Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ፍርዱን ግን ለአንባቢ በመተው አሳብ ካሳችሁ በ መደወል ይቻሳል ዮሐንስ ገብረ ጻድቅ ቫውተጎፀቿዮቅፍ ፋንቴን ምዕራፍ አንድ ቀና ሰው በጉዳናው ላይ ለሚያልፈው ጭምር ከሩቅ የሚጠራ ዓይነት ስለነበር ከዚያ ቤት የነበረው ሰው ሁሉ በጣም ተገርሟል። አንዳንድ ጊዜ እርሱ የሚሠራቸው ነሮች ተአምራዊ እንጂ ማንም ሊሠራው የማይችል ይማሰሉ ነበር አንዳንድ ቀን እንዴት ብሎ እንደ ወጣ ሳይታወቅ ከፎቅ ቤት ጣራ ላይ ወጥቶ ይታያል ዣን ቫልዣ ከእንግዲህ አንተ ም ሳይሆን ለደግነት የተመረጥክ ሰው ነህ ዘጩፊሁና ለጠፊው ዓለ ነፀህን ነው የምገዛልህ ያአንተን ነፍስ የምሰጠው የሁሉም ጌታና የበሳይ ነው ለአንድ አምሳክ ነው። ይህም ጽሑፍ እንደ ሆሄል ቤቱ ስም ይታወቃል ይህ ሰእል በጥቅሱ የሚያመላክተው የጦር ሜዳን ውሎ ሳይሆን አልቀረም ከሆቄል ቤቱ በራፍ ጋሪዎች መቆማቸው የተሰባበሩና ደከምክም ያሉ ክፍሎቸ መንገድ መዝጋታቸው የተለመደ ትርዒት ነበር። አንድ ቀን የሆነ ጋሪ ትላልቅ ግንዴላዖችን ቀና ያ ቦታ ለተሰኑ ቀ መፅዎን ብዙ ሰዎች ተናገረዋል ከዚያ ሥፍራ ይሠራ ነበር። ብዙ ለማልቀስዋ ንይኖችዋ ይመሰከ ለመና አሪ እ። የ ት እሳድሮእል ዣቬር የውን ልጅ ዜኦለት ከፍሉ አንደኛው ወገን ሀብሪተሰብን የሚያጠቃ ሲሆን ሌላዮ ወገን ከዚያ ጥቃት የሚከላከል ነው ብሎ ያምናል። ሩ ሠ እገ አጠና ቀጥ ያለ ነው ከግራ ተቀኝ ያለው ሪፉን ኮነፈሮቹ ተገሬጠው መሃን ሽቀናሽቻል ድንገት የሳቀ እንደሆነ ለፅ ትሎ ቁል ተተ ም ዋግና ድዶቹንም ጭምር ከነጣ ገሪር የሚነ ሰፍን ልክን አያውቅም ነዝርን ሲሰቀ ያግሞ የአ ሚው ሰውነቱ በብዛት የተሸበሸበ ሰለሆነ ሲቐጣ ትንሽ አገጩ ሰፊ ሲሆን ውሻን ያሰመሰለዋል ከዚህ በተረፈ ጭንቅላቱ ቆንያዬ ያዘው ዘዬ ወደፊት ስለሚያበጥረው ከግምባሩ እሰኮ ቱ በፀጉር የተሸፈነ ነው ፊቴ የሚያርበደብድና የያራዎ ሁሉ አለቃ ብሉ ለማቃለል ይ ፀጥቅሉ ዣቬር ባለጨገጎ ፊት ጩ ሰው ቤኑለት ዓይነት አመ መሠረቴ አዜ ሁፅቴም አመለካነሩ ለዛክት ሰውነቱን የወጠረ ሰው ነው። ሩውያ እምነቱ ነበር። ሆኖም በሰውዬው ላይ የተጨበጠ ግሰረጃ መይ ደሚከታተለውና በክፉ ዓይን እንደሚኖው አልቻለም ይህ ሰው እን ሊያገኝ አልም ን ያውቃል። ሆና የ ጦሴይ ማንደሳይንን እጅግ ያስቄጣል ጉዳዩ እንዲህ ዘር እንድ ቀን መሴይ ማንደሳይን ከአንዲት መንደር ተሙ እያለ ሲንቨራሸር ጩኸት ይሰማል ፊቱን ሲያዞር ሰፆ ነ ሲያይ ወደዚያ ይሄዳል ቀሬ ዛ ልፉ ለቃ የጫነ ጋሪ ተጭኖአቸሠውና ከመሬት ወ ሆይ ፈረስ ወድቆ እግሩ ሰለተሰበረና ጋሪው ከእነእቃው ሰለተጓኮ መንግሥ ት።
የጳጳሱ ቤት የተሠራው ከአንድ ከታወቀ ሆስፒታል አጠገብ ሲሆን ቤቱ እጆግ በጣም ሰፊና ያማረ ነው ሆስፒታሉ የተገነባው ከረባዳ ሥፍራ ላይ ሲሆን ግቢው አንደ ጳጳሱ ቤት ስፋት የሌለው ነው ጳጳሱ ወደዚያ በሄዱ በሦስተኛው ቀን ሆስፒታሉን ይጉበኛሉ ከጉብኘቱ በኋላ የሆስፒታሉ አስተዳዳሪ ከቤታቸው ድረስ መጥቶ እንዲያነጋግራቸው ጋበዙት አስተዳዳሪው ከጳጳሱ ቤት ይሄዳል። ስለዚህ የእኛን ቤት አንተ ብትጦስድ የአንተን ቤት ደግሞ እኛ ብንጦስድ ይሻላል በሚቀጥለው ቀን ሃያ ስድስቱ በሽተኞች ወጦደ ጳጸሱ ቤት ተዛወሩ ጳጳሱም ሆስፒታሉን ተረከቡ ወሬው ከተማው ውስጥ ይኖር ከነበረው ሰው ሁሉ ጆሮ ውስጥ ገባ በዚህ የተነሳ በጥቂት ቀናት ውስጥ የጳጳሱን በጎ ምግባር በመከተል ለበጎ ተግባር የሚውል እርዳታ ከያለበት ይጎርፍ ጄመርፁ በየቀኑ ከጳጳሱ ቤት በር የሚያንኳኳ ሰው ቁጥር እየበረከተ ሄደ ሆኖም የሚመጣው ሰው ሁሉ እርዳታ ለማድረግ የመጣ ብቻ ሳይሆን ምዕ ዋት ለመቀበልም ነበር ዓመት ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ጳጳሱ የብዙ ችግረኞች ቀላቢ ምፅዋት ሰጪና ገንዘብ ሰብሳቢ ሆኑ። የሄደበት ማረፊያ ጫ ምርጥ ከሚባሉት አንደኛው ነው በቀጥታ ከኔ የወጥ ቤቱ የጓሮ በር ሰውዬው ከመጣበት ጉሩ ማረፊያ ቤቱ የገባሖ በዚያ በኩል ነው በከተማ እጅግ የታወጦተና ማረፊያ ቤቱ ወጥ ቤት ሃደ በኩል ስለነበር መንገደኛው ጦደ ርሩ ድስት ተጥዶ እሳቱ በኃይል ይንቦገቦጋል ቤቱ ውስጥ እንጨት ተያይዞና እ ይል ኮጋል ቦጥ ቤቱ ሓላፊ ይለኛው እሳት ከሚንድበት ርቆ በተ ኩላ እየተራመደ የምግቡን ላባ በህ ተኛል የምግቡ ዝግጅት መመጠናተቱን የሚጠብቁ ሌሎች መንገደኞች ሎ ከነበረው ላ ተጥሎ ከነበረጦ ክፍል ውስጥ ሲስቱና ሲጫወዩ ይሰማል የሚዘጋ ጡ ምግብ መልካም ቃናና መዓዛ እንኳን ለሚያሸተውና ለሚቀምሰው በጉዳናው ላይ ለሚያልፈው ጭምር ከሩቅ የሚጠራ ዓይነት ስለነበር ከዚያ ቤት የገቡ ሰዎች ምን ዓይነት እንደ ነበሩ ለመገመት ያስችላል የወጥ ቤቱ ኃላፊ በር ሲከፈት ሰምቶ እንግዳ መግባቱን ስለተገነዘበ አንገቱን ሳያቀና «ጌታዬ ምን ይፈልጋሉ። » «ይኹ ሁሉ ምግብ የተዘጋጀው ለሌሎች ሰዎች ነው» መንገደኛው ተመልሶ ቁጭ አለ ድምፁን ዝቅ አድርጎ «ሆቴል ቤት ውስጥ ነው ያለሁት። ሰንኳሳ እድል እንደሚከተሳቸው ጠንቅቀው ያውቃሉና ከአውራ ጎዳናው ሳይወጣ ለአጭር ጊዜ እንደ ተጓዘ ከዚያ በፊት አይቶት ኮማያውቅ ሰፈር ደረሰ በሀዘን የተጨማለቀና አጅግ የተከፋ ሰው ድካም እንደማይሰማው ሁሉ እርሱም ምንም እንኳን ብዙ ቢጓዝም የድካም ሰሜት አልተሰማውም ነገር ግን ከባድ የረሃብ ስሜት አንጀቱን ሞርሙሮታል ሐሞቱ ሲንሰፈሰፍ ተሰማው ጊዜው እየመሸ ሰለሄደ ምድር በጨለማ ልትሸፈን ብዙም አልቀራት ከተባረረበት ሆቴል ቤት ጀምሮ ከኋላ ኋላው ይከተሉት የነበሩት ልጆች ድንጋይ ወረወሩበት በቁጣ ወደ እነርሱ ዞሮ በያዘው ዱላ ሲያሰፈራራቸው አንደ ወፍ መንጋ ተበተኑ ከአንድ እሰር ቤት በራፍ እንደ ደረሰ ከደወል ጋር ተያይዞ በር ላይ የተንጠለጠለ የብረት ሰንሰለት እየ ወደ ኋላ መለሰ ብሎ ደወሉን ደወለው በሩ ተከፈተ ቆቡን አውልቆ «ጌቶች ለዛሬ ብቻ ሊያሳድሩኝ ይችላሉ። » ሲል ራቅ ብሎ የተቀመጠውን ሰው በትህትና እጅ እየነሳ ጠየቀው ይኹ እኮ እሰር ቤት እንጂ ሆቴል ቤት አይደለም ያሆነ ወንጀል ሠርተህ ከመጣህ በሩን ልከፍትልህ እችላለሁ የመልስ ሰጪው ድምፅ ራቅ ካለ ሥፍራ እንደ መጣ ያሰታውቃል። እ ባጣም የሚያስፈራ ነው ያዩት ሁሉ ንዛሉት መልኩ ኑ ሲጠይቁ ቢትሪኩ የተመስሰጠጡና ፍርሃትም ነሸ» ብለታ ጳጳ ለመሰላቸው መዳም ማግልዋር ወሬያቸውን በኩራት ቀጠሉ ኣለ እርግጠኛ ያደረባቸው ስ ሣወራዐው ስለእሁነት ነው በዛሬው አዎን አባታችን እርግጠኛ ነኝ የ ቀን ከተማችን ውስጥ አንድ ነገር እንደሚሆን የሦጠራጠረው አይደለም የከተማው ሰው ሁሉ ስለዚሁ ጉዳይ ነው የሚያወራው መድሚዜል ባገቲስታን እንደምትለው» በሣለት ሴትዮዮ ንግዝዢርዋን ስትተጥል የጳጳሱ እሀት ጣልቃ ገብተው እኑ ያልኩት ነገር የለም» ይላሉ ተቃውሞውን እንዳልሰሙ መስለው መዳም ማግልዋር ልፍለፋቸውን ተቀጠለ «የዚህ ቤት ደህንነትም ብዙ ዮሚያስተማምን አይደለም አባታችን የሚፈትዱልኝ ከሆነ የቁልፍ ሠራተኛችን የድሮዎቹን መቀርቀሪያዎች መተርተቀሪያዎቹ ለዛሬ ብቻ ልነግረሠ ረዳሉ በቀላሉ የሚከፈት በር እድግ መልሶ እንዲገዞሣቸው ሃጄ ችን እንደሆኑ ሳይሆን ለወደፊትም ደሀንነታችን ይ አደገኛና አስፈሪ ነው ይቅርታ ይደረግልኝንና እባታ እኩለሌሊት ቢሆን እንኳን ማንኛውም ሰው ቢመጣ ቤት ለእንግዳ። መቼም ስለዚህ ጉዳይ ዶ ሳባቸውን ሳያጠቃልሉ በር በኃይል ከፈተና አንድ አኳን አሰፈላጊ» እያሉ ሴትዮዋ አ ይ ካል እንደ ልማዳቸው ጳጳሱ «ይግቡ» ባሉ ጊዜ በሩ ተ ቤተሰቡ ከነበረበት ክፍል ውስጥ ጉ ቤት ከሥፍራ ሶ ሳይዘጋ ያየምናውቀው ማደሪያ ፍለጋ ከቤት ሥፍራ ይንዘራተት አንድ እርም የነበረ ው መንዝኛ ነበር ሰውዬው በሩን መል የመ ምዶ ቆም አለ አቁማዳውን በጀርባው እ ፅለሳቱ ውጋገን ከፊቱ ሳይ ሲያርፍ ግና ኣ ላቄለሁ ፊቱ የዋካኔ ምልክት እንዳለው አጐላበት ርያ ወደ ውሰጥ የተቀበረ እንጂ በግልጽ ወደ ውጭ ያኛ ለል ያክ ሰቦነቱ ግን መናፍሰት በአካል የታዩበት ነበር የሚመስለ ኣክርም ሏ ወደፊት ተራ እንደያዘ ነው መዳም ማግልዋር ለመጮህ ቢፈልቶም የሆነ ነገር እትም ሰዚህ አፋቸውን እንደ ከፈቱ ደርቀው ቀሩ መድሟዜል ላ ጸግሞ ፊታቸውን ባዞሩ ጊዜ ሰውዬው ወደ ውሰጥ ሲገባ እ ተሁጠዑ ከመቀመጫቸው ብድግ አሉ ከዚያም ዝግ ብለው አ ወደሚነድደው እሳት አዙረው ወንድማቸውን ተመለከቱ ከሰወዬታ ፍተላ ተረጋጋ ጳጳሱ ግን መንገደኛውን ሀጥ ከ ተር ያዩ ምን እንደሚፈልግ ሲጠይቁት ሌሳ ነገር ዝዘ ን ፈጥኖ የያዘውን ዱሳ በሁለት እጁ ተመርኮዞና ከ ለንድ በእንድ ቃኝቶ ድምፁን ከፍ አድርጎ መናገር ጀመር «ተመልከ ኑ ቱኝ። ነገር ግን ጨለግውወን የተን ቤን ያቆግለ ብ ሰላመን ይዘንባል ብዬ ሰጋሁ ደግ አምሳክ ኣት ከን አ ወል አሞ ፍለጋ ወደዚች በታች በ ተጋደምኩ ከዚያ እን ቤተከርስቲያን ፊት በቀጥታ ወደ ቤታች ጠፄም «ከእዚያ ቤት ደ ተጋደምኩ እንዲት ደግ ቤት ነው ሁህ መ በራቸሁን አ አንኳኳ» እለቸኝ ሰለዚሀ ለሁ ሥሬ ል ቤት ከሆነም ገን ንኳኳሁ ለመሆኑ ይህ ቤት ዘብ አለኝ እሰር ቤት ውስጥ ጫን መክ መርቼ ያጠራፋ ፈ ኒ ምኩቶቅቶ በአንድ ። ን እንደሆንክ እንድትነግረኝ አልፈልንም ይህ ቤት የእኔ ቤት የእግዚአብሔር ቤት እንጂ። እመነኝና አንተ ከእኔ ቤት አይደ ይበልጥ ቤተኛ ነህ ከእዚህ ቤት ውሰጥ ያለው ነባር ሁሉ ያንተ ነው ያንተን ሰም ማወቅ ለእኔ አሰፈሳጊ አይደለም። ይሀ ቤት የእኔ ቤት ሔር ቤት እንጂ ፈጣሪ የማንኛውም ባይተዋር አለ ና ስቃይ ያያል እንጂ ማንነቱን አይጠይቅም አንተ ከባድ መከራና ሶብሃል። ከዚያ ቤት የነበረው ሰው ሁሉ ደው። እናቱ የሞቱት በሕመም ሲሆን አባቱ ፀሞተው አባቱም እንደ እርሱ አትክልተኛ ቅ ዛፍ ሳይ ወጥቶ ይወድቃል ከቤተሰቡ መካከል በሕይወት የቀረች አንዲት እህት ነበረችው የሚያሳዝነው የእህቱ ባል ሰባት ልጆቹ አስታቅፏት ነው እሀቱን በሞት የተለያት ዣን ቫልዣ ለላ ዘመድ ሰላልነበረው እህቱ ነበረች ያሳደገቸው እህቱ ባልዋ ጥሏት እስከ ጠፋ ድረስ ተንከባክባ ነበር ያይያዘችው ባልዮው ሲሞት ልፅ ዣን ቫልዣ በተፈጥሮ ቤተሰቦቹ በልጅነቱ ነው የም ግን ከዛፍ ሳይ ወድቆ ነው የ ስለነበረ ዛፍ ለመከርከም ከትል ገ የትንሹ ልጅ እድ ስምንት ዓመት ሲሆን ሜክ ጃቸው እድሜ ን ቫልዣ በዚያን ጊዜ ዓመቶች ሞልቶታል ል ዓመት በታች ነበር ዣ ዣን ቫልዣ በተራው የልጆቹን አባት ተክቶ እህቱንና ልጆችዋን ይረነ መር የወጣት ዘመኑን ያሳለፈው አዳጋችና አድካሚ ግን ብዙ በማያስገኝ ሥራ ይ ተሰማርቶ ነው ሰለዚህ በጊዜ ማጣትና ድቱት ወዳጅ ለመያዝ እንኳን አልቻለም ምክንያት በአፍላ ዘመኑ የኮንፈር ቅር የሚሆን ጊዜ አልነበረውም ለግለት እንዲያውም ከነአካቴው ለፍ ይቻላል ማታ ማታ አመሻቶ ሳይ ከቤቱ ተመልሶ ቃል ሳይናገር ያገኘውን ቀን እሀቱ ልጆችዋ ሲያስቸግሯት ለዣን ቀማምሶ ይተኛል። ቀደም ሲል እንደ ተነገረው ዣን ቫልዣ ሪው ዘፉ ሰው አልነበረም ከእሰር ቤቱ ሲደርስ ልቡ ቀና ነዢ ነሪ የሚያሶቦው። ከእዚያ ውሰጥ እያለ ግን ሕብረተሰብን ጠልቶ እርሱም ንደሆነ ኦመነ ሉን ከተባለ ምሀርት ቤት ሲ መሰዎዕት በሚ ትምፀርትና ንቃት ለተንኩልና ሰክፉ ሥፍራ እንደ እርሱ ያሉ ምስኪኖች ከፈት ትምሀርት ቤቱን የከፈቱት ያደርጉ ሰዎች ነበር አንዳንድ ጊዜ ት በር የሟከፍቱ መሆናቸውን ዣን ቅም በአርባ ዓመቱ ትምህርት ቤት ገብቶ መዳፍና ማንበብ ተማረ። የሕይወቱ ግድግዳ በአንድ በኩል በኩል ጨሰማ ቦርቡሮበታል ለግንኛውም አንድ መዘንጋት የሌለበት ነገር አለ ይኸውም ዣን ቫልዣ ቱሉን እሰር ቤት ውሰጥ ከነበሩት ሰዎች ሁሉ በአካል ጥንካሬና ጉልበት እጀግ የላቀ እንደ ነበር ነው ከባድ ሥራ በመሥራት ጠንካራ የሆነ ሻቦ በመጠምዘዝና ክብደት ያለውን ነገር በማንሳት የአራት ሰዎች ጉልበት አይሰተካከለውም። አንድ ጊዜ የቤት ጥገና ሥራ እየተካሄደ ሳለ ተንጦ ልባይ ግንቡን ደግፎ የያዘው ብረት ሾልኮ ቤቱ ሊፈርስ ሲል በአጋጣሚ ክሆያ የዛረው ዣን ቫልዣ ሰዎች እስኪደርሱለት ግንቡን ብቻውን ደግፎ ከና ከዚያ የነበረ ሰው ሁሉ በጣም ተገርሟል። አንዳንድ ጊዜ እርሱ የሚሠራቸው ነሮች ተአምራዊ እንጂ ማንም ሊሠራው የማይችል ይማሰሉ ነበር አንዳንድ ቀን እንዴት ብሎ እንደ ወጣ ሳይታወቅ ከፎቅ ቤት ጣራ ላይ ወጥቶ ይታያል ዣን ቫልዣ ብዙ እይናገርም። ሲወጡ ከፊቱም ሲሰወሩ እያሉ ከእርሱ እየራቁና አሻቅበው ወደ ይ ይመለከታቸዋል ዣን ቫልዣ በሆኑ መላላት ተሞልቶና ነ ተጨባጩ ዓለም ውሰጥ እየኖረ አሰፈሪ አ መ ሲሳ ዚር ያም አስፈሪ መናፍሰት እውን ሆነው ውስጥ እያለ አንዳንድ ቀን ድ እያሰቃዩት የኖረ ሰው ነው እስር ቤት ተፈግግል ቀደም ሲል መረት ሥራውን እቁሞ ያሰባል ይተክዛል ይር ጨርሶ ጠፍቶ በእ ከበሰተኋላ የዋዣዥቀው የማመዛዘን ን መልኩ የተፈ ርሱ ላይ የደረሰው ነገር ሁሉ ከሥነሥርዓት ው ን አድር አካባቢው የሚያያው ነገርም ያልሆነና ቅቂት ር አልም ቁ ይቂጥረዋል ብቻውን ሲሆን «ይኹ የገጠ ሙነ የቆመውን የእስር ያለ ለራሱ ይነጋገራል አንድ ቀን ከእርሱ የታየው ቁር የእውነት ው ኃላፊ አተኩሮ ባየው ጊዜ ያ ሰው ነር በድንነት ወደ እር መሰን ሆኖም መንፊሰ መሰሎ ቶ በዱላ ይጠልዘዋዶ። ዣን ቫልዣስ ምን አላወቀም ነገር ግን በዚያን እለት ት ከ ሄደ ጆማ ዚያ በኩል ያለፈ ባለጋሪ ከእኛ ደግና ቸር ጳጳሉ ዘጠኝ ሰዓት ከመንገዱ ጣር ፈቀቅ ብሎ ከማገኝ ዛፍ ጥላ ስር ተነበርከኩ በራፍ ይጸልይ የሃበረ ሰው ማየቱን ተናግሯል በስሜት ግርቅፍ ምዕራፍ ሦስት ንዳንዴ ኃላፊነትን ከመሸከም አሳልፎ መስጠት በዘኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጀመሪያ ላይ ፖሪስ አጠገብ ከሚገኘው ሞንትፌርሜ ክተባለ ሥፍራ አንድ አነስተኛ ሆቴል ቤት ነበር ይህ ሆቴል ዘሬ ያለም ሆቴል ቤቱ በጊዜው ዘቴናድዬ በመባል የሚታወቁ ባልና ጣሰት ንብረት ሲሆን ቡላንዣ ከሚባል ቀጭን መንገድ ላይ የተሠራ ሆቴል ራፍ ሳይ የተንጠለጠለ እንድ ትልቅ ስእል ነበር ዘር።