Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ቀና ኀዘ ዕራፍ ቀቀ ሼቀዕቶና ቢሮክራሲ የአርታኢው ማስታወሻ እግረ መንገድ ፍሬዎቹን ነው የሰጠናችሁ። ታትሞ ለአንባቢያን ሲቀርብ ለማስተዋወቅ በሀገር ፍቅር ትያትር ትንሸዋ አዳራሸ ውስጥ በተዘጋጀው ውይይት ላይ እኔና ዘነበ ወላ አግረ መንገድን የመዕሀፍ ቅርፅ አስይዘን እንደምናቀርብላችሁ ቃል እንደገባነው ሁሉ ቅዕ ሁለትና ሦስትን በተከታታይ እንደምናደርስላችሁ ቃል ብንገባስ ምን ይመስላችኋል። ለማንኛውም ከሁላችንም በላይ እድለኛ የሆናችሁት አንባቢያን ከስብሀት ገእግዚአብሄር ጋር እግረ መንገዳችሁን ተያያዙት ደምሴ ዕጌ አም አዲስ አበባ ቢሮክራሲ ጤነኛ ነው የሚል ሰው ካለ ቢሮክራሲ ባለስልጣን መሆን አለበት ያውም እንጃ በመጀመሪያ በሽተኛው ህመሙ ያመዋል የሚታመመው የሚሰቃየው በሽተኛ እኛ ህዝቡ ነን የሚያመን የሚያሰቃየን በሽታ ቢሮክራሲ ነው እኛ ብሶታችንን ተናግረናል ይኸውና አሁን እኛ የምንለው ብዙ ብዙ ሰዎችን የምወክል መሆኔ ነው ቀጥሎ እንግዲህ ሀኪሙ በሽታውን ያጠናዋል ምርመራ በጥናቱ መሰረት መድሀኒቱን ያዝዛል የኛ ቢሮክራሲ በሽታ ከመነሻዎቹ አንዱ ባህላችን የመሀይም ህዝብ ባህል መሆኑ ነው በባህላችን ህዝቡ አያነብም አይፅፍም ደብተራ ነው የሚያነበው የሚዕፈው የሚፃፈው ደሞ ድግምት ክታብ ነው። ቀላል ነገር አይደለም እረ በጣም ከባድ ነገር ነው። ቢሮክራሲ ባለስልጣኖቻችን እንደ እንግሊዝ ቢሮክራሲ ቅን አገልግሎት ይሰጡን ነበር ግንቦት ቀን ።
ብሎ ጭኖ ተነስቶ እሷ ልታየው ወደምትችልበት ቦታ ሽምጥ ይጋልብና ድንገት ልጓም ቀጥ አድርጎ ይይዝና የፈረሱ ሆድ ሽቅብ እስኪታየው ያህል ወደ ጎን ዘንበል ብሎ ያዞርና ወደመጣበት ተመልሶ ይሸመጥጣል በለስ ቀንቶት ከሆነ ውርድወት ወዲያውነ ትከተለዋለች ወይ ጥቂት ቀናት ቆይታ ወደሱ ትመጣለች አለዚያ ሌላ ቀን እድሉን ይሞክር ይሆናል አንዳንድ ሴቶች በወንዶች ላይ ሙሉ ስልጣን አላቸው የማያልቅ የመፈቀር ተአምራቱን ያወርዱታል ሄለን የተባለችው የትሮይ ጦርነትን በውበቷና በፍቅሯ መዘዝ የቀሰቀሰችው አስር አመት ፈጀ ያ ጦርነት ክሊዮፓትራ የተባለችው የመጨረሻዋ የግብፅ ንግስት ውበቷ ፍፁም ከመሆኑ የተነሳ የክሊዮፓትራ አፍንጫ ትንሽ አጠር ወይም ረዘም ቢል ኖሮ የአለም ታሪክ ሌላ ይሆን ነበር ተባለላት ጁሊየስ ቄሳር ሊያስገብራት መጣ አስገበረችው ለጥቂት አመት የእቅፏ ተገዥ አደረገችው ወንድ ልጅ እስኪያስወልዳት በፍቅሯ አስራ አቆየችው እኩያ የማይገኝለቱ ጁሊየስ ተገድሎ የእሱ ቀኝ እጅ የነበረው ማርክ አንቶኒ ግብፅን ሊያስገብር መጣ ክሊዮፓትራ እሱንም አስገበረችው ችየ መም ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር በፍቅር አሳበደችው እሷም አበደችለት ፍቅረኛሞችነታቸው በለጠባቸ ውና ንጉስና ንግስት መሆናቸውን ሲበዛ ችላ አሉት እዚህ ላይ ነው ጁሊየስ ቄሳርና ማርክ አንቶኒ ልዩነታቸው። ብሩክታይት የተባለች ውቢት በግብር መልክ ለደራጎን ተዳር ባሰኘው ሰአት መጥቶ ይበላት ዘንድ ከዛፍ ግንድ ጋር ታስራ ግና ቀ ልዩ ስለነበረ ፍጡነ ረድኤት ቅዱስ ጊዮርጊስ ሰማእታት ፈረሱን ቃሥ ከተፍ ብሎ ደራጎንን በጦር ልቡን ወግቶ ሲገድለው ይህን ስል ጥቂቶች ቢናሩ ነው ይ ሕ ሎ እ ያ ሱሌ ስ ሰከ መልው ነነወ ይይ መ ወ ን ማአ ወሃል ጥንት ከሰማእቱ ዘመን አስቀድሞ ምናልባት አንድ ሺ አመት ከክርስቶስ ልደት በፊት አክሱምን አንድ ዘንዶ ይገዛት ነበር ምናልባት የደራጐኑ ዘር ወይም ያገር ልጅ ሊሆን ይችላል ምግቡም በቀን በቀን አንድ ወጣት ነበር ሰአሊለነ ቅድስት ዘንዶው በዚህ አኳቷን አርባ ይሁን ሰባ አመት ገዛ ወይም መቶ ፃያ እንደተራኪው ይለያያል። ሳይል አይቀርም አክሱማውያን ግን ያውቋታል ገና በህፃንነታቸው ነው ስለጆሮ ቆራጭ ስለጭራቅና ስለዮዲት ጉዲት የሚያውቁት ባጭሩ ሰለሞናዊውን ስርወ መንግስት አጥፍታ ዛጉዌውን ስርወመንግስት የተከለች ናት አሁን መንፈሳዊ ሀረጓን እንመዛለን እንዳመጣብን የዮዲት አባት ደብተራ ግራመስቀል ልጁ ስትወለድ አርብ እኩለ ለሊት ስለነበረ ተስፋና ፍርሀት እየተፈራረቁበት ኮከብ አስቆጥሮ ጠጠር አስጥሎና መጣፍ አስገልጦ ሲያበቃ ስምዋን ዮዲት አላት ይህም ስምዋ እንደ ዮዲት አይነት ጠንካራና ቆራጥ እንድትሆን አደረጋት ማለት እኛ የክርስትና ልጅ እንደምንሰጥ ሁሉ ደብተራ ግራመስቀልም የመንፈስ ልጅ ሰጣት ልጁን ለዮዲት ይሁዲት በመንፈስ የውቢቱንና የጥበበኛይቱን የንግስተ ሳባን የስጋ አባት ታሪክ ነግረናችኋል አሁን ደሞ የሳባ ስርውመንግስት ሲያበቃ የዛጉዌውን ስርወ መንግስት ለባልዋ ያስጨበጠችውን የዮዲትን የመንፈስ ወይም የስም እናቷን ታሪክ እንናገራለን ያው ሁሉም ከእስራኤል ነው እንግዲህ ሆነም ናቡከደነፆር በነገሰ በአስራ ሁለተኛው አመት የጦር አበጋዙን ሆሎፈርኔስን ከብዙ ሺ ሰራዊት ጋር ልኮ በእስራኤል የምትገኘውን የቤቱሊያን ከተማ አስከበበ ከተማይቱም በሬን አልከፍትም አላስገባም ብላ ተጋተረች ግና ምን ይሆናል ሁሉን እምቢ ማለት ሲቻል ሆድን ግን እምቢ ማለት አይቻልምና ከአርባ ቀን ከበባ በኋላ የከተማዋ ኗሪዎች በጉባኤ ከንቲባ አዝያስን እንዲህ አሉት በረሀብ ልናልቅ ነውና እጃችንን እንስጥ እርሱም እሺ እንዳላችሁ አላቸው በዚህ ጊዜ ዮዲት የተባለች ክከስምኦን ነገድ የምትወለድና እጅግ የተዋበች ሴት ተነስታ እኔ ወደ አበጋዝ ሆሎፈርኔስ እንድሄድና እጅ የምንሰጥባቸውን ሁኔታዎች እንድደራደር ይፈቀድልኝ አለች ተፈቀደላት ገረድዋን አስከትላ ወደ አበጋዝ ድንኳን ሄደች ተኳኩላ አጊጣ ሰውዬው ሲያያት ልቡ ደነገጠባት የጨዋታዋ ለዛም ማረከው ጋበዛት ቢያንስ አርባ ቀነ ነው ሴት ካገኘ እንበል ምናለበት ታሪካችን እንዲያምርልን ዋናው ቁምነገር በጦር ሊማርክ የመጣውን የጦር አዛዥ በውበትዋ ማረከችው በመጀመሪያው ቀን እድንኳኑ ውስጥ ብቻቸውን ሲደራደሩ ሲሳሳቁ ሶስት ሰአት ሙሉ አሳለፉ ከካምኙ ወደ ከተማው ዮዲትንና ደንገጡርዋን የክብር ዘብ ሸኛቸው በነጋታው ዮዲትና ሆሎፈርኔስ አራት ሰአት ሙሉ ሲያወሩ እያያት እየሰማት እየተመኛት ያውም ካርባ ቀን ፆም በቷኋላ እንደገና በነጋታው በአራተኛው ቀን አላስቻለውም ወንድየው ሴቲቱ አቸነፈች በሰራዊት ጦር ያልቻለችውን ውጊያ የቤቱሊያ ኮተማ ው እግረመንገድኀጢ»ዓ« በዮዲት ውበትና አንደበት እንዲሁም ጭንቅላት አንጎል ብሬይን እና ወኔ ቻለችው ጣልክስ እኔም አልቻልኩም አለችው በፍቅር እያየችው ላገሯና እሱን ሳታየው በፊት ለወሰነችው ታማኝ ሆና እንጂ ዮዲትና ሆሎፈርኔስ ሁለቱም ሀይለኛ ከባድ አደገኛ ባለክንፍ ባለሰማይ ሰረገላ ፍቅር ይዚቸዋል በኋለኛው ዘመን ለሮሚዮና ለጁሊየት ያልተፈቀደላቸውን የስጋዊ ፍቅርና ስንብት ተፈቀደላቸው ሺ አመት ለምታክል አንዲት ሰአት ራቁት ለራቁት ተቃቀፉ ሆሎፈርኔስ ገነት ገብቶ የዮዲትን ክንድ ተንተርሶ ወደ እንቅልፉ አለም ጭልጥ። ይችላል አፈ ታሪክ ውስጥ ግን ንጉስ ካልክ ያው አንድ ንጉስ ቦሃ ስለሆነ ያለው እንደተፀውኦ ስም ያገለግላል ከዚህም ጋር ድራማወ ውስጥ ንጉሱ ተሸናፊ ስለሆነ ስም የለውም ይኩኖ ግን እዚህ ላይ አንድ ነጥብ ይመጣል ሰለሞናዊው ስርውመንግስታች። እኛ አዚህ ሮማ ዘላለማዊቱ ከተማ ኢየሩሳሌም ሰማያዊቱ ከተማ ሁለቱም በየበኩላቸው የኛ ድንቅ ናቸው አሁን ወይዘሮ ሮማን እናድንቅ በሚቀጥለው አማማ ሮማን እናዝንላቸዋለን እርጅና ሲያበሰብሳቸው ምነው አያሳዝኑም እድሜ አተላ የሚለውን የአበው ዘፈን እንዝፈንላቸው እንዲሁም ሰው እንዳስቀመጡት አይገኝም የሚለውን ዘለሰኛ እናዝምርላቸው ታዳጊዋ ወይዘሪት ሮማ አሪፍ የነበረችበት ሰአት የጭንቅ ጭንቅ አያስጨነቃት የነበረውን የግሪኩን ንጉስ ቴፔሩስን በመርዝ ማስገደል ስትችል ከፔሩስ ጋር አብሬ ስለምበላ በመርዝ ብገድልላችሁ ስንት ትከፍሉኛላችሁ ያላትን ከሀዲ በካልቾ አባረረችና ለፔሩስ ተጠንቀቅ ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር አብሮህ የሚበላ ሰው በመርዝ ሊገልህ ያስባል ስትል ላከችበት ማለፍ አይቀርላቸውም መቸስ ዘመናት አለፉ ወይዘሮ ሮማ በሰሉ በሀብትና ምቾት ብዛት በሞራል የመጣ እየለሰለሱ መጡ ምን አይነት ዘመን ሴነት የታላላቅ ቤተሰቦች ሽማግሌዎች ምክር ቤት አንዱ ቄሳር ሲሞት የሚቀጥለውን ቄሳርነት በገንዘብ መሸጥ ጀመረ ከንድ ጊዜማ ግልዕ ጨረታ ሆነ የእስፓኝ አገረ ገዥ የነበረው የጦር አዛዥ በመልእክተኛ ቄሳር ብታረጉኝ ይህንን ያህል እከፍላለሁ አለና ሌሎች እንከፍላለን ካሉት የበለጠ በመሆኑነ ቄሳር ሆነ ላጭር ጊዜ በዚያን ዘመን ቄሳሮቹ ዘመነ መንግስታቸው አጫጭር ነበር ለምን ቢሉ ጠባቂያቸው የሆነው የክብር ዘብ ክፍለ ጦር ስለሚገድላቸው። ልዩ ልዩ ሹማምንት በልዩ ልዩ ምክንያት እንደዚሁ ይጋብዛል ከማያልቁት ጦርነቶች ከአንዱ በድል አድራጊነት የተመለሰን የጦር አበጋዝ የደስ ደስ ይጋብዛል ከማያልቁት ጦርነቶች የሚመጡ ምርኮኞች ገበያ ተወስደው በባርነት ይሸጣሉ የሮማ ከተማ ስራ አብዛኛው በባሪያ ጉልበት ይሰራል የኗሪው ሁለት ሶስተኛ ባሮች ናቸው ሲሶው ብቻ ናቸው ነፃ ዜጎች እነዚህ ነፃ ሲሶ ዜጎች ናቸው ያንን የተለያየ የደም ማፋሰስ ስፖርቱንና የሰረገላ እሽቅድድሙን በነዓ ሲመለከቱ የሚውሉት ከጦር ምርኮኞች መሀል መልካም ቁመና ያላቸው ወንዶች የግላዲያተር ስልጠና ይሰጣቸውና ከቢዚሮም እየገቡ እርስ በርስ ይጋደላሉ ግላዲያተር ማለት ሌላውን ግላዲያተር የሞት ግጥሚያ የሚገጥም ጎበዝ ነው አንድ ላንድ ሊጋጠሙ ይችላሉ ሰራዊት ለሰራዊት ሆነውም ሊዋጉ ይችላሉ ወይም አንድ ግላዲያተር ሶስት ቀን ፆሙን ካደረ አንበሳ ነብር ተኩላ ድብ ወይም ሌላ አውሬ ጋር ይጋጠማል አስከሞት የሮማ ህዝብ ይሄ ደም ሲፈስ እያየ መዋል ሱስ ሆነበት ሮማ ባህር ማዶ ስትሻገር ከካርታጅ ጋር ተጋጨች ካርታጅ ከጢሮስ የሄዱ የፊንቄ ሰዎች በሰሜን አፍሪካ የቀረቆሯት በጣም ምቹ ወደብ ያላት ከተማ ናናት «ካርት ሀዳሽት አሏት አዲስ ከተማ እሷም የራሷ ሰፊ ግዛት አላት ካርታጅ አንድ ለየት ያለ ባህል ነበራት ኢይ አአ ከ ከክ ይ ይ ሬ ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር የበኸር ልጅን ለአማልክት መስዋእት ያቀርባሉ ትልቅ እቶን ውስጥ ይጨምሩታል የሚቃጠል መስዋእት ይሉሀል ይፄ ነው ወይም ራሳቸው ዘለው ገብተው ይቃጠላሉ መስዋእት ለአምላክ ወደኋላ ጊዜ በበኸር ልጆቻቸው ፈንታ የባርያ ልጆችን ይሰዉ ነበር ካርታጅ በጦርነ ቶች እየተሸነፈች ስትፄድ አማልክቱ ተቀይመው ነው ተባለ የበኸር ልጅ ለምደን እንዴት በባርያ ልጅ ትሸነግሉናላችሁ። ጠመዳት ሴነት ተሰብስቦ የአገር ጉዳይ ሲመክር የውይይቱ ርእስ ምንም ይሁን ምን ሺፒዬ ስለጉዳዩ ሀሳቡን ይሰጥና ከዚህ በተረፈ ካርታጅን ማውደም አለብን ብሎ ይደመድማል ሁልጊዜ ሶስተኛው የካርታጅ እና የሮማ ጦርነት በ ከክርስቶስ ልደት በፊት ተከፈተ የሮማው የጦር መሪ ያ ሺፒዬ ራሱ ሆነ በሶስት አመት ውስጥ ካርታጅን ድል አደረጋት የካርታጅን ከተማ ከበባት የካርታጅ ኗሪዎች ሮማውያኑ ራሳቸው እስኪደንቃቸው በጀግንነት ተዋጉ አብዛኛዎቹ አለቁ የቀሩት ለባርነት ተዳረትጉ ሺፒዬ ካርታጅን አፈረሳት በድንጋይ ላይ ድንጋይ አልቀረም ከዚያ ቦታው ታረሰ ጨው ተዘራበት ካርታጅ አለቀላት ለሺፒዬም ሴኔት የከበረ ስም ሰጡት ሺፒዬ አፍሪካትስ ተባለ ካርታጅ አፍሪካ ነቻ ጥቅምት ቀን ጁሊየስ ቄሳር ከእግዜር በታች ገዥያችን ገዳይ አኗሪያችን ንጉስ ፕሬዝዳንት ወዘተ ነው መልኩንና ስሙን እየቀያየረ ከነዚህ ስጋ ለበስ የጥቂት አመት አድሜ አማልክት ለፄ ከሁሎቹም ልቆ የሚታየኝ ጋዬስ ጁሊየስ ቄሳር እንዳጋጣሚ ደሞ ወይም እንደ አማልክቱ እቅድ የጁሊየስ ቄሳር የትውልድ ሀረግ ሲመዘዝ የፍቅር ሴት አምላክ ከሆነችው ከቬኑትስ ይወለዳል በነቬነስ ዘመን ሰዎችና አማልክት አልፎ አልፎ ይዋለዱ ነበር እኛ በዚህ ጉዳይ አንጠየቅበትም የጁሊየስ ቄሳር ተአምራዊ ታሪክ ከመርዘሙ የተነሳ እንደፌንጣ ወይም እንደቁንጫ ወይም እንደካንጋሮ እየነጠርን ብዙውን እያለፍነው ጥቂት ቁንጮ ድርጊቶቹን ብቻ እነሆ አንድ ጎረምሳው ጁሊየስ ቄሳር ኮሮኔልያን አግብቶ ነበር። ይላል እንዲህ ብለው ተነስተው እነጁሊየስ ቄሳር ተሸንፈው አያውቁም ምናልባት ክአንድ ሁለቴ በስተቀር ከ እስከ ከክርስቶስ ልደት በፊት ባለው ሰባት አመት ውስጥ ጁሊየስ ቄሳርና ውድ ሰራዊቱ አሁን ፈረንሳይና ጀርመን የሚባሉትን ያን ጊዜ የሚባለውን ሰፊ የጀርመኖች አገር አቀኑ ከክርስቶስ ልደት በፊት ታሪካዊ አመት ጁሊየስ ቄሳር ድል በድል ሲቀዳጅ እዚያ ሮማ ውስጥ ባለ ሰራዊቱና ተደናቂው ታላቁ ፓምፔይ አና የሀብታሞች ሀብታም የሆነው ክራሱስ የሮማን ግዛት ለሁለት ሊከፍሉት ፈልገው ጁሊየስ ቄሳርንም ሊያዳክሙት አቅደው ላለፉት ሁለት አመታት ገንዘብም ስንቅም ምንም እንዳይላክለት አድርገው ቆይተዋል በዚህ ሁኔታ ጁሊየስ ቴሳርና ሰራዊቱ ወደ ኢጣሊያ ተመለሱ ኢጣሊያ ምድር ገብተው ምሦንም ያህል ሳይጓዙ ሩቢኮን ወንዝ ዳር ደረሱ በህጉ መሰረት ማንም ጄኔራል ሰራዊቱን ከሩቢኮን ወዲያ ትቷቸው ከጥቂት የክብር ዘብ ጋር ብቻ ነው ወደ ሮም መዝለቅ የሚችለው ስለዚህ ጁሊየስ ቄሳር ሊሰናበታቸው ወታደርቹ ተሰብስበዋል እምቢ እዚህ አንቀርም አብረንህ ወደ ርማ እንገባለን ይሉታል ከእናንተ ጋር ያቺን ወንዝ ከተሻገርኩ ሴነት እና ሮማ ላይ ጦርነት አወጅኩ ማለትከ ነው ይላቸዋል ይሁና። ዳሩ ምን ዋጋ አለው ጁሊየስ ቄሳርን ያህል ሰው እንኳን ሲሞት። ህዳር ቀን ሀረር ሀረር አንድ ባቢሎን ኢያሪኮ ባግዳድ ሀረር የኛ ምድራዊ ክፍለ አለም ታላላቅ ከተሞች የስልጣኔ መዲናዎች ኢየሩሳሌም መካ መዲና ሀረር የኛ መንፈሳዊ አለም ታላላቅ ከተሞች ሁለቱም ሰልፍ ውስጥ ሀረር አለችበት ታላቅ እስላማዊም ከተማ ናት እንዴት ቢሉን እንደ ታላቅ ከተማ ሁሉ ሀረርም እንዴት እንደተመሰረተች የሚነገር አያሌ መቶ አመታት ወደኋላ የሚሄፄድ አስገራሚ ታሪክ አላት ልዩ ከተማ ልዩ አመሰራረት ጥንት ጥንት በትግራይ ውስጥ በደጉ ንጉስ በአዔ ዳዊት ዘመነ መንግስት አንድ ብርቱ ትልቅ ሰው ጠላቶች በዙበት ለጊዜው ቅናትና ምቀኝነት አስተባብሯቸው ሊያጠፉት ሆነ ሚስቱም ይህን በሚገባ ተገንዝባ በድብቅ አዋቂ ቤት ሄፄደች ቶሎ ከዚህ ካልጠፋችሁ ያጠፏችኋቷል ወደዚህ ጉዞ ስትነሱ ለባልሽ ቅቤ አጠጪው መንገድ ላይ አንበሳ ይበላዋል ግን በልቶ አይጨር ሰውም አንበሳውን ፈርታችሁ ከየሸሻችሁበት ስትመለሱ ታያላችሁ ባልሽ ሆድ ውስጥ የምታገፒውን ቅቤ ለልጆችሽ አጠጪያቸው አጠጣቻቸው አደጉ ጀግና ሆኑ። ምናባቱንስ አሉና ዞረው እርስ በርስ መቀናናትና መመቀኛኘት እንደእባብ ውስጥ ውስጡን መነዳደፍ ቀጠሉ እንተዋቸው በኋላ ግራኝ አህመድ ከሀረር መጥቶ የእጃቸውን ይሰጣቸዋል አፈጣጠኔ እንደ ጅብ አመካከቴ እንደ አንበሳ ከአጨካከኔ እንደ እናቴ መጣሁልህ በል ጠብቀኝ ይላቸዋል ፍዳቸውን ሊያሳያቸው ኣመ እግረመንገድፕፕፕፕሣህኀ ለማንኛውም አንዳንዶቹ አደሬዎች በዚህ አኳኋን ከትግራይ መጡ ሲሉ ሌሎቹ እንዲህ ይላሉ አደፊሬዎቹ የመጡት ቀይ ባህርን ተሻግሮ ከሚገኘው ሀድራማውት ከሚባለው አገር ሲሆን ሀረርንም የመሰረቷት በሰባተኛው ክፍለ ዘመን ከክርስቶስ ልደት በኋላ ነው በዚህ ከሄድን ሀረርና እስልምና እኩያዎች ናቸው ከመካ መዲና ቀጥሎ ሶስተኛዋ የእስልምና ቅድስት ከተማ ሀረር ትባላለች ጀጎል ውስጥ ማለትም ጥንታዊቷ በካብ የተከበበችው ከተማ ውስጥ ዘጠና ዘጠኝ መስጊዶች አሉ እነዚህም ሶስቱ የቅዱሳት ሴቶች መታሰቢያ መስጊዶች ናቸው ጀጎልን አርባ አራት አውልያዎች ይጠብቋታል እንዲሁም ሶስት መቶ ሰባ ሶስት አድባራት አሏት ሀረር የእስልምና ምንጭ መዲና ናት ይላል አንድ የሀረር ሊቅ አደሬ ደሞ አንጋፋ ሴማዊ ነው ሀረር የአለም እምብርት ናት እንደዚሁም አምስቱ የሀረር በሮች አንዱ በር ከአንዱ አህጉር ያገናኗታል መንፈሳዊ ግንኙነት የምሩን ይሁን የቀልዱን አያስታውቅም የጀጎል ገዥ አሚር ይባል ነበር ደጋግ አሚሮችም ነበሩ ነጁስ እርጉም አሚሮችም ነበሩ መሆን ያለበት ነው አንዱ ደግና ብልህ አሚር አዋቂዎችን ያከብር ነበር ይባላል ነፋስንም ድርቅ ሊመጣ ከሆነ አገር ጥሎ ሚጠፋ የወፍ ዘርንም እና ሌሎች ምልክቶችንም ማንበብ የሚችሉ አዋቂዎች መጡና የሚቀጥለው አመት ድርቅ ይሆናል አሉት እንኳን ነገራችሁኝ አለ በጥጋቡ አመት ሇህል ግብርን እጥፍ አድርጎ አወጀና ሰበሰበ ያ የድርቁ አመት እንደተፈራው ሲከተል ጊዜ ያ እጥፍ የነበረውን መልሶ ለህዝቡ አደለ የሚችሉትን እያስከፈለ ለማይችሉት በነፃ እየሰጠ ለሀረር ክፉውን ቀን አሳለፈላት የእናት ሆድ ዥንጉርጉር እንዲሉ በሌላ ጊዜ ደሞ ጀጎል ውስጥ ሌላ አሚር ተወለደ ይሄ እንግዲህ መች ነበር ብንል ከ አም በፊት ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር አስር አመት ይሁን መቶ ወይም አምስት መቶ አመት ይሁን አልደረስንበትም በ ጂቡቲንና አዲስ አበባን የሚያገናኘው ባቡር ድራዳዋ መንደር ሲደርስ ጊዜ ድሬዳዋ መንደር መሆነን ድንገት እርግፍ አድርጋ ተወችና ነጋዴ ከተማ ሆነች ንግዱን ከሀረር ነጠቀቻት አሁን ሀረር ቅድስት መዲና እና ጀጎልን ዙሪያ አገር ታች ታቹን በመስኖ እያረሰች ወይም እያሳረሰች የምትኖር የቤት አመቤት ሆነት ካመት አመት የሚያደርስ ማሽላ ቡና ጫት አትክልት ፍራፍሬ ይመረታል እዚያ ታች አገር እዚያ ስናርስ ወይንም ስናሳርስ እንውልና አመሻሽ ላይ ወደ ጀጎል ሽቅብ እንወጣለን ዳገቱን ከአምስቱ በር በአንዱ አንገባለን ፀሀይ ጠልቃ ሲጨልም አምስቱም በር ይዘጋል በአምስቱም በር ሌሊቱን ሙሉ ዘብ ጠባቂዎች ተመድበዋል ራስ መኮንን ከመጡ በኋላ በሳቸው ዘመን በራስ ተፈሪ ዘመን እና በልጃቸው በልኡል መኮንን መስፍን ሀረር ዘመን ጀጎል ዙሪያ ሀረር ተለጣፊ ከተማ ሆና አደገች ሀረር የጦፈች የንግድ መናኸሪያ በነበረችበት ዘመን ክፉ አሚር ነገሰባት ስግብግብ አባሰብስብ በመሆነ ህዝቡን በግብር አማቀቀው ህዝቡን ስንል አንድ አርባ ሀምሳ ሺህ የሚሆን አደሬን ማለታችን ነው ከዚህም በላይ ሀረርን የባርያ ንግድ ከተማ አደረጋት ሱማሌውንስ ኢሳውንስ አፋሩንስ እየፈነገሉ ሲያመጡለት እሱ በብዙ ትርፍ ለአረቦች ይሸጥላቸዋል እንዲህ አርጎ ቅድስቲቱን ሀረር የከይሲ ስራ ቦታ አደረጋት ወዶቷላ ጊዜ የሀረር አሜሮች ልዩ አይነት ገዥ ሆኑ ሰራዊት የሌለው ንጉስ ከውጭ ሀይሎች ጋር በስምምነት እንጂ በጦርነት መገናኘት ቀረ የደነል ቀጥቃጮች አካፋ ማጭድ ማረሻ ይሰራሉ እንደ ጦር ጎራዴ ሰይፍ አይሰሩም በ አም ያጤ ምኒልክ ጦር መጣ ከጀጎል ወጣ ብሎ ሰራሪ አሚር ብር አገባለሁ አለ ስምምነቱ ፀደቀ ወታደሩ ጀጎል አልገባም ቸቸ ደች እግረመንገድኑ»። ተቸግረዋል መላቅ ካላቸው ሰዎች መዋጮ ይጠይቅላቸዋል አስከሚቀጥለው አዝመራ የሚያደርስ ማሽላና ሌላም እህል ለዘር ጭምር ይሰጣቸዋል ህብረተሰቡን እንዲህ በመላ ይጠብቀዋል ከቢር ምሁር ነው ሰላማዊ ሰው ነው ተጫዋች ብልህ መላ የሚያመጣ ወጣት አደሬ በሳምንት የተወሰነ ቀን የሀይማኖት መፅሀፎቹን ይዞ ወደ ከቢር ቤት ይሄዳል ከቢር ቁርአንንም ሌሎችንም ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር መዕሀፎች ያስተምረዋል እንደወጣቱ ተሰጥዎ ስለባህልም ያስተምረዋል በተረት በምሳሌ በጨዋታ ሊሆንም ይችላል አንድ ሰው ከቢር የሚሆነው በትምህርት ነው ሸሪፍ የሚሆነው ግን በዘር ነው ሸሪፍ ማለት የነቢዩ መሀመድ ሰአወ ዘር የሆነ ሰው ነው ይከበራል በሀረር ሽማግሌ በጣም ይከበራል ሸማግሌ ያገር ጠባቂ ነው የተጣላ ማስታረቅ ብቻ አይደለም አዝማሚያውን አይቶ ጠብ ሊመጣ ሲል ሊያስቀረው ይችላል በመምከር የሽማግሌን ምክር ይቀበሏል ሰው ሲሞት ሀብታም ሳይል ደሀ ሽማግሌዎች ይመጡና ለሶስት ቀን ቁርአን ያነሳሉ ለሟች ነብስ ፀሎት ያረጋሉ ሞት የወንዶች ጉዳይ ነው ሬሳ ወስደው ፀሎት አድርገው ይቀብሩታል እንጂ ለቅሶ ዋይታ የለም እናቱ የሞተችበት ስቅስቅ ብሎ ቢያለቅስ በግሉ እንጂ ማህበራዊ ለቅሶ የለም ኤጭ። አደሬ በጀጎል ድንጋይ ተከቦ እንደ ኤሊ ወደ ውስጥ ይገባል በምርቃና መንገድ ውስጥ ታህሳስ ቀን ሀረር ስድስት ሀረርና ፕሮፌሰር አሮኖልድጄጁ ቶይንቢ ያለመተዋወቃቸው በጭራሽ ልክ አይደለም ለምን ብትሉኝ ስልጣኔዎችን ተንትኖ አጥንቶ ለተራ ሰው በሚገባ ቋንቋ የፃፈ አንድ ሊቅ አዋቂ ሰው ቢኖር ፕሮፌሰር ቶይንቢ ነበሩ ስላጋጠማቸው በጥናታቸው ውስጥ ያልጨመሩት አንድ አይነት ስልጣኔ አለ ይኸውም እፉዬ ገላ ልንለው የምንችል ስልጣኔ ነው ከሩቅ ሩቅ ሩቅ አገር ፈልሶ መጥቶ እቺ ናት ያንተ ምድር የሜል ስሜት ያድርበትና ይሰፍራል ፍልሰቱ ጉዞው አበቃ አሁን እዚህ መብቀልና ስር መስደድ ይቻላል እንደ አደሬ በጀጎል በወንዞችና በለም መሬት የተከበበች ኮረብታማ አገር እሰጥሃለሁ። ኤሊ የሚለው ምስል ይኸውና ህዝበ አደሬ ሸመነ እፉዬ ገላን ማለትም የስደት ጉዞው አበቃ እንደ ወጣች ቀረች አይነት ሳይሆን ወጥታ ሄዳ ሄዳ ሰው ሆነች ሰው ከመሆንም አልፋ የታላላቅ እናት ለመሆን በቃች አይነት ከነዚህ ታላላቅ ልጆቿ አንዱ አኛ አህመድ ግራኝ የምንለው ሰውዬ ነው የሀረር ታሪክ ዋና ዋና ሰአቶች ከአረብ አገር ጋር መያያዛቸው አይቀርም አንድ የመካና መዲና ታናሽ እህት በመሆኗ ይህ ንፁህ ሀይማኖት ይባላል ሁለት አባድርና ሰላሳ ዘጠኝ ቅዱሳን ከአረብ ስለመጡ ሶስት ምድረ ሀበሻን ነፃ የሚያወጣት ማለትም ከአረመኔ አምልኮ ወይም ከካፊርነት የሚያድናትና የእስልምናን ፅድቅ የሚያጎናፅፋት አህመድ ግራኝ መሆኑ አስቀድሞ በአረብ አገር በመታወቁ እኔ ሀረርን የያዝኳት በአፈታሪክ ስለሆነ አፈታሪክ የሳቸውን ስም ከየት ያምጣው። ግን አንድ ስም እንኳ ሲያንሳቸው ነበር እህ ሰው አረብ አገር ሆነው አንድ ለሊት በህልማቸው አራት ሰዎችን አብረው ቆመው ያዩዋቸዋል ሶስቱ ነብዩ መሀመድና ሰአወ ሁለት የቅርብ ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር ለቆ በዓ ከ ሰዎቻቸው ናቸው አራተኛው ግን ማን እንደሆነ ባለህልሙ አያውቁም በህይወት ያለ መሆኑን ከእስልምና ጋር የተያያዘ ትልቅ መልእክት የተቀበለ መሆኑን ግን አውቀውታል እሳቸውም ህልመ የተላከላቸው ለምክንያት መሆኑ ገብቷቸዋል ስለዚህ ተነስተው አራተኛውን ሰው ፍለጋ ወጡ የምድረ አረብን ሼኮችና የጦር አለቆች ሁሉንም ዞረው አዩ አንዳቸውም አራተኛውን የህልማቸውን ሰው አይመስሉም ቀይ ባህርን ተሻግረው ወደ ሀረር መጡ የሀረርን አሚር አዩት ወጣት ረዥም መልከ መልካም ነበር በህልማቸው ያዩት አራተኛው ሰው እሱ ራሱ ነው አህመድ አልጊራኒ። ጥር ቀን ሰአሊው ጥበበ ተርፋ የሀረር ልጅ ስለሆነው ሰአሊ ጥበበ ተርፋ ላጫውታችሁ እናንተም ስለ ሀረር ሳወራ አንዲት ያደገባት አካባቢ ለሰአሊ ምን እንደሆነች እሱስ ምኗ እንደሆነ ታያላችሁ በጨረፍታ በጨረፍታ እንጂ ጥበበን በሙሉ ማቅረብ አይቻለኝም ሰውዬው ስሙና መልኩ እና ቤቱ ያው ናቸው ንጂ እሱ ግንኮ በርከት ባይሉም አነስ የማይሉ ልዩ ልዩ ሰዎች ሆኖ ይገኛል ምናልባት ዋነኛው ጥበበ ያው ሰው ሆኖ የተፈጠረው ጥበበ ነው በዚህኛው ጥበበ ሰው ሁሉ ሰው ነው ደጃዝማች ሆንክ ኮሎኔልጋጋሪ ሆነች ሸርሙጣ ለማኝምሆነ መፅዋች እነ እሱ ጥበበም ሆነ እነ እነሮ ያው ሰው ናቸው ለዚህም ነው ጥበበ ከማንም ጋር በምንም አጋጣሚና ሁኔታ ቢገናኝ ሁሌ ያው ራሱ ጥበበ የሚሆነው ስለዚህ ነው ጥበበ ስለ አይብኮካፄ ዋሻ ሲያወራ እውስጡ የገባህ የሚመስልህ እብዶቹን ያውቃቸዋል ያላበድነውን እንደሚያውቀን ሁሉ የጥበበንና የሀረርን እብዶች ለናሙና ያህል እነሆ። ሀሩን አልራሽድ ባግዳድን ይሰልላታል የኛ አፄ በካፋም እንደዚህ ያደርግ ነበር ይባላል በሀረር መንገዶች ስንዘዋወር አንዳንድ ጊዜ ባግዳድ ውስጥ ያለን ይመስለናል ይላል ጥበበ አንዳንድ ጊዜ ጥበበና ሀረር ይምታቱብኛል ወይም ሀሳቤ ውስጥ ይገማመዱና አንድ ይሆኑብኛል ወይም ቃላት የሉኝም ስለ ሀረር የሚያውቀውን አብዛኛውን የነገረኝ እሱ ስለሆነ እና በኔ ቤት እንግዲህ አንድ ስልጣኔ ታላቅ ወይም በህይወት ያለ ለመሆኑ መለኪያው የሀብቱ ወይም የሰራዊቱ ወይም የሁለቱ ብዛት አይደለም መለኪያው የሰው ልጅ ነው ሰው የነገሮች ሁሉ መለኪያ ነው ብለዋል ግሪኮቹ ማለቴ አንድ ስልጣኔ በስጋ የማይዛመዱትን ሰዎች ከውል ከሩቅም ይሁን ከቅርብ ለመሳብ የሚያስችልውበትና ሀይል ሲኖረው ተስበው ከመጡ በቷላ ደግሞ ከየት እንደመጡ ተረስቶ ወይም ተትቶ በነብሳቸው ወይም በእምነትና በአስተሳሰብ በአኗኗራቸው የዚያ ስልጣኔ ሙሉ አባል ሲሆኑ ያ ስልጣኔ በህይወት አለ ማለት ነው። ቆስጣ እስፒናች ጥቅል ጎመን ካሮት ዝኩኒ አቦካዶ ኮክ ሮማን ሙዝ ሎሚ ፖም ቡና ሻይ የለም እንጆሪ እንጆሪ ብትል ፍሬውን መብላት ብቻ አይደለም የእንጆሪ ማርማላት ሰርቶ በዳቦ ቀብቶ መብላት ይኸ ይኸ ጥበበ ቤት ተደርጎ ያውቃል ጥበበ ሰው አክባሪ ነው እንግዳውንም ጓደኞቹንም ሰራተኛውንም ያከብራል የእውነት ከዚህ ጋር ግን እንዲህ ይላል ጥበበ የሰው ልጅ ክቡር ነው የሰው ልጅ ትልቅ ነው የሚባል ነገር አይገባኝም ባክህ የሰው ልጅ ክፉና ጨካኝ አጥፊ ነው ሩቅ ሳትሄድ አዲስ አበባ ውስጥ ያሉትን እንስሳት ኑሮ አስብ ደሞስ ሰው አጉል ፍጡር ባይሆን ኖሮ አቶሚክ ቦምብን ያህል ነገር መስራት ያስፈልግ ነበር። ጀርመን አንድ ቀን ጥበበ ተርፋ ቤት ስሄድ እሱና አንድ ካርል የተባለ ጀርመናዊ በአንድ ሸራ ዳርና ዳር ጀምረው ለሁለት አንድ ስእል እየሰሩ ነው ሁለቱም በየበኩላቸው ስእላቸውን እየሰሩ ይሄዱና ወደ ሸራው መሀል ሲደርሱ ስእሎቹ ይገጣጠማሉ አንድ ስእል ይሆናሉ ከተገጣጠሙ በኋላ ሁለቱ ሰአሊያን ይህን አንድ ስእላቸውን በየበኩላቸው እዚች ጋ ነካ እዚያች ጋ ቀባ እያደረጉ የስእሉን አንድ ስእልነት ያረጋግጣሉ ሌላ ቀን ደሞ ጥበበ ገተ ኢንስቲቲዩት ኤግዚብሽን ሲያሳይ ከመግቢያ ኮሪደር ላይ አንድ ባዶ ሸራ ተዘጋጅቶ ነበር አጠገቡ ብሩሾችና ቀለሞች አሉ የኤግዚብሽኑ ተመልካች ወደ ኤግዚብሽኑ እየገባ ይሁን ወይም አይቶ እየወጣ ሳለ ካሰኘው እዚህ ሸራ ላይ ስእል ይሰራል ጥበበም አብሮት ይሰራል ያሰኘውን ያህል ከሰራ በኋላ ይተወዋል ሌላ በል ያለው ተመልካች እዚሁ ጅምሩ ላይ ይቀጥልበታል ጥበበም ይቀጥልበታል እንዲሁም ሌላው የነሸጠው ተመልካች ብሩሽ ያነሳል እውስጡ ያለውን የታየውን ለስእሉ ያዋጣል እንዲህ እያለ በተለያዩ ተመልካቾች የፈጠራ መዋጮ ስእሉ ነብስ ይዘራል በጥበበ ልብ ውስጥ አንድ ምኞት አለ እሉም ሌሎች ሰአሊያንና ቀራዒያን ጓደኞቹ እዚህ ከተማ ውስጥ አልፎ አልፎ ባንዳንድ አመቺ አደባባይ ላይ ለአይን ደስ ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር የሚሉ ነገሮችን ለመስራት ሰው በሀሳብና በጣጣ ውስጥ ተውጦ እየ ይቆይና ድንገት ቀና ሲል ወይም አንዱን የመንገድ ማእዘን ሲኮር የአይነ ደስታ ቢያጋጥመው ጥሩ አይሆንም። ይኸው ነው የፈረንጅ አሮጊትና ሽማግሌ ለአይን ከመታየቱ በስተቀር የሌለ ያህል ነው ማንም ዘወር ብሎ አያየውም እርስ በርስ ወዳጅነቱን እንዳይመሰርቱ እድሜያቸው አያስችላቸውም ብቻቸውን ነው የሚኖሩት አብሯቸው የሚኖር ውሻ ወይ ድመት ወይ ሌላ ፍጡር ቦቻ ነው ይህ ፍጡር ግን ዞሮ ዞሮ የሰው ያህል አይሆንም በቅርቡ አንድ አሜሪካዊ መፅሄት ላይ ያነበብኩት አንዲት ታታሪ ጃፓናዊት አንድ ድርጅት አቋቁማለች ብቸኝነት ለበዛባቸው አሮጊቶች ሽማግሌዎች በሰአት ሰው ታክራያለች ማለት ለምሳሌ አንድ ወጣት የ ሰራተኛ እሮብ እሮብ ከአስር እስከ አስራ አንድ ሰአት እየሄደ አንዱን ሽማግሌ ያጫውታል አብሮት ቫይ ይጠጣል። የደመሩት አንድ ቀን ታድያ አንዱ ብቻ ደፍሮ እኔ ነኝ መንግቦ ኃይለማርያም ብሎ በቴሌቪዥን መታየት ሲጀምር እቺ ግጥም በእንጉርጉሮ መሳይ ዜማ ትሰማ ነበር ሰው ማለት ሰው የሚሆን ነው ሰው የጠፋለት አህህህ ህወ ህህ ። ማሳደግ እንኳን እየተሳናቸው ልጆቹም ሙሉ የፋብሪካው ሰራተኛ ሆነወ መ ደ አይ ደ ከመ እግረመንገድ ተቀጥረው በቀን አስራ ሁለት ሰአት እየሰሩ መናኛ ገንዘብ ይቀበሉ ነበር አንድ የስድስት አመት ልጅ በቀን አስራ ሁለት ሰአት ሙሉ ይሰራ እንደነበር ተዘግቦ ይገኛል በዚህ ላይ አንዳንዱ አይነት ስራ ለጤና ጠንቅ የሆነ የከሰል ማእድን ነው የጥጥ ልብስ ፋብሪካ ሰራተኞች በዛችው በመናኛ ደመወዝ ለጥቂት አመታት ከሰሩ በኋላ ሳምባቸውን ይታመማሉ ከስራ ይባረራሉ ጥቂት ወራት ወይ አመታት ከተሰቃዩ በኋላ ይሞታሉ በተጨማሪ የማእድን ሰራተኞች ቀን የጎደለባቸውእለት መሬት ይደረመስና ይጨፈልቃቸዋል ልጆቻቸው ሜዳ ፈሰው ይቀራሉ ደሀ ደሞ ልጅ አከታትሎ ሲወልድ ለነገዬ አይል እንደዚህ እያለ ሰራተኛው በፋብሪካ ምድራዊ ሲኦል ውስጥ እየተሰቃየ ለካፒታሊስቱ ገነትን በምድር ላይ ዘረጋለት ግና ካፒታሊስቱ ባለንብረቷ ነው እንጂ ውስጧ ይኖራል ማለት አይደለም አሱ የሚኖረው የገዛ ራሱ ሲኦል ውስጥ ነው ገነቲቱ ተዘርግታለች እንጂ የሚኖሩባት የሉም ወይ ጥቂት ናቸው ሰይጣን እኮ ገነትን ምድር ላይ እንገንባት አለንጂ እውስጧ ትኖራላችሁ አላለም ካፒታሊዝምን የሚያንቀሳቅሰው ሞተር ትርፍ ነው ካልን መሪው ውድድር መሆን አለበት ኩባንያ ከኩባንያ ጋር ይወዳደራል አገር ከአገር ጋር ይወዳደራል ወዶ ሳይሆን ተገዶ ሰራተኛውም ከሰራተኛው ጋር ይወዳደራል የስራ ቦታዎች ጥቂት ሰራተኛ ግን ብዙ ኩባንያለኩባንያለጥሬ ዕቃ ይሁን ለገበያ ሲሻሙና ሲወዳደሩ አልፎ አልፎ መጋጨታቸው አይቀርም ያገሩ ህዝብና መንግስት ጉዳዩን አጥንተው ውሳኔ ይሰጣሉ ማምረትና ማትረፍ መወዳደሩ ይቀጥላል የአገሪቱ ሀብት እያደገ ይሄዳል አገር ለአገር ደሞ በበኩላቸው ለጥሬ ምርት ይሁን ለገበያ ሲሻመሙና ሲወዳደሩ አልፎ አልፎ መጋጨታቸው አይቀርም የአለም ህግና መንግስት የሚሉት ውሳኔ ወይ ፍርድ ሰጪ ወይም አስታራቂ ሀይል የለም ወሳኙ ጉልበትና ብልጠት ይሆናል ጦርነትና ዲኘሉማሊ የካፒታሊስት አገሮች ውድድር ሁለቱንም የአለም ጦርነቶች አስከተለ እዚህ ሁሉ ውስጥ ተጠቃሚው ሰይጣን ብቻ ሳይሆን አይቀርም ሰይጣን አለ ብለናል ቢኖርም ባይኖርም እንበልና እኔ የአንድ ኩባንያ የቦርድ ሊቀመንበር ነኝ ኩባንያው አመታዊ ትርፍ ማስገኘት አለበት በዚህ አመት ግን ትርፍ ለማስገኘት ሶስት ሺህ ሰራተኛ ከስራ ማሰናበት ይኖርብናል እናባርራቸዋለን ይህ ማባረራችን ስንትና ስንት ሰው ወደ ጭንቅ ወደ ረሀብ ምናልባት አንዳንዱንም ራሱን ወደ መግደል ሊያደርስ ይችላል። እበ የበላይ ሰው ሲሆን የደራሲውን ስም ግን ስለረሳሁ ይቅርታ አለቃና ምንዝር በሚል መነዕር ስናያቸው የሰው ልጆች ፍጥረታቸው በሶስት ይከፈላል አንድ አብዛኛው ሰው እንበል ስምንት ሰው ከአስርነ ማዘዝ ወይም መምራት አይችልምም አይወድምም አብዛኛው ሰው የሚችለውና የሚፈልገው መሪውን መከተል ወይም አለቃውን መታዘዝን ነው በተገቢው ሰአትና ስፍራ ሁለት ጥቂቱ ሰው እንበል አንድ ከአስር ማዘዝና መምራት ይወዳል ደሞ ይችልበታል ጄኔራሎች ሚኒስትሮች ጳጳሶች የኩባንያ መሪዎች የማፍያ አለቆች ሶስት ሌላው ጥቂት ሰው እንበል አንድ ከአስር መምራትና ማዘዝም አይወድም መከተልና መታዘዝም አይሆንለትም ፈላስፋዎች አርቲስቶች ሰአሊዎች ባህታውያን አለቃና ምንዝር የምንለው ግንኙነት ከሁሉ ጎልቶ ወለል ብሎ የሚታየው በወታደሩ አለም ነው አስር አለቃ ሀምሳ አለቃ መቶ አለቃ እስከ ጀኔራል ማን ማንን እንደሚታዘዝ የታወቀ ነው መለዮውም ያስታውቃል መታዘዝ እንጂ ማዘዝ ማመንታት መከራከር የለም ጥያቄ ለማቅረብ ንኳን አስቀድመህ ማስፈቀድ አለብህ ጥያቄ ይፈቀዳል ሻለቃዬ። ጉዳዩን ሲያዩት ግን ያቺ ፋይል አራት የተለያዩ ሰዎች ብቻ ናቸው አንብበው ምልክት አድርገው ያስተላለፏት ፋይሊቱ ከየት ወዴት እንደምትሄድ የታወቀ እስከሆነ ድረስ እና ተላላኪ እስካለ ድረስ ጉዳይዋ በአንድ ቀን ሊፈፀምላት ይችል ነበር ግና እንዲያ ስራውን ካጣደፈውማ ምኑን ቢሮክራሲ ሆነን ደግሞምኮ ባለጉዳዩ እዚያ መስሪያ ቤት የሚያውቀው ሰው ካገ የፋይሊቱ ጉዳይ በአንድ ቀን ተፈዕሞ ፋይሉ ተዘግቷል ተብሎ ቁጥር ተቀብሎ ወደ መዝገብ ቤት ትመለሳለች እንዲህ ነው የአበሸ ቢሮክራሊሲ እውስጡ ስንገባ ሀበሻዊ ቢሮክራሲ እጅግ የተወሳሰበ ተንኮልና መሰሪነት የተሞላበት ሆኖ እናገኘዋለን ለምሳሌ በጃንሆይ ሀይለስላሴ ጊዜ ሲነግሩን ምክትል ሚኒስትሩ ሚኒስትርየውን ይዘልና ወደ ጃንሆይ ይሄዳል ሚኒስትሩ ደሞ በበኩሉ ምክትል ሚኒስትሩን ይዘልና ከምክትሉ ምክትል ጋር ይሰራል በዚህ የስልጣን ሽኩቻ መሀል ባለጉዳይ ይጉላላል ቀና የቢሮክራሲ አሰራር ቢኖር በሶስት ቀን ሊያልቅ ይችል የነበረ ጉዳይ ወር ከሁለት ሳምንት ያመላልሳል የሀበሻ ቢሮክራሲ ልዩ ጠባይ አለው ባለጉዳይ እያመላለሰ ግንባር ካላሳሳመ ፋይሉ አንድ ክፍል ተወዝፎ ይቀራል ጉቦውንማ አናንሳው። አሁንስ ይብቃን ሚያዝያ ቀን ታሪክ አንዳንድ የታሪክ ዥዋዥዌዎች ይመስጡኛል አጣጥማቸዋለሁ ሁለት ናሙናዎች ላጋራችሁ የትውስታዬን አልበም ጥቂት እናገላብጣት ለመዝናናት ያህል በልጅነቴ ዘመን ለጃንሆይ ሀይለስላሴ ህፃናት ተማሪዎች እንዲህ ብለው ይዘምሩ ነበር መንግስትን ለዳዊት ቡራኬ ለሴም እንዳንት የታደለ ማንም ሰው የለም እንደማቱሳላ እንደ አብርሀም እድሜህን ያርዝመው አምላክ ዘላለም አንተ ባትወለድ መድሀኒታችን አትገኝም ነበር ገነት ምድራችን በጎረምሳነቴ ዘመን ደሞ ጃንሆይ በበአል ቀን ሀምሌ አስራ ስድሶት አገር ሙሉ የሜያከብረው የልደታቸው በአል በሚያዚያ ሀያ ሰባት አርበኞቻችን ያፋሽስትን ወታደር ከዚህ በካልቸ ብለው እንዳባረሩት ጃንሆይ ደሞ በዲፕሎማሲ ሙሶሎኒን በአለም መድረክ ላይ ዶዶ ካደረጉት በኋላ በጄኔራል ዊንጌት ታጅበው በሱዳን በኩል ወደ አገራቸወ ተመልሰው ሲገቡ አምስት አመት ሙሉ ወርዳ የነበረችውን ሶረን። ወፎች ብቻ እና ባህሩ ውስጥ አሳዎች ሲንድባድ ምናልባት ከሩቅ መርከብ ሲያልፍ ቢያይ መርከቡ ውስጥ ያሉ ሰዎች እንዲያዩትና መጥተው እንዲወስዱት በማለት ትንሽ ጉብታ ላይ ትልቅ የደረቅ እንጨት ክምር አዘጋጀ መርከብ ሲያይ እንጨቱን ይለኩሳል ጪሱ ከሩቅ ይታያል ሲንድባድ ምንም መርከብ ሳያይ ሳምንት አለፈ ደግነቱ ሰው ከመናፈቅ በቀር የጎደለው የለም ገነት ናት ደሴቷ አንድ ቀን ወደ ደሴቷ መሀል ገብቶ አንድ ምንጭ ሊሻገር ሲል ድምጽ ሰማ ልጄ አለ ያረጀ ቀጥቃጣ ድምፅ ሲንድባድ ቢገላመጥ ማንም የለም ልጄ ሲል ደገመ ያ የሚንቀጠቀጥ ድምፅዕ ዘወር አለ አቶ ሲንድባድ አንድ ሽማግሌ ምንጩ ዳር ጥላ ስር ቁጭ ብለዋል። እያለች አንድ ጊዜ ከሾህ አንድ ጊዜ ከድንጋይ ሳላይ እየወደቀች እስከ እግረ መስቀል ደረሰች ግንቦት ቀን የንዴት ወሬ ከእለታት አንድ ቀን በውይይት ታክሲ እየፄድኩ ወደፊት ተቀምጩ ከኋላ ሁለት ጎረምሶች የንዴት ወሬ ያወራሉ ስለ ትራፊክ ፖሊስ ነው አንድ ሁለቱን በየተራ ጨለማ ውስጥ አድፍጠህ መጠበቅ እዚያ ጭጭ ማድረግ እና ምክንያቱን የሚያስረዳ ደብዳቤ ደረታቸው ላይ በጩቤ ስክት መንግስት ትኩረት እንዲሰጥበት አንድ ሞት ሲያንሳቸው ነው አላኖር አሉንኮ። ይኸው ነበር ኑሮው አንድ ቀን ታድያ አሸዋው ውስጥ አንድ አዲስ ምንጭ ፈለቀ ሀፊት አንድ እፍኝ ቀመሰለት ተአምር። እኛ ብንቀምሰው ኖሮ ንን ጨው ጨው ስለሚል በተፋነው ነበር ይህንንስ ውሀ ዋጋውን ሊያውቅ ለሚችል ሰው መውሰድ አለብት አለ ሀፊት ስለዚህ ወደ ባግዳድ ከተማ ወደ ሀሩን አልራሽዴ ቤተመንግስት ሊሄድ ተነሳ አልፎ አልፎ ጥቂት ቴምር ለመብላት ካልሆነ በቀር ምንም ሳያርፍ ተጓዘ ሀፊት ከዚያ ከገነት ውሀ ሁለት ስልቻ ቀድቶ አምጥቷል አንድ ለራሱ አንድ ለከሊፍ ሀሩን አልረሺድ ከብዙ ቀናት ጉዞ በኋላ ባግዳድ ደረሰና በቀጥታ ወደ ቤተመንግስቱ አመራ ጉዳዩን ሲነግራቸው ሂድ ከዚህ አትዘባርቅ ሊሉት ፈለጉ ነገር ግን ንጉሱ ማንም ሰው ቢሆን እኔጋ ከመጣ እንድታስገቡ የሚል ቋሚ ትእዛዝ ሰጥቷል ስለዚህ ሀፊት ገባ የአማኞች አዛዥ ሆይ። ወይስ ሁለቱም ይሆን። ሰው ቀና ብለው አያዩምነኮ ይፄ የሚባልላቸው ሰውዬ ቢሮ ሲገቡ መለስተኛ ባለስልጣን ፊርማ ፈራሚ ይሆናሉ ከዚያ በዚያች በቢሮ ይነግሱባታል ወንበሯ ዙፋናቸው ትሆናለች ባለጉዳይን መገላመጥ ነው ስነ ስርአት ማስተማር ነው ማመላለስ ነው ማጉላላት ነው ኮሚቴ መሰብሰብ ነው ጉዳዮችን ያለምክንያት ማጓተት ነው እግዜሩ ካልጠበቀው ቢሮክራቱ ሚጢጢ ቄሳር የመሆን አደጋ ይጠብቀዋል አደገኛ አለም ነው ይህ ያለንበት እሱው ይጠብቀን እንጂ አሜን ነሀሴ ቀን ትአዛዝ ሙሴ ከማንም አንድ ግለሰብ የጠለቀ ለሰው ልጆች የሰጠው ስጦታ በሳምንት አንድ ቀን የማረፍ በረከተ ፀጋ ነው ሙሴ ትእዛዙን ቢያውጅም ደሞ ፈጣሪ ስድስት ቀን ፈጥሮ በሰባተኛው ቀን አርፏል ቀኑንም ቀድሶታልና እረፍ ቀኒቱንም ባርካት ቀድሳት አለ ትእዛዝ ይቀጥላል እንዲህ ሲል። ሙሴን ካነሳን ዘንድ አብርሀም ወደዘራውና ሙሴ ራሱ ኮትኩቶ ወዳሳደገው ወደ እስራኤል አንዴ ብቅ እንበል ኢየሱስ በሚያስተምርበት ጊዜ የሙሴን ህግጋት የሚያስጠብቁትና የሚያስፈፅሙት ካህናት ፈሪሳውያንና ሰዱቃውያን ይባሉ ነበር ፀሀፍት የሚባሉም ነበሩበት ቅ ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር እነዚህ ፈሪሳውያንና ሰዱቃውያን እንጀራቸው ጭምር ስለሆነ የሙሴን ህግጋት መንፈሱን ችላ ብለው ቃሉ ላይ ከመጠን በላይ ያተኩሩ ነበር ከኢየሱስም ጋር ግጭታቸው ከዚህ የተነሳ ነበር በአራቱ ወንጌሎች ከተመዘገቡት አያሌ ግጭቶች ሁለቱን እነሆ የማቲዎስ ወንጌል ምእራፍ አስራ ሁለት እንዲህ ይጀጆጀምራል ብዚያን ጊዜ ኢየሱስ በሰንበት ቀን በእርሻ መካከል አለፈ ደቀ መዛሙርቱም ተራቡና እሸት ይቀጥፉም ይበሉ ጀመር ፈሪሳውያንም አይተው እነሆ ደቀመዛሙርትህ በሰንበት ቀን ማድረግ ያልተፈቀደውን ያደርጋሉ አሉት እርሱ ግን እንዲህ አላቸው ዳዊትና ከእርሱ ጋር የነበሩት በተራቡ ጊዜ እርሱ ያደረገውን ወደ እግዚአብሄር ቤት እንዳገባ ካህናትም ብቻ እንጂ እርሱ እና ከእርሱ ጋር የነበሩት ሊበሉት ያልተፈቀደውን የመስዋእቱን ህብስት እንደበላ አላነበባችሁምንንገ ነገር ግን እላችኋለሁ ከመቅደስ የሚበልጥ ከዚህ አለ ምህረትህን እወዳለሁ መስዋእትንም አይደለም የሰው ልጅ ምን እንደሆነ ብታውቁስ ሀጢአት የሌለባቸውን ባልኮነናችሁም ነበር የሰው ልጅ የሰንበት ጌታ ነውና የሉቃስ ወንጌል ምእራፍ አስራ ሶስት ቁጥር አስር በሰንበትም በአንድ ሯኩራብ ያስተምር ነበር እነሆ ከአስራ ስምንት አመት ጀምሮ የድካም መንፈስ ያደረባት ሌት ነበረች እርሷም ጎባጣ ነበረች ቀንታምልትቆም ከቶ አልተቻላትም ኢየሱስም ባያት ጊዜ ጠራትና አንቺ ሴት ከድካምሽ ተፈተሻል አላት እጁንም ጫነባት ያን ጊዜ ቀጥ አለች እግዚአብፄርንም አመሰገነች። ብዬ የነበረውን መልሱ አምላክነቱን ወዲያ ትተን ሰውየውን ብቻ ብንወስድ ኢየሱስ እና ሙሴ እኩያ ለኩያ እና ያኛው ሙሴ የጀመረውን ይህኛው ኢየሱስ ሲቀጥል ያኛው ሙሴ ህግ ኖሮባት በማያውቅ አለም ውስጥ ለመጀመርያ ጊዜ ህግ ጀመረ ተከለ ኮተኮተ አፀደቀ ይኸኛው ኢየሱስ ሲመጣ ጊዜ ሙሴ የተከለው ወጣት ተወዛዋዥ ዛፍ አሁን ደርቋል ተዉት የሙሴን ህግ በፈሪሳውያን በሰዱቃውያን እና በፀሀፍት የደረቀውን የፍቅር ለይቅርታ ቦታ የማይሰጠውን አሁን የሙሴን ቃል ፊደል ለእነፈሪሳውያን እንተውላቸውና መንፈሱን እንደ እሳት አንስተን እኛ እየተቃጠልን እንኑረውና እናስተምረው አለ እኔ ልብ ውስጥ ያለው ኢየሱስ አምላክ ሳይሆን ሰውዬው ነሀሴ ቀን ያአቆብና ኤሳው ባለፈው ስለሙሴና ስለ ሳራ እንዲሁም ስለሰባተኛው ቀን አለም አቀፍ እረፍት አወራን ይህ እንግዲህ አብዛኛውን የሰው ልጅ ይመለከታል በሰባተኛው ቀን የምታርፈውኮ ስድስቱን ቀን ጉልበትህን ስታሰራት ስለሰነበትክ ነው አሉ ታዲያ ጥቂቶች ከዚህ ህግ ውጭ የሚኖሩ ጥቂቶች ሆነውም ለሰው ልጅ ግን በዝተውበታል ወምበዴዎች ይባላሉ በነሱ እምነት እነሱ ልዩ ፍጡር ናቸው እኛ ላባችንን አንጠፍጥፈን የምናመጣውን እነሱ ሰርቀውንም ይሁን ነጥቀውን ሊወስዱት መብታቸው ነው ከሰው በላይ ናቸው በነሱ ቤት እኛ አህዮች ብንሆን እነሱ ጅቦች ናቸው በልዩ ልዩ መንገድ ይበሉናል እረ እነሱ ከመብላት አይመለሱም። እዚያ የወምበዴ ቡድኑ ከመንግስት ጋር ይሁን ከባለፀጋ ጋር ይደራደራል ተሳፋሪዎቹ እንዳይገደሉ ከተፈለገ ይልና እንዲደረግለት የሚፈልገውን ይናገራል ከእለታት አንድ ቀን ጓድ ብረዥኔቭ የሶቭየት ህብረት ፕሬዝዳንት ባነበሩበት ወቅት አንዲት ኤሮፕላን ከጆርጂያ ዋና ከተማ ቲቢሊስ ተነስታ ወደ ሞስኮ በረራ ጀመረች እንግዲህ የጆርጂያ ሰዎች ከሌሎች የሶቭየት ህብረት ዜጎች የተለዩ ናቸው እንደ ፈረንሳይ ወይም እንደ ጣሊያን ላቲን ሰዎች ናቸው ሳቅ ጨዋታ ሙዚቃ ዳንስ ይወዳሉ ያዘወትራሉ ወይን ጠጅ ያመርታሉ የነሱ አገር ሙቀት በሚሆንበት ወራት ሞስኮ ክረምቱ ነጭ በነጭ አልብሷት በብርድ ትንቀጠቀጣለች በዚያን ወራት በሞስኮ አበባ በጣም ይወደዳል የጆርጂያ ሰዎች ደሞ በብዛት አበባ ይወስዳሉ ወደ ሞስኮ አንድ ሁለት ሶስት ሆነው ከአበባው ጋር አንድ ሁለት ሶስት ሳጥን ሙሉ የወይን ጠጅ ጠርሙሶች ይዘው ይፄዱና አበባቸውን ሸጠው ሆቴላቸውን ተከራይተው ሲያበቁ ከዚያ መብላት መጠጣት መደሰት ነው የልባቸውን ካደረሱ በኋላ ወደ አገራቸው ይመለሳሉ በዚሁ ወራት ነበር ያቺ የቅድሟ ኤሮፕላናችን ከቲቢሊስ የተነሳችው ጥቂት እንደበረረች ከተሳፋሪዎቹ አንዱ እንዳይታወቅ ፊቱን ሸፋፍኖ ተነሳና ፓይለቱ ላይ ሽጉጡን አነጣጠረ ወደ ፓሪስ አዙር። በውይይት ሲጓዙ አብዛኛውን ጊዜ ከማያውቁት ሰው ፊት ለፊት ቁጭ ብሎ መተያየት አይቀርም ታዲያ አንዳንድ ሰው ያጋጥማል ወንድም ይሁን ሴት ቢያዩ ቢያዩ ያ ሰው ሰው አይመስልም ድንግጥ። ሞት ግን ምላጭ ነው ልንገርህ በቃሉ አይፀናም አንድ የጥንት ሰው ነበሩ ጤናም እድሜም እንጀራም አብዝቶ የሰጣቸው ይሰጣልኮ በል ሲለው እንዲህ አይምሰልህ እኝህ የጥንት ሰው ታዲያ ቅምያታችን ሊሆኑ ይችላሉ መቼስ ሁለት ቀን በበቅሎ ተጉዘው ቀብረው ሲመለሱ ሞትን መንገድ ላይ አገኙት እንዴው ስሞት አፈር ስሆንልህ አንዲት ነገር ብቻ ልለምንህ አሉት ይለምኑኝ አላቸው መቼስ መምጣትህ አይቀርም ግን እንደ ሌሎች ድንገት ሳይታሰብ አትድረስብኝ አስቀድመህ አስጠንቅቀኝ እሺ አላቸውና ተለያዩ አመታት አለፉ ሰውየው እርጅና እየተጫጫናቸው ሲሄድ ለቀብር ሲሉ ከአንድ ቀን በላይ የበቅሎ ጉኮዞ መሄዱን ተዉት አገር እንደሆነ ያውቃል አይቀየማቸው ሌሎች አመታት ሲያልፉ በበቅሎ መዓዙን ትተው ወንዝ መሻገሩን ትተው ቅርብ ካሉ መንደሮች ሰው ሲሞት ብቻ በምርኩዝም በደጋፊም እየፄዱ ሲቀብሩ ኖሩ። የሀሳብ ክር መጎተቱ እዚህ ከንቱነት ውስጥ መፋታት ይኖራል እቺ ሚስትህ አልወልድ አለች ግዴለህም መሀን ናት ፍታት ወይም ልጃችንን አፋቱልን እንጂ ይህን ሁሉ አመታት ልጅ ሳይወለድ እኛ እንደሆነ በዘራችን መሀን የለብንም ወይም ተወው ልጄ ባታገባ ይቆይልህ እስከዚያው አንድ ወልደህ አምጣልኝ እኔ አሳድጋለሁ ወላድ የሆነች ፀሀይ የመሰለች የጨዋ ልጅ አውቃለሁ ሞትን ለመካድ ሌላ መንገድ ተሞክሯል መውለድ ሳይሆንላቸው ቀርቶ ወይም ችላ ብለውት በትውልድ ፋንታ ስማቸውን በታሪክ አስመዝግበው ለማለፍ የሚሹ አልታጡም አንዳንዶቹ ሲቀበሩ እንዲህ ይባልላቸዋል እሳቸው ዛሬ አፈር ብናለብሳቸውም ቅሉ ስማቸው ከመቃብር በላይ ህያው ሆኖ ለዘለአለም ይኖራል መቃብራቸው እንግዲህ ከእብነ በረድ የተሰራ ሳይሆን አይቀርም የመላእክቱ ዝምተኛ ሀውልት የሚያንዣብብበት ከጎኑ ጥቅስ ይኖራል ታሪክ ያለው አይሞትም እንግዲህ ትልልቆቹ መቃብሮች ብዙ ናቸው እነሱ የሚሏት ታሪክ ደሞ መኖርዋን እንጃ ፍሪ ፍጡር ሁሉ አይነተኛ ተግባሩ ወደደም ጠላም ራስን ጠብቀ ማኖር እና ጊዜው ሳያመልጥ ወልዶ ማሳደግ ነው እኛ የወላጆቻችን ምትክ እንደመሆናችን ልጆቻችን የኛ ምትክ ናቸው ልጆቻቸው የነሱ ምትክ በሌሎች ፍጡራንም እንደዚሁ እንስሳትም እዕዋትም ወቅ ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር ይፄ እየተኩ ማለፍ እየተኩ ማለፍያው ያንኑ ማመላለስ ውሀ ቅዳ ውሀ መልስ የት እንደሚያደርስ ወይስ እንዴት እንደተነሳ የሚያውቅ የለም እኔ አውቃለሁ የሚለውን ሰው እንኳን ደስ አለህ እንለዋለን እኛ ፍጡራን የምናውቀው ግን በራብ እየተነዳን እንደምንበላና በፍትወት እየተጠለፍን እንደምንወልድ ነው አብዛኞቻችን ሲርበን ላንበላ አንችልም ወንድና ሴት ሆነን ስንፈቃቀድ ደሞ ላንተቃቀፍ አንችልም ግዴታ ነው ያስገድዱናል ለየምክንያታቸው ደሞ በጥበባቸው ውስጥ ውስጡን ሲጠቀሙብን ላይ ላዩን ያስደስቱናል ሽፈጡን ስንል ለልፋታችን ይከፍሉናል ሲርበን መብላትም እጅጉን በጣሙን ይጣፍጠናል ስንፈቃቀድ መተቃቀፍ እጅግ በጣም ሲበዛ እስኪያስፈነጥዝ ይጥመናል ክረ በዚች በህይወታችን እንዳለን የማያረካን ሌላ ነገር ሊኖር እንዴት ይችላል። ገና መልስ ያልተገኘለት ጥያቄ አፄ በካፋ ስለ አገዛዙ ህዝቡ ደስ ይበለው ወይስ ደንታ አይኑረው ማወቅ ይፈልግ ነበር ጠቢቡ የሰሎሞን የልጅ ልጅልጅ ልጅ ልጅ የህዝቡን የልብ ትርታ በቀጥታ ይለካ ዘንድ ወደደ ስለዚህም የተራ ሰው ልብስ ለብሶ ለብቻው ከቤተመንግስቱ ይወጣና ወደ ልዩ ልዩ ስፍራዎች እየሄደ ከህዝቡ እየተቀላቀለ ስሜታቸውን ይሰልል ነበር አሁንም ከእለታት አንድ ቀን በካፋ እንደተራ ዜጋ ሆኖ ብቻውን አንድ ወንዝ ሲሻገር አንድ ሰውዬ ልብስ ሲያጥብ አገኘ ከሰላምታ በኋላ በካፋ መንገድ አድክሞኛልና እባክዎን ነጠላዬን አብረው ይጠቡልኝ አለው እሺ ምን ገዶኝ። አንድ እጅ እንደሚበቃ ተስፋ አለን ለማንኛውም የሽልማት በተገላቢጦሽ ወይም ባጎረስኩ ተነከስኩ አይነት ነው ዖወጭች ስብሀት ገብረ እግዚአብሄፄር መልክ ሁለት አለፍ ብለን ታሪክ ይሁን ተረት ገና ምንነቱ ያልተረጋገጠ ታሪክ ወይም ተረት ጥንት በመካከለኛው ዘመን አንድ የምስራቅ አገር ንጉስ ወይም ሱልጣን አንዱን ባለልዩ ተሰጥኦ አርኪቴክት ገንዘብ መቆጠብ ሳታስብ ከሁሉ ይበልጥ ያማረ ቤተ መንግስት ስራልኝ እኔ የሚገባህን እሸልምሀለሁ አለው ህንፃው ተገንብቶ ሲያልቅ ማማሩ አይንን ማመን እስኪያስቸግር ድረስ ሆኖ ተገኘ ያዩት ሰዎች እጅጉን እየተደነቁ እርስ በርሳቸው አሁን እንደዚህ ተሰርቶ ያውቃል። ማለትም ገቢር አንድ ትእይንት ሁለት ጋንዲሂ ለጥብቅና ስራ ወደ ደቡብ አፍሪካ ይላካል አስቦት ሳይሆን ባጋጣሚ የነፃነት ትግሉን ይጀምራል ከእንግሊዝ ህግ ሌላ መሳሪያው ሰላማዊ እምቢታ ሀክ የጪጩበርፀ ወይም ክዐክ ሃርዕፎከርፅፀን ነበር ይህ ሰላማዊ እምቢታው በደንብ እንዲገባን ስለ ህንድ ባህል አንድ ሁለት መረጃዎችን እንቀነጭባለን የህንድ ህብረተሰብ ጋንድሂና አዲስ ዘመን መጥተው እስከለወጡት ቀን ድረስ ከጥንት ጀምሮ በአራት ዘላቂ መደቦች የተከፈለ ነበር መደቦቹ ዘላቂ የሆኑበትም ምክንያት ማንም ሰው የገዛ መደቡን አባል ያገባል እንጂ ከሌላ መደብ አባላት ጋር እንኳን ሊጋባ የአንድ ጊዜ የስጋ ግንኙነት እንኳን አያደርግም ሽረ በሀሳቡም አይመጣም ማንም ሰው ቢሆን በአለባበሱም የየትኛው ዘላቂ መደብ አባል እንደሆነ ይታወቃል ዘላቂ መደቦቹ በስራ ክፍፍልና እንደዚሁም በክብርና ማረግ ቅደም ተከተል እነሆኑ ስብሀት ገብረ እግዚአብሄፄር አንደኛ ብራሀሚን ዘላቂ መደብ የዚህ መደብ አባላት ቀሳውስትና ምሁራን ናቸው ለአማልእከቱ መስዋእት የሚያቀርቡ እነሱ ናቸው የሌሎች መደቦች አባላት መስዋእት ሊያቀርቡ ሲፈልጉ መስዋእቱን ወደ ብርህሚኖቹ ወስደው ይሰጣሉ ብርሀሚኖቹ ለአማልእክቱ ያቀርቡታል ሀይማኖትና እውቀት በነሱ እጅ ነው ማለት ነው ሁለተኛ ከሻትሪያ ዘላቂ መደብ አባላቱ ወታደር የጦር መሪ መኳንንት ነገስት ይሆናሉ አለም የነሱ ናት ሶስተኛ ባይሺያ ዘላቂ መደብ የባለሙያዎች መደብ ነው ነጋዴ አናጢ ሀውልት ቀራጭ ጠበቃ ሸማኔ ወዘተ ጋንዲሂ የዚህ መደብ አባል ነበር አራተኛ ሹድራ ዘላቂ መደብ የዚህን መደብ አባላት ሶስቱ የላይኛዎቹ መደቦች አባላት እንደ ቆሻሻ ስለሚቆጥሩዋቸውና ስለሚፀየፏዋቸው እነሱ በተቀመጡበት ቦታም አይቀመጡም በእጃቸው እንኳን አይነኩዋቸውም እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የኛ አገር ሰዎችም ጣና አካባቢ የሚኖሩትን የወይጦ ነገድ ልክ እንደነዚህ ሹድራዎች ያረጉዋቸው ነበር ሰው የትም ቢሄድ ሰው ነው ጨቋኝም አለ ነፃ አውጪም አለ ወደዛሬ ታሪካችን ስንመጣ ደግሞ ዲሞክራት ሳይሆን እብሪተኛ እንግሊዝም አለ የእንግሊዝን ትእቢት እንደ ተነፋ ፊኛ የሚያስተነፍስ ሰው እንደ ጋንድሂ ያለ የበጎ ሀይላት ተዋጊ እሾህም አለ ቅድመ ጋንድሂ ለዘመናት ሰፍኖ በኖረው የህንድ እምነት የሹድራ መደብ አባላት ከሰው በታች ናቸው ሰው የሚፀየፈውን ስራ እየሰሩ ነው የሚኖሩት ቆሻሻ መጥረግ ቆዳ መፋቅ ወዘተ አለም ጋንዲሂን ሲያስታውስ የማይበገረውንና የማይደፈረውን ሀያሉን እንግሊዝ እባክዎሥትን በሰላም አገሮት ይግቡ ብሎ እጅ ነስቶ በፈገግታ ያስወጣ ሌላ ሰው አድርጎት ቢሆን ግን በካልቾ ቂጡን ለጋውና ኩሪ ሌቪ ራሥ ር ር ከመጣበት ከሚመጣ ደሴቱ አደረሰው እንላቸው የነበረ የጀግኖች ጀግና ነው ከሉ በፊት የሱን ተመሳሳይና ምናልባትም የበለጠ ስራ የሰራ ማለትም ጉልበተኛውን አንበሳ በደካማው በግ ጉልበት ተንኮለኛውን እባብ በእርግብ የዋህነት ድል ያደረገ ኢየሱስ ነው በዚህኛው አለም ቡድሀም ማሀቪራም ሌሎችም አሉ ጋንድሂም ኢየሱስን በኋላ ተዋውቆት ይሆናል እንጂ እዚህ የምታገቡት ሀይል ግን የሩቅ ምንጩ ማሀቪራ ነው እንጂ ኢየሱስ አይደለም እንግሊዝ ግን አራት መቶ አመት ብቻ ነበር የቆየው ጋንድሂ መጥቶ ጥይት ሳይተኩስ ድንጋይ ሳይወረውር ጥፊ እንኳን ሳይሰነዝር በሰላማዊ እምቢታ ሀይል ብቻ እስኪያሰናብተው ድረስ ይህን የጋንድሂ አንድ እጁ የውጭ ጉዳዩን የለወጠውን ያህል በሌላ እጁ የህንድን የውስጥ ጉዳይንም ሊለውጠው ተነስቶ ነበር ምን ያህል እንደለወጠው እርግጠኛ ባልሆንም ከእንግዲህ ግን ሙሉው ለውጥ የጊዜ ጉዳይ ብቻ ነው ይኸውም አራት መቶ አራት ሺህ ስር ሰዶ የቆየውን ባንዲት ህንድ ውስጥ አራት የተለያዩ ህንዶች የሚኖሩበት ስርአት ጋንድሂ እና ዘመን ተባብረው ለወጡት ከጋንዲሂ ወዲህ መደብ ቢኖር እንጂ ቋሚ ዘላቂ መደብ የለም በልባችን እንዳገሩ ደንብ ሁለት መዳፋችንን አሳስመን ወደ ግንባራችን አሳልመን በመጠኑ ጎምበስ ብለን በሰላማዊ ድምፅ ናማስቴ። የዛሬይቱ ኢትዮጵያ ጋዜጣ መስከረም ግንቦት ቀን ጥንታውያን የጥበብ ሰዎችና ስራዎቻቸው ወጣቶች አንባቢያንና ደራሲያን ባመለከቱኝ መንገድ እየሄድኩ ነው ደጋግሞ የመጣ ጥያቄ ስለሆነ ለሚቀጥሉት አያሌ ሰንበቶች የኛን አለም ስለሚነኩ ታላላቅ ጥንታውያን ስነ ጥበባዊ መፅሀፍት ባጭር ባጭሩ እናሰፍራለን ጊልጋሜሽ ሻፊ ኢራቅ በሚባለው ሁለት ወንዞች በሚፈሱበት አገር ጥንት ሱመራዊያን ከሚባሉት የዚያን አካባቢ ስልጣኔን ከጀመሩት ነገስታት አንዱ በግምት በሶስት ሺህ አመት ከክርስቶስ ልደት በፊት ይኖር ነበር ጊልጋሜሽ ከሰውና ከአምላክ የተወለደ ኡሩክ የምትባለውን ከተማና አካባቢዋን ገጠር የሚገዛ እጅግ መልከ ቀና ጎበዝ ንጉስ ነበረ የኖረውም ከክርስቶስ ልደት በፊት ከሁለት ሺህ አምስት መቶ አመት ቀድሞ ነበሪ ጊልጋሜሽ አደንን እንደ ነብሱ ይወድ ነበረ ከእለታት አንድ ቀን እንደ ልማዱ አንበሳንና የመሳሰሉትን ሊያድን ሩቅ ጫካ ሄደ እና ሲያደፍጥ አንድ አውሬም እንዳደፈጠበት መሆኑ ይታወቀዋል አደገኛ ሰአት ጊልጋሜሽ ግን ቢጠነቀቅ እንጂ አይፈራም ሁለቱም እኩል እያደፈጡ ሁለቱም እኩል ዘለሉ እንደቆሙ እንደተፋጠጡ ደርቀው ቀሩ ዚዚህህህ። አይኑን ወርወር ሲያደርግ አየው እባቡን የሞት መድሀኒት የሆነችውን ቅጠሊቱን ባፉ እንደያዘ እየተንፏቀቀ ዳዋ ውስጥ ገባና ጠፋ ኤሊያድ አሁን የማወራላችሁ ኤሊያድ ስለተባለው ላለፉት ሶስት ሺ ሁለት መቶ አመታት ምእራቡን አለም ሲያስደስት ስለኖረው መፅሀፍ ነው ከዚህ በፊት የሞት መድሀኒት ፍለጋ ስለተጓዘው ስለ ንጉስ ጊልጋሜሽ ያጫወትኳችሁ መፅሀፍ ኢልያድን በግምት በአንድ ትውልድ ቀድሞታል በግሪክ አገር አንድ ሺ ሁለት መቶ አመት ከክርስቶስ ልደት በፊት አንድ አይነ ስውር አዝማሪና ተራኪ ነበር ሆሜር የሚሉት እጅግ በተወደደ ስነግጥም ነበር ለአድማጮች ያንኑ ከዚህ በፊት ብዙ ጊዜ የሰሙትን የፍቅርና የጦርነት ገድል የሚተርክላቸው ብኦሎምፒያ ተራራ ላይ አማልክቱ አምብሮዚያ የተባለውን ከማር ወሰላ አስር እጅ ይበልጥ የሚጣፍጠውን መጠጣቸውን የሚጠጡበትና ስሙን ያልያዝኩት ተአምራዊ ምግባቸውን የሚበሉበት አዳራሽ ነበረ የአማልክቱ የበላይ የሆነው ኬዮስ ርልዕ ግብር የሚያበላበት ነው ከእለታት አንድ ቀን እየተበላ እየተጠጣ እያለ የአዳራሹ በር ይከፈትና ከወርቅ የተሰራ ኳስ እየተንከባለለ ይገባል ኬዮስ የተባለው ነው የወረወረው ኬዮስ ያዘባርቃል ይበታትናል ያበላሻል ያጠፋል ጦርነት ያመጣል አባ ዘባርቄ ልንለው እንችላለን አባ ዘባርቄ የወረወራትን የወርቅ ኳስ አንስተው ቢያዩዋት አጭር መልእክት ተፅፎባታል ቻታ ውጋፓ ኃያቀቱንቻው ያሜሪኃፖሠ ኳሱን ለሚገባት ሴት አምላክ ይሰጣት ዘንድ አምጥተው ለኬዮስ ስጡት ተቸገረ ከሁለት የተዋቡ ሶስት ናቸው ኳሱን ለሄራ እንዳይሰጥ ለሚስቱ ር ና ና ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር አዳልቶ ነው እንዳይሉት ፈራ የጥበብ አምላክ ለሆነችው ለአቲና እንዳይሰጥ ልጅ ናት ሙሉ የጦር ትጥቋን እንደታጠቀች ከጭንቅላቱ የወጣች ከአብራኩ የወጡ ሌሎች ናቸው የፍቅር አማልክት ለሆነችው ለአፍሮዳይት እንዳይሰጥ ሚስቱ ትጠላዋለች ምን ተሻለ። ሌላ ገነት የለም እዚች ምድር ላይ ሀምሌ ቀን ቻይና ከአለም ታላላቅ ጥንታውያን ስልጣኔዎች አንዷ የሆነችው ቻይና በ በፈረንጅ አቆጣጠር ነው የምንቀጥለው አንድ ሺ ሰላሳ ሁለት ሚሊዮን አንድ ቢሊዮን ሰላሳ ሁለት ሚሊዮን ህዝብ ነበራት ማለትም ከአለም ህዝቦች ከስድስቱ አንዱ ቻይናዊ ነው የቻይና ህዝብ ዘጠና አራት ከመቶው ሀን የተባለ ዘር ሲሆን የተረፈው ስድስት ከመቶ በስድሳ የተለያዩ አናሳ ዘሮች ይከፈላል በሶስተኛው ምእተ አመት ከክርስቶስ በፊት የተገነባው ታላቁ የቻይና ካብ በጥንት ዘመን ከሰባቱ የአለም አስደናቂ ስራዎች አንዱ ተብሎ ይታወቅ ነበር ካቡ የተገነባው ከሰሜን እየጋለቡ አገሪቱን በመውረር እና በመዝረፍ ያስቸግሩ የነበሩትን ጎሳዎች እንዳይገቡ ለመከልከል ነበር አጥር ነበር በዚህ ትላንት ባለፈው አስራ ዘጠነኛው ምእት ግን እንግሊዝና ፈረንሳይ የተባሉት ምእራባውያን በባህር መጡ በደቡብ ለቻይና ውርደትን እፍረትን ሊያከናንቡዋት መጡ ይህን የምንልበት ምክንያት እስከዚያ ቀውጢ ጊዜ ድረስ ቻይና በቻይናውያን አይን የአለም እምብርት ወይም መሀል ነበረችና ነው ንጉሰ ነገስቷም ማእረጋቸው የሰማያት ልጅ ነበረ። ገ ሎባ ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር ትእዛዝ እየተቀበሉ ነው እንጂ ለህዝባችን ይፄ ይበጃል ብለው በእምነታቸው እየተመሩ አይደለም ስልጣን ለመጨበጥ አገራቸውን ሰጡ የሚባሉ ናቸው ይኸ ውርደት ግን የቻይና ውድ ልጆች እነ ማኦ ዜዱንግ ሲመጡ ወዲያ በጣጥሰው የሚጥሉት ይሆናል በ የጃፓን ትላልቅ የጦር መርከቦች የጦር አውሮፕላኖች ተጭነው በድብቅ አትላንቲክ ውቅያኖስን ተሻግረው ፐርል ሀርበር ፀኋበ ኀዘኗየ የተባለችውን የአሜሪካ ወደብ የቦምብ መአት አወረዱባት ብዙ መርከቦችም ተቃጠሉ ይፄኔ ቻይና በአክሲስ ሀይሎች ላይ ጦርነት አወጀች አክሲስ ማለት በሁለተኛው የአለም ጦርነት ላይ አንድ ወገን የነበሩት የሂትለርጀርመን የሞሶሎኒኢጣሊያ እና የንጉስ ሂሮሂቶ ጃፓን ናቸው ቻይና ብዙ አስገራሚ ሰዎች በቅለውባታል ከነዚህም አንዱ የህዝቡ ነፃ አውጪ የሆነው ማኦ ዜዱንግ ነው ማኦ በኖቬምበር ቀን ተወለደ በ በፔኪንግ ዩኒቨርሲቲ ቤተ መዕሀፍ ውስጥ አነስተኛ ስራ ያዘ እዚያም የዩኒቨርስቲው መምህራን ከሆኑ ሁለት ፕሮፌሰሮች ጋር ይተዋወቃል በ ሶስቱ የቻይናን ኮሙኒስቶች ፓርቲ ይመሰርታሉ በ በሁናን ክፍለ ሀገር ያሳየው የአመራር ችሎታ የፓርቲው ብሄራዊ አመራር አባል ሆኖ እንዲመረጥ አብቅቶታል በ ወደ ሁናን ተመለሰ አዚያም አርሶ አደሩ ምሦን አይነት ሀይል ሊሆን እንደሚችል አስተዋለና እነዚህን አርሶ አደሮች ለመራራው ትግል አደራጃቸው በተጨማሪ አብዮታዊ መፅፄቶች ለህትመት ያዘጋጅ ነበር በ ማኦ ዜዱንግ የቻይና ሶቭየት ሪፐብሊክ ሊቀመንበር ሆና ተመረጠ ይኸ ሁሉ ሲሆን ሳለ የቻይና መንግስት ግን ቻንግ ካይቹዞ የሚመራው ኮሚታንግ የተባለው ፖለቲካዊ ድርጅት ነው ቻንግ ካይቹዞ እ ያ አ ከ ር አ ፊኬ መዊ እግረመንገድ የነማኦን ሰራዊት ለመደምሰስ ያለ የሌለውን ሀይል አዘመተባቸው ኮሚኒስቱ ሰራዊት ማኦ ዜዱንግ እና ጆዴህ እየመሩት በኋላ ዝነኛና አስደናቂ የሆነውን ሩቅ የእግር ጉዞ ተያያዘው እነዚህ ጀግኖች አስር ሺ ኪሎ ሜትር በእግር ተጓዙ ርቀቱ የአዲስ አበባን አስመራን ርቀት ዘጠኝ ጊዜ ይረዝመዋል በዚህ ጉዞ ላይ ሳሉ ከአደጋ ሰወር ያለ ስፍራ ለጥቂት ቀን እያረፉ እያለ የጠላት አውሮፕላን መጣችና ብዙ ወረቀት በትና ሄደች ባንዱ ገፅ ነው የተፃፈበት በጀርባው ባዶ ነው ማኦ ዜዱንግ ጆዴህ ጁኤን ላይ እና ሌሎች የአመራር አባላት የሚገኙበትን ያሳየ የጠቆመ ወይም የመራ ለእያንዳንዳቸው አያሌ መቶ ሺ ዶላር እንደሚከፍል ያበስራል እነማኦ በሰራዊታቸው አባላት ሙሉ በሙሉ ስለሚተማመኑ ወረቀቶችን ሰብስበው እንደማቃጠል አንድ በአንድ ደብተር እንዲያክሉ አድርገው እንዲጠርዙዋቸውና ትምህርት ሲሰጥ እንዲፅፉባቸው አዘዙ እንደዚህ በእጅ አዙር ቻንግ ካይቼክ እነማኦን አገዛቸው ጥቂት ቃላት ስለ ጆዴህ ከሩቅ አገር የደረሰን አፈ ታሪክ ከ እስከ አስራ ሁለት አመት የጦር ጌታ የሚባሉ አያሌ የጦር አበጋዞች በየፊናቸው ተነስተው በቻይና ህዝብ ላይ ብዙ ጉዳት አደረሱ እያንዳንዳቸው በግል የሚያዝዙት የራሳቸው የሆነ የታጠቀ ሰራዊት አላቸው እነዚህ የጦር አበጋዞች የሚኖሩትና ሰራዊታቸውን የሚያኖሩት በህግ ሳይሆን በጉልበት ግብር እየሰበሰቡ አልገብርም ያለውን ደሞ በጦር ወርረው እየዘረፉ ነበር በዚህ አስከፊ ዘመን በቻይና ውስጥ በየአመቱ ቁጥሩ ከስድስት እስከ ስምንት ሚሊዮን የሚደርስ ሰው በረሀብ ያልቅ ነበር ከነዚህ አፄ በጉልበቱ ከሆኑ የጦር አበጋዞች አንደኛውና ዝነኛው ዶዴህ ይባል ነበር ከእለታት አንድ ቀን ማኦ ዜዱንግ በዚህ በኩል ሌሎች ተፃራሪ ሀይላት በዚያ በኩል ተሰልፈው ውጊያ ሊጀምር ሆነ ከጠላት ሀይላት አንዱ የጆዴህ ሰራዊት ነው እዚህ ላይ ግን ጆዴህ በገዛ ህሊናው ተቀስቅሶ ለሰራዊቱ ንግግር አደረገ ለምሳሌ ምናልባት የንግግሩ ጭብጥ ውሱ ው ስብሀት ገብረ እግዚአብሄር እንደሚከተለው ሳይሆን አይቀርም ወታደር። የባሰ አታምጣ በጃንሆይ ዘመን ለመንግስት መስሪያ ቤት አንድ ስራ ሰርቼ ካስረከብኩ በኋላ ክፍያዬን ለማግኘት አንድ ቀን ካልቀናኝም ሁለት ቀን ይወስድብኝ ነበር ቢሮክራሲው የአዲሳባ ባይሆን ኖሮ ግን አንድም ሰአት ባልፈጀ በደርጉ ዘመን ከሁለት እስከ አምስት ቀን ይወስድብኝ ነበር በሽግግሩ መንግስት ዘመን ያጋጠመኝን ልንገራችሁ ዳሩ በአስተዳደሩ ብቃት ክንግድ ባንክና ከአየር መንገድ ጋር ይጠቀስ ከነበረው አንድ መስሪያ ቤት የህዝብ ግንኙነት ክፍል ስልክ ተደወለልኝና ለአመታዊ መፅሄታችን አንድ መጣጥፍ ፃፍልን እንክከፍልሀለን ተባልኩ የክፍያውን ልክ የሚወስነው ኮሚቴ ሰብሳቢ ወደ ውጭ አገር ስለሄዱ ናን ው እግረመንገድዜህዓ እስኪመለሱ መጠበቅ ሊያስፈልግ ነው መች ይመጣሉን ከአንድ ሀያ ቀን በኋላ ሰብሳቢ ሊገኝ በማይችልበት ጊዜ ተተኪ ሰብሳቢ የለም እንዴ።