Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
በአንተ ምክንያት የስንት ሰዎች ቤት ፈርሷል። ራሱን በማጋለጡ ሊበረታታ እንደሚገባ አሳወቀች ወደ ካድሬው እየተመለከተች ቁልፍ ችግሩ የአእሉንና ቤተሰቡን ህይወት በአብዮታዊ ዲሞክራሲ አቅጣጫ አይመራም ማሰት ነው። ቁፍ የደኢህዴን ማእከላዊ ኮሚቴና የአዲሳባ ምክትል ፕሬዝዳንቱ ደሳለኝ ሸሹ መገኘት ብቻ ነው። አለኝ ደሳለኝ ጥሩ ሰው ነበር። ሌላ የጭንቀት ሳምንት ድቅድቅ ጨለ ሞሎ ከኮማንደር ተስፉ ጋር ተያይዘን ወዴ ወረዳ ሔድን ዝርዝር መረጃዎቹን ወሰድን ቤተክርስትያኖቹ የተገነቡት ሚሊፎኒ በተለምዶ ህዝቡ መስና ሰፈርነከሚላቸው ቦታዎች እና ቻይና ኤምባሲ ጀርባ ኮምፔንሳቶ አንጨት መሰንጠቂያ አጠገብ ነበር። የይሦሰጠውን ለ ሲረዕሪም በልሰ ሙኀሉጎዮና ዞነው ሷጅ ፅው በመሆኑ ያሃኘውን ፅዝብለዊ ገዞቻ በማክበረ ፅበር በቅርብ የምናውፇው ለሰዎቹ ክባድ ሰራ ከመጣብን የሚዖያርኗው ለታ ላይ ጎበር። መረጋጋቱ አንኳን በነብስ ማጥፉት ዶሮ የታሰረችበት ገመድ በመስረቅ የተጠረጠረ አይመስልም ኮማንደር ካቴናውን አስፈትቶ የሰጠውን ቃል እያመሳከረ በድጋሚ መጠየቅ ጀመረ ከተለመዱት የፓሊስ ጥያቄዎች ተሻግሮ የሚያቀርብለት ቀልቤን ሳበው አንዲህ በማለት ጀመረ ስንት ቁምጣ ነው ያደረከው። ኮማንደር አስገመገም ሁለት ነው ጌታው አንዱ የማን ነው። በቀን በላ የምኖር ነኝ ኮማንደር ተናደደ።ስል ኮማንደርን ጠየኩ መልስ ሳይሰጠኝ ወደ ሌሎች ጥያቄዎች ተሸጋገረ የምትኖረው የት ነው። ወደ ስራ ስትሄድና ስትመለስ ምን ታደርጋለህ። እንዲዘከሩኝ አየጠየኩና አየለመንኩ እሄዳለሁ ጌታው ያፕኘኸውን ምግብ ምን ታደርገየለህ። የኣኔ ቢጤ ሰነ ያገኘውን ምግብ ተሻምቶ የሚገዛ ህዝብ ለነገሩ ምን ይገርማል። ብሎ ጠየቀኝ ባላውቅ ይሻለኝ ነበር ስል ምላሽ ሰጠሁት ድ ምአራፍ ስምንት ህገ መንግስት በጠረባ ሆ ሣዖ መንግሰት ሦጥጪጳኋ ለልታማጋሰም የማሰት መብት ፍርድ ቤሖቻ የጎቸወዎፖ አሊ አብዶ የፌዴዩ ጉዳዮች ሚኒስትር አባይ ፀሀዮ የፌዴራል ፓሊስ ኮሚሽነሩ ወርቅነህ ዝ የፍርድ ቤቶቹ ምገጥሬዝዳንቶች መንበረ ፀሀይና ደሳለኝ የአዲሳባ ኮሚሽነሩ በፍቃዱ ቶሌራ ተከታትለው ገቡ ኣማ የህግ ምሁሩ ኮሚሽነር በፍቃዱ አጠገቤ መጥቶ ተቀምጠ ሷ ቀላል ሰው ስለሆነ እንግባባለን በከተማዋ የፀጥታ ስራዎች ሳምንታዊ ሺዓ ላይ አንገናኝ ነበር። ኮሽነር ሰላምታ አሰጣጡ የወትሮ አልሆንብኝ ሲል ወደ ጆሮው ጠጋ ብዬ አይዞህ የምን መበሳጨት ነው። በአንድ ወቅት የከተማዋ ካድሬዎች በተገኘንበት የሀገር ውስጥ ደህንነት ዘበላይ ሹሙ ጌታቸው አሰፉ የአሮሞ ጠባብነት አለብህ የትራፊክ ጽቤት ን ነገ በምንጠረጥራቸው ሰዎች አጥለቀለከው ብሎ ሳምንቱን ሙሉ ስጨነቀው ርግጥም የትራፊክ ፓሊስ አለቃነት ለአሮሞዎች ተለይቶ የተሰጠ መስል ነበር። ጸረ ጉዳዩ ከአነሱ በላይ ነው። ስነ ስርአት። መፍትሔ ይሆናል የሚያስበው በህገ መንግስቱ መሰረት መሬት የህዝብ በመሆኑና የህዝ ውከልና ያገኘው ያስተዳደሩ ምክር ቤት በአስቸኳይ ተሰብስቦ ከዚህ ፃ በፍርድ ቤቶች የሚሰጠው ሁከት ይወገድልኝ የሚቀርበትን ውሳኔ ማስተ እንደሆነ አስረዳ።
ጦላይ ም ከህውሀትና ብአዴን የተቀነሱ ሴት ተጋዳሊቶችን የቀለም ትሃ ለማስተማር ጦላይ ለአንድ አመት ቆይታ አድርጌ ነበር የጦላይ ህኒ በኢትዮጵያ ታሪከ ውስጥ የመከሰት አድሉ ጠባብ ነው ጦላይ ርግጥነ ቦታ ነበር ከቁመት በላይ በሆነ ስንደዶ ሳር የተሸፈነ ዘንዶና አባብ መሳ የሚርመሰመሱበት አጋዘንና ከርከሮ በር የሚቆረቁርበት ጦጣና ሰው እ የሚሄዱበት ጨረቃ ውበቷን ለማሳየት የሰፌድ ያህል ሰፍታ የምትደሃ ቦታ ጦላይ በሐሩር በረሀ ውስጥ አስር ሺህ ሴቶች ከሶስት መቶ የማይ መምህራን የተፉጠጡበት አሰቃቂው የደርግና ኢህኢዴግ ወታደራዊ ቤት ከደርግ ጀምሮ ሻለቃ ቢራራ የሚል ስያሜ የተሰጠው ምእናባዊ መንፈስ የነገሰባት ጦላይ። ብዙዎች የአዲሳባ ህዝብ ምርጫ ካርድ በምትባል ሰላማዊ ኢህአዴግን የቀጣው በምርጫ አድርገው ይቆጥራሉ ይህ የተሳሳተ አህአዴግ ላይ የመዲናይቱ ህዝብ የወሰነው በሁለተኛው አገር አቀፍ ዓም ነበር በዚህ ምርጫ ኢህአዴግ አሳፉሪ ሸንፈች ተከናንቧ ብዙ ያልተነገለት ታሪከ በወቅቱ መሪ ተዋንያን በነበርን ካድሬዎች ዘንድ ዳር ጨዋታ ሆኖ ሰንብቷል በእንደዚህ መልኩ ለንባብ አስኪበቃ ድረስ በምርጫ ኢህአዴግ መሸነፉን ኣስቀድሞ ካረጋገ የተከተለው ስትራቴጂ የህዝቡን ወሳኔ ባይቀይረውም ለማሣ ጠቅሞታል። በዚህ ላይ ለመደራደር ህሊናዬ መመሥሥመመ የኢህአዴግ አጩ ሆና የቀረበው አንድ አሁድ ዶከተሩንና ሌሎች የክልል ምክርቤት እጩም ለማስተዋወቅ ወረዳ ቀበሌ አየር ጤና አዳራሽ የህዝብ ስብሰባ ጠራ አንዲት ሴት አንባዋን እየዘራች ዶሩ ለከፉ ቀን ያስቀመጠችውን ወርቅ ማሸ ሳይበቃ የኤድስ ቫይረስ ሳይኖርባት አለብሸ እንዳላት አጋለጠች አሱ የሰጣ የምርመራ ወጤትና ሌላ ከሊኒከ ተመርምራ ነፃ የሆነችበትን ወረቀት አሳየች በቀጠለው ሳምንት በቀበሌ ፈጥኖ ደራሽ አዳራሽ በጠራ ስብሰባ ሌላ ሴት ከባለቤቷ ጋር መጥታ ተመሳሳይ ነገር አቀረበች። ኢዴአፓ ሁለት ከኛ ከፍል ያልዘለሉ ትንቢተ ሂያስ የሚባል አንደኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የጥበቃ ሰራተኞች አቀረበ ኣድ በበኩሉ ስራ አጥ የነበሩና የአካባቢያቸው ማህበረሰብ በደባል ሱስ ውቃቸውን አጩ አድርጐ አቀረበ። የኢህአዴግ የምርጫ ስርአት የብዙሀን ድጋፍ የሚከተል በ በ ምርጫ በወረዳ የሁለተኛ ዙር ተፎካካሪ ሆነው የሚቀርበ ቶፊቅና አበበ ቀስቶ ይሆኑ ነበር ምርጫው አስር ጊዜ ቢጭበሪበ የአበበ ቀስቶ አሸናፊነት ሳይታለም የተፈታ ይሆን ነበር ዞው እና የራሳቸው ደጋፊ ያላቸው መሆኑ በተጨማሪነት ጠቀመን ን ወክሎ የቀረበው ክንፈሚካኤል ደበበ አበበ ቀስቶ በወጣቶችክፍሌ የቅንጅት አመራር የነበረ በምሁራንና ነጋዴው ማህበረሰብ የትሣረ ሀጂ መሀመድ በሙስሊም ዘንድ ተቀባይነት ነበራቸው። በዚህ ጉዳይ ላይ ኢህአዴግ ጨፍኑና ላሞኛችሁ አይነት ራከሪያ ጭብጦችን ስለሚያቀርብ ሁኔታውን ገለጥለጥ አድርጐ ማየት ኒጊ ይሆናል ኢህአዴግ በመጀመሪያ የሚያቀርበው መከራከሪያ ይህ የህገመንግስት በዲሞክራሲያዊ ሰርአቶች ከሚታወቁት የምርጫ ስርአቶች አንዱ ታንን የአብላጫ ድምፅ ምጠቀሙን እንደሚያመላክት ነው ርግጥም እንደሚለው በዲሞክራሲ ግንባታ እስከ አሁን የሚታወቁት የምርጫ ቦች የብዙሀን ድጋፍ የተመጣጠነ ውክልና እና የአብላጫ ድምፅ ሲሆኑ ዴግ የሚጠቀመው በመጨረሻ የቀረበውን ነው ይህ የምርጫ ስርአት ዳዳሪዎች መካከል አብላጫውን ድምፅ ያገኘ አሸናፊ የሚሆንበት ሲሆን ረቱ ዲሞክራሲያዊ ገፅታ ያለውና ምርጫውን ለማስፈፀም ቀላልና ወጪ ፈ ነው ጻመምኣፍሙ ጋ መጩውጭ መመ መሙ ጠንቅቆ ያውቃል በነካ አጁ የፓሊሲውን ባለቤት ግራኝ መሀመድ ቢለፀዐ የጀሣንነት ካባ አናለብሰው ነበር የሴትየዋ የለቅሶ ምንማ ከቁጥጥሯ ውጭ በሆነ ነገር አንደሆነ ቆይ የተገለፀለት አግዜሩ ገነት እፄ ያልኩት ጊዜ ሰጥተሽ ከእኛ ጋር አንዴ አሪ ተንቀሳቀሽ ነው ብሎ አለዘባት ወርታአበባ የምትባል የዞን ካድሬ አብሪ አንድትዞር መደበላት ከብርቷ የትምህርት ሚኒስቱር ስራዋን ትታ ወረዳ ሰነበተ አግሯ አስኪላጥ ተንከራተተች በመንደር ውሻ እስከመነከስ ደረሰች። እንዲህ ነበር የሆነው በምርጫ በወረዳ ኢህአዴግን ወክላ ለፓርላማ እጩ ሆና የቀረበችው የትምህርት ሚኒስትሯ ወሮ ገነት ዘውዴ ነበረች አግዜሩ ደግሞ ምርጫውን በበላይነት ከመምራት በተጨማሪ በዚሁ ወረዳ ለከተማ ምክር ቤት እጩ ሆኗል። ይህንን የሚፈፅምለት ታ ይመር የሚባል በንግድ ምክር ቤት ውስጥ ከፍተኛ ስልጣን ላይ የሚገኝ ሰጠ ነበር ልማታዊ ባለሀብት። አነህ ልደቱ በቀበሌ ደረጃ ለወረዳ ምክርቤት ተወዳድሮ ለሽንፈቱ ትልቅ ሚና የተጫወተው አበበ ቀስቶ ለቀበሌው ህዝብ ያ ንግግር ነበር። እንደ እውነቱ ከሆነ አበበ ቀስቶ የህዝብ። ልደቱ በባዶ አውቀቱ አየተኮፈሰ አንደሆነ ለማሳየት ነው በ የወረወርነው አለኝ ቢሆንም ፍቃደኛ ሆኖ እየተወዳደረ ባለበት ሁኔታ ልትደግፈፊው ደ ነበር ህዝብ በተሰበሰበበት አዳራሸ ለምን አዋረድክው መልስ እአንዳይ ደግሞ ሌላ ቀበሌ ላከው ቢራውን አየተጐነጨ አየህ ልደቱ ጆሮ ለማግኘት ብሎ በድርጅታችን ፕሮግራም ወገ የሌለ ነገር አንደ ፓርቲያችን አቋም አድርጐ አያቀረበ ነው ኢዴአፓ የዛ ቤት ለባለቤቱ እንመልሳለን የሚል አቋም የለውም አሱ ግን በአደባባይ እኔ ብሎ ተናገረ ለወያኔ ትልቅ በትር እያቀረብከ ነው ብዬ ብቆጣው አል አለ። አጠገቤ የተቀመጠው ፍስሀ አባይ መቋጠር ጀመረ ብሎ ማስታወሻዬ ተጥሎ ለደህንነት ሀላፊው ኢሳያስ ወጊዮርጊስ ተሰጠው ኢሳያስ የደንቁርና አክሊል ያጠለቀ የአቶ መለስ የቁርጥ ቀን ልጅ ነው እንደለመደው በአብሪት የታጨቀ ስድብ ካቀረበ በኃላ በማጠቃለያው አሊ አዲሳባን የመሰለች ውስብስብ ከተማ ቀርቶ ወረዳ ሰመምራት አባይ ተመሳሳይ ይዘት ያለው ትችት አቅርቦ ማሳረጊያውን አሊ ዝርክርከ ብቻ ሳይሆን ደንታ ቢስና ዘባተሎ ነው በማለት አጠናከረ ዝርክርክ ። ብሎ ጠየቀው አሊ በበኩሉ ። ቤቱን የሰራ ዘርአይ እንደምትሉ ገ ል ስለነበር አስደንጋጭ ውጤቶችን መስማት ጀመርን የመጀመሪያው የተፈራ ዋልዋ መሸነፍ ሆነ ለዋልዋ ልጅ ከልቤ አዘንኩኝ ሲያዊ ማአከላዊነት አስረኛ አንደሆነ ስለማወት ው አሳርፉል ካሊድ ምል ፐሬዝዳንት ታጋይ ማሚት አስተዳደር ባይቱ የምክር ቤት ሀላፊ ቶፊቅ ኢኮኖሚ ዘርፍ ዘመዳ የካቢኔ ነ ተሸንፈዋል ስቸት ታዛቢዎች ተመልሰው ቆጠራ ሲካሄድ የነበረው እንዳልነበር ሮጆዎች ግልብጥብበጣቸው ወጣ አሊና ካሊድ ቶፊቅ ጣይቱንና ን ትተው አረንጓዴ ቢጫ ቀይ ከመሀል ኮከብ ያላትን ባንዲራ በለቡ ማዘጋጃ ቤት ገቡ ሉፓ ኮ ሎሪ ረው ውም ረ ጨሬ ፎሯጩጩመጮ ፎዴ መመ ጨመ ሆነ ሞንጀሪኖ አጋለጠች የህቡዕ አደረጃጀቱ ማቋ ማታ ስብሰባ ሲያደርግ የነበረው በሜክሲኮ እንደሆነ ተረጋገጠ። ይህም ከአስር ሆኑም የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ፓሊሲ መቀየር አለበት ብሎ ን ሣን ደግሞ ፓሊሲ ከመለወጥ አንፃር እሱ አንዳችም ሚና ና ለፃፉት ሰዎች መልአከታችንን እንደሚያደርስ በቅንነት ገለፀ ንግግር በራሱ አግራሞትን የፈጠረ ነበር አንድ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር በራሱ ተቋም የሚፈፀመውን ፓሊሲ ችግር አለበት ግን ወዕሰን ስልጣን የለኝም ሲል ምን ዚባል ይትላልዮ ያዉም የዶከተረ ሚኒስትርቨ የዛኑ አለት ማታ አሊ አብዶ ቢሮው ጠራኝ ። ኮሚቴው በጠራው በአካል ተገኝታ እንዳረጋገጠች ማስተማመኖ ሰጠች በሌው ሊቁመንበር እሱ የሚያስተዳድረው ቀበሌ ከፍተኛ ፊያ ቦታ ስለሆነ ጥያቄውን ፍትሀዊ እንደሚያደርገው ነገረን የህዝብ ቱን በጐሳና ሀይማኖት በመከፉፈል ዘረዘረ የሀይማኖት ተቋማት ብዛት ታዊ በሆነ መልኩ እንደተሰራጩ ገለፀ የመጨረሻው ተናጋሪ ጐልማሳው አንግዳ ሆነ ሰዉየው ፍቃዱን ኘት ስድስት ወር እንደፈጀባቸው አንደኛውን መስኪድ ለማሰራት ቃል የአንድ አረብ ሀገር ልዑል አንደሆኑና ቃላቸውን ሳያጥፉ መፍጠን ነባቸው ሁለተኛውን የሚያስገነቡት በአካባቢው መኖሪያ ቤት የሰሩ ነጋዴዎች እንደሆኑ ተናገረ። ቤት በመግዛት መስኪድሞስ ማ የተወዳደረው አበበ ታውቀው አለ ቀት ላይ የግለሰብ ኮማንደር ቀጠለ ለአሊ አብዶ ከአረብ ሀገር የሚመጣው ገንዘብ የሚያልፈው በእህቱ ህክ ነው ቤቱን የሰራው በዛ ገንዘብ እንደሆነ ይታማናል። ራሳችን የምንቆጣጠረው በቂ ሀይል አለን ወመ ሰጠሀጉጥ አስተባባሪው ስሜን እየጠራ ለሊት ለምትጀምሩት ሁለተኛው ግንባታ ተጨሣሪ ህ ያስፈልጋቸኃል የአሮሚያ ፓሊሶች የአዲሳባ ዬኒፎርም ለብሰው ሲቀላቀሏሷ ይችላሉ ብለን ነው ክቡር ፕሬዝዳንቱ ሊተባበሯቹህ ፍቃደኛ ናቸው በማ በድጋናሂኒ ገለፀ ወደ ምክትል ፕሬዝዳንቱ ዞሬ ሁለተኛው ግንባታ ከኢህአዴማሣ ቢሮ መልስ እስከናገኝ አይጀመር በዚህም ላይ ቢሆን ምርመራ አየተካሄደ ነው ባልጠፉ ቦታ በጥም ማደሪያ ላይ መስኪድ አንዲገነባ መፍቀድ ምከንያቱ መጣራት ይኖርበጋ በውሳኔው ልዩነት ካለህ ለከተማዋ ኢህአዴግ ቢሮ መደወል ትችላለህ ፔ አድርጌ ነገርኩት። ኮማንደር ተስፉ የግለሰብ ቤት ኪራይ ከፈል ከብዶት ባለ አንድ ክፍል የቀበሌ ቤት ጅማ ሰፈር የሰጠነው አኛ ነን ኢንስፔከተሩ ቃል የተቀበለበትን መዝገብ ይዞለት መጣ። ወቅቱ ጥቅምት ዓም ነበር የአዲሳባ ምክር ቤት አዳራሽ አስቸኳይ ጥሪ ሰተደረገላቸው የፌዴራስ ከተማ ካድሬዎች የፍርድ ቤት ባለስልጣናትና ዳኞች የፓሊስ እ ዝ ተሞልቷል ከዚህ በተጨማሪም የአካል ጉዳተኛ በሆኑት ሣለሰብ የሚመራ የአያት ሙኖሪያ ቤት ስራ ድርጅት ሀላፊዎች በስብሰባው ተገኝተዋል። የሚሰማህን ንገረኝ ካልክ ከዚህ አስቀያሚ ስራ መደ ጠመኔዬ ብመለስ ይሻለኛል የሚል ምላሸ ሰጠ ያንን ለማስታወስ ነበር በምክር ቤት አዳራሸ ያነሳሁበት የማይሆን ነገር ለሚስትህ አትንገር ሆኖብኝ ነው በተራው ወደ ጆሮዬ ባህ መለሰልኝ አሊ አብዶ ባለበት ስብሰባ ምን ጥሩ ነገር ትጠብቃለህ ኮሚሽነሩ ለሊ አብዶና ምከትሉ ካሊድ አብርሀማን ከፍተኛ ገቀት አንዳለው አውቃለው በከተማዋ አየተዛመተ ያለው ህገወጥነት ምንጮቹ እነሱ አንደሆኑ ደጋግሞ ይናገራል። አባይና ኮሚሽነር ወርቅነህ ተመሳሳይ ይዘት ያለው ንግግር አደረጉ አሊ አጋጥመዋል ያላቸውን አንቅፉቶች መዘርዘር ጀማረ የከተማው ፓለቲካ ተሺሚዎች ህዝበኝነት የፓሊስ ቁርጠኝነት ማጣት የፍርድ ቤቶች ዳተኘነት አንደሆነ ገለፀ በተለይም ዳኞች ለትንሹም ለትልቁም ሁከት ይወገድልኝ መስጠታቸው ልማቱ ተንገራግጮ አጉዲቆም እያደረገው እንደሆነ ተፍዢረ ከተሰብሳቢው ውስጥ የማጉረምረም ድምፅ ተሰማ አሊ ተልባ ቢንጫጫ በሚመስል መንገድ ጉምጉምታውን ወደ ጐን ትቶ የችግሩ ዋነኛ ምንጭ የሆነው ሁከት ይወገድልኝ የሚለው የፍርድ ቤት ወሳኔ ያስከተለውገ ችግር ለመወያየትና ለቀጣይ መፍትሄ ለማስቀመጥ እንደሆነ በዚህ የዳኞች ውሳኔ ሰለባ በመሆን ለከፍተኛ ኪሳራ እየተዳረጉ ያሉ ልማታዊ ባለሀብቶች በስብሰባው ስለተጋበዙ ዘርዘር ያለ ማብራሪያ አንደሚሰጡ ገለፀ የኣያት መኖሪያ ቤት ስራ ድርጅትን ወክለው የመጡት ግለሰብ ቅሬታቸወገ እንዲያቀርብ በክብር ጋበዘ። የአያት ተወካይ አንድ ሳምሶናይት ሙሉ ዶሴዎችን ለተሰብሳቢፀ በማሳየት ንግግራቸውን ጀመሩ ሰውየው ፉይል እያገላበጡ የመጀመሪያወ የፍርድ ቤት ክስ በንባብ ማሰማት ሲጀምሩ ክተሰብሳቢዎች መሀከል ስነ ስርአት ሰነ ስርአት የሚል ቃል ከየቅጣጫው ተስተጋባ። የመጀመሪያው ተናጋሪ ዳኛ መሆኑን አስቀድሞ በመግሰለዕ ስብሰባ ወጥ መሆኑን ማስረዳት መረአንዲህ በማሰት በኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን በአለም አቀፍ ደረጃ በፍርድ ቤት በ ብይን ባልተሰጠበት ጉዳይ ላይ አስተያየት መስጠት የፍርድ ያጨናግፈዋል ተብሎ ስለሚታሰብ የተከለከለ ነው በተለይም ለፍችህ አጋዥ ይሆናሉ ተብለው ከሚታሰቡት ከፍተኛ የመንግስት ባለስፅ የፓሊስና የፀጥታ ሀይሎች ከዳኞች ጋር የከስ ጭብጦችን እያነሱ የፍርድ ቤቶችን እጅ አንዴ መጠምዘዝ ይቆጠራል። ይህንን ስብሰባ የጠራችሁ አካላት የዜጐች በፍርድ ቤትና ፍርድ ቤት የመዳኘት መብት ጥሳችኃል ብሎ ተናገረ አሊ አብዶ በበኩሉ ህገ መንግስት ተጥሷል አልተጣሰም የማለት መብት ፍርድ ቤቶች የላቸውም በማሰት በአቶ መለስ የተፃፈውን የዲሞክራሲ ጥያቄ በኢትዮጵያ በ የሚለውን ሰነድ አነበነበ ክቡር ፕሬዝዳንት። ህገ መንግስት ተጥሷልአልተጣሰም ብሎ ብ የሚሰጥ ፍርድ ቤት የሌለባት ብቸኛ ሀገር ኢትዮጵያ መሆኗን ጠፍ አይደለምሌላው ቆርቶ ህገ መንግስትነ በተመለከተ ብይን የሚሰበ ፌዴሬሸን ምከር ቤት ውስጥ ከአራት ሚሊዮን በላይ የሆነው የአዲሳባ ህዝ ሆነ ከቡርነትዎ እንዳልተወከሉ አውቃለሁነገር ግን የዜጐችን በፍርድ የመዳኘት መብት የሰጠው ህገ መንግስት በጠረባ ሲመታ ለማየት ህሲ ስላልፈቀደ ነው በማለት ሁለተኛው ዳኛ የመልስ ምት ሰጠ።