Detecting...

Please whitelist dirzon to continue.

or subscribe for ad-free contenct.

dirzon
  • تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي
  • قائمة القراءة
  • مختصر
  • كتاب مسموع
  • بحث
  • تحميل
  • myzon
  • تسجيل الدخول
  • تسجيل
English  አማርኛ  Français  العربية
كتاب اليوم

የቆሸሹ ሳቆች @mybooklibrary1.pdf


  • word cloud

የቆሸሹ ሳቆች @mybooklibrary1.pdf
  • Extraction Summary

ድቻ ሐማያፍ ሐምፈሰቻ ናጸ ይያሄፈፇ ግጐኦ ሰሰስ ዐፀ ዐ ዐ ዲሜሰ ሮዘዘወቋዘጀርዐዘ ዲያራ ምሃሄሳ ሌምሌ ሆ ለጠሃጋ ሀ ምንም ማድረግ አልችልም እርግጥ መሳደብ ሀጢያት መሆኑን ነግሬያቸው ወጣሁኝ ከዚያ በነጋታው ስብሰባ ላይ ስገገናኝ ስለ እር አነሳውባት የተዋበችው ዶር ማርያና በሣቅ ፍርስ እያለች እር የሚባለው ገጸባህሪ ጥንት ነበር። አግዜር ነበር ቢሆንም አርጅቶ ሞቷል ነው እምነቷ ንቺ በፍልስፍና ውስጥ እንዴት አልተነከርሽም ኒቨርሲቲ ውስጥ ድንገት ባፈቅር ጊታነህ ፍቅሬን በእርግጠኝነት ይነጥቀኝ ይሆን አያልኩ አፈራለሁኝ አሁን ከቤተሰቦቼ ቁጥጥር ሙሉ ለሙሉ እንደምታላቀኘ ቃል ንም በማወቄ ደስ ብሎኛል አለች በአምስት ኮከቡ ሆቴል ውስጥ ይተን ወከ እያደረግን ፍልውሃ ሄድን ትኬት ቆርጥገ ገባን ቶሎ እኔ ነበርኩ ዶርቃስም ስትጨርስ በፈገግታ ተሞልታ በቀኝ የተቀመጠውን ሰው ሠላምታ ሰጠችው ሰውየው እኔንም ሰላምታ ሰጠኝ ከዚያ በግርምት ተመለከተኝ አንዳች ግራ የገባው ይመስላል እኔን በትኩረት እየተመለከተኝ ሳሆይን እሺ ትምህርት እንዴት ነው። ለወጣት ፍቅር መደሰቻ ነው አኔ ቤታቸው በበኝነት ተቀጥሬ አወድሃለሁ ስትለኝ የዚያችን ልጅ የወደፊት ህይወትን መሸሽ ነበረብኝ ስሜታዊ ሆፔ በወሲብ ጥም ረከቼ ጥያት መሄድ እችል ነበር። ሽክ መሥሑራ አልተፈጠርኩም ሴቶች ሲበዛ ስሜታዊ ናቸው እኛ ወንዶች ዘቸ ከመሆን ይልቅ በምከንያት ውሳኔ ማሳለፍ ይኖርብናል ለሳሆይ በወቅቱ ትምህርቷ ላይ ተገቢውን ትኩረት ማድረግ ያስፈልጋት ነበር አናም ሳልነግራት ግንነትህን አደንቃለሁ ግን አሁንም ትወድሃለች አሁንም ስላንተ ብቻ ነው ባው ጥያቄዋን የምትሸሸው በመሀከላቸው ባለው የእድሜ ልዩነት የተነሣ ነው። ይላል የደቡብ አፍሪካ ቋንቋ ነው አምላከ ማለት ነው እባት የአደራ ፅቃውን ያስቀመክው ቢታቸሁ ውስጥ የአንግዳ ከፍል ውስጥ ነው የቤታችሁ። ይ ም የሩቅ ዘመድ ወይም መተኛ ያጣ የእግዜር እንግዳ ብቻ ያድርቢታዕ ህህ ሁቲ ዋናዋ ቤትም መሬትም ያንተ ሳይሆን የአግዜር ንብረት ማሆኑን ማወቅ አለብሆ ነበር አባቱ ያለ ምድርም የአግሬ መረገጫ ናት የምትሠሩሷኝ ምንድር ነው።

  • Cosine Similarity

ሶስተኛ ከፍል ከተማሪው ሁሉ ውራ ስወጣ ለትምህርት አለመፈጠሬ ሲገባኝ ትምህርቱን ትቼ ሽቀላ መርካቶ ጀመርኩ ለትላልቅ ነጋዴዎች ተቀጥሬ በተላላኪነት መስራት ጀመርኩ ለትላልቅ ነጋዴዎች ተቀጥሬ በወሽካችነት መስራት ጀመርኩ ቤተሰቦቼም ትምህርቴን በማቋረጤ ምንም አላሉኝም ነበር እናም መርካቶን በልጅነቴ አጠናዋት ገና በልጅነቴ ስለ ንግድ ስለገንዘብ አያያዝ ስለሀብት አበዛዝ አጠናሁ ከትልቅ ነጋዴዎች ጋር አንደ ውሻ ቂጥቂጣቸውን እየተከተልኩ የንግድ መንገዱን አጠናሁ ከዚያ ንግድ ውስጥ ገባሁኝ የማገኘውን ገንዘብ አልበላም አልጠጣም በማለት እየተስገበገብኩ እያጠራቀምኩ በቂ ገንዘብ ሳገኝ አና ሀያ ዓመት ሲሞላኝ ያገለገለች አይሱዙ መኪና ከአንድ ኤርትራዊ በመግዛት ከመርካቶ ዕቃ በመጫን ጅቡቲ ማመላለስ ጀመርኩ አንዲህ አንዲህ አያልኩ ዘመን በዘመን ላይ ሲተካ ሀብታም ለመሆን ቻልኩ ለነገሩ እንኳን ያልተማርኩ ብማር ኖሮ አሁን ምንም አይኖረኝም ነበር ማለት ማለትማ አብሮውኝ የተማሩት ጓደኞቼ አሁን ሁሉም ከዩኒቨርሲቲ የተመረቁ ባለጭንቅላት ናቸው ግን መናጢ ደሀዎች ናቸው እኛ አገር ከመማር ይልቅ ንግድ ውስጥ መግባት የበለጠ ነው አንተም ወደ ንግድ ብታዘነብል ይሻልሃል ኢትዮጵያ ውስጥ ትልቅ ከብር የሚሰጠው አውቅ ምሁር ለሆነ ሳይሆን ገንዘብ ላከማቸ ነውና ትምህርትን አቁመህ ነጋዴ መሆን አለብሆ እዝ አባቴ ግራ አጋባኽእኝ እኮ እኮ አገዴት ት ቅድም ራስህ እንደ አባትህ ደደብ መባል የማትፈልግ ከሆነ ትምህርትን ማፍክ አለብህ አልከኝ መልሰህ አሁን ደግሞ ወደ ንግድ ብታዘነብል ይሻልሃል ትለኛለህሦ ልኩ አጌዴ በሠቁስ ንግድ ይሻልሃል ለእኔ ኩራት እና ስሜ አንዲጠራ ግን ለጄ የተማረ ነው እንድባል ተማርልኝ አለኝ አንዲህ ዓይነት አቋም የሌለው አዚም አዞ የሚረግጥ ወላዋይ አባት ነው ያለኝ አባቴ ትልቅ ደነዝ ነው ደነዝ የሚለውን ማረና የሰጠሁት በዋዛ አይደለም ደነዝ መባል ራሱ እኮ የአውቀት ደረጃ ነው አንድን ሰው ደነዝም ጎበዝም የምንለው ከሌላ ሰው ጋር እያነፃፀርን አንጂ ሁሉ ነገር አንፃራዊ ነውና ስለማንም ምንም መናገር አንችልም ስማ አባቴ አለዋለሁ አባቴ ምከንያቱን በግልፅ ባላውቀውም እቤት ማለት ጨርሶ አይወድም ሲጠሩት ሁልጊዜ የሚለው ፇእሆ ነው አናም አኔም ስጠራው እሆ ይለኛል ቁስቲ ስለ አፄ ቴዎድሮስ ንገረኝ አላውቅም ጃ እሺ ከኢትዮጵያ መሪዎች ደስ ስላለህ ታሪከ ንገረኝ ቱ። የንግድ ሰው ለደስታም ለሀዘንም ቁብ የሌለው መሆን አለበት ለምሳሌ እኔ ወጣት እያለሁ አንድ ጊዜ ስሙን የማልነግርህን አንድ ዕቃ በ ሺ ብር የገዛሁትን የሸጥኩት ሺ ብር ከስሬ አስር ሺ ብር ብቻ ነበር ይሀ ነው የሚሊየን ወይም ዜሮሊየን ህግ የሚባለው አየሀ በንግድ ዓለም ውስጥ ማትረፍ መከሰር ማጭበብርበር መጭበርበር መደሰት ማዘገ ሀብት በሀብት ላይ መጨመር ወይም ከስሮ መናጢ ደሀ መሆን የነግድ ዓለም ውስጥ ዘለዓሰም ን ማወቅ አለብሆ የጧኖር ቋሚ ባህሪ መሆኑ ትምህርት ስንማር አኮ በማንኛውም ስራ ላይ ብንሰማራ» ር ብን አጭበርባሪ መሆን አንደሌለብን ውሸታም መ» ለሰራው ታማኝ ከኮን እንዳለብን አስተማሪያችን አስረግጠው አስተምሮናል ሽም ነክ ጠቅሶኝ ዝም አለኝ አባቴ ይህን መሰል ቅሪ ሪ ቂቂቂቂ ብሎ ሣቀና ስ ነምግባርነትን የሚሰብክ አባት ነው ታዲያ በጣ» ጉድ የሚያስብለው ጉዳይ የአናቱ ነው አባቴ ጥቁር አጭር በጣዞ ትልቅ ደፍጣጣ አፍንጫ ያለው አንደ ቻርሊቻፕሊን ሰማሳቅ ሳይሆነ በተፈጥሮአቸው የተንሻፈፉ ሁለት አስቂኝ ወልጋዳ እግሮች ያሉት አና ከንግድ ውጪ ም ይ። በለማወቅ አባትህ ራሱን ደደብ ይበል እንጂ በሰው ዘር ውስጥ ደደብ የሚባል ነገር የለም ለምሳሌ አባትህ ስለንግድ እውቀት አለው ስለሌላ ነገር ብትጠይቀው አጥጋቢ የሆነ ትንታኔ ሰጥቶ ሳይመልስልህ ይችል ይሆናል ልጄ ምድር ላይ ስትኖር ምንጊዜም ማስተዋል ያለብህ ነጥብ ብዙ ማወቅ ሳይሆን አንድ ነገር አውቀህ ያን ያወከውን ነገር ህይወትህን ለመቀየር መጠቀም ነው ትልቁ ጥበብ የማትጠቀምበትን ነገር ማወቅ ትልቁ ጥቅም አንተ ባትጠቀምበት ለሌላ ሰው በመንገር እንዲጠቀሙበት ታደርጋለህ ምድር ላይ ግን ትንሽ አውቀት አልያም ብዙ እውቀት ወይም ትልቅ ምሁር አልያም ትልቅ ደነዝ የሚባል ነገር የለም እማ ይሀን የአሁኑ ምክርሽን መቼም አልረሳውም ግን የንግድ እውቀት ቢኖረውም እኮ እንደ ነገረኝ ያጭብረብራል ይዋሻል አይደለም ይሀን ታውቂያለሽ ጐውቃለሁ መጠኑ ይለያይ እንጂ ሁላችንም ሌባ ነን ሌብነት በገንዘብ ብቻ እኮ አይደለም የሚለካው ለምሳሴ አንድን ሰው ደቂቃ ላይ አመጣለሁ ብለህ ደቂቃ ላይ ብትሄድ አንተ የጊዜ ሌባ ነህ አንድ ብርም ወይም ሚሊየን ብርም የሰረቀ ያው እኩል ሌባ ነው አባትህ እኔን ከማግባቱ በሬት በእርግጥ ይዋሻል። ለምን ሀሳብህን ለመቀየር ፈለክ ሌላ ጊዜ እነግርሃለሁ ግን ላንተ ምሳሌ መሆን ባለመቻሌ በድጋሚ ይቅርታ አድርግልኝ ከዚህ በኋላ ጥሩ አባት አሆንልሃለሁ ንግድ አና ነጋዴ ለሰው ልጆች በጣም አስፈላጊ አካላት ናቸው ስለ ንግድ ያወራሁልህ ሁሉ ግን የተሳሳተ ነበር እውነተኛ ነጋዷ አንደኔ ዓይነት ሳይሆን በታማኝነት የሚሠራ ነው እኔ ደግሞ ታማኝ አልነበርኩም በማለት አባቴ ብዙ ነገር በምሬት አወራልኝ ይህን ሀሳቡን ድንገት ምን እንዳስቀየረው አላውጎም ማን ምን ብሎ እንደመከረው ወይም እንደሰበከው አላውቅም ብጠይቀውም መናዢ አልፈለገም ብቻ የዚያን ሰሞን አባቴ ከወትሮው በተለይ ሁኔታ በጊዜ ቤት መግባት ያስ የአባቴን ህይወት የለወጠውን ነገር ለማወቅ ጥሬ ነበር ግን አልቻልኩኝም በዚያው ሰሞን ከከቤትየተሰጠኝን የአማርኛ የቤት ስራ አየሰራሁኝ አባቴ እንደተለመደው በጊዜ መጣ ያው አናቴ ስለሌለችም ባልነገረኝ ሚስጢር ሰሞኑን በጊዜ ይገባል እት ነህ ልጄ በማለት ሳመኘ ኀለሁኝ አንተ ደግ ዋልከ ደህና ነኝ አለኝ የእውነት አባቴ ተለውጧል ሳቂታ ቀልደኛ ፈገግታ በፋዐ በው ሳቱ አሁን ቀዝቀዝ ብሏሷል አያመሸ ሲገባ የነበረው አባቴ አሁን ምንድ ነው አባቴ ህይወት ላይ የተፈጠረው። አለ የጠየኩትን ጥያቄ ላለመመለስ ሸሽት ለሰሚው አፁብ ነው ላየውም ይደንቃል እንዴት አንድ አገር ሰው በማበል ያልቃል ሣዝብረቃሉ በማበል የሚለው ሲሆን ወርቁ በውሸት ቅጥፈት አጭበርባሪነት ሰው ሁሉ ተያዘ አንድም ታማኝ ሰው ጠፋ ሲሆን ሠሙ ደግሞ ብዙ ሰው ማዕበል ተነስቶ በውሃ ጠፍቶ ሞተ ማለት ነው መካሪዬ በዛ ቤት ሥራ አሚለው ምን ያታከተኛል አሁን ላፈርሰው ህ ትልቅ ቁም ነገር ያለው ቅኔ ነው ህብረቃሉ ላፈርሰው የሚለው ቃል ሲሆን ወርቁ አሞታለሁ አፈር ነኝ የማይሞት ሰው የለም ስለዚህ ሞት እንዳለ ሁልጊዜ መዘንጋት የለብንም የናጠጥን ሀብታም አልያም ምናምንቴ መናጢ ደሀ ብንሆንም መሞታቶን አይቀርምና ዘለዓለም አንደማንኖር ማወቅ አለብን ለማለት ነው ሠሙ ደግሞ ብዙ ሰዎች ምከር ቢሰጡኝም የምሰራው ቤት ስለማይቆይ ልፋት ብቻ ስለሆነ ቤት አልሰራም ሥዴጭና ነፍሴ ትግል ገጥመውኝ ሥጨዬ አሸነፈ ነፍሴን ጣለብኝ ህም ቁም ነገር ያለው ቅኔ ነው አየህ በሃይማኖት የሚያምኑ ሰዎች እያንዳንዱ ሰው ሁለት ነገሮች አሉት ሥጋ እና ነፍስ ይላሉ ሥጋ መሬት በስብሶ ይቀራል ነፍስ ግን በመሬት ላይ እያለች ስትሰራ የነበረውን ለመመዘን እና ፍርድ ለመቀበል ሰው ሲሞት ነፍሱ ከስጋው ትለያለች ከዚያ ለፍርድ ትቀርባለች የሚሉ ሲሆን ይሀን ቅኔ አንድ ሃይማኖተኛ ሰው የተቀኘው ሲሆን ሰሙ በሁለቱ ፉከክር ሥጋ አሸነፈ ሲሆን ወርቁ ግን ለምድራዊ ህይወት አና ኑሮ አብዝቼ ስጨነቅ ሀጢያት ሰራሁኝ። ሲሆን ሠሙ ዝም ብለሽ ለሰው እኔን ሳታስፈቅጂ ዘብ አቅሰጪ ሲሆን ወርቁ አኔን እየተደበቅሽ ከሌላ ሰው ጋር ብልግና አታድርጊ ዝሙት ያንቺ ገላ የእኔ ብቻ ነው የሚል ፍቺ አለው በማለት ነበር አባቴ ለሁሉም ቅኔዎች ተገቢውን ምላሽ የሰጠኝ ከዚያ በተጨማሪ መሪጌታው ያስተማረውን የቅኔ አፈታት ዘዴዎች አስተማረኝ የዚያች ቀን የገዛ አባቴን ደደብ በማለቴ አፈርኩ እርግጥ አባቴ እስከ ሶስተኛ ከፍል ብቻ ተምሯል አርግጥ አባቴ ውሸታምና አጭበርባሪ ነው ቅሉ ግን አባቴ የንግድ አውቀት አለው የቅኔ አውቀት አለው ብዙ ቋንቋ ያውቃል አባቴ ደደብ መባል እንደማይገባው አርግጥ አሁን በጣም ገባኝ አርግጥም አናቴ በምድር ላይ አንዳችም የሰው ዘር ደደብ ተብሎ መጠራት የለበትም ያለችው አውነት መሆኑ በወቅቱ ገባኝ አማ ልክ ነበረች። ምድር ላይ በእርግጥም ደደብ የሚባል ሰው የለም አያንዳንዱ ሰው የሆነ ነገር ያውቃልና። ሺ ተጨ ምንድነች አልኩት በበ መፅሐፍ ነች አለኝ ነ ጥምን ስለተለያዩ የስርቆት ዓይነት የምታወራ ራሴ ያዘጋጀዋት ድንቅ መፅሐፍ ነችት ምርጥ ሁኔታ አንዴት ሳይነቃብህ መስረቅ እንደምትችል የምታብራራ አና የምትሰርቃቸውን ሳትጎዳ የምትሰርቅበት የተለያዩ ብልሀቶችን እና ምርጥ አስገራሚ የስርቆት የራሴ ማኛ የሆነች መፅሐፍ ናት ይቺን መፅሐፍ ያዘጋጀዋት እዚህ እስር የተለያዩ አደገኛ እና ቀውጢ አንዲሁም በሌብነት ሱስ ፍቅር ከወደቁ ታሳሪዎች አሰባስቤ ነው በማለት ነገረኝ አስር ቤት አያለሁ የተረዳሁት ነገር በተለይ የአገራችን ቶች አንድ ሰው በድጋሚ አንዳይሰርቅ ከፈለግን በእስር ቤት ምግብ እየቀለብነው ት ማስቀመጥ አንዳችም ዋጋ እንደሌለው ነው ምክንያቱም አንድን ሴባ ከብዙ ሌቦች ዲቀመጥ ስለምናደርገው የበለጠ ሴባ ማድረግ ይሆናል ይበልጥ ከእርሱ የተሻሉ ኒቦ ጋር ተቀምጦ ልምድ ይወስዳል ይበልጥ ይመከሩታል ይበልጥ ዘዴውን ከ የተሻለ ነገር ለመስረቅ ይዘጋጃል የሌብነት ዲፕሎማ የነበረው ላ በሌብነት ዲግሪ የነበረው በሌብነት ማስተሩን ይዞ ከእስር ቤት ኣ እንጂ በፀፀት አይሞላም አኔ አስር ቤት አያለሁ የአኔን ንብረት አየጠበቀልኝ መኪናዬንም ንግዴንም አንደራሱ ንብረት ቆጥሮ በፍፁም ሥ ኝ የነበረ ይህ ጓደኛዬ ነበር ሌላ ሰው ቢሆን የእኔን ንብረት ሸጦ አየህ እኛ ነጋዴዎች ምንም ውሸታም እና በዚህም በዚያም በሚለው ህግ ብና ቅ ግን በአደራ ከተሰጠን ጨርሶ አንነካም በአደራ የተቀበልነውን የሀቅ ብር ን የቦ ሻ ቦ የሚገርሙ ናቸው ሁሉም የአልጋ ቁራኛ ሳይሆኑ ከመሞታቸው አሰቀድመው ህልም እኣ ይሞታሉ እናም እኔም ሰሞኑን ሀልም አየሁ ህልም አየሁ። ተሳካላቸው እስር ቤት አስገቡት በወቅቱ እንዳይታሰር ከፍተኛ ጥረት አድርጌ ነበር ከሱን ለያዘው ዳኛ ቦጭቄለት ነበር በዚህም በዚያም ብዬ ከሱን ለማዘጋት ጥሬ ነበር ግን አልቻልኩኝም አናም ያ ለእኔ ስታመም ሳይሰለች ሲያስታምመኝ የነበረው ተው አታጭበርብር እያለ በድፍረት ይመከረኝ የነበረው መልካምና ደግ ጓደኛዬ ዘብጥያ ወረደ አየህ የሚነዳው ከባድ መኪና ውስጥ ሆን ብለው ው በርካታ ቦንብና መሣሪያ አስቀምጠውበት በህገወጥ መሣሪያ ዝውውር እንዲያዝ አደረጉት ከዚያ ያለኝ ብቸኛው አማራጭ ያለውን ሀብት ሳይመዘብሩት ለማንም ሳልናገር የሐመራ ወርቅ ቤት በድቅድቅ ጨለማ በመሄድ ጣሪያውን አንስቼ በመግባት ወርቁን ሁሉ አፍሼ ወደ ቤት በመምጣት አዚህ ዛፍ ስር አርቄ ቀበርኩት ይህን ሚስጢር ማንም ውቅም ቢያውቁ ጉዴ ይፈላል ለዚህ ነው ለማንም ያልተናገርኩት የሚገርምህ ዝዋይ አስር ቤት ልጠይቀው ስሄድ ማናገር እንደማልችል እና አደገኛ መሆኑን አሳዐቁኝ ያ ሚስኪን ሐመራ ሐመታ አሁን እስር ቤት እንዳለ አውቃለሁ ወርቁ እኔ ጋር መሆኑን ወይም ይህን ያደርጋል ብሎ አያስብም ወይም አይጠረጥርም ይህን ጊዜ አሱ የሚያውቀው ወርቅ ቤቱን እንደወረሰው ወይም ሴራውን በሸረቡበት የገዛ ነጋዴ ጓደኞቹ እንደተዘረፈ ነው ስር ሲመጣ በእርግጠኝነት እኔ ቤት ይመጣል ከእኔ ሌላ የቅርብ ሰው የለውም ጋብቻ የተነሣ ቤተሰቦቹ ሬሳችን ላይ እንዳትቆም ብለው ገዝተውታል ስለዚህ ቤት ሲመጣ ማነን አጣርተህ ይህን ዛፍ ትሰጠዋለህ አደራ ይህን ጉዳይ ለማንም ንዳትናዢር ይህ ወርቅ እዚህ ግቢ ውስጥ መሆኑን የሚያውቅ ቢኖር ህይወታችን አደጋ ። በማለት በኢንፍራንዝ መንደር የሆነውን ትዕይንት ከዚያ ትልቅ ስሆን አህያ የመናገር ችሎታ እንዳለው በመጽሀፍ ቅዱስ ውስጥ ኞ ጴጥሮስ ላይ በለዓምንም የማይናገር አህያ በኃጢአቱ ዘለፈው በሰው የአቢዮን አብድነት አገደ ይላል ይህ በለዓም የተባለው ግለሰብ ከአህያው ር ታሪከ በኦሪት ዘኅልቁ ምዕራፍ ላይ ያለ አስገራሚ ታሪክ ነው ረት አህያ አፍ አውጥቶ እንደሰው ልጅ ቃላት እያፈለቀ ከበለዓም ጋር ነ አውርቷል ይህን ታሪከ ካነበብኩ በኋላ በድጋሚ ስለ አህያ የማውራት ዜና ሰማሁኝ በህንድ ጉጅራት የምትባል ቦታ አንዲት ሴት አህያ በህዝብ ፊት አስደናቂ የሥነ ምግባር ንግግሮችን ብታደርግም ልከ አንደ ኢንፍራንዝ የኢትዮጵያ ነዋሪዎች ህንዶችም ተናጋሪዋን አህያ አጋንንት የተጠናወታት ናት ብለው አንደ ገደሏት ሰማሁኝ ከዚያ ይበልጥ ስለ አህያ ለማጥናት ያነሳሳኝ በአገራችን ኢትዮጵያ የተከሰተ ሌላ አወዛጋቢ የአህያ ታሪከ ነው ይህ ታሪከ የሆነው በወንቅሸት ገብርኤል ነው ወንቅሸት ገብርኤል በሺዎች የሚቆጠሩ ቱሪስቶች አና በአምነቱ ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የሚከበር በምዕራብ ጎጃም ዞን ከጢስ አባይ ከተማ በስተምስራቅ እጅግ ውብ ተፈጥሮ ያለበት አስገራሚ ብርቅዬ እንስሳት አዋፋት የተፈጥሮ ደኖች ያሉበት እንዲሁም ጥንታዊው የንግስት አዜብ ቤተመንግስት የሚገኝበት ቤተከርስቲያን ሲሆን ከዚህ ቤተክርስቲያን ትንሸ ራቅ ብሎ አንድ ግዙፍ የሚያምር አህያ ብዙዎች በተሰበሰቡበት ከፍ ያለ ቦታ ላይ በመቆም ድምጹን ከፍ በማድረግ እናንተ ለምትሰሙኝ እኔ አላቹዋለሁኝ ይህ ዘመን ዘመነ አግዚቢሎሳዊያን ነው አግዚቢሎሳዊነትን ህዝቡ ሁሉ ተጠናውቶታል ከምንም በሽታ በላይ አግዚቢሎሳዊነት እጅግ ክፉ በሽታ ነው ለአናንተ አውነትን ከልባቸሁ ለምትፈልጉ እነግራቹዋለሁኝ በመንፈስ ኑሩ እንጂ እንደ ምናምንቴዎች የስጋችሁን ፈቃድ ብቻ አታድርጉ። ሪፍ ጥያቄ ነው አየህ እነዚህ አህዮች ያለ አንዳች ፍርሃት እውነትን ብቻ ሳያመቻዎቹ ይናገራሉ ሥነምግባርን ያስተምራሱ ስለ አር መንግስት ያስተምራሉ ለሰዎች ወደፈት የሚመጣውን እየተናገሩ ያስጠነቅቃሉ በተለይ ህዝቡን ከተዘፈቀበት ከዘመነ እግዚቢሎሳዊነት ያወጡታል በተለይ ትልቁን የሰው ልጅን ችግር ይቀርፉለታል አየህ ከምንም በላይ የሰው ልጅ ጥማቱ ስለ ነገ ለማወቅ ያለው ታላቅ ጉጉት ነው ሰዎች በብዛት ሆነ ሴይጣንም ቤት የሚመላለሱት ወይም አግዚአብሔርን አንዲረሱት በምኞት ጥማት እና ስለ ነገ ለማወቅ ያላቸው ጉጉት የተነሣ ነው አህዮች ይህን የሰው ጥማት ያቆሙለትና የሰው ልጅን ከዘመነ እግዚቢሎሳዊነት ያርቁታል ል የስጋና የመገፈስ ህይወትን እንዴት መዋጀት አንዳለበት ያስተምሩታል ኾ ማን ነው ግን ለመጀመሪያ ጊዜ አህያን ለቤት አንስሳነት የተጠቀማትፐ ዮጵያ እኔ ነኝ ብትልም አውነታው ግን በእርግጠኝነት ግብጾች አና ኢራቅ ያን አለማምደው ለዓለም ህዝብ ያበረከቱት አሁን ድረስ በግብፅ ያሉት አህዮች ሱ ለምሳሌ ያህል ብቻ ሁሉም አህዮች ከ አስከ ወራት የአርግዝና ቆይታ ገብፆቹ አህዮች ግን በነ ወራት ብቻ ይወልዳሉ አብዛኛው አህያ ከ ኪሎ እስከ ኒመዝ ነቸቸጦሻ ያሉት ግብፅ ብቻ ነው አህዮች በብዛት ፀጋ ሲሰጣቸው ባንጻሩ የግብፆቹ እስከ ዓመት ድረስ በጣም የሚገርመው ምን አንደሆነ ታውቃለህ በግብፆቾች የፀሐይ አምላክ ምልክቱ አሁንም የአህያ ምስል ነው የእስላሞቹ ነብ ሙሀመድ ስለ አህያ የተናገሩት በመላው የአስልምና ተከታዮች ዘንድ ይታመናል ይኸውም ነብዩ ሙሀመድ አንዳሉት ድንገት አንድ አህያ ሲጮህ ስትመለከቱ ወዲያው ኦላህ ይጠብቃቸሁ ዘንድ ስሙን አውሱ ምከንያቱም አህዮች ጩኸት የሚያሰሙት ሺይጣንን ሲመለከቱ ነው ብለዋል የሚገርመው በእኛ አገርም ሆነ በመላውም የዓለም ህዝብ ዘንድ ለአህያ የሚገባት ያከል ክብር አልተሰጣትም በተለይ በሥነጽሁፍ ውስጥ አህያ የምትወከለው ገጸባህሪ ሰነፍ ልፍስፍስ ደነዝ የማይገባት ጅል ተደርጋ ነው እስቲ ስለ አሆ ትቤት የተማራችሁት አለ። ከ በክት ሩቶታ ሰአህያ ይሰራታል ሴትና አህያ ምንም አያቅታቸውም ጠሩ ናቸው ሴትና አህያ ደከመኝ አያውቁም ሴትና አህያ ያለ ዱላ ም ሴት አ አህያ ለፍነትና ለዱላ ሴትና አህያ ዝናብ ይቸላሉ ከ አህያ ነች ለአህያ አህያ ውብ ነው አህያ ቤተመንግስት ብትገባም ያው በ ዋራትግ የግሉ ናቸው ካለ ምን ይላልሦ ሥኃዩና ነፍሴ ትግል ገጥመውኝ ሥጋዬ አሸነፈ ነፍሴን ጣለብኝ እና ወድቄ ነበር ከእሳት ላይ ሥጋ ሥጋዬን ሣደ የሚሉት ቅኔዎች ትዝ ብለውኝ ነው እና አንቺ እሁን በአይንሸ ባትመለከቺም አህያ ይናገራል ብለሽ ታምፒያለሽ እህ አለም ላይ ብዙ ግኝቶቹ የተገኙት በጥርጣሬ አና በከፍተኛ ትዕግስት ነው ጥናቴ ሁለት አላማዎች አሉት የሚናገሩትን አህዮች መፈለግ ወይም አያደረኩት ባለው ምርምር አህዮች የሚናገሩበትን መንገድ መፍጠር ናቸው አየህ ልጄ ከአንስሳት በተለየ መልኩ አህያ እኮ ትልቅ ታሪከ እና ከብር ያላት አንስሳ ነች ለምሳሌ ሳምሶን በአህያ ውርንጭላ ጭንቅላት ሺ ሰዎችን ገድሏል ኢየሱስ ክርስቶስ በታላቅ አጀብ ወደ ኢየሩሳሌም ዘንባባ እየተነጠፈለት በታላቅ ከብር የገባው በአህያ ላይ ሆኖ ነበር አህያ ወልዳ ታጠባለች ልከ እናት ልጄን እንደምታጠባው አንዲት አህያም ትንሸ ውርንጭላ ልጄን በፍቅር ታሳድጋለች ከእንስሳት ሁሉ በላይ አህዮች ከፍተኛ አገልግሎት ለሰው ልጅ እየሰጡ ያሉ እንሰሳት ናቸው በእኛ በኢትዮጵያ ባህል አህያ ጨርሶ አትበላም ምከንያቱም አህያ በመፅሐፍ ቅዱስ ህግ መሠረት ከማይበሉ እንስሳት ወገን ነቾ እነ ጣሊያን ከሮሽያ ቻይና ውስጥ ግን የአህያ ወተት እና ሥጋቸው አንደኛ ተፈላጊ እና ምርጥ ምግባቸው ነውነ አፍጋኒስታን ውስጥ ደግሞ አህዮችን ቦንብ ለማጥመጃነት ይገለገሉባቸዋል የሚፈነዳው ቦንብ ነው አማ እዎና። በነ የፈ ትን ግሰ ሹል ከተሳዳቢዎች ጋር ብትውል በተፈጥሮ የሰው ልጅ በከፍተኛ ደረጃ በጊዜ ሂደት ውስጥ ያው አንተም የቆሸሸ ቤተመቅደስ ይኖርሃል ንግግር አህያ ቤተመንግስት ቢገባም አህያ ነው የሚለው ነው ይህ ትልቅ አንድ ሰው አምላከ የሰጠውን ትልቅ ኃይል እና ፀጋ ካላወቀ እና አውቆም ሁ አንዳች የህይወት ግልፅ መርህ ከሌለው ወይም ለምን እኖራለሁ። እህ በኢትዮጵያ ምድር ላይ የወርቅ ጥጃ ሰሪዎች ይበዛሉ የሚለው ግዙፍ ትርጉም አለው ጥንት በመፅሐፍ ቅዱስ ታሪከ ውስጥ በኦሪት ዘመን ሙሴ ከአር ጋር ሊያወራ ተራራ ላይ ወጥቶ ሳይመለስ ብዙ ጊዜ ሲቆይ ሙሴ ይመራቸው የነበሩት ሰዎች ተሰብስበው የሙሴ ወገድም አሮን ጋር በመሄድ እኛ የምንፈልገው አምላካችን ከአኛም ጋር ፊት ለፊት የሚያወራ እንጂ ከሙሴ ጋር ተራራ ላይ ብቻ የሚያወራ አምላከ ምን ያደርግልናል ስለዚህ አሁኑኑ የምናየውን አምላካችንን ስራልን በማለት በታላቅ ጩኸት ወጠሩት ከዚያ የህዝቡን ጩኸት አና ጥያቄ መቋቋም ያቃተው አሮን ከህዝቡ ያላቸውን ወርቅ በሙሉ ተቀበላቸውና አቅልጦ የወርቅ ጥጃ ሰርቶ ሰጣቸው ከዚያ ህዝቡ በፈንጠዚያ ተሞልተው የወርቅ ጥጃውን አይተው አምላካችን ብለው ለጥጃው ሰገዱለት ሙሴ ከአምላክ ጋር የነበረውን ጉዳይ ጨርሶ ተመልሶ ህዝቡ የሚያደርገውን የማይታመን ጉድ ሲመለከት አጅግ ከልቡ አዘነ ሙሴ ብቻ አይደለም አምላከም የህዝቡን ድርጊት አይቶ አዘነ አየህ የወርቅ ጥጃ ማለት የውሸት ሃይማኖት የውሸት ሰባኪዎች ጣኦት አምላኪዎች በመተት አማኞች ኢር የለም ባዮት እግዚአብሔርን ፊት ለፊት ካላየነው አናምንም ባዮች ባጠቃላይ እር የማይወደውን ስራ እና ድርሂት አንዲሁም አምነት የሚከተሉ ይበዛሉ ማለት ነው አየህ እኛ ፈዘን ስንቀመጥ አነዚህ ም ም ችግር እና ጥበብ ሁሉ ኮ አወቀዋል ለምሳሌ አንስሳት በተለይ ከእንሰሳት መሀከሬ እህህ አዝሚያወራ የእኛን አወቀት አስቀድመው በማወቃቸው በሚሊየን ብርች ረዕሰ ዎች በሚሠሩ የሆሊውድ ሬልሞች ውስጥ በርካታ የሚናገሩ እንስሳት ላይ ትኩረ የሚያደርጉ ፊልሞች ተሰርተዋል የሚሠሯቸው ፊልሞች የምናባቸው የፈጠራ ውጢት ይመስለናል አንጂ ፈረንጆች ፊልሞቻቸውን እየሠሩ የሚገኙት በፈጠራ እና ምናባዊነት ብ ሳይሆን አንዳች ፍንጭ ሲያገኙ ብቻ ነው ስለ አገራችን የኢትዮጵያ ህዝቦች በጣም የሚያሳዝነው ኢትዮጵያዊያን ሰለ ኢትዮጵያ ስላላት ትልቅነት እና ስውር ግዙፍ ጥበብ አንኳ ሳያውቁ መሞታቸው ነው አንተ ስታድግ ስሰ ፈረንጅ ታሪከ ከማወቅ ይልቅ የዓለም የታሪከ መሠረት ስለሆነችው አዢህ ኢትዮጵያ ማወቅ ይበልጥ መንገድህን ያበራልሃል የዚያ ጊዜ አንዴት የተባረከች አገር ውስጥ አንዳለህ ይገባሃል ከለማ ጋር ብዙ ክርችን አውርተናል በተለይ ከረምት ሲሆን የባጥ የቱጡን አናወራለን በእርግጥ ስራ በጣም ስለሚበዛባት አንዳንዴ ማውራት ብፈልግም አንዳሳስቸግራት አና ጊዜዋን አንዳልሻማባት መፅሐፍትን አገላብጣለሁ ብዙ አንዳሰብኝ ይበልጥ ጉጉቴ ጨምሯሰ አንዳንዴ ትምህርቴን እያጠናሁ ይሁን የቤት ስራ አየሰራሁኝ ያልገባኝ ነዘር ሲኖር አናቴን አጠይቃታለሁ በደስታ ታስረዳኛለች እናቱ አር ውስጥ በማትኖርበት ጊዜያት አባቴን መጠየቅ ዋጋ የለውምና የተሻለው ነዝር ራሲን በራሰ ማስተጣርን መረጥኩኝ ያልገባኝን ነገር የተለያዩ መፅሐፍትን እያገላበጥኩ ራሴን ማስተጣር ይህ አንደውም ሰለኔ ይበልጥ የተሻለ ሆነ በራስ መተማመኔን ከመጨመሩ በ። ፐሚከየቺ ሮፎሎድ ተሪ ማዞር ጀመርኩ አስቡት ሎተሪ መሸጥ በጣም አስቸጋሪ እና አሰልቺ ሥራ ነው መሉቀን በአግር መዞርን ይጠይቃል ብዙ ደካም አለው ብዙ መኳተን አለው አግር ያጣል ሰውነትን ያዝላል በቂ ምግብ አላገኝም ይህ ሁሉ ድካም እያለ ደግሞ ማታ ማታ አማሪለሁ ሕይወት ለእኔ የእውነትም ብዙ ፈተና ጋርጣብኝ ነበር ግን ለትምህርት ልየ ፍቅር ነበረኝ ሁሉንም ችግር ጥርሴን ነከሼ ቻልኩት አንድ ጊዜ ሎተሪዩን እያዞርኩ የሆነ ቤተከርስቲያን ጋር ስደርስ የሰባኪው ድምፅ እርጋታ ያለው እና በጣም ያምር ነበርና አስቲ ትንሸ ልስማው በማለት በመቆም መስማት ያዝኩ ከመጽሐፍ ቅዱስ ታሪከ ጠቅሶ የሚያስተምረው ሁሉም ሰው ታሪኩን መለወጥ እንደሚችል እና ያለበትን ሳይሆን ወደፊት የሚመኘውን መሆን እንደሚችል በማውሳት ታሪኩን ይበልጥ ለማጣፈጥ መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ መፅሐፈ መሳፍንት ላይ ታሪኩ ስለተጻፈለት ዮፍታኤ ስለሚባል ሰው አስተማረ ዮፍታኤ ዲቃላ ነበር በጣም የተገፋ ነበር በዝሙት የተወለደ የማይፈለግ ልጅ ነበር በሰዎች ዘንድ ሁሉ የትም የማይደርስ ከንቱ ተብሎ የተናቀ የተገፋ ምናምንቴ ልጅ ነበር ግን ዮፍታኤ ሰዎች ያሉትን ሳይሆን የራሱን ታሪከ በመፃፍ ከዜሮ ተነስቶ ከፍ በማለት እስራኤልን አጅግ አስጨንቀው የነበሩትን አሞናውያንን በመውጋት ጀግና ሆኖ እነሆ ህዝቡን ከባርነት ነፃ አወጣ የሜል ታሪከ ሲያወራ ሰማሁኝ ባላሰብኩት አጋጣሚ ይህን ታሪከ ስሰማ ይበልጥ ጥንካሬ ተሰማኝ ውስጤን አበረታሁት ሁሉን ችግር በመቋቋም ተማርኩ አምላከ ይመስገን አስራ ሁለተኛ አልፌ ኮተቤ መምህራን ኮሌጅ ገባሁኝ ኮተቤ ስገባ ለመጀመሪያ ጊዜ ጎዳና ከመተኛት ተላቅቄ ቤት ውስጥ አልጋ ላይ መተኛት ጀመርኩ በትጋት እያጠናሁ በከፍተኛ ውጤት ተመረኩ የምወደውን አስተማሪነት በመምረጥ አስተማሪ ሆንኩ አሁን እናንተን ከማስተማር በተጨማሪ ባለኝ ትርፍ ሰዓት ለጎዳና ልጆች ያሳለፍኩትን የህይወት እውነተኛ ተሞከሮ እነግራቸዋለሁኝ አሁን ህይወቴ ፍጹም ተለውጧል በብዙ ሺ ኮፒዎች የተሸጡልኝ ሁለት የግጥም መድብሎችን አሳትሜያለሁኝ ማታ ማታ አንድ የኤፍ ኤም ፕሮግራም ላይ በሳምንት የአራት ሰዓት አየር ገዝቼ ስለ ጎዳና ተዳዳሪዎች ህይወት የሚያወራ የራዲዮ ፐሮግራም አለኝ ልጆች ነገሮች ከባድ ይሁኑባችሁ አልያም የተመቻቹ ይሁኑላችሁ ሰነፍ መሆን የለባቸሁም ይቺ ዓለም ለሰነፎች ጭራቅ ነችት ችግር ስንፍናን ይፈጥራል ምቾትም ስገፍናን ይፈጥራል ሃይማኖታችሁ ከርስቲያን ይሁን እስልምና ወይም እምነት አልባ ሁኑ ስለ ስንፍና ግን አንዲት ሁሌ ማስታወስ ያለባችሁን ታሪከ አነግራቹዋለሁኝ እስቲ ባል የሚነግረኝ አለ። ለሚለው ጥያቄ የሥነልቦና ተመራማሪዎች የሚያስቀምጧቸው ነጥቦች አሉ በቁጥር አንድ የተቀመጠው ምከንያት ስልጣን ላይ ያለው መንግስት በህዝቡ የማይወደድ ከሆነ ስልጣን ላይ ያለው መንግስት የራሱን ዘር ብቻ እየመረጠ በኃላፊነት ቦታዎች ላይ እያስቀመጠ ራሳቸው ስልጣን ላይ የተቀመጡት ዋነኛ ዘራፊ ከሆኑ ራስ ወዳድነት ሲበዛ አምላክ የለምነት አስተሳሰብ በህዝቡ ዘንድ ሲበረከት አና በርካታ ሰዎች የቆሸሹ ቤተመቅደሶች ባለቤት መሆን ዋነኛ የሙስና መስሪያ ምከንያቶች ናቸው ይላሉ አየህ የቆሸሸ ቤተመቅደስ ያለው ሰው ህገወጥ ነገር ማድረግ አይሳነውም በደርግ ጊዜ ባለስልጣናቱ የቆሸሸ ቤተመቅደስ ስለነበራቸው በሙስና የመታማት ችግር ባይኖርባቸውም ቅሉ ግን የዲሞክራሲ ጥያቄን የሚያነሳን ወጣት ያለ አንዳች ርህራኤ በጥይት ይቆሉት ነበር አሁን በኢህአዴግ ጊዜ ስልጣን ላይ ያሉት ድ እንዲሁ የቆሸሸ ቤተመቅደስ ያላቸው እና በተለይ ዘረኝነት በጣም የተጠናወታቸው ህዝቡን በዘረኝነት እየከፋፈሉ እና በሙስና እየቆሉት ይገኛሉ ነገሩ ቀልቀሎ ስልቻ ቀልቀሎ ሆኗል አየህ ይህን ሁሉ ችግር ለመቅረፍ ኢትዮጵያ ያልቆሸቡ ቤተመቅ ያሉዋቸውን ወጣቶች አና መሪዎች ትፈልጋለች በአርግጥ ማንም ዘለዓለም የሚኖር የለምና መዝብረው ሺ ወርቅ ቢደረድሩ ሺ ቤት ቢገዙ ሺ ዝና ቢሰበስቡ ሺ ኩፈሳ ቢጠናወታቸው ሙስና የበሉት ሁሉ የአጃቸውን ሳይቀምሱ ጨርሶ አይሞቱም ኢትዮጵያም የጊዜ ጉዳይ አንጂ የማንም አይብ ራስ አስተሳሰብ ያለው ባለስልጣን አና የሙስና ጥመኛ መጫወቻ መሆኗ በቅርቡ ያበቃል ይህ አውነት ነው። ነስላ ሞ አንድ ምርጥ አባባል አለቻቸው ይኸውም ከሰዎች ሁሉ ዐዋቂው እርሱ ፍም የበለጠ ሞትን በብዛት የሚያስታውስ ነው ያይላሉ በህይወት ጉዞ ላይ ንዱን ሰው አውነተኛ ስብዕና ለማወቅ ስትሻ አስቀድመህ ማወቅ ያለብህ አብይ ነገር ያ ሞት ያለውን ግንዛቤ ነው ይህን ጉዳይ በተመለከተ ቡርኮቪች የተባለ ደራሲ የተረዳኸውን እውነት ገገረኝና ስለ አንተ ባህሪ ማንነት በእርግጠኝነት እነግርሃለሁ ሀይወ በቀላሉ አና ቶሎ የሚያሸንፉት ሞትን የማይፈሩ ናቸው ሞትን የሚፈራ ነን የቆሸሸ ቤተመቅደስ ያለው ይሆናል የቆሸሸ ቤተመቅደስ ያለው ደግሞ ማንኛውንም ያከናውናል እየህ የስስት ትልቁ አና ዋነኛ ምንጩ ሞትን መፍራት ነው ስግብግብነት ናወተው ፈሪ ነው ሌባ የሚሆነው ፈሪ ነው ውሸታም የሚሆነው ፈሪ ነው አዌበርባሪ የሚሆነው ፈሪ ነው ዘረኝነት የሚሰብከው ፈሪ ነው ስለ ልዩነት የሚያወራው ለ ን የሚሰብከው ፈሪ ነው አዕምሮው በክፋት የተሞላው ፈሪ ነው ሙስና ው ሰር አላገኝም ብሎ ያመነ ፈሪ ነው አየህ ልጄ ፈሪ ስትሆን አንድን ነገር በቀላሱ መገገድ ብቻ ማግኘት ትፈልጋለህ ለምሳሌ አንተ ጎበዝ ሆነህ በርትተህ ንን የሆነው ተማሪ ደግሞ ለመኮረጅ ያቅዳል ምከንያቱም ማጥናት የተራራ ያከል ዞዋል ለምሳሴ ከመሠረታዊ ነገሮች አንዱ ቤት ነውና አንድ ሰው ቤት ለመግዛት አሰበ ገዘብ የለውም ድንገት ሙስና የሚሠራበት አጋጣሚ ካገኘ ይህ ሰው ለራሱ እንዲህ ር ውድ ነው የሚከፈለኝ ደሞዝ እዚህ ግባ የማትባል ነቾ እናም ዘመኔን ሁሉ የሚዘ ገነዘብ አላገኝም ብሎ ራሱን በፍርሃት እና በአሉታዊ አስተሳሰብ ያላምን ደ ሎተሪ ይቀበላል ከዚያ ቤተመቅደሱን ያቆሸሻል ለምሳሌ ሴተኛ አዳሪዎች የስዘከመጋቸው የልዩ ክር ፍት ነው ለምሳሌ አንዳት ሴት ቡ በዝ ከ ይ ቤት በወ ወስ ደም ገዢ ጾል ብትባል አትፈልግም ወር ጠብቃ ገንዘብ ማግኘት የተራራ ያከል ስለሚሆንባት በፍርሃት ትመታለች አየህ ፍርሃት ሞትን መፍራትን ያስከትላል ሞትን የሚፈራ ደግሞ ሁሱን ዛር በፍጥነት አርሱ ጋር ሳይሞት እንዲሆንለት ይመኛል በዚሀ የተኮሣ ሁሱን ነገር የራሱ በፍጥነት ለማድረግ ይወስናልፊ ስለዚህ ማንኛውንም ህገወጥ ካር ያከናውናል ቤተመቅደሱን ያቆሸሻል የቆሸሸ ቤተመቅደስ ውስጥ እር የለምና ሰወየው ውስጥ የሚገባው ሴይጣን ነውና ሴይጣን በቆሸሸው ቤተመቅደስ ውስጥ ዘው ብሎ በመግባት ዳንኪራውን ይመታበታል ያሻውን ህገወጥ ነገር ሰውየው ፈልጎም ይሁን ሳይፈልግ ያሠራዋል ስለዚህ አለም ላይ ያለውን ሀጢያት ለማጥፋት ግንባር ቀደሙ ተግባር መሆን ያለበት የቆሸሹ ቤተመቅደሶችን ማፅዳት ብቻ ነው። ት አንዳየዋት በጣም የምታምር ከፍተኛ ስልጣኔ ያላት ሁሉ ነገር በሲስተም የሚንቀሳቀስ ፈሞክራሲ አጅግ የተከበረባት አገር ነች ግን ገደብ ያልተበጀለት ዲሞክራሲያቸው መልሶ በርነት አና ማጥ ውስጥ ከተታቸው የበዛው ነፃነታቸው መልሶ ትልቅ አስር ቤት ውስጥ ከተታቸው ዶር ማይልስ ሙኑሮ የሚባል በመላው ዓለም በሚሊየን ኮፒዎች የተሸጠለት ደራሲ የነፃነት ዕዳ የሚል ግሩም መጽሐፍ አለው እዚያ መፅሐፍ ላይ በነፃነት ከመኖር ይልቅ በባርነት መኖር በጣም ቀላል ነው የሚል አወዛጋቢ ንግግር አለችው አየህ በባርነት ስትኖር አድርግ የምትባለውን ብቻ ታደርጋለህ ብላ ስትባል ትበላለህ ጠጣ ስትባል ትጠጣለህ ሂድ ስትባል ትሄዳለህ ያንተ አጠቃላይ ዕጣፋንታ ይሁን እንቅስቃሴ ያለው ባርነት ውስጥ ባስገባህ አካል አጅ ላይ ይሆናል ነፃነት ግን ወይም ነፃ ስትሆን ሁሉ ነገር እጅህ ላይ ይገኛል ስለ ሁሉ ቨር ወሳኙ እና ሀላፊነት የምትወስደው አንተ ነህ አለም ላይ ልባቸው ብዙዎች የቆሸሸው በባርነት ውስጥ ከሆኑት ይልቅ ራሳቸው ባላቸው ነፃነት የተነሣ ያቆሸሹት ትልቅ ብልጫ አለው ነፃነት ማለት ትልቅ ሀላፊነት መሸከም ማለት ነው ነፃነት ማለት ልብን አለማቆሸሽ ወይም ቤተመቅደሳችንን ንፁህ ማድረግ ማለት ነው ስለዚህ ኔዘርላንዶች የበዛ ነጻነታቸው ወይም ቅጥ ያጣው ዲሞከራሲያቸው መልሶ አሰራቸው እኔ ሳያቸው እና ስመዝናቸው የቆሸሹ ናቸው እር አለ የሚለው እውነታ ለኔዘርላንዳዊያን ለህፃናት የሚወራ ተረት ተረት ብቻ ነው በርካታ ኔዘርላንዳዊያን እምነታቸው ምከንያት አና ውጤት የሚለውን ቀመር ብቻ ይከተሳሉ በእነርሱ አይታ ዲሞከራሲ ማለት ያልተገደበ ነፃነትን መቀዳጀት ማለት ነው ስለዚህ አያንዳንዱ ሰው ከፈለገ አደንዛዥ ዕፅ መጠቀም መብቱ ነው በፈለገበት ክር ማመን መብቱ ነው ሰዎች ያሻቸውን መስራት መብታቸው ነው በዚህ የተነሣ ኔዘርላንዳዊያን ጋር ዝሙት ሀጢያት አይደለም ከአንስሳት ጋር ወሲብ ማድረግ ሀጢያት አይደለም ለምሳሌ በኢትዮጵያ ሀግ መሠረት ከእንስሳት ጋር ወሲብ ማድረግ ትልቅ ወንጀል መሆኑን ይደነግጋል ኔዘርላንዶች ምድር ግን ሴቶች ከሰለጠኑት ውኾች ጋር በግልፅ ሳይደበቁ የእንስሳት ወሲብ የሚሰጡ ሆቴሎች ጋር በመሄድ ያደርጋሉ ከሁሉም በቁጥር አገድ ሷሞ ሴዚቢያኖች በነፃነት የሚጋቡባት አገር ብትኖር ኔዘርላንድ ናት በየመንገዱ ሴት ለሴት ይሳሳማሉ ወንድ ለወንድ ጋብቻ ሲፈፅሙ ማየት በአኛ ባሀል ይሁን በመፅሐፍ ቅዱስ ሀግ እርኩሰት ነው የእርን በትልቁ ማቆሸሽ ነው አምላከን ማሳዘን ነው መፅሐፍ እንብቤ ዝዢሞኝ ነበር እኔ እኮ የማስበው ወንድ ለወንድ የፈረንጅ ስልጣኔ ያመጣው መስሎኝ ነበር ለካ ከከርስቶስ መወለድ በፊት የነበረ በሽታ ነው። ነደሸሸነለል ዓዛ ፀኑ ኩለ ያዛ በ መ ምንም እንኳ የሚወብቀው ሙቀቷ አስጠሊታ ቢሆንም ከአዲስ አበባ አንጻር በህርዳር ውብ ከተማ ናት አኔ የተመደብኩበት በዋናው ግቢ ፔዳ የሚባለው ውስጥ ሲሆን ሓው ከጠበኩት በላይ እጅግ ሰፊ ዩኒቨርሲቲ ነው በተለይ ግቢው ውስጥ የተለያዩ የእፅዋት አይነች መኖራቸው ሰእኔ የመንፈስ እርካታ ለግሶውኛለ በዚያው ልከ ደግሞ የሚርመሰመሱት የተማሪዎች ብዛት ወየው ያስብላል የባህርዳር ከተማን እና የባህርዳር ዩኒቨርሲቲን በአራተኛው ወር ላይ ጠንቅቄ አወቄያታለሁ የከተማዋን ቅዱስ ቦታዎችን አውቁያለሁ አርኩስ ቦታዎችንም አወቄያለሁ የባህርዳር ውበትን አይቻለሁ የባህርዳርን አስጠሊታ ቦታዎችንም አይቻለሁ የባህር ዳር ግርማሞገስ የሆነውን አና መንፈስ የሚያድሰውን ጣናን አይቻለሁ በሚገባ እስከምጠግበው ድረስ ትልቁን የአባይ ወንዝን አይቻለሁ በአራተኛው ወር የዩኒቨርሲቲ ህይወትን ጠንቅቄ አውቄያለሁ ጫት መቃሚያ ሺሻ ዝሙት መፈጸሚያ ታዋቂ ጭፈራ ቤቶችን አውቄያለሁ ግን አወኩ እንጂ በተግባር በመፈፀም ቤተመቅደሴን አላቆሸሸኩም ምክንያቱም አስተማሪ ልሆን ነው አስተማሪ ቤተመቅደሱን ማቆሸሽ የለበትም ለተማሪዎች ምሳሌ መሆን አለብኝ አስተማሪዎች ለተማሪዎቻቸው አታጭሱ አትቃሙ ሺሻ አትማጉ ዝመት አትስሩ ከማለታቸው በፊት ራሳቸው ከእነዚህ ነገሮች የራቁ እና የፀዱ መሆን አለባቸው ይህን በፅኑ ስለማምንበት ሁሉንም በአይኔ አይቻለሁ ግን አንዳቸውንም አጓትተውኝ አስካሁን ቤተመቅደሴን አላቆሸሽኩም አልነካሁኝም የመኝታ ቤት ፍሬንዶቼ እኔን ጨምሮ አራት አልጋ ብቻ የሚይዘው መኝታ ስለተሰጠን አራት ነን ገና የተዋወቅን ጊዜ በነገሮች ቅንብር በጣም ተገርሜ ነበር የስማችን ጉዳይ የማይታመን አና አስቂኝ ገጠመኝ ነበር ከመርጦ ለማርያም የመጣው ልጅ ጌታነህ ኖህ ይባላል ከሀዋሳ ፒያሣ ሰፈር የመጣው እብድ ያለ ሀብት ያላቸው ልጅ የሆነው እና መኪና ያለው የግቢው ብቸኛ ባለመኪና ተማሪ ስሙ ናህ ጌታነህ ነበር ይበልጥ የገረመኝ የእኔ አለበል ዘካሪያስ ዘብሔረ ኢትዮጵያ ሲሆን ከደሴ የመጣው ሁሴ ደስተኛ የሆነው ልጅ ስሙ ዘካሪያስ አለበል መባሉ ነው ይህን ምን ዓይነት ግጥምፕሞሽ አንበለው። አኔ ከአንደኛ ክፍል አስከ አስራ ሁለተኛ ከፍል ራሴን በሚገባ አውቄያለሁ ምንም ባደርግ ምንም ደነዝም በጣም ሰቃይም ተማሪ ልሆን አለመቻሌን በሚገባ ተረድቻለሁ ቢቃ መካከለኛ ተማሪ ነኝ ይበልጥ ተጨናንቄ ካጠናሁኝ ይበልጥ አነስተኛ ውጤት አመጣለሁ ስለዚህ አቅሜን አውቄያለሁ አይጥ እንደዝሆን እፈሳለሁ ብትል ተተርትራ ትሞታለች የሚለውን አባባል አታውቀውም ቢሆንም በማለት ለማሳመን ሞከሬ ነበር ግን አልቻልኩኝም ራሱን መካከለኛ ውጤት ይበቃኛል ብሎ በአራት ነጥብ ስለከረቸመው በሩን ለመከፈት አልቻልኩኝም ዘካሪያስ ብዙም መጨናነቅ የማይወድ ሣቅ የሚቀናው ልጅ ነው ጫት መቃም ደግሞ ትልቁ መዝናኛው ነው በተለይ ጫት ቅሞ ሲመረቅን አቤት መኝታ ቤታችን በሣቅ ፍርስ ትላለች ዘካሪያስ ጨዋታ አድምቁም ነው የባጥ የቆጡን እያወራ በሣቅ ፍርስ ያደርገናል አንድ ጊዜ ሁለታችን ብቻ መኝታ ቤት ተቀምጠን መጀመሪያ ሁሴ እንደሚያደርገው ፍቃድ ጠየቀ ወዳጄ አሰበብከ ነው ወይስ ወሬ ትፈልጋለህ አለኘ ይሀ ጸባዩ ደስ ይ ራስ ወዳድነት የለበትም አርሱ ትንሸ ደቂቃ አንብቦ ስለሚሰለቸው ሊላ ሰው ማዘናጋትም ሆነ መረበሽም አይፈልግም ለመጫወት ሲፈልግም መጀመሪያ አስቀደ ጠይቆ ብቻ ነው ሌላው አሪፍ ባህሪው በሰዎች ንግግር ውስጥ አንዲናገር ካ በስተቀር በጭራሽ ዘው ብሎ አይገባም ችግር የለውም አናውራ አልኩት እናንተ የአዲስ አበባ ሰዎች ደግሞ ሁላችሁም ችግር የለውም ማለት ምናለ አሺ ወይ በማለት ማለት በአጭር ቃል መመለስ ብትቸሉበት ችሇር የለውም ለሌላ ጊዜ እሺ ወይም አንቢ አላለሁ አልኩት በሣቅ ፍርስ አለ ጫት በልተህ ግን አታውቅም። ሰዎች ተጠያይቀው አገድ ሰው በጣም ራሱን መቆጣጠር ሲሳነው አንዳንዴ ደግሞ ሴይጣን የሰው ልጅን ሲያፈቅር የሰው ልጅ በታላቅ ስግብግብነት ሲመታ ሰዎች በሲይጣኖች ላይ በማየት ይሁን በለማየት ሲሸኑባቸው የሞቀውሃ ሲደፋባቸው እና ሌሎች በደሎች ሲከናወንባቸው ሰዎች ፈጣሪ የሚባል የለም ብለው ሲዘናጉ ሰዎች በገደብ የለሽነት ቁጣ ሲሞሉ ሰዎች በገደብ የለሽነት ስግብግብነት ሲታጠሩ ሰዎች በገደብ የለሽ ፍርሃት ሲዋጡ ሰዎች በመኩራራት መገፈስ ሲዋጡ ሰዎች በከፍተኛ ድብርት ውስጥ ሲዘፈቁ ሰዎች በሱሰኝነት ሲጠመዱ በግዴለሽነት ባህር ሲዋኙ በአመናጫቂነት አመል ሲታጠሩ ወዘተ የመሰሉ ነገሮችን ሲያከናውኑ ሴይጣን ሰዎች ውስጥ ወዲያው ደስ እያላቸው ዘው ብለው ይገባሉ ከዚያ ሲይጣን እንዳለብን በምን አናውቃለን ላልከው ምላሽ ደግሞ በሁለት መንገድ ይቀመጣሉ በንቁ አዕምሮያችን ስንሆን እና በእንቅልፍ ጊዜ ስንሆን የሚከናወኑ ተግባራትን በማጤን ማወቅ እንላለን አለና ተመለከተኝ ከልቤ እየሰማሁት መሆኔን ለማሳወቅ አጭር ፈፐፃታ ለገስኩት ኀየህ በንቁ አዕምርያችን ስንሆን ወይም ቀን ላይ ስንሆን አንድ ሰው ኢመደበኛ ድርጊቶችን ሲላበስ ሲቅበዘበዝ ዝሙተኛ ጠጪ ሲሆን በተለያዩ መፍትሔ የሌላቸው ህመሞች ሲታመም ሲበዛ ጉረኛ እና ትምክተኛ ሲሆን ዱካከ ሲመታው በጣም ብቸኝነት ሲያጠቃው በትንሽ በትልቁ ሲነጫነጭ ሲሰላች ሁሉ ነገር ሲያስጠላው በዘባራቂነት ሲመታ የናቂነት ባህሪ ሲያሳይ መናፍቅነት ሲያጠቃው ስለ አምላከ ጨርሶ መስማት ሲያስጠላው ስለ አምላከ ሲወራ አንደተራ ነገር ማናናቅ እና አምላከ የሚባል የለም ብሎ ሲያሾፍ ሲከራከር ሲሞግት አንድን ሰው ካየኸው እዚህ ሰው ውስጥ በእርግጠኝነት ጅን ጠልቆበታል በሌላ በኩል በአንቅልፍ ጊዜ አልያም በመኝታ ጊዜ ደግሞ አንድ ሰው ድንገት እየበረገገ የሚነሳ ከሆነ ሁልጊዜ ያለመተኛት ችግር ካለበት ዘግናኝ ህልሞችን ሁልጊዜ የሚያይ ከሆነ አስፈሪ እንስሳትን በህልሙ የሚመሰከት ከሆነ ለምሳሌ አንድ ሰው በህልሙ አራት አባብ ካየ አዚያ ሰው ውስጥ አራት ሴይጣኖች ሰፍረውበታል ማለት ነው ሌላው ደግሞ በእንቅልፍ የመሄድ ችግር ካለበት በእንቅልፍ ጊዜ የሚቀባጥር አና የሚጮህ ከሆነነ በህልሙ በሃይል የሚገፈራገጥ ከሆነ ጅን አለበት ማለት ይሆናል በአጭሩ ሲይጣን ተጠናወተህ ወይም ሰፈረብህ ማለት ትከከል ይሠራ የነበረውን ያንተን የአዕምሮ ከፍል ትክከል ያልሆነ ነዢር እንዲሠራ በረቂቅ ሁኔታ ውስጣችን ገብቶ የሚያሸከረከረን በዓይን የማይታይ ረቂቅ መንፈስ ገብቶብናል ማለት ነው ስለ ሴይጣን ያለኝ ግንዛቤ ይህን ይመስላል ሌላ ሃይማኖት ነከ ጥያቄ አለህ ኀህ ለምሳሌ ሴቶች ቀብር ለምን አይሄዱም። ምክንያቱም ሃይማኖት ማመን እንጂ በሎጂክ አይመረመርም ነበር ያለኝ የደሴው ዘካሪያስ አለበል ቹ ከሁላችንም መኝታ ቤት በብዛት መገኘት የማይወደው ረጅሙ እና ቀጫጫው አንዲሁም ዝምተኛው ጌታነህ ነው ከዘካሪያስ አና ኖህ ይልቅ ለእኔ አንዳችም የማይጨበጥ ጸባይ ያለው ይህ ጌታነህ የሚባል የመርጦ ለማርያም ከተማ ልጅ ነው አንድ ጊዜ የዩንቨርሲቲውን የመጀመሪያ ፈተናችንን ጨርሰን በግቢያችን ውስጥ የሚገኘው የሚያምር የቡና ተክሎች ያሉበት እና ደስ የሚል ንፁህ አየር የሚነፍስበት ቦታ ውስጥ መንፈሴን ለማደስ ስገባ ይኸው የመኝታ ቤት አጋሬ እና የከፍል ጓደኛዬ የሆነው ጌታነህ በውበቷ ስ የሰጠዋት ጓ አጅግ የምታምር ቀሸት የማንኛውንም ሰው የልብ ምት የምታዛባ ቆንጂዬ ቺክ ጋር ተቀምጦ አየውት በአርጋታ ያወራታል ይበልጥ ቀረብ ብዬ አየዋት የፈጣሪ ያለህ ያቺ ውብ ልጅ በዝምታ ታዳምጠዋለች እንዴት ታምራለች። ጌታነህን ከልቤ አደነኩት ይህ ፈዛዛ የሚመስል አና ዝምተኛ የሆነ ልጅ ይቺን የመሰለች ያለቀላት ቁጥር አንድ ቆንጆ እየጀነጀነ ስላየሁት የአውነት አደነኩት የልጅቷን ውበት አስከሚበቃኝ ከቃኘው በኋላ ሀሳቡን ላለመስረቅ ወይም የፍቅር መቀስ ላለመሆን ሳያየኝ የመቀመጥ ሀሳቤን በመሠረዝ ሌላ ቦታ ሄድኩኝ የዚያች ውብ ልጅ ነገር በጣም ስለ አስደነቀኝ ማታ ምግብ ለመብላት ካፍቴሪያ ልሄድ ከመኝታ ቤት አየወጣሁ በር ጋር ድንገት ከጌታነህ ጋር ተገጣጠምን ኀብረን እንሄዳለን ደብተሬን ብቻ ላስቀምጥ አለኝና የያዘውን ደብተር ዶርማችንን ከፍቶ አልጋው ላይ ወርውሮ መልሶ በሩን በመቆለፍ የቆምኩበት ጋር መጣ አጋጣሚውን በመጠቀም በቀጥታ ወደዚያች ውበቷ አዕምሮዬ ላይ የቀረችው ልጅ ላይ ገባሁኝ ብነገራችን ላይ ቅድም የቡና ተከሉ ውስጥ ከሆነች ውብ ልጅ ጋር አየሁ ለወብቷ ፅለዐ ሰጥቼያታለሁ ይቺን የመሰለች ልጅ በመጥበስሀ ከልቤ አድንቄያለሁ አልኩት ረ አየጀነጀንኩ አልነበረም እና ከመርጦ ለማርያም አብረን ተመድበን ነው አዚህ ዩኒቨርሲቲ የመጣነው የከተማዬ ልጅ ነቸ እንደ እኔና አንተ አስተማሪነትን ለመማር እጅግ ትፈልግ ነበር አባቷ እንቢ ሲል ሀግ እየተማረች ነው በእርግጥ ምንም የማይወጣላት ጨዋ እና ጎበዝ ተማሪ ነቾ አሁን ግቢ ከመጣን በኋላ አዲስ አመል አምጥታ በጣም ተለውጣብኝ እየመከርኳት ነበሮ ማለት ኀየህ በትንቢተ ኢሳያስ እና በይሁዳ መልዕከት ላይ እንደሚያዘው የደከሙትን አበርቱ። የወንዶች ትልቅ በሽታ ፍቅር ሳይሆን እኔን ለምን አትፈልገኝም በሚል የወንድነኑ ትምከህት የሚመጣ አጉል አልህ ነው ያ አልህ ቅናትን ንዴትን የእኔ ብቻ ትሁን ባነነ ይወልዳል ከዚያ እኔን ሳይሆን በመጨረሻ የራሱን እልህ ያፈቅርና ከራሱ ጋር ይጣላል ስ ፍቅር አንዲት ውብ አባባል አንብቤያለሁ ፍፁም ፍቅር ፍርሃትን አውጥቶ ይጥላ እ በፍቅር ጨርሶ ፍርሃት የለም ፍርሃት ቅጣት አለው የሚፈራም ሰው ፍፃ አይደለም ትላለች አፍቅረህ ፈሪ ካልሆንክ የምትወዳት ሴት እንቢ ብትልህ ራሱ በርሰ ትለያታለሀ ምክንያቱም ያንተ ስላልሆነች ላንተ የተቆመጠቾ ሌላ ሴት እንዳለች ታታ እኛ ግን ስናፈቅር ፍቅራችን ራሱ የአውነት ሳይሆን ስሜት ተኮር ስለሆነ የምንነዳው በነ እንጂ በፍቅር ህግ አይደለም አንዲት ሴት ስታፈቅር ከልቧ ነው በእርገብኻኮ የምነግርህ እኔ ያፈቀርኩት ልጅ አልፈልግሽም ቢለኝ በፀጋ እቀበላለሁዐ ውበቷ የሆነችን ሴት አንቢ የሚል አለ። ፈራጅም አማላጅም ጭምር እምነትን በፍልስፍና ዓይን መገምገም የለብንም ሸኖ ሆኖ አሁን ባለኝ መረዳት ከእርሱ የሚበልጥ ነው ማለት ሳይሆን የእኛን የሰው ልጅን ደካማ ባህርይ ገንዘብ ስላደረገ በእኛ አካል ገብቶ እኛ ማግኘት ያልቻልነውን በረከት በእርሱ አማካኝነት አናገኝ ዘንድ ሰለ አኛ ይለምናል ማለት ይሆናል አየህ ዋናው ሰው የመሆኑ ሚስጢሩም አኮ እዚህ ላይ ነው አኛ አዢ ያለው ትልቅ ችግር ስንከራከር የአንድን ነገር አውነት ለማወቅ አይደለም ወይም የተሻለውን ለመቅሰምም አይደለም የምንፈልገው መጀመሪያውኑ አምነን የያዝነውን ነገር ይበልጥ ለማመን ብቻ ነው በዚህ የተነሣ ከርከር ላይ ደረቅ የእኔ ሀሳብ ብቻ ልከ ነው ባይነት እና እኔ ያልኩህን ስማ ባይነት ይጠናወተናል ይህም ሆኖ እምነት የሚፈልገው የአዕምሮ ምጥቀትን እና ቃላትን የማጣመም እና የመሰንጠቅ እውቀትን ሳይሆን የተሰበረ ልብን እና የተከፈተ ልብን ነው የእምነት ሰው ስትሆን በፍቅር መሞላት እና ሰለ ፍቅር ማውራት ፍቅርን በተግባር ማሳየት አለብሀ በተለይ ሁሱንም ያለ ጥያቄ ምንም ይሁኑ ምንም መውደድ አለብህ ጥላቻ የሚባል ካንተ መራቅ አለበት። አንተ ሰይፍና ጦር ጥሬም ይዘህ ትመጣብኛለህ አኔ ግን ዛሬ በተገዳደርከው በእስራኤል ጭፍሮች አምላከ ስም በሠራዊት ጌታ በእር ስም እመጣብሃለሁ አር ዛሬ አንተን በእጄ አሳልፎ ይሰጠኛል አለው ከዚያ ትንሹ ዳዊት ግዙፉን ጎልያድን በወንጭፍ ከመሬት ዘረረው ስለዚሀ ሀጢያት መስራትም የለብህም እንዲሁ ሰዎችም ሀጢያት ሲሰሩ ስታይ ዝም ማለት የለብህም ትንቢተ ሕዝቃኤል ላይ አንተ ኃጢአተኛውን ብትገፅፀውም አሱም ከኃጢኦና ቱ ሕዝቃኤል ላይ አንተ ኃጢአተኛውን ብትዝዕፀውም እሱም ገድ ባይመለስ በሀጢያቱ ይሞታል አንተ ግን ነፍስህን ታድናለህ በማለት ነበር ው ላፍ ለ ሠ ር አና አጋንንት አይነቶች ይመታልለ ይሀን ስለምፈራ ነው አሁን በፍጥነት ሳትበላሽ አንደዚያ በትኩረት አህተሙሴን ስመከራት ስበረው ሻ ሴት አሁን ጭፈራ ቤት መሄድ ጀመረቹ የጭፈራ ቤት ሀይወት ማራኪ እና ጠላፊ ነውና ቀጥሎ መጠጥ ቀጥሎ ወሲብ ቀጥሎ እያለ ብዙ ጣጣ ውስጥ ትገባለች የዘት መሰ ደግሞ ትልቁ ያለባት ደካማ ጎን ሰዎችን ማስቀየም አትፈልግም ስለዚህ አንመሳሰል ብትባል ቶሎ አሺ ትላለች ይህ ጉዳይ ነው ያስጨነቱቀኝ በዚያ ላይ አፈቅራታለሁ ባላፈቅራት እንኳ ሴይጣን አንዲነጥቃት አልሻም በተለይ የምታፈቅረው ሰው ከመስመር ሲወጣ ስታይ ያመሃል ግብክራቸንላይ የፍቅር ጥያቄህን አቅርበህ አንቢ ብትልህስ ለዚህ ምላሽ አልተዘጋጀሁበትም እኔ የምፈልጋት ለጋብቻ ነው ጌታ ሚስትህ ነች ከለኝ በደስታ አገባታለሁኝ ያንተ አይደለችም ካለኝም በጸጋ አቀበላለሁ እውነተኛ ፍቅር የራስህ ብቻ ማድረግ ሳይሆን የራስህ ሳታደርግም ማፍቀር የሚጨምር ሃይል ያለው ነው አርግጥ እንቢ ካለችኝ በዝምታ ለመቀበል የምቸገር ይመስለኛል ከልቤ ውስጥ ገብታ ስለሰረፀች የማደርገውን አላውቅም ወይም ዝምብዬ እየተጎዳሁኝ ማፍቀሬን እቀጥል ይሆናል ስለ ነገ በእርግጠኝነት መናገር ያስቸግራል ከጌታነህ ጋር ይህን ባወራን ብዙ ጊዜያት በኋላ ሁለተኛው መንፈቀ ዓመት ገብቶ የመጀመሪያውን ከ የሚሰጠውን ፈተና ጨርሰን ጌታነሀ ዘካሪያስም ሆነ ኖሀም የራሳቸው የዛለ ጉዳይ ስለነበራቸው ራሴን ዘና ለማድረግ ድንቅ የተፈጥሮ ውበት ወዳለበት እና የምወደው ጣና ሀይቅ ሄድኩኝ የአዕዋፋትን ድምዕ ለመስማት በሚያስቸለኝ በጣና ሃይቆ ላይ በውበት በተሰራው ጊዮን መዝናኛ ውስጥ በመግባት አሪፍ የሚባለው ቦታ ፈልጌ ተቀመጥኩኝ ከስንት ጊዜ በኋላ የቤቱን ስፔሻል በርገርን አዘዝኩ አንዳንዴ የዩኒቨርሲቲያችንን ምግብ መብላትም ያሰለቻልና የቤቱን ስፔሻል በርዝ አዝዢ እፅዋቱን አሸሁኝ የወፎችን ዝማሬ አየሰማሁኝ አንዲት አነስተኛ ጦጣ ከዛፍ ዛፍ እየዘለለች የቻታደርገውን ትዕይንት እያየሁኝ ዘና አያልኩኝ እያለ ነበር ባየሁት ነገር ከፉኛ የደነገጥኩት ቱ ሕዝቃኤል ላይ አንተ ኃጢአተኛውን ብትዝዕፀውም እሱም ገድ ባይመለስ በሀጢያቱ ይሞታል አንተ ግን ነፍስህን ታድናለህ በማለት ነበር ው ላፍ ለ ሠ ር አና አጋንንት አይነቶች ይመታልለ ይሀን ስለምፈራ ነው አሁን በፍጥነት ሳትበላሽ አንደዚያ በትኩረት አህተሙሴን ስመከራት ስበረው ሻ ሴት አሁን ጭፈራ ቤት መሄድ ጀመረቹ የጭፈራ ቤት ሀይወት ማራኪ እና ጠላፊ ነውና ቀጥሎ መጠጥ ቀጥሎ ወሲብ ቀጥሎ እያለ ብዙ ጣጣ ውስጥ ትገባለች የዘት መሰ ደግሞ ትልቁ ያለባት ደካማ ጎን ሰዎችን ማስቀየም አትፈልግም ስለዚህ አንመሳሰል ብትባል ቶሎ አሺ ትላለች ይህ ጉዳይ ነው ያስጨነቱቀኝ በዚያ ላይ አፈቅራታለሁ ባላፈቅራት እንኳ ሴይጣን አንዲነጥቃት አልሻም በተለይ የምታፈቅረው ሰው ከመስመር ሲወጣ ስታይ ያመሃል ግብክራቸንላይ የፍቅር ጥያቄህን አቅርበህ አንቢ ብትልህስ ለዚህ ምላሽ አልተዘጋጀሁበትም እኔ የምፈልጋት ለጋብቻ ነው ጌታ ሚስትህ ነች ከለኝ በደስታ አገባታለሁኝ ያንተ አይደለችም ካለኝም በጸጋ አቀበላለሁ እውነተኛ ፍቅር የራስህ ብቻ ማድረግ ሳይሆን የራስህ ሳታደርግም ማፍቀር የሚጨምር ሃይል ያለው ነው አርግጥ እንቢ ካለችኝ በዝምታ ለመቀበል የምቸገር ይመስለኛል ከልቤ ውስጥ ገብታ ስለሰረፀች የማደርገውን አላውቅም ወይም ዝምብዬ እየተጎዳሁኝ ማፍቀሬን እቀጥል ይሆናል ስለ ነገ በእርግጠኝነት መናገር ያስቸግራል ከጌታነህ ጋር ይህን ባወራን ብዙ ጊዜያት በኋላ ሁለተኛው መንፈቀ ዓመት ገብቶ የመጀመሪያውን ከ የሚሰጠውን ፈተና ጨርሰን ጌታነሀ ዘካሪያስም ሆነ ኖሀም የራሳቸው የዛለ ጉዳይ ስለነበራቸው ራሴን ዘና ለማድረግ ድንቅ የተፈጥሮ ውበት ወዳለበት እና የምወደው ጣና ሀይቅ ሄድኩኝ የአዕዋፋትን ድምዕ ለመስማት በሚያስቸለኝ በጣና ሃይቆ ላይ በውበት በተሰራው ጊዮን መዝናኛ ውስጥ በመግባት አሪፍ የሚባለው ቦታ ፈልጌ ተቀመጥኩኝ ከስንት ጊዜ በኋላ የቤቱን ስፔሻል በርገርን አዘዝኩ አንዳንዴ የዩኒቨርሲቲያችንን ምግብ መብላትም ያሰለቻልና የቤቱን ስፔሻል በርዝ አዝዢ እፅዋቱን አሸሁኝ የወፎችን ዝማሬ አየሰማሁኝ አንዲት አነስተኛ ጦጣ ከዛፍ ዛፍ እየዘለለች የቻታደርገውን ትዕይንት እያየሁኝ ዘና አያልኩኝ እያለ ነበር ባየሁት ነገር ከፉኛ የደነገጥኩት ለምን አብዝቼ ደነገጥኩኝ። የእውነት በጣም የምታምር ልጅ ነች አንድ ሁለት ቀን እኔ በት ቤት ውስጥ አይቼያት ነበር አሪፍ ሙዚቃ ሲመጣ ብቻ ተነስታ በመጠኑ ለች ከዚያ ተመልሳ ትቀመጥና ስፕራይት በሉሚዋን ትጠጣለች አንዲሁ ቄ ሲመጣ ተነስታ ፈታ ትላለች ብዙ ወንዶች ሊጀነጅኗት ሞክረው ባለት ግን የለም የሚጀነጅኑዋት ሰዎች ቁጥር ሲበዛባት መሰለኝ ከዚያ ቤት ፋች ግን እንዴት ተገናኛችሁ ጋጣሚ ነው ያስተዋወቀን ግን የት አየኸን ጌታነህ ከተማ ልጅ ነት ጌታነህ የዩኒቨርሲቲያችን ጌጃ። እናንተ ሰዎች አኮ በሰው ልጅ ቆዳ ስር የተደበቃችሁ አውነተኛ አህዮች ሎ ለምሳሌ እኛ ወሲብ ላይ ስንፈጠር ህግ የለንም አኛ ካገኘናት ሴት ጋር ወሲብ ጣድረግ መብታችን ነው አኛ አህዮች ባንዲት ሴት ብቻ መወሰን የለም እናንተ የሰው ልጆች ግን ጥብቅ ህግ አላችሁ አንድ ወንድ ለአንዲት ሴት የሚል ትልቅ ህግ እናንተ ግን ከብዙ ሴቶች ጋር ትዋደቃላችሁ። ወይም ለምን አባብ ኞ ዋነ ቿዎ ክ ጥያቄ እያነሳህ ትገኛለህ ሞት እና ሀጢያት በምድር ለመጀመሪያ ጊዜ በሰው ልጅ ነው የሰው ልጅ የተቀመጠለትን ትዕዛዝ ባለመጠበቁ ባ አር ሲጀመር ለምን ትዕዛዝ ያስቀምጣል። እባብ ባይኖር ሄዋን አትሸወድም ነበር የሚል ጥያቄ ማንሳት ግን የሞኝነት እና የሩ ወዳድነት ጥያቄ ነው በዚያ ላይ ፍልስፍና እና ሃይማኖት አንዲሁም ሉጃከ አመላለስህ ለአር ጥብቅና የቆምከ ይመስላል አሺ ሌላ አሬ መሠረታዊ ፍቺ ምንድ ነው መልሴ እንዲዋጥልህ መንፈሳዊ መሆን አለብህ አለማዊ እና መንፈሳዊ ግ ለየቅል ነው ካሜሮያዊያን ከበጣም ትንሸ ትንሸ ይሻላል የሚል አባባል አላቸው ግን ትልቅ ሀጢያት ወይም ትንሸ ሀጢያት የሚባል የለም አንድ ባለስልጣን ጣለ ቢሠርቅ ሀጢያት ሰራ ትላለህ አንተም በተራ ለጻደኛህ አንዲት ውሸት ብትነግረው እንዲት ብር ብቻ ከሰው ብትሠርቅ ያው ሁለታችሁም ሌሊቦቾ ናችሁ ስለዚህ የ« መሠረታዊ ፍቺ አንደኛ የሀጢያት ትልቅ እና ትንሽ አለመኖሩን ማወቅ አና ሁሉም ሀጢያት እኩል መሆናቸውን ማወቅ ሲሆን ሁለተኛ ደግሞ ሀጢያት ሲሰራ እያስ ዝም ማለት ራሱ ሀጢያት መስራት መሆኑን በሚገባ ማወቅ ናቸው ቢያነስ ጣደሪያነት የተመቻቸ አንዳይሆን እያረከስከው እና ቤተመቅደስህን አያቆሸሽከ ነው አምላከ ደግሞ የቆሸሸ ቤተመቅደስ ውስጥ መግባት ስለማይወድ ወዲያው ካንተ የአምላከ ጸጋ ይርቅና ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ትወዳለህ ይህ የሰው ብቸኛ ምርጫ ነው ወይ ብርሃን ወይ ጨለማን ትመርጣለህ ሀጢያተኛ ከሆንከ ምንግዜም ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ትመርጣለህ ለዚያ ነው ዮሐንስ ወንጌል ላይ ከፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና ሥራውም አንዳይገለጥ ወደብርሃንም አይመጣምቻ ስለዚህ አካሄድህን ከአምላከ ጋር ካደረከ በእርግጥም ሀጢያት ካንተ ትርቃለች ይህ መሠረታዊ ነጥብ ነው አልያ ግን የሲይጣን መጫወቻ በመሆን አርካታ የለሽ ቅብዝብዝ ውዳቂ እና ከንቱ ትሆናለህ በፀፀት በትር አየተወገርክ ከራስህ ጋር ትጣላለህ ከብርህ ካንተ ላይ ይነጠቃል ትሞታለህ በመንፈስም በስጋም አኩል ሁለት ሞት ትሞታለህ ስለዚህ አንተም ሀጢያት አትስራ። አይሁዳዊ ወይም የግሪክ ሰው የለም ባርያ ወይም ጨዋ ሰው የለም ፁ»ም ሲትም የለም ሁላችሁም በከርስቶስ ኢየሱስ አንድ ሰው ናችሁና ተብለዋል አለቀ። አልኩት ለጊዜው ይህን ከነገርኩህ ብቻ ይበቃል ከስቃይ እፎይ ለማለትም ጊዜ አለው ለሁሉም ጊዜ ሣ መልካም አንድ ሰው በህይወት ዘመኑ ማድረግ አምላክ የሰጠውን ድንቅ አዕምሮውን እንዴት ላተ ነ አዕምሮውን ማዘዝ መቻል እና ምንጊዜም ከራሱ በላይ ለሌሎች ጥቅም ለመስጠት ወ« ናቸው የእናንተ የሰው ልጆች አዕምሮ ውስጥ ሁሌ ከብ የሚሰሩ አራት ቋሚ ነገርች እሉ እነዚህ አራት ቋሚ ነገሮችን መቼም ቢሆን ከአዕምሮያችሁ ለማስወጣት አትችሉም እነ አራቱ ቁልፍ ነገሮች ሁልጊዜ ክብ ይሰራሉ ሳያቋርጡ በክቡ ውስጥ ይሸከረከራለ አሩ ነገሮች ምግብ ወሲብ ውሃ አንቅልፍ ናቸው ያለ እነዚህ ነፃ መሆን ወይም እነ መፋቅ የሚችል የሰው ልጅ የለም የሰዎች ልዩነት የሚመጣው እንግዲህ ከቡ ውኩ በምትጨምራቸው ነገሮች መጠን ነው ለምሳሌ አንድ ሰው ከአራቱ ቋሚ ነገሮች ውጪ ከ የአዕምሮው ሽከርከሪት ውስጥ ሊያወጣቸውም ሆነ መልሶ ሊያስገ የሚችላቸውን አምስት መቶ ያህል ነገሮች ማስገባት ወይም ማስወጣት ይቸላል እዚህ ላይ ነው የአንድ ሰዑ ማንነት በለው አስተሳሰብ ባህሪም ሆነ ልማድም የሚታሰርበት ወይም የሚታዐቅበ ለምሳሌ አንድ ሰው አዕምሮው ውስጥ ከአራቱ ሽከርከሪት በተጨማሪ በክቡ ሽከርከሪት ሰግብግብነት ችኩልነት ዘረኝነት ሱሰኝነት ውሸታምነት የተሰኙ አምስት ነገሮች ቢ የሰወየው ባህሪ የሚመራው አዕምሮው ውስጥ ባሉት ቋሚ እና በተጨመሩት ነገር ነፁ። ይህ የማይመስል ጉዳይ ነው አንድ እውነት ልንገርህ በእርግጠኝነት የጓደኛህን የፍቅር ጥያቄ እፈታለታለሁ ግን ለሌላ ጊዜ ላን ትልቅ ቁም ነገር እና ማሳሰቢያ ልስጥህ በምንም ሁኔታ ሁለተኛ አርግጠኛ ሳትሆን ለሣገም ሰው አማላጅ ሆነህ አንዳትሄድ አንተ ጥሩ ሰው ነው ብለህ አውርተህ የአንን ተቀብለው እሺ ብለው ቢያዝኑ አንተም ለፀፀቱ ተጠያቂ ክሃ ሀቁን ልንገርህ ዘካሪያስ እነ የሚፈልገኝ ለወሲብ ብቻ ነው አንድ ቀን አብሬው ባድር ሁለተኛ በበው ሥ ይጠላኛልይንቀኛል አንደሴተኛ አዳሪ ይቆጥረኛል አድርጌ አሳይሃለሁ ለእኔ ስትይ ዝሙት ባትሰሪና ባትረከሺ ለይሻልም ማን ባጩ ምቾ ከ ቁዓቄቱ ሎጐ ዖ አይብ ከ ስትጋበዝ ከእኔ ጋር የነበረቸው ልጅ እዩት ይህን ወጣት ወንድሙን ስለመታበት ተበሳጨ ስትል ሣቅን ግን አንደዚያ በህይወት ዘመኑ አህያ አይቶ አንደማያውቅ ያን አህያ በትኩረት ሰምን ነበር የምትመለከተው። እንደማታወራ አምቼሀ ልንገርህ ግዐ እመፒኝ ስለዚህ አንተ ማለት በመኪና የታመሙትን ሀኪም ጋር የሚወስዳቸው እና ገንዘብ የሌላቸውንም በራሱ ሂሳብ የሚያሳከማቸው ኖህ የሚባለው ተማሪ ዶርም ነህ ማለት ነዋ ልከ ነሸ ፈኒ አጋጣሚዶፆች ይገርማሉ አለችና ድንቅ ፈገግታዋን ለገሰችኝ ማቺዊ ሀይወት የአጋጣሚዎች ቅንብር ናት ልከ ነሀ ለማንኛውም ጌታነሀ ነው እንግዲህ ሁለተኛው ከቤተሰቦቼ ቀጥሎ የፍቅር መቀስ የሆነብኝ ከጌታነህ ጋር አንድ ሰፈር ነን ከቅርበታችን የተነሣ ጎረቤት ነን በለው እሱ እኔን ለፍቅረኝነት ይፈልገኛል እኔ ደግሞ የወንድም ያህል አመለከተዋለሁኝ ከልቤ ነው የምልህ ለፍቅረኝነት አስቤው ጨርሶ አላውቅም እሱ ግን ባይነግረኝም ያፈቅረኛል ይባስ ብሎ ሚስቱ ሊያደርገኝ ሁሉ ትልቅ እቅድ አለው እናም ያፈቀርኩትን ልጅ ለእኔ ሳይነግር ከእኔ መሸሸ እንዳለበት ነግሮት እንቢ ሲለው እሬቻውን አበላው በቦከስ እና በጠረባ ጢባጥቤ ተጫውቶበት አባረረው ይህን ያወኩት ጌታነህ ልጁን ሲደበድበው ሁኔታውን ያየ ልጅ ሹከ ብሎኝ ነው እሱን ላለማግኘት እሱ ያልሞላበት ዩኒቨርሲቲ ብሞላም ያጋጣሚ ሆኖ ይኸው አንድ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ደረሰን እርግጥ ጥሩ ልጅ ነው ለፍቅር ግን ጨርሶ የማላስበው ልጅ ነው አሁንም እዚህ ዩኒቨርሲቲ ውስጥ ድንገት ባፈቅር ጊታነህ ፍቅሬን በእርግጠኝነት ይነጥቀኝ ይሆን አያልኩ አፈራለሁኝ አሁን ከቤተሰቦቼ ቁጥጥር ሙሉ ለሙሉ ነፃ ነኝ ግን አሱ አሁንም ስርስሬ እየተከታተለ አስቸገረኝ ያየውን ሁሉ እንደ አቃጣሪ ሴት ለቤተሰቦቹ ሹከ እያለ ቤተሰቦቹ ደግሞ ስልከ እየደወሱ የሆነ ሰው ጭፈራ ቤት አየሸ። ፕሮቴስታንት ጭፈራ ቤት መንፈሳዊ ሁልጊዜ በወረቀት ላይ አስቀድመህ እቅድ የማስፈር ልምድ ይኑርህ እቅድ ማውጣት በ አሪፍ ጠል አጠቀምበታለሁ አስተማሪ ስለሆንኩ ስለ እቅድ አወጣጥ እና ትግበራ በ አውቃለሁ ለተማሪዎቹም የማስተምራቸው አብይ ትምህርት ስለ አቅድ አወጣጥ እና የ አጠቃቀምን ብልሃት ነው በህይወት ጉዞ ላይ ያለ አቅድ ስኬታማ አሆናለሁ ብሎ የሚዕሪን ሞኝ ነው አልኩት ከዚያ ወዲያው አጋጣሚውን በመጠቀም ሰለ እስር ቤት ሀ በመኪና እየመጣን ከነገረኝ በተጨማሪ ይበልጥ እንዲነግረኝ እስር ቤት ዘግናኝ ነው አልኩኝ ሀቁን ለመናዢ አያንዳንዱ ሰው ቢያንስ ለትንሽ ጊዜም ቢሆን እስር ቤት ጉ ቢወጣ አሪፍ ነው እውነት ልቤ ነው ምድር ላይ እያንዳንዱ ነገር ጥቅም አለው አስር ቤትም የራሱ ጥቅም አለው እዚህ ምድር ላይ ሙሉ ጉዳትም ሆነ ሙሉ ጥቅምም ያለው ነገር የለም በእርግጥ እስ ቤነ አንደማንነትህ ይወሰናል ግን መለወጥ ለሚፈልግ ሰው የመታሰር አጋጣሚ በ የነሰ የማይረባ ህይወቱን በአዲስ መልክ መታደስን የብቸኝነት ጥቅምን ማወትቅ እውነተኛ ደኛ ማን እንደሆነ ማወቅ መፀፀትን ነፃነት መጠማትን ስለ እድሜ ጥቅም ዐኑን የነ ሃይል መጠቀምን ፈጣሪን ማስታወስን ፈጣሪ መሆነን የመሰሱትን ልትቱስም ፐ ገባ ኦዬ ጅው ቱ ስም ሲደመር ከአስር ቃላት በላይ ይመሠርታል ከአስር ቃላት በላይ ኋት ሰው ግን ጠማማ ነው አነዚያ በአንተ ስምና ባንተ አባት የሚመሠረቱት ሞ ያንተን ባህሪ በቀጥታ የማመልከት አዝማሚያም አላቸው ይህን አዲስ ግኝት ከነ ፕእውነት ይሠራል አስቲ በምሳሌ አንየው እሺ የፈለከውን ሰው ስም ከነአባቱ ገረች ለምሳሌ ግርማ አዳሙ በቃላቱ ስትጫወት ስሙ ውስጥ ያሉትን ፈደላት መደጋገም ትቸላለህ ከውጪ ፊደል መጨመር ብቻ ነው ይህ ስም ሲመነዘር ከአስር በታች ቃላትን ከሆነ ከዚህ ሰው መራቅ ነው ስለዚህ ግርማ አዳሙ ውስጥ እነዚህ ቃላት ው ማር ግርግር አዳማ ማማ ማማግ ማግ ግር ግግር ዳማ ግሙ ማማር አዳር ወዘተ አያልክ ታወጣለህ ግጳስቲየራሴን ስም አለበል ዘካሪያስን። ወዳያው ያለኝን ጊዜ አመቻምቼ መንጃ ፍቃድ ለመማር ወሰንኩ ከአማ ር አምስት ቀዓት አዲስ አበባ ቆይቼ አማ ስራ ስለሚበዛባት ለመምህርት ሳሆይ ቢላል ስልክ ደውዬ ዝዋይ ሄድኩኝ ተገናኘን አወራን ሳሆይ አውነትም አስገራሚ ወጣት መሆኗን አወኩኝ ምሳ በልተን ስንጨርስ ፈገግ እያለች ብመጨረሻው ዓመት አንተን የመሰለ ጥሩ ሰው በማወቄ ደስተኛ ነኝ እ ብቃሌ መሠረት ሁለቱንም ተላጨሁኝ ከዚህ በኋላ በድጋሚ ሺሻ ቤት መጠጥ ቤት ከተለያዩ ወንዶች ጋር ዝሙት ላልገባ ቤተክርስቲያን በመሄድ ቃል ገብቻለሁ አንድ ሺ ፐርሰንት ደግሞ አደርገዋለሁኝ መምህርት የሚለውን ስም አሁን ያዝኩኝ እኔ ሺሻ እያጨስኩ መጠጥ እየጠጣሁ ዝሙት እያደረኩኝ የራሴን ሱስ ሳልገድል አንዴት ለተማሪዎቼ ራሳችሁን ከሱስ ጠብቁ እያልኩ አሰብካቹዋለሁኝ። ባቴ ከመሞቱ በፊት በእርግጠኝነት ከአስር ቤት አንደወጣህ እኛ ቤት ትመጣለህ ነግረኝ ነበር አንደ ነገረኝ አንተን ለማግኘት በርካታ ጥረት ቢያደርግም መልካምነት አና አውነተኛ ነጋዴነት ሁልጊዜ ያወራኝ ነበር » አጫውቶኛል ግን እንዳለው አንዴት አኛ ቤት መጥቶ የጠየቀኝ የለም ቢያንስ አባትህ ይበልጥ ይቀርበኝ ቀናል ብዬ ነበር እሱም ዝም ሲለኝ አዘንኩ ከአስር ስወጣ ም ሆነ አባትህም ቤት ለመሄድ ፍላጎት አልነበረኝም ት ብዙ መጣሩን ግን የተከሰስክበት ወይም ሆን ብለው ከፍ በማድረግ በህገ ወጥ መሣሪያ ንግድ ስለሆነ አንተን ማንም » እንደማይቻል ነግሮኝ ነበር በዚህ የተነሣ አንተን ለማግኘት ሣንሻኛውም አንተን በማግኘቴ ደስ ብሎኛል አባቴ አንተን እንዳገኝ በሀላፊነት የማስረከብህ ትልቅ ዕቃ እኔ ጋር አለ ጥምን ዕቃ በመሆኑ አላየሁትም ብቻ ቤት ውስጥ ስላለ አስረከብሃለሁ ንዳልከ አንግዲሆ ቁና ዛሬ አብረን መሄድ እንትላለን ጠይቄ አሺ ካለኝ አብረን እንሄዳለን ካልሆነ ሮዕቡ የዕረፍት ቀኔ ስለሆነ አዲስ አበባ መጥቼ አደውልልሃለሁ አብረን ብንሄድ በጣም ደስ ይለኛል አልኩት ትንሽ አወራን ተመልሶ ፀጉር ቤት ሄደ ከአለቃው ጋር አወሩ ለሁለት ቀናት ብቻ ፍቃድ ሰጠወ ከሁሰት ቀናት በላይ የሟሰቤ ከሆነ በሱ በዕድ ሰሪውን እየለ መታች ምክፍት ላሆሩ ቢላል ጋር ሰመደዋወል ተስማምተን ተለያየን ከዚያ ጌዜ ሳናጠፋ በቀጥታ ከመቂ ኦዲስ አበባን መኪና ያዝን ከዚህ ለሀቅ እና ለአውነት ሲል አስርቤት ለዓመታት የታሠረ አሳዛኝ ሰው ጋር በመሆኔ ደስ አለኝ በጥንካሬው ኮራሁኝ የሰዎች ከፋት አና ቅናት አስገረመኝ በዚች ፍርደ ገምድል የሆነች አገራችን የህግ አሰራር አዘንኩ በመኪና እየሄድን ስለ አስር ቤት ቆይታው አወጋኝ ኀና ምንም ዓይነት የበቀል ስሜት የለህም አልኩት የለኝም አስር ቤት ከመግባቴ በፊት በሀቅ ሠርቼ ያገኘሁት በርካታ ገንዘብ ነበረኝ ያን በርካታ ገንዘቤን አና ሀብቴን አጠገቤ የነበሩ ሰዎች ቀሙኝ ያኔ ብዙ ሀብት ነበረኝ አግዜር ግን አልነበረኝም ዛሬ ቤሳቤስቲ የሌለኝ ነኝ ግን አምላክ ከእኔ ጋር ነው እስር ቤት ትልቁ ያገኘሁት ነገር አውነተኛውን ሀብት ነው በእስር ቤት ህይወቴ ከአምላክ ጋር ተዋወኩኝ መጽሐፍ ቅዱስን ጠንቅቄ አነበብኩኝ ለታሳሪዎች ስለ አውነተኛ የንግድ ጥበብ አስተማርኩኝ በምድር ላይ የምትኖረው ብዙ ገንዘብ ስላለህ ወይም ገንዘብ ስለሌለህ አይደለም በአምላክ ፀጋ ብቻ ነው የአምላክን ፀጋ ስታውቅ ትልቁ የምታውቀው ነገር አንተ የበደልካቸውን ብቻ ሳይሆን አንተን የበደሉልህንም ይቅር ማለት መቻል እአና በተለይ አንተ የበደልካቸውን ከያሉበት አየፈለካቸው ይቅርታ አንዲያደርጉልህ መጠየቅ ነው ስለዚህ የበደሉኝን ያለ አንዳቸቾ ፀፀት ይቅር ብያለሁ በዚህ የተኮሣ በውስጤ አንዳችም ፀፀትም ሆነ የበቀልም ስሜት የለኝም ይህን ለመረዳት የመንፈሳዊነት ጥበብን ስታውቅ ብቻ ስለ ይቅርታ ማድረግ ትማሪለህ በሌላ በኩል ደግሞ አስር ቤት በሴራ ያስገቡኝን ሰዎች ካባ እግዚሐብርሔርን ይበልጥ እንዳውቅ ምርጥ አጋጣሚ ሰጥተውኛል ማሩ ነው ስለ ሳሆይ ቢላለ ማውራት ይቻላልሦ ኋዜ ጠነባ አ ሺ ጊዜያት ነግራኛለቸ ማፍቀር ገተ ወጣት ነህ ለወጣት ደግሞ ሁሉ ነገር ሙዝ ለመብላት የመላጥ ያህል ቀላል በከ።

  • N.B. This Summary is Very Experimental!! based on the following scripts from:
    • https://github.com/millzon/textSummarizer-am
    • https://github.com/icoxfog417/awesome-text-summarization#motivation
Download Searchable PDF Download PDF

تعليقات:


memezon

خيارات التنزيل | تحويل إلى قوات الدفاع الشعبي | كتاب اليوم

© dirzon | شروط الخدمة | خصوصية | حول | خدمات | اتصال