብሔር የገለጠውን ትተን በራሳችን አስተሳሰብና በሚመስለን መንገድ እንሂድ ካልን ወደ እውነተኛው ሃይማኖት ልንደርስ አንችልም በሐዋርያት ዘመን ከነበሩት ዓይነት ሰዎች የተሻለ ነገር ልንል አንችልም ከዚያ ለመውጣትና ጴጥሮስ የመሰከረውን ለመያዝ ከሥጋና ከደም አስተሳሰብ መለየት የግድ ይላል ጌታችን ከዓለም ለሰጠኸኝ ሰዎች ስምህን ገለጥሁላቸው ያለው ለዚህ ነው ስሙንም ማንነቱንም ሊገባን በሚችለው መጠን የገለጠልን ራሱ ነው እንጂ ሃይማኖት የሰው ልጅ በምርምር የደረሰበት ግኝት አይደለም ዮሐ ሃይማኖት የተሰጠው አንድ ጊዜ ነው ለቅዱሳን ለቅዱሳን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ስለ ተሰጠ ሃይማኖት ይሁዳ ምግብናው እንደየ ዘመኑ ይለያያል ይዘቱ ግን ያው አንድ ነው ለምሳሌ ሕፃን ልጅ በሕፃንነቱ ወተትና ፍትፍት ሲያድግ ደግሞ ጠንከር ያለ ምግብ ይሰጠዋል የሰውነት ባሕርዩ ግን ያው አንድ ነው አይለዋወጥም ሃይማኖትም በዘመነ አበው በዘመነ ኦሪት በዘመነ ወንጌል የምግብናው ሁኔታ እንደየ ዘመኑ የሰዎች የመረዳት ዓቅምና ሁኔታ ቢለያይም ይዘቱ ጭብጡን ግን ያው አንድ ነው ከጥንት ጀምሮ እግዚአብሔር በብዙ ዓይነትና በብዙ ጎዳና ለአባቶቻችን በነቢያት ተናግሮ ሁሉን ወራሽ ባደረገው ደግሞም ዘመናትን በፈጠረበት በልጁ በዚህ ዘመን መጨረሻ ለእኛ ተናገረን ያለው ይህን የሚገልጽ ነው ዕብ የቅዱሳን መላእክት የአበው ቀደምት የእነ አዳም ኖኅ አብርሃም ሙሴ ዳዊት የነቢያት ኋላም የሐዋርያትና የሰማዕታት የጻድቃንና የሊቃውንት ሃይማኖት አንድ ነው ስለዚህ ሃይማኖት የተሰጠው አንድ ጊዜ ያውም ፈጽሞ ያለ መቀናነስና ያለ ቀረኝን ስለ ሆነ ተሐድሶ ወይም ለውጥ አያስፈልገውም ማለት ነው ሃይማኖትን ይቀበሉታል ይጠብቁታል ያወርሱታል እንጂ ላድሰው ላሻሽለው አይባልም እንዲያ ከሆነ መጀመሪያ የተሰጠው ሃይማኖት ሕፀፅ ነበረበት ወይም ምሉዕ አልነበረም ያሰኛል እግዚአብሔር የሰጣት አባቶቻችን ከእርሱ ተቀብለው ኖረውባት ለእኛ ያወረሱን ሃይማኖት ግን ፍጽምትና አንድ ጊዜ የተሰጠች ናት ብልየት እርጅና የለባትም ተሐድሶ ወይም ማደስ የሚለው ቃል ብላሽና ለሃይማኖት ሊነገር የማይችል ጸያፍ ነው ሃይማኖት ተጋድሎ ያስፈልገዋል በሃይማኖት ተጋድሎ የሚያስፈልገው በተሰጠን ሃይማኖት ለመጠቀም እና ለመጠበቅ ነው ጌታችን ዓለም ለሰጠኸኝ ሰዎች ስምህን ገለጥሁላቸው የአንተ ነበሩ ለእኔም ሰጠሃቸው ቃልህንም ጠብቀዋል ያለው ቃሉን መቀበል ብቻ ሳይሆን መጠበቅም እንደሚገባ ሲነግረን ነው ዮሐ የተሰጠንን አጽንቶ ለመያዝና የሕይወትን አክሊል ለማግኘት እስከ ሞት ድረስ መጋደልና ታማኝነትን በተግባር ማስመስከር የግድ ይላል ኩን መሃይምነ እስከ ለሞት ወእሁበከ አክሊለ ሕይወት እስከ ሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ ተብሏልና ራእ ዐ እንዲሁም በሃይማኖት ለመጠቀምም ተጋድሎ ያስፈልጋል እንዲሁ በማመን ብቻ መጠቀም አይቻልም ባመኑት ለመጠቀም ተጋድሎ ያስፈልጋል ቅዱስ ጳውሎስ እስራኤላውያን በደብረ ሲና ከራሱ ከእግዚአብሔር ኋላም ከሙሴ በተደጋጋሚ የእግዚአብሔርን ቃል በጆሯቸው ቢሰሙም በሰሙት ለማመንና ባመኑትም ለመጠቀም ጥረት ስላላደረጉና ስላልተጋደሉ እንዳልተጠቀሙ ሲገልጽ እንዲህ ብሏል የሰሙት ቃል ከሰሚዎቹ ጋር በእምነት ስላልተዋሐደ አልጠቀማቸውም ዕብ ስለዚህ ሃይማኖትን ይቀበሉታል ይጠቀሙበታል ይጠብቁታል ያወርሱታል ጸያፍ ነው ሃይማኖት ተጋድሎ ያስፈልገዋል በሃይማኖት ተጋድሎ የሚያስፈልገው በተሰጠን ሃይማኖት ለመጠቀም እና ለመጠበቅ ነው ጌታችን ጠዓለም ለሰጠኸኝ ሰዎች ስምህን ገለጥሁላቸው የአንተ ነበሩ ለእኔም ሰጠሃቸው ቃልህንም ጠብቀዋል ያለው ቃሉን መቀበል ብቻ ሳይሆን መጠበቅም እንደሚገባ ሲነግረን ነው ዮሐ የተሰጠንን አጽንቶ ለመያዝና የሕይወትን አክሊል ለማግኘት እስከ ሞት ድረስ መጋደልና ታማኝነትን በተግባር ማስመስከር የግድ ይላል ኩን መሃይምነ እስከ ለሞት ወእሁበከ አክሊለ ሕይወት እስከ ሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ ተብሏልና ራእ ዐ እንዲሁም በሃይማኖት ለመጠቀምም ተጋድሎ ያስፈልጋል እንዲሁ በማመን ብቻ መጠቀም አይቻልም ባመኑት ለመጠቀም ተጋድሎ ያስፈልጋል ቅዱስ ጳውሎስ እስራኤላውያን በደብረ ሲና ከራሱ ከእግዚአብሔር ኋላም ከሙሴ በተደጋጋሚ የእግዚአብሔርን ቃል በጆሯቸው ቢሰሙም በሰሙት ለማመንና ባመኑትም ለመጠቀም ጥረት ስላላደረጉና ስላልተጋደሉ እንዳልተጠቀሙ ሲገልጽ እንዲህ ብሏል የሰሙት ቃል ከሰሚዎቹ ጋር በእምነት ስላልተዋሐደ አልጠቀማቸውም ዕብ ስለዚህ ሃይማኖትን ይቀበሉታል ይጠቀሙበታል ይጠብቁታል ያወርሱታል እንጂ ማደስ ማሻሻል በሃይማኖት የለም ዶግማ እና ቀኖና ትምህርት ሃይማኖት የሃይማኖት ትምህርትን በሁለት ይከፈላል ይኸውም ኛ ዶግማ ኛ ቀኖና በሚል ነው ዶግማ ቃሉ የግሪክ ሲሆን ፍችውም እምነት ማለት ነው ቀኖና ደግሞ ቃሉ የግሪክ ሲሆን ሥርዓት ማለት ነው ከእነዚህ ከሁለቱ ዶግማ ወይም እምነት አይጨመርበትም አይቀነስበትም አይሻሻልም ችግርና ፈተናም ቢመጣ እስከ ሞት ድረስ አጥብቀን የምንይዘው ነው ለምሳሌ ያህል ይህን ዓለም ካለመኖር ወደ መኖር አምጥቶ የፈጠረ ቢመረምር እንጂ የማይመረመር ሁሉን ቻይ አምላክ የሚሳነው ነገር የሌለ ፈጣሪ የሰማይና የምድር ባለቤት የሠራዊት ጌታ ሕያው እግዚአብሔር ነው እግዚአብሔር ፈጣሪን የአካል ሦስትነት አለው በመለኮት በመፍጠር በሥልጣን በአገዛዝ በፈቃድ ግን አንድ ነው በሦስትነቱ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ ሲባል በአንድነቱ አንድ መለኮት አንድ እግዚአብሔር ይባላል በአዳም ምክንያት ከመጣው የዘለዓለም ሞትና ከዲያብሎስ ባርነት ነጻ የወጣነው ከሦስቱ አካላት በአንደኛው አካል ማለትም በወልድ በኢየሱስ ክርስቶስ ነው ይህ ዶግማ ወይም እምነት ይባላል ቀኖና ግን በአምላካችን በኢየሱስ ክርስቶስ አምነው ያደጉ ክርስቲያኖች የሚመሩበት ሥርዓት ስለሆነ በሃይማኖት አባቶች ወይም በቅዱስ ሲኖዶስ አማካኝነት እንደጊዜው ሁኔታ የሚሻሻል በመሆኑ የሚጨመርበት የሚቀነስለት ነው ለምሳሌ ያህል እኛ ኦርቶዶክሳውያን የምንጠመቀው ሴት በሰማንያ ወንድ በአርባ ቀናችን ነው የተወለዱ ሕጻናት ሴቷ ሰማንያ ወንዱም አርባ ቀን ሳይሞላቸው ቢታመሙና በሽታው አስጊ ከሆነ በዐ በዐ በዐቀናቸው መጠመቅ ይችላሉ ቀኖና ነውና በቤተ ክርስቲያናችን የቀዳስያን ብዛት መነሻው አምስት ነው ምናልባት ከአምስቱ አንዱ ሁለቱ ሦስቱ ቢታጡና ሌላም ተፈልጎ እስከ መጨረሻ የማይገኝ ከሆነ ከአቅም በላይም የሆነ ችግር ከገጠመ ሁለቱ ወይም አንዱ ብቻ ቀድሰው ማቁረብ ይችላሉ ቀኖና ነውና በቤተ ክርስቲያናችን ታቦት ሲከብር ቤተ ክርስቲያኑን የሚዞረው ሦስት ጊዜ ነው ችግር ካለ አንድ ጊዜ ብቻ ዑደት ተፈጽሞ ሊገባ ይችላል። በሌላ አነጋገር የምንጠብቀው የሕይወት ጉዳይ እንደኾነ ስለሚገባን ነው ማለት ነው እግዚአብሔር በዚኹ ቅዱስ ትውፊት ሲናገር ስላለፈው ነገር ብቻ ሳይኾን ሰለአኹኑም ስለሚመጣውም ዘለዓለማዊ ሕይወት ነው ትውፊትን ቅዱስ ብለን መጥራታችንም የመንፈስ ቅዱስ ጥበቃ ስለማይለየው አንድም ከክርስቶስና ክርስቶስ አድሮባቸው ከሚኖር ከቅዱሳን ስለተገኘ ነው ዕፍዐፀፎኡኗ ዐዐህፍጾሃ ርከህየርከ ፐወዘበ ልክ ሯኋሸከ ዐዚበከዐፀዐአ ላፎህሆ ነዐ ክፁ ፀ እንደ ኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አስተምህሮ እግዚአብሔር ከፍጥረት መዝመሪያ አንሥቶ በጽሑፍም ያለ ጽሑፍም የገለጠውን እውነት የምናገኘው በቅዱስ ትውፊት ውስጥ ነው በመኾኑም የተጻፈውና ያልተጻፈው ቅዱስ ትውፊት ለድኅነታችን የሚኾን የእግዚአብሔርን መገለጥ የያዘ ስለኾነ እኩል አስፈላጊ ነው መጽሐፍ ቅዱስ የቅዱስ ትውፊት አንዱ አካል ነውበ ምንም እንኳን መጽሐፍ ቅዱስ የመዝመሪያውን ስፍራ የሚይዝ የመዝመሪያ ስፍራ ይይዛል ስንልም ካልተጻፈው ቅዱስ ትውፊት ይልቅ በቀላሉ ለስሕተት የማይጋለጥ በመኾኑ ነው ምክንያቱም በቀኖና አንዴ ተወስኖ የቀረበ ነውና በዚኽም ያልተጻፈው ቅዱስ ትውፊት የሚመዘንበት ሚዛን ነውጋ ቢኾንም ከሌላው የትውፊት አካል ግን ተነጥሎ የሚታይ አይደለም መጽሐፍ ቅዱስ እንዲኹ ጽሑፍ አይደለም ሊብራራና በሕይወት ሊተረጐም የሚገባው ነው ይኽም የሚኾነው የእውነት ዓምድና መሠረት በምትኾን በቤተ ክርስቲያን ኹለንተናዊ ሕይወት ነው ኛ ጢሞጋጋ የሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን መጻሕፍት ይኽን መጽሐፍ በስፋትና በጥልቀት የሚተረጉሙ እንጂ እንደ ተጨማሪ የሚታዩ አይደሉም የቅዱሳኑ ገድላት በመጽሐፍ ቅዱስ የታዘዘውን እውነት በተግባር እንዴት እንደኖሩት የሚያሳይ ነው ሌላ ወንጌል አይደለም ማለት ነው ቅዱሳት ሥዕላቱ በኅብረ ቀለማትና በጥበባዊ መንገድ ነገረ እግዚአብሔርን ማንበብ ለማይችል ሰው የሚያብራሩ ናቸው ቅዳሴው ሥርዓተ ጸሎቱ የምሥጢራተ ቤተ ክርስቲያን አፈጻጸሙ ማዕጠንቱ እና የመሳሰለው ኹሉ ሥርዓተ አምልኮው የሚፈጸምበት መንገድ ነው ስለዚኽ መጽሐፍ ቅዱስ እና ሌላው ቅዱስ ትውፊት ርስ በርሳቸው የሚደጋገፉ ናቸው አንዳቸው አንዳቸውን የሚተረጉሙ እንጂ የሚጣረሱ አይደሉም በመጽሐፍ ቅዱስ ያልተጻፈው ሌላው ቅዱስ ትውፊት ነው የሚሞላው በመጽሐፍ ቅዱስ የተጻፈው እውነት ትክክለኛ ትርጉሙን የምናገኘው በሌላው ቅዱሱ ትውፊት ውስጥ ነው መጽሐፍ ቅዱስ ከሰፊው የቤተ ክርስቲያን ትውፊት ዋና ዋናውን የያዘ እንጂ ብቻውን የቆመ አይደለም ወንጌል ከመጻፉ በፊት የነበረውንም ኹሉን በጽሑፍ የያዘ አይደለም ዮሐ ስለዚኽ መጽሐፍ ቅዱስ ያለ ትውፊት ብቻውን ፍጻሜ የለውም ሌላው ቅዱስ ትውፊትም ያለ መጽሐፍ ቅዱስ መሠረት የለውም በኦርቶዶክሳዊ አስተምህሮ ሌላውን ቅዱስ ትውፊት ከቅዱስ መጽሐፍ ጋር እኩል ሊቀበሉት የሚገባ የመለኮታዊ መገለጥ ምንጭ ነው ማለታችንም ከዚኹ የተነሣ ነው ቅዱስ ትውፊት በዘመነ ብሉይ ትውፊት የምእመናን የዘወትር ሕይወት ነው በመኾኑም ትውፊት ሰው ከመፈጠሩ አንሥቶ የነበረ ነው እግዚአብሔር አዳምን መልካምንና ክፉን ከሚያስታውቀው ዛፍ አትብላ ከርሱ በበላህ ቀን ሞትን ትሞታለኽና ብሎ ሲነግረው በጽሑፍ አልነበረም ዘፍ አዳምና ሔዋን በገነት ለሰባት ዓመታት ሲኖሩ ይኽን ቅዱስ ትውፊት ጠብቀው ነው እግዚአብሔርስ ይቅርና ሰይጣን እንኳን አዳምንና ሔዋንን ያታለላቸው በጽሑፍ አልነበረም ቅዱስ ባልኾነውና ከራሱ ካመነጨው ሐሰት እንጂ ዘፍጋ ቅዱሱ ትውፊት በአቤል በኩል ሲቀጥል ዲያብሎስ ያስተዋወቀው ቅዱስ ያልኾነው ትውፊትም በቃየን በኩል ቀጥሏል የአቤልና የቃየን ትውፊት ግን በቃል እንዲኹም በግብር እንጂ በጽሑፍ የወረሱት አልነበረም ዘፍ ጌኖክ አካሔዱን ከእግዚአብሔር ጋር አድርጐ ሞትን ሳይቀምስ የሔደው በቅዱሱ ትውፊት ሥርዓት መሠረት ስለኖረ ነው ኖኅ በዚያ ኀጢአት በነገሠበት ዘመን ጻድቅ ኾኖ የተገኘው ባልተጻፈው በቅዱሱ ትውፊት እንጂ ከእግዚአብሔር በጽሑፍ ያገኘው ነገር ስለነበረ አይደለም ኖኅ ንጹሐንና ንጹሐን ያልኾኑትን እንስሳት ለይቶ ያወቀው በጽሑፍ አልነበረም አብርሃም እግዚአብሔርን አምኖ ከቤተሰቡ ተለይቶ ሲወጣም በጽሑፍ አይደለም ኖኅ አብርሃም ይስሐቅና ያዕቆብ ለእግዚአብሔር መሥዋዕት ይሠዉ ነበር ነገር ግን በጽሑፍ የተሰጣቸው መመሪያ ስለነበረ አይደለም ዮሴፍ በእግዚአብሔር ፊት ኀጢአት ማድረግ እንደማይገባ የተማረው ከቅዱስ ትውፊት በቃል እንጂ በጽሑፍ አይደለም በአጠቃላይ ሊቀ ነቢያት ሙሴ በዐዐ ከክርስቶስ ልደት በፊት ተነሥቶ መጽሐፍ እስኪጽፍ ድረስ የእግዚአብሔር ሰዎች ከዐዐዐ ዓመታት በላይ ሲመሩ የነበረው በጽሑፍ ሳይኾን በቃልና በተግባር በሚገለጠው ቅዱስ ትውፊት ነበር ቅዱስ ትውፊት በዘመነ ሐዋርያት በዘመነ ሐዲስ ያለውን ስንመለከትም ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሦስት ዓመት በላይ ሕዝቡን ደቀ መዛሙርቱን የነበረው በጽሑፍ አልነበረም ቅዱሳን ሐዋርያትም ከጌታችንና ከመድኃኒታችን ከኢየሱስ ክርስቶስ የተቀበሉት በወረቀት የተጻፈ ነገር አልነበረም ወንጌላውያን ከጌታ በቃል ተምረው በተግባር አይተው ኋላ የሚጽፉትን እየዞሩ አስተማሩ እንጂ አስቀድመው ጽፈው ጠቅሰው አላስተማሩም እንጂ አስቀድመው ጽፈው ጠቅሰው አላስተማሩም መጻሕፍት መጻፍ የተዝመሩት ቤተ ክርስቲያን በይፋ ከተመሠረተች ከ ዓመታት በኋላ ነው ከሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት መዝመሪያ የተጻፈው መጽሐፍ የማቴዎስ ወንጌል ሲኾን ይኸውም በገ ዓም ላይ ነውን እስከዚኽ ጊዜ ድረስ ቤተ ክርስቲያን ስትመራ የነበረው በቃልና በተግባራዊ ምልልስ ሲተላለፍ በነበረው ቅዱስ ትውፊት ነው በሌላ አገላለጽ ወንጌል ከመጻፉ በፊት ቤተ ክርስቲያን ወንጌልን በቅዱስ ትውፊት ታውቋለች። እንድጽፍላችጐ የምፈልገው ብዙ ነገር ሳለኝ በወረቀትና በቀለም ልጽፈው አልወድም ዳሩ ግን ደስታችጐ ፍጹም እንደኾነ ወደ እናንተ ልመጣ አፍ ለአፍም ልነግራችጉጐ ተስፋ አደርጋለኹ እንዲል ኛ ዮሐ ኛ ዮሐ እንኳንስ የጌታችን ይቅርና እነርሱ ራሳቸው ያስተማሩትን ትምህርት ያደረጉትንም ተአምራት በሙሉ አልጻፉልንም በጽሑፍ የጻፉትም ቢኾን በቃል ያስተማርዋቸውን ምእመናን እንዲጸኑበትና አንዳንድ ቢጽ ሐሳውያን ሐሰተኛ ወንድሞችን እውነቱን አዛብተው መጻፍ ስለዝመሩ እንዳይታለሉ ለመጠበቅ ጥቂቱን ነው ሉቃ ዋናው መሠረታቸው ግን ከላይ እንደገለጽነው በቃልና በተግባራዊ ሕይወት የተማሩት ትምህርት ነው ስለዚኽ ቅዱስ ትውፊት እያልነው ያለነው እንዲኽ ዓይነቱን በገቢርና በቃል ዕለት ዕለት በቤተ ክርስቲያን ኹለንተናዊ ሕይወት የሚገለጠውና አንድ ጊዜ ለቅዱሳን የተሰጠውን ሃይማኖት ነው ይሁዳ ቁ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ይኽን በማስመልከት ሲናገር እንዲኽ ይላል ለእናንተ ደግሞ አሳልፌ የሰጠኑትን እኔ ከጌታ ተቀብያለኹና ኛ ቆሮ ከዚኽ የሐዋርያው ቃል እንደምንረዳው ቅዱስ ትውፊት ማለት አንዳንድ የተሳሳቱ ሰዎች እንደሚሉት የአሮጊቶች ተረት ተረት ወይም ከሰው የተገኘ ውርስ ሳይኾን መለኮታዊ ስጦታ እንደኾነ ነው ትጸኑ ዘንድ መንፈሳዊ ስጦታ እንዳካፍላችጐቱ ላያችጐ እናፍቃለኹና ሮሜ የቅዱስ ትውፊት ዋና ማዕከሉ ጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው በሌላ አገላለጽ ቅዱስ ትውፊት ወንጌል ነው በዘመነ ብሉይ ቢነገር ይወርዳል ይወለዳል ብሎ ነው በዘመነ ሐዲስ ቢነገር ደግሞ ወረደ ተወለደ ብሎ የምሥራችን ለትውልድ ኹሉ በቃልም በገቢርም በጽሑፍም የሚያውጅ ነው ቅዱስ ትውሬት ወንድሞች ሆይ የሰበክጉላችጉን ደግሞም የተቀበላችጐትን በርሱም ደግሞ የቆማችቱበትን በርሱም ደግሞ የምትድኑበትን ወንጌል አሳስባችኋለኹ በከንቱ ካላመናችጉ በቀር ብታስቡት በምን ቃል እንደ ሰበክጉላችጐ አሳስባችኋለኹ እኔ ደግሞ የተቀበልኹትን ከኹሉ በፊት ሰጠኋችጐ እንዲል ኛ ቆሮ ቅዱስ ትውፊት በሊቃውንት አስተምህሮ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያንም ስለ ቅዱስ ትውፊት ምንነት እጅግ ሰፊ የኾነ ትምህርትን አስተምረዋል ጥቂቶቹን ብቻ ለመጠቁም ያኽልም በትወፊት አርባዕቱ ወንጌልን አወቅጐ እነርሱም እውነቶች ናቸው ዐበቨፀፎከ ርር ፒ ፐፀሸርፍ ነሃ እሃ ፐመዘቨዐበ ጳበ ዐቪከኦሃ ሀክ ሐዋርያት በቃል በመናገርም እንጂ በጽሑፍ ብቻ እንዳላስተማሩ በቃላችንም ቢኾን ወይም በመልዕክታችን የተማራችኑትን ወግ ትውፊትን ያዙ በማለት ቅዱስ ጳውሎስ የተናገረው ቃል ያመለክታል ኹለቱም ማለት የተጻፈውና ያልተጻፈው ለትምህርተ ሃይማኖትና ለድኅነት አስፈላጊዎች ናቸው ስለዚኽ የቤተ ክርስቲያን ትውፊት መታመን የሚገባው መኾኑ እውነት ነው ሠቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ኛ ተሰ ን ሲተረጉም በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ተጠብቀው ካሉት ትምህርተ ሃይማኖትና ስብከቶች አንዳንዶች በጽሑፍ ሌሎች ግን በሐዋርያት ትውፊት የተሰጡን ናቸው ኹለቱም ተመሳሳይ ሥልጣን አላቸው ስለ ቤተ ክርስቲያን መቋቋም በጥቂቱም ቢኾን የሚያውቅ ሰው ይኽን ሊቃወም አይችልም ያልተጻፉትን ልማዶች ኹሉ ተገቢ እንዳይደሉ በቁጥር ብንጥላቸው በጣም አስፈላጊ የኾኑ የወንጌል ክፍሎችን እናጣለን ትምህርታችንም ባዶ ይኾናል አውሳብዮስ ዘቂሳርያ በእንተ መንፈስ ቅዱስ በኢየሱስ ክርስቶስ የሚያምኑ ኹሉ በትእምርተ መስቀል እንዲያማትቡ የት ተጻፈን በምንጸልይበት ጊዜ ፊታችንን ወደ ምሥራቅ ማዞር እንዳለብን የት ተጻፈን ወይኑንና ኅብስተ ቁርባኑን እንዲለውጥልን መንፈስ ቅዱስን ስለመጠየቅ ስለ ቅዳሴን ማን ጻፈጋ በዚኽ መሠረት ወንጌል ወይም የሐዋርያት መጽሐፍ በጠቀሱት ብቻ አንወሰንም በመስማትም የተማርነው ብዙ ነገር አለና። ከጥምቀት ጋር ግኑኝነት ያላቸው ሌሎች ነገሮች ሰይጣንንና መላእክቱን መካድ የት ተጻፈን ዝኒ ከማቱ እንደዚኹም መሠረተ ሐሳቡ በመጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ቢኖርም ስለ ሕፃናት ጥምቀት የሐዋርያት ትውፊት ነው ስለ እመቤታችን ስለ ቅድስት ድንግል ማርያም ዕረፍትና ትንሣኤ እንዲኹም ፍልሰት የምናስተምረው ትምህርት ኹሉ ከሐዋርያት ትውፊት የተገኘ ነው መጽሐፍ ቅዱስን ስንተረጉም እንኳን የቅዱሳን አበውን አስተምህሮ የምንጠቅሰው የመጽሐፍ ቅዱስን ትክክለኛ ትርጉም የምናገኘው በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ብቻ ስለኾነ ነው በዚኹ ዙርያ ኦርቶዶክሳዊ ቅዱሳት መጻሕፍት አተረጓጐም ስልት በሚል ርእስ በቀጣይ የምንመለስበት ይኾናል ቅዱስ ትውፊት ቅዱስ ካልኾነው ትውፊት እንዴት ይታወቃል። ጋ ቅዳሜን ትተው እሑድን ማክበር ከየት አገኙትን ዳግመኛም የጌታችንን ልደት ጥምቀት ትንሣኤ እንዲኹም በዓለ ኃምሳ አብረዉን ያከብራሉ ነገር ግን ይኽን በተመለከተ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ ምንም አናገኝም ሌላ ጥያቄ እንጨምር ወደ ዓለም ኹሉ የተሰማሩት ሐዋርያት መኾናቸውን ወንጌል ይነግረናል ነገር ግን ኹሉም ጽሑፍ አልጻፉም አላስተማሩም ማለት ግን አይደለም ታድያ ትምህርታቸው የት አለ ትምህርታቸውን የምናገኘው በአንዲቱ ቤተ ክርስቲያን ኹለንተናዊ ሕይወት ውስጥ ብቻ ነው ስለዚኽ ቅዱስ ትውፊት መቀበል ግድ ነው ለምን። ፍጥረት ኹሉ ለርሱ የተፈጠረ ነውና ፍጥረት እንዲያውቀውም ራሱን ይገልጥለታል ማለት ነው ኹሉ ከርሱ በርሱ ለርሱ የተባለውም ይኽንኑ ነውን አዳም ዘፍዐ ኖኅ ዘፍ አብርሃም ዘፍ ሙሴ ዘጸ ነቢያት ኢሳ ዕንባ ሐዋርያት የእግዚአብሔርን መኖር ያወቁት በዚኹ መንገድ ነው ራሱ ከሰጣቸው የራሱ መገለጥ ቃል በቃል አነጋግሯቸዋል ቅዱሳት መጻሕፍት እንኳን የተጻፉት በዚኹ መንገድ ነው በመገለጥ ኛ ጴጥቨዐ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት የእስራኤል አምላክ ተናገረኝ ይላል ኛ ሳሙ ነቢዩ ሳሙኤልም ይኽን መገለጥ ባገኘ ጊዜ ባርያኽ ይሰማኻልና ተናገር አለ ኛ ሳሙዐ ስለዚኽ እግዚአብሔር ስለራሱ ካልገለጠ ማንም ሊያውቀው አይችልም የክርስትና ሃይማኖት የመገለጥ ሃይማኖት እንጂ ሰዎች በስምምነት ቃለ ጉባኤ ይዘው በጠረጴዛ ዙርያ ያጸደቁት አይደለም የምንለውም ከዚኹ አንጻር ነው ከእግዚአብሔር ቃል ሌላው እግዚአብሔርን የምናውቅበት መንገድ የራሱ እስትንፋስ የኾኑና ፈቃዱን የገለጠባቸው ቅዱሳት መጻሕፍትን በማንበብ ነው መጽሐፍ ቅዱስ ገና ሲዝምር በመዝመሪያ እግዚአብሔር ሰማይንና ምድርን ፈጠረ በማለት የእግዚአብሔርን መኖር በመናገር ነው ዘፍ። በፍጡራን ኹሉ ዘንድ ፈጣሪን የሚመስለው የለም ከንግግር በላይ ነው ለመመርመር የማይደፈር የማይቻልን ነው ይኽን ታላቅ ምሥጢርና አስደናቂ ሥራውን ያገኙ ዘንድ ከላይ ከታችም ፍጥረታት ኹሉ ማወቁን አይችሉም ነገር ግን እኛን በምሕረቱ ስለማረን ለእኛ ባለው ደግነት ለእኛ ባሳደረብን በእግዚአብሔር ጸጋ ብቻ ይኽን ዐወቅን እንዲኹም ንጹሐን ከኾኑት አበው ደጋግ ከኾኑ ነቢያት ልንረዳው ቻልን የቅድስት ቤተ ክርስቲያንን እምነት ባስተማሩ በደጋግ መምህራን ትምህርትም ተረዳነው እንጂ የእስክንድርያው ሊቀ ጳጳስ ስኑትዩ ሃይ አበ ይኽ እንደምን ተደረገ አንበል ቅዱሳት መጻሕፍት እንደተናገሩ ረቂቅ የኾነ የማይመረመር የመለኮትን ነገር ሳንጠራጠር እንመን እንጂ አብ የማይማረመር ነው ወልድም የማይመረመር ነው መንፈስ ቅዱስም የማይመረመር ነው እንደምን ኾነ በምን ሥራ ተደረገ ብለን አንመርምር የፈጠረ ርሱ ነውና ዕውቀትን ኹሉ ለእግዚአብሔር እንተው እንጂ የሚበልጠው ትእዛዝም በኦሪት በነቢያት በወንጌል በሐዋርያት ቃል እናምን ዘንድ ነው ቅዱስ አትናቴዎስ ሃይአበ በሃይማኖት በእምነትን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ያለ እምነትም ደስ ማሰኘት አይቻልም ወደ እግዚአብሔር የሚደርስ እግዚአብሔር እንዳለ ለሚፈልጉትም ዋጋ እንዲሰጥ ያምን ዘንድ ያስፈልጓልና እንዳለው ዕብ እግዚአብሔር መንፈስ ስለኾነ በመንፈሳዊ እጅ እንጂ በሥጋዊና ደማዊ እጅ በሳይንሳዊ ምርምርን ልናውቀውና ልንዳስሰው አንችልም እምነት ያስፈልጋል ከትዕቢት ከትምክሕት የነጻ ልቡና ያስፈልጋል ተመስጦ ያስፈልጋል ፆም ጸሎት ያስፈልጋል ይኽን ስናደርግ የእግዚአብሔርን መኖር በትክክል እናውቃለን አንተ ግን ታውቅ ዘንድ የምትፈልግ ከኾንኅ የምድር አኗኗርኽን ተው ከዋክብትንና የሥርዓታቸውን አቀማመጥ ተሻገር ከዚኽ ኹሉ በላይም ከፍ ከፍ ካልኅ በኋላ የማይጨፈለቀውን አንዱን ልዩ ሦስትን በልቡናኽ አስብ ቅዱስ ያሬድ ድጓ ስብከት መኃትው እግዚአብሔርን ማወቅን ልንገልጽልኅ አንተም ለራስኽ ልትመረምር ከወደድክ ሥጋዊ ደማዊ ግብርን ከአንተ አርቅ ከምድራዊ ሥራ ራቅ ከዓለማዊ ግብርም ተለይ ሰማያዊ ነገርን አስብ በፍጥነት የሚለዋወጡትንም ሰዓቶችን ዕወቅ የከዋክብትን ጌጥ የሚያስደንቁትን ኹሉ ተው ከምድር ያሉትንም ፍጥረታትን ተው የሚመላለሱባቸውንም ሕግጋት ተው የፀሐይንና የጨረቃን አስደናቂዎችን ከዋክብትን ኹሉ የተዋበና የሚያምር አከባቢያቸውን ኹሉ ለመረዳት ተጣጣር የሚያስደንቅ ክበባቸውንና በየወገናቸው እንዴት እንደሚቀራረቡ ሲብለጨለጩ ሲያብረቀርቁ ሲመላለሱ በየጊዜው እርስ በርሳቸው እንዴት እንደሚቀራረቡና እንዴት እንደሚራራቁ ይኽን ኹሉ ለማወቅ መርምር ይኽን ኹሉ መርምረኽ ከተረዳኽ በኋላ ከዚያው ወደ ሰማያት ከፍ ከፍ ብለኽ ውጣና በዚያን ጊዜ በሕሊናኽ ብቻ መንፈሳውያን ሠራዊት ወዳሉበት ሰማያውያን መላዕክትና የዙፋን ቤቶች ኪሩባውያንን ሥልጣናት አጋዕዝት ጌቶችና ኃይላት አለቆችና መኳንንት ወዳሉበት ደረጃና ቦታ መጥተኽ ተመልከት ከዚኽም በኋላ ይኽን ኹሉ ፍጥረታት ካለፍኅ ወዲያ ሕሊናኽም እነዚኽን ኹሉ አልፎ ወደላይ መውጣት ከቻልኽ ከፍጡራን ኹሉ በላይ ወደሚኾን ነባቢ ወደኾነው የማይፋለስ ዙፋን በሚገኝበት በአርያም ላይ የልብኽን ዐይኖች ከፍ ካደረግኽ የማይታመም የማይደክም ፈጽሞ መለወጥ የሌለበትን የመለኮት ባሕርይ በዐዋቂ በንጹሕ ልቡና አስተውል ባስልዮስ ዘቂሣርያ ሃይአበ በራዕይ ይኸውም ለሐዋርያት በደብረ ታቦር ለዮሐንስ ወንጌላዊ በፍጥሞ ደሴት ለቅዱስ ጳውሎስ በደማስቆ መንገድ እንደታያቸው ማለት ነው እግዚአብሔር በራዕይ ሲገለጥም ሰዎች ሊረዱት በሚችሉት መጠን መናገር እንጂ እግዚአብሔር መልኩና ቁመቱ እንደዚያ ነው ማለት አይደለም ለምሳሌ እግዚአብሔር ብርሃን ነኝ ሲል ስለ አዕምሮአችን ደካማነት በብርሃን እንድንመስለው ስለፈቀደ እንጂ ከብርሃንም የሚያልፍ ነው ከነገር ኹሉ በፊት አስቀድሜ ለእግዚአብሔር ምንም ምሳሌ የለውም በምንም በማናቸውም ሊመስሉት አይቻልም ብዬ በመናገር እዝምራለቱ ልቡናዎቻችን ግን ደካማዎች ስለኾኑ በምሳሌ እንድንጠቀም ከፍለንም እንድንረዳ በነርሱ ልንመስለው ያስገድዱናል ሳዊሮስ ዘእስሙናይን ገጽ በሥነ ፍጥረት ከትንቿ ዝምሮ እስከ ዝሆኑ አዕምሮ ከሌለው ዝምሮ ከፍተኛ አዕምሮ እስካለው ፍጥረት ድረስ ኹሉም የእግዚአብሔርን መኖር ይመሰክራሉ እንስሶችን ጠይቅ ያስተምሩህማል የሰማይ ወፎችን ጠይቅ ይነግሩህማል ወይም ለምድር ተናገር ርሷም ታስተምርሃለች የባሕር ዓሣዎችም ይነግሩሃል የእግዚአብሔር እጅ ይኽን እንዳደረገ ከእነዚኽ ኹሉ የማያውቅ ማን ነው ኢዮብ ሊቀ ነቢያት ሙሴ በመጽሐፉ ስለ ሥነ ፍጥረት ይናገራል ይኸውም ሥነ ፍጥረትና መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ምስክሮች ስለኾኑ ነው ሥነ ፍጥረት ስለምንጠቀምበት መጽሐፍ ቅዱስ ደግሞ ስለምናነበው ስለ እግዚአብሔር መኖር ይመሰክሩልናል እነዚኽ ኹለቱም ዘወትር በኹሉም ስፍራ የሚገኙና የእግዚአብሔርን መኖር ለሚጠራጠሩ ሰዎች የሚገስጹ ናቸው ኗ። የማይታየው ባሕርይ ርሱም የዘለዓለም ኃይሉ ደግሞም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ዝምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ኾኖ ይታያልና ሮሜ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊትም ይታያልና ሮሜ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊትም ሰማያት የእግዚአብሔርን ክብር ይናገራሉ የሰማይም ጠፈር የእጁን ሥራ ያወራል ብሏል መዝ በታሪክ አስረጂነት የሰው ልጅ ወደዚኽች ምድር ከመጣበት ዘመን አንሥቶ በፈጣሪ የማያምን እንደሌለ የተረጋገጠ ነው ምናልባት ፈጣሪውን በትክክል ላያውቀው ይችል እንደኾነ እንጂ ከርሱ ውጪ ሌላ ኃይል እንዳለ ግን ያምናል ፍልስፍናው የፖለቲካው ርዕዮቱ አላህ ድንጋዩ ሰይጣን ወንዙ አምላክ ነው ብሎ ሊያምነው ይችላል ይኽን አስቀድመን እንደተናገርነው እግዚአብሔርን ርሱን እንዲፈልጉ የሚገደዱበት አዕምሮ በልቡናቸው ውስጥ ስላሳደረ ነው በየትኛውም ዓይነት ኹኔታ ውስጥ ይኹን ሰው አደጋ ሲደርስበት ፍርሐት ይይዚል ረዳት ይፈልጋል ይኽ ርዳታ እንዲያደርግለት የሚፈልገው ኃይልም እግዚአብሔር ነው የእግዚአብሔር ባሕርይ እግዚአብሔር በመለከኮታዊ ክብሩ ለዘለዓለም የሚኖር ረቂቅ አምላክ ነው ሰውም እግዚአብሔርን ለማወቅ ያለው ችሎታ እጅግ ውሱን ነው በመሆኑም የእግዚአብሔርን ባሕርይ ለመመርመር አይችልም ገኛ ቆሮ ነገር ግን የአምላክን ባሕርይ በሚረዳን መልኩ እንመለከታለን የእግዚአብሔርን ባሕርያት የሚገልጡ አሥር ነገሮች እግዚአብሔር መንፈስ ነው እግዚአብሔር መንፈስ መሆኑ በሕዋሳታችና አማካይነት ዳሰን ልናውቀው የማነችል ረቂቅ ነው እግዚአብሔር መንፈስ ነው ስንል ዝርው ብትን ነው ማለት አይደለም ረቂቅ መንፈሳዊ አካል ያለው ነው ለግዙፍ አካል መሥፈርት የሚሆኑት እንደመጠን ትልቅነት ክብደት የመሳሰሉት ለእግዚአብሔር አይሆኑም ረቂቅ አምላክ ነው ዮሐ ኛ ቆሮ ትኢሳ እግዚአብሔር ዘለዓለማዊ ነው እግዚአብሔር ዓለም ከመፈጠሩ በፊት ያለ ከመፈጠርም በኋላና ዓለምን ካሳለፈም በኋላ የሚኖር አምላክ ነው ስለዚህ እግዚአብሔር በዘመናት የማይቆጠር መጀመሪያና መጨረሻ የሌለው ዘለዓለማዊ ነው የጊዜና የዘመናት ፈጣሪ እርሱ ነው በጊዜ የሚወሰን ለመገኘቱ ምክንያት ያለው ፍጡር ብቻ ነው መዝ ሩ መዝ መዝ ትኢሳ ሩ ራዕይ እግዚአብሔር ሁሉን ቻይ ከሃሌ ኩሉ ነው እግዚአብሔር ሁሉን ቻ ክፍዋችን የመታገስ ባሕርይ ያለው አምላክ ነው ስለሆነም የሚሳነው ነገር የለም ዘፍ ሩ መዝ ትኤር ማቴ ሉቃስ ሉቃስ እግዚአብሔር አይለወጥም እግዚአብሔር በውሳኔው የሚጸና ያለውን የሚያደረግ የተናገረውን የሚፈጽም በውሳኔውም እንደሰው የማይጸጸት አምላክ ነው ቃል ኪዳኑን የሚጠብቅ ጻድቅ የባሕርይ አምላክ ነውዘጉ ሚል ማቴ ሮሜ እግዚአብሔር በሁሉ ሙሉ ምሉዕ በኩለሄ ነው እግዚአብሔር በዓለም ሁሉ ሙሉ ነው ከዚህ አለ ከዚያ የለም ወይም ከዚያ አለ ከዚህ የለም አይባልም በሰማይ ይኖራል በመባሉም ስለ ክብሩና ስለ ልዕልናው ነው ኤር መዝ ማቴ የሐ እርሱ በቦታ አይወሰንም መዝ ፀ መዝ ፖ በመለኮታዊ ጥበቃው በእርሱ ፈቃድ ከእርሱ ትእዛዝ ወይም በእርሱ ጥበቃ ካልሆነ በቀር የሚሆን የሚደረግ የሚደርስ ነገር የለም ሁሉ በእርሱ ጥበብ ይሆናል ይደረጋል በአጋጣሚ በእድል በስምምነት ወይም በግምት የሚሆን ነገር የለም ማቴ ት እግዚአብሔር ሁሉን አዋቂ ነው እግዚአብሔር ሁሉን አዋቂ ነውና ከእርሱ የተሰወረ ነገር የለም ያለፈውንና ያሁኑን የሚመጣውን ያልተነገሩ ሀሳቦችንና ቃላትን ተግባራትን ከመሆናቸው አስቀድሞ ያውቃል መዝ መዝ ታ ማቴ የሐዋሥራ ሮሜ ብት እግዚአብሔር ሁሉን አዋቂ ነው እግዚአብሔር ሁሉን አዋቂ ነውና ከእርሱ የተሰወረ ነገር የለም ያለፈውንና ያሁኑን የሚመጣውን ያልተነገሩ ሀሳቦችንና ቃላትን ተግባራትን ከመሆናቸው አስቀድሞ ያውቃል መዝ መዝ ፀተ ማቴ የሐዋሥራ ሮሜ ብ እግዚአብሔር ቅዱስ ነው እግዚአብሔር ቅዱስ ነውና በሥራው ሁሉ ክፋትና ርኩሰት የለበትም ንጹህና ፍጹም ደግ ነው እውነተኛ ፈራጅ ነው ምህረቱ የበዛ ታጋሽ ለቁጣም የዘገየ እንዱሁም ፍጥረቱን የሚወድና ጸጋውን ያጎናጸፈ ነው እርሱ ቅዱስ እንደሆነ ፍጥረቱም ቅዱስ እንዲሆን ይፈልጋል ዘሌ ኛ ሳሙ ታ ዘሌ ኛ ጴጥገ እግዚአብሔር ፍጹም ነው እግዚአብሔር ደግነቱ ቅዱስነቱ ፍቅሩ ርኅግራጌው ትክክለኛ ፍርዱ ጸጋውና እንዲሁም ለፍጥረቱ የሚያደርገው ጥበቃ ነው የማንም እርዳታ አያስፈልገውም ፍጥረታት የተፈጠሩት በእግዚአብሔር ቃል ሲሆን እርሱ የማንም እርዳታና ድጋፍ አያስፈልገውም በመለኮታዊ ክብሩ ቅድመ ዓለም የነበረ በማዕከለ ዓለም ያለ ድኅረ ዓለምን አሳልፎ የሚኖር ነው ዘፍ ሮሜ ታ ትኢሳ የሐዋሥራ።