Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
ይህ መፅሐፍ ከዚህ እምነት የመነጩ ነው በታሪክ አቢሲኒያ በሚባለው ሰሚነኛ ማንነትና የተገደበ ግዛተ ክልል ይገለፅ የነበረው የጥንታዊት ኢትዮጵያ ሀገራዊነት የተለያዩ ብሔሮችን በኃይል ጨፍልቆ በመያዝ ላዶ የቆመ በመሆኑ ጥያቄው የቅኝ አገዛዝ ጥያቄ ነው። ሂደ ሙሰ ያሟሃንሙ ፆዶሥሪአ ሦምታዖ በ ው ድረ ሪቀዛዊ ፈፊፈታዎፇ ዝፍ ናሦጮሩና ለዶዲዶሎዲ ሌቷድ ይፆፒዖ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ልሂቃን ተደጋጋሚ ፍሬ የለሽነትና ተስፋ መቁረጥ እና ማጠቃሊያ ከበዘከየእዛጠባብጩብጪዘጩበፎጅረኣፍፍሩ ልዓ ዓፍ ፍ ዓዓ ውን ማፍ መፍ ው ይው ግራ መጋባት ወፆኔ ሰረ ቦሃያ ፆፖዳቶም ስሃዲዎ እና ያሥሰማ። ጽንጹብብኣዛብዳብጻብጸጠኡ ችጡበ ይግሞ የተለየ ማንነትን ጠብቆ መቀጠል ግድ መሆኑ ነው። ለዚህ የሚመጥነው ግድ የሆነውን ውጉድ ቁመና ከዚህ ተለዋዋጭ እውነታ ማጣጣም የሚያስችል ስልት ብቻ ነው። ኗውሙኛ ዲሴምር ህፓ ከስፔን የአሸባሪዎች የቦምብ ጥቃት በኋላ ከሰባ ዓመት በፊት የተከሰተን ታሪክ በመቀስቀስ የፖለቲካ ልሂቃን ሊጠቀሙበት ሞክረው ነበር አንድ የቀድሞው የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከፍተኛ አማካሪ እርምጃውን የገለፁት እንደሚከተለው ነበር። ለርፉ ለሰሦሥሦዎይዶ መሆጀ ው ያሥፈልጳጮ ሁል ላእዖምርገሁት ያሖት ዶሀ ያዖሟፖጋኑጋ ራድሰ መፍጠረ ታው ሪዩወ « ላማ ዚ ዲዖታትሶ ጳኔውዕዊ» ዲሴምሃር ዐዐ ዕኡ ህልውናቸውን በቀጣይ አረጋግጠው ነፃነት እና እድገት የተረጋገጠበት ህብረተሰብን እውን ለማድረግ የሚንቀሳቀሱ ሀገሮች ቀዳሚ ትኩረትና ተግባር ለብሔራዊ አደጋ የሚያጋልጣቸውን ድህነት ማስወገድ ነው። እውቁን አሜሪካዊ ጀምስ ማዲሰንን ዋቢ በማድረግ የኒዊስዊክ ተንታኝ ፋሪድ ዘካሪያ ያነሱት ነጥብም ተጨማሪ አስረጂ ነው ። የሳባ የማንነት ትንታኔ እውነት ነው አይደለም የሚለውን ትተን በዚሁ የታሪክ ሂደት ከተገነባ አማህልሎሏዊ ሥርዓት ደገፍ ግንዛቤ የሚመዘዝ ነው። የኢትዮጵያ ሕገ መንግሥት ይህን አንድነት ከህብራዊነት በጎውን ከመጥፎው የጋራ ውርስ አዋዝቶ የሥታም እኩል ሪቅትና ቤት ያዖሆጎነቻ ጠፇዛራ ሊሌቅትዶድዴዖ ሐመመሥረትቶ ፈል ከሚል ምክንያታዊ ምርጫ የሚነሳ ነው ነፃ ህዝብ መሆናችንን መቆሚያ ነፍጎ ለንቀት የዳረገን ድህነትና ኢሰብዓዊ አፈና ከፈጠረብን የማንነት ክፍተት አጣብቂኝ በመውጣት የኢትዮጵያን ሀገራዊ ቀጣይነት ለማረጋገጥ ብቸኛው አማራጭ መሆኑን በተሞክሮ ካገናዘበ ዕውቀት የመነጨ ምርጫ ነው ኩርኮራ ኔጭጌጌጨጨ።ጩ ር በእኩል ነፃነትዙ ተጨባጭ ተጠቃሚነትና ቁርኝት በጠነከረ አቅም ደርጅቶ በቀጣይ መዝለቅ የመቻሉ ዋስትናም ይኹው ነው የአድዋ ባለቤቶች የሆኑት የጥንታዊትና የዘመናዊት ኢትዮጵያ ህዝቦች ማንነት ቀጣይ እውነታ በድህነት የኮሰመነ በአግላዶይነት ብሶት የነጠፈ ሆኖ በሀፍረትና በመደፈር ተጠቂ መሆኑም ያቆማል እኛ ባለቤቶቹም ቀና ባለ ስብፅና እና በሙሉ ልብ የምንኮራበት ባይተዋሮች ቢወዱትም ቢጠሉትም የማይክዱት እና ገዝፎ የሚያዩት ታሪካዊም ሆነ ሀያው ኢትዮጵያዊ ማንነትም ትርጓሜው ይህ ይሇናል።
ከዚህ አንስቶ ሲሰላ የኤርትራ ጉዳይ ከአንድ መቶ ሃያ ዓመታት በላይ ፅድሜ አለው ከዚህ ውስጥ ኤርትራና ኢትዮጵያ ፅማኒዖ ዓመታ ህለ ዖሦፌፏፓ ሃዞራም ያአበራቻው ደግም ላርባዎቿ ዓመታታ ብቻ ነበር ይህ ዘርዘር ተደርጎ ሲታይ ለስልሳ ዓመታት አካባቢ በጣሊያን ቅኝ ግዛትነት ለአስር ዓመታት በእንግሊዝ ሞግዚታዊ አስተዳደር ለአስር ዓመታት በፌዴሬሽን ለሰላሳ ዓመታት መገለጫው ጦርነት በነበረ የኢትዮጵያ አካል በመሆን እንዲሁም ላለፉት አስራ ስድስት ዓመታት በትግል የተዋለደ ነፃ ሀገራዊነት ያካተተ ነው በተለያየ ደረጃና መልክ የሚገለፀው ይህ ሂደት ለኢትዮጵያና ኤርትራ ማህበረሰቦች ውስጣዊ መተራመስና መሰነጣጠር ምክንያት የሆነበት ሁኔታ ያመዝናል እድግ በርካታ ኤርትራዊያን ለቅኝ ገዢያቸው ጣሊያን ግዛታዊ መስፋፋት አገልግለዋል በሁለተኛው የዓለም ጦርነትና ቀደም ሲልም በአድዋ ለስላሳ ዓመታትም በተለያዩ ቡድኖች አዝማችነት በተካሄደው የፀረ ኢትዮጵያ አገዛዝ ውጊያዎች ተሳታፊ ሆነዋል በጉዳዩ ዙሪያ በተፈጠረ ፖለቲካዊና ኃይማኖታዊ እምነትን የተንተራሰ ልዩነት ተገፍተውም በእንግሊዝ ሞግዚታዊ አስተዳደር ስርም ሆነ ከፌዴሬሽኑ በኋላ እርስ በርስ ተጋጭተዋል በዚህ ውስጥ ያለፉ የኢትዮጵያ ትውልዶችም ከዚሁ በተያያዘ በተካሄዱ ጦርነቶች ተሳትፈዋል የእርስበርስ ግጭትም ውስጥ ገብተዋል የኤርትራ ጉዳይ ይህን መሰል ገፅታ ለመጎናፀፍ የበቃበት አንድ ዋና መነሻ የፌዴሬሽኑ መፍረስ እንደሆነ ብዙዎች ይስማማሉ ከጉዳዩ የተያያዙ ሂደቶች ንፅፅር በግልፅ የሚያመለክተውም ይህንኑ ነው ስለሆነም በኢትዮጵያና ኤርትራ ጉዳይ ፍተሻ የፌዴሬሽኑ መፍረስ ያለው ግዝፈት በዋናነት ሊጤን ኩርኮራ ጩጩጩጭጭሔሎፍጭር መሩ ይገባዋል ለምን እንዴትና የት ድረስ የዘለቀ ውጤት እንዳለው ለመለየት የሚቀርበው ትንታኒ በፌዴሬሽኑ ዋዜማና ማግስት በተከናወኑ ቁልፍ ተግባራት እና ግንዛቤ ላይ ያተኩራል። በዚህ ህብራዊ ገፅታ በነበረው ዓለማዊና ሀገራዊ መቼት ውስጥ ግን ዋነኛው የግንዛቤ ማዕቀፍ ሆኖ የወጣው አንድ ጭብጥ ነወ የነፃነትና የአንድነት ጉዳይ በተለያየ መጠንና ብርታት የተሞከረው የአንድነት አጀንዳ በተፈለገው አይነት ጠንክሮና ስር ይዞ የበላይ ማፅቀፍ በመሆን መውጣት አልቻለም የዛኑም ያሀልና ከተወሰነ ልዩነት በስተቀር የነፃነቱ ግብም የተመቻቸ አጋጣሚ በነበረበት ወቅት ሁሉ ሊሳካና እውን ሊሆን አልቻለም ከሰላሳ የትግል ዓመታት በኋላ እውን ቢሆንም ኤርትራዊያን የጠበቁትን ትርፍ ኢትዮጵያዊያንም የተመኙትን ቤተሰባዊ የሆነ ሰላማዊ ቁርኝት የሚፈቅድ ስርዓት ሊጎለብት አልተቻለውም ይልቁንም የተገኘው ነፃነት ጠንክሮ በራሱ ሙሉ በሙሉ ሊቆም አልቻለም ባይባል እንኳን በዘላቂነት መቻሉም እጅግ አጠራጣሪ ሁኔታ ውስጥ ወድቋል ኤርትራ አንድ ወጥ ቁመና ያለው አኃድ ሆና ብቅ ካለችበት አንስቶ የምናገኛቸው ሂደቶችና ግንዛቤዎች በዚህ ረገድ የተወሰነ ተሸጋጋሪ ተፅዕኖ ኩርኮራ ከቅድመ ጣሊያን እስከ ፌዴሬሽን ፍፃሜ ያሳደና ናቸወ ስለሆነም እንደ መንደርደሪያ እንዲያገለግል ከቅድመ ጣሊያን ቅነ አገዛዝ እስከ እንግሊዝ ሞግዚትነት ድረስ ያለው ወቅት በአጭሩ የሚቃኝ ይሆናል በተያያዥም እስከ ፌዴሬሽን ፍፃሜ ያሉ መሰረታዊ ሂደቶች ይዳሰሳሉ ቅድመ ጣሊያን ኤርትራና ኢትዮጵያ ከየትኛውም አጎራባችኙ ህዝቦችና ሀገሮች በበለጠ አሉታዊም ሆነ አዎንታዊ ገፅታ ባለው ፈርጀ ብዙ መስተጋብር የተቆራኙ ናቸው የዛሬ ነፃ ሀገር ኤርትራ ይሀንን ስያሚያዊ መጠሪያም ሆነ ፖለቲካዊ ቁመና ያገኘችው ጣሊያን የቀይ ባህር ጠረፍን ታክኮ ወደ አካባቢው መዝለቁ ከተመዘገበበት ዓም ወዲህ ነወ በዚህ ረገድ ስለ አካባቢው የተፃፉ መዛግብት ልዩነት አይታይባቸውም ከዚሀ ቀደም ባለው ጊዜ ግን የዛሬዋ ኤርትራ ባሀረ ኗራ ምድረ ማነዕ ዘያጎ በመባል እንደምትታወቅ አጥሂፒዎች ይገልፃሉ ዘውዴ ረታ ተከስተ ነጋሽ አለምሰገድ አባይ ትራቭስኪ ያጤኗልፍ ኤርትራ የሚለው ስያሜ በወቅቱ የጣሊያን ጠቅላይ ሚነስትር በነበረው ፍራንሄስኑ ክሪስፒ የተሰጠ እንደሆነ የሚነገር ሲሆን አመጣጡም ግዛቱን የሚዋሰነው ቀይ ባህርን ለመጥራት ግሪኮች ከሚጠቀመጮበት ማሮ ኤሪትሪዮ ከሚለው ስያሜ እንደሆነ ይታመናል ያም ሆነ ይህ ከስያሜ አመጣጥ የተያያዘ ክርክር የጉዳዩ ይዘት ላይ የሚያስነሳው መሰረታዊ ጥያቄ ቢያንስ ከዚህ ፀሐፊ ፅይታና ትኩረት አንፃር ስለሌለ የተነሳው ለጥቆማ ያህል ነው ከጣሊያን ወዲህ ከተጎናፀፈችው ማንነት በፊትም ማለትም ከበሳ በሚል መታወቂያዋ ዘመን የጥንታዊት ኢትዮጵያ ወይም በዘመኑ መጠሪያዋ አቢሲኒያ አንድ አካል በመሆን በነገሥታቶቿ በሚሾሙ አስተዳዳሪዎች መተዳደሯ ይጠቀሳል ዘውዴ ረታ እና ሌሎች ይህንንም ለማስረገጥ ወደኋላ ታሪክ በመሄድ ከአክሱም ላስታና ጎንደር ወዘተ የኢትዮጵያ ነገስታቶች ዘመን ይኸው ከአካልነት የመነጨ ቁርኝት ተጠብቆ መኖሩን እነዚሁ የታሪክ ፀሐፍት ለማሳየት ይሞክራሉ ከዚህ የአቢሲኒያ ዘመነ ነገሥታት መለስ በማለት ቅርብ የሆነው የአስራ ዘጠነኛው መቶ ክፍለ ዘመን መጨረሻ ዓመታት ውስጥም ተጠቃሽ ሆኖ የምናገኘው የአፄ ዮሐንስን ዘመነ መንግስት ነው ኩርኮራ ከቅድመ ጣሊያን እስከ ፌዴሬሽን ፍፃሚ የወቅቱን የመረብ ምላሽ በተለይ እንዲሁም የኢትዮጵያን አጠቃላዶ እውነ ስንመለከት ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ አራተኛና የአካባቢው የትግራዞ መሳፍንት በዚሁ ከበሳ በተባለወ የኢርትራ አካባበ ላይ የፖለቲ የበላዶነት እንደነበራቸው ብዙዎች ይስማማሉ በዚህ ረገድ በተለይ የሚጠቀሱት የአ ዮሐንስ ታማኝ የጦር መሪ የነበሩት ራስ አሉላ ናቸው። ከዚህም በላይ ፓርቲው ይዞት የተነሳው አደንዳ ትግራይን የሚጨምር ነፃ ኤርትራ የሚል ነው በስሜታዊነት የታጀለና ምናልባትም ፍፁማዊ ከሆነው አንድ መሆን ወይም ምንም ግንኘነት የለንም ከሚል ፍፁማዊ ነፃነት አኳያ ይህ የተሻለ አካታችነት ያለው ነው የተወሰኑ ክርስቲያኖችንና የተወሰኑ ሙስሊሞችን የያዘ በመሆኑም ቢያንስ ለወቅቱ የማሀበረሰቡ እውነታ ያልራቀ አማራጭ ነበር ብሎ ለመከራከር ያስችላል በተመሳሳይም ወቅቱ ከእንግሊዝ ጊዜያዊ አስተዳደር ማብቃት በኋላ ኤርትራ በሚኖራት የፖለቲካዊ ማንነትና አቅጣጫ ዙሪያ ፍላጎትና ጥቅም ለነበራቸው ለእነዚህ የኤርትራ ኃይሎች እንዲሁም ለዚህ በበቃው ሂደት ተሳታፊ ለነበሩት ጣሊያን ኢትዮጵያና እንግሊዝ ፖለቲካዊ ትግልና ተፅዕኖ ክፍት ተደርጎ የተተወ ነበር ስለሆነም ይህን መሰል ቁርኝትን የተመረኮዘ ጥንቅር ኩርኑራ ኩቅድመ ጫጣፈያን እሶክ ፌዴሬሽን ፍዋሜ መ ው መ ጀሙ መ መዣ ቸቸ ፍቸ በነበረው የወቅቱ የኤርትራ ፖለቲካ መቼት ሊኖር የሚችለው የኃይልና የኦያም አሰላለፍ ከእነዚሁ ኃይሎች ጥረትና ግፊት ውጪ ሊዋለድም ሆነ ሊኖር አይቻለውም ምናልባት ማለት የሚቻል ነገር ቢኖር በተለያዩት ኃይሎች መካከል የታየወ ቁርኝትና ፍትጊያ ምን ያህል አንፃራዊ የሆነ የተናጠል ተፅፅኖ ያረፈበት ወይም ያላረፈበት ነበር የሚለው ነው ከዚህ በተያያዘ ተደጋግሞ የሚነሳው አንዱ ኤርትራዊ ፓርቲ የአንደኛው መንግስት አስፈፃሚ ወይም ፈጠራ ነው የሚል ጥርጣሬ እያንዳንዱን በተጨባጭ ማረጋገጥ መ። ከዚህ ፍፁም ተቃራኒ በሆነ መልኩ ደግሞ ኤርትራ በሺዎች ዓመታት ወደኋላ በሚሄድ ጥንታዊ ታሪክ የሚደገፍና የሚገለፅ ባህል ብሎም የብሔርና የኃይማኖት መሰረት ያለው የኢትዮጵያ አካል የሆነ ማንነት አላት በማለት የአንድነቱ ጎራ ያስቀምጣል ይህ ተቋርጦ በየመሀሉ ክፍተት የተፈጠረው በተለያዩ ወራሪዎች አማካይነት ሲሆን የጣሊያን ቅኝ አገዛዝም ከነዚሁ ተርታ የሚመደብ ክስተት ነው በማለትም ፍፁማዊ አብሮነትና አንድነት እንደነበረ ይብራራሉ ትክክለኛው አማራጭም ንት ለሚሉት ነፃነትን እ ሮጵታት ለሚሉትም አንድነትን በመፍቀጅ ታሪክን ወደነበረበት ቦታው መመለስ ነው በማለት ይከራከራሉ ኩርኮራ ከቅድመ ጣሊያን እስከ ፌዴሬሽን ፍፃሜ ጃን ሶረንሰን ሊማሯኒኔፇግ ለቀዶድዖ በተባለው መፅሐፋቸው እንዳስቀመጡት ተፎካካሪ ብሔረተኝነቶች በአጠቃላይ የኢትዮጵያ ብሔረተኝነትንና የኤርትራ ብሔረተኝነትን በተመለከተ የሚቀርቡ ትንታኔዎች ደግሞ በተለይ ከዚሁ የታሪክና የማንነት ትርጓሜ ጋር የተያያዙ ናቸው በመሆኑም የግብግቡ አንድ አካልና መገለጫ መሆናቸው ያመዝናል ከዚህ አኳያ የተጠቀሰውን የኤርትራ ፓርቲዎች የወቅቱ አቋም የተመለከተ ትንታኔ የሚያቀርቡ ብሔረተኛ አጥኘፔዎች የሌላውን ወገን አቋም በሂደቱ ተሳታፊ ከነበሩት ኃይሎች በአንዱ እንግሊዝ ጣሊያንና ኢትዮጵያ ወይም ሊሎች ሀገሮች በጥቅም ተይዘው የሚያራምዱት ሀሳብ ነው በማለት ይፈርጃሉ ዝቅ ሲልም በተራ ውሸትና ክህይት መድበው ማቅረብ ያመዘነባቸው ሆነው እናገኛለን በዚህ ፅሑፍ በተደጋጋሚ የተጠቀሱትና ከአፄ ኃይለሥላሴ ሥርዓት አኳያ በጥሬ ሀቆች የተሞላ ትንታኒ የሚቸሩን ዘውዴ ረታ ለምሳሌ ይህን ጉዳይ በተመለከተ በመፅሐፋቸው የሚያሳዩት የተመረጠ ቁጠባ እና አንዳንድ በፍረጃ የተሞላ ድምዳሜ ይህንኑ የከበደ ብሔረተኛ ወገንተጓነት ጠቋሚ ነው ይሁንና ይህን መሰል ያገጠጠ ወገንተኝነትም ሆነ ከዚህ ወጣ ያለ የተመጠነ ወገንተኝነት ከሚያንፀባርቁ ዘመኑን የተመለከቱ ስራዎች በሙሉ የምናገኘው የማያከራክር ሀቅ አለ ይኸውም ተገዝተውም ይሁን ተፈጥረው አምነውበትም ይሁን ሳያምኑበት በኤርትራ መድረክ ብቅ ሊሉ የቻሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች የወቅቱ የኤርትራ ፖለቲካ መቼት ዋነኛ የልዩነት መስመር በሆነው የአንድነትና የነፃነት ጉዳይ ዙሪያ ግልፅ አቋም እንደነበራቸው የሚታይ መሆኑ ነው ይህ ባይሆን ኖሮ ከጣሊያን ጋር ነበር የሚባለው ፎርሳ ኢታሊያም ሆነ በእንግሊዝ ተፈጠረ የተባለው ዘውዴ ረታን ያጤኗል የትግራይ ትግሪኝ አቀንቃሃ የሊብራል ፕሮግሬሲቭ ፓርቲ ፖለቲካዊ ተፅፅኖና ማህበረሰባዊ ህላዌ የፌዴሬሽኑን የመጀመሪያ ዓመታት መሻገር ተስኖት ከነበራቸው የፋይናንስ ድጋፍ አኳያ ባልታየ ነበር። ሲያደርጉ ግን ኦፊሴላዊ በሆነም ባልሆነም ደረጃ ለውሳኔው ከሰጡት ወይም ኩርኮራ ከቅድመ ጣሊያን እስከ ፌዴሬሽን ፍፃሜ ጸ ጤሙጮጨጋመመጮመመሥ ጋ ው መ ው ነው ብለው ካመኑት ትርጓሜ እና ከቅርብ ዓመታት ተሞክሯቸው የመነጨ ግንዛቤ ታጥቀው ነበር ከዚህ በመነጨም ከፌዴሬሽን በኋላ በሚኖረው ሂደት እንዲሆኑ የሚፈለጉ ወይም ባይሆኑ የሚመረጡ የሚሏቸው አቅጣጫዎችና ክንውኖች ሀሳባዊ ስዕል ወይም ፅቅድ ነበራቸው በፌዴሬሽን ዘመን እንደታየውም ይህ ዋነኛ ተዋናይ በሆኑት የአንድነትና የነፃነት ኃይሎች ተግባር ላይ አማታሪ ጉጉትን አንቲሲፓቶሪ ሆፕ እና አማታሪ ፍርሃትን አንቲሲፓቶሪ ፊር በመጫር ተጽዕኖውን ማሳደሩ አልቀረም አንዱ የሌላኛውን ወገን የወቅቱን ተግባር ወይም አቋም ከዚሁ እያጣቀሰ መመዘኑም አይቀሬ ሆነ ይህ ሲባል ግልፅ መቀመጥ የሚገባው ግን ይህንኑ ተከትሎ የተስተዋለ የፖለቲካ ሽግግር የነበረ መሆኑ ነው የድህረ ፌዴሬሽኑን የኢትዮጵያና ኤርትራ ጉዳይ ያንቀሳቀሱትና ቀጣይ አቅጣጫውንም ያዋለዱት እነዚህ ኃይሎች የነበራቸው ፖለቲካዊ ማንነት ወይም አቋም ቀደም ሲል በነበረው ጥቁርና ነጭ የሚል የአንድነትና የነፃነት ጎራ ክፍፍል የሚቀመጥ አልነበረም ይልቁንም በድርጅታዊ ቁመና ደረጃ ባይቀመጥም እነዚህ ሁለት ጎራዎች በዚህ ወቅት ያንፀባረቁት ፖለቲካዊ አቋም ፈቃደኝነት እና አካሄድ ሲታይ በውስጣቸው የቀድሞውን ዓይነት አንድ ወጥነት ይዘው አልቀጠሉም ከአዲሱ ፖለቲካዊ ሁኔታ በተያያዘ በአንድነቱ ጎራ ውህደት በሚል ጥቅል አጀንዳ ተሰባስበው የቆዩት ኃይሎች ፍፁማዊ እና ፌዴራሊስት ሊባሉ በሚችሉ መስመሮች ተከፍለው የሚንቀሳቀሱ ሆነው እናገኛቸዋለን በተፃራሪው የቆሙት የነፃነት ኃይሎችም በዋናነት አክራሪ እና ለዘብተኛ ፌዴራሊስቶች ሊባል በሚችል ፖለቲካዊ አሰላለፍ ሲጓዙ የታየበት ነበር። የኤርትራ አንድነት ጎራ የወቅቱ ሂደትም የሚያመላክተወ ይህንነ ሀቅ ነበር የተጠቀሱት አክራሪና ለዘብተኛ ክፍሎች በተጨባጭ ያጋጠማቸውንና እንዲንቀሳቀሱበትም ግድ የሆነውን የፌዴራል ፖለቲካዊ ማፅቀፍ የጋራ ለሚሉት ከኢትዮጵያ አንድ የመሆን ግብ መጠቀሚያ ማድረጉ ላይ ተስማምተው አጠቃቀሥጮ እንዴት ይሁን የሚለው ላይ ተለያዩ በእነ አስናሃ ወልደ ሚካኤል የሚመራው የአክራሪው ክንፍ በአሰራርና አፈፃፀም ሂደት ፌዴሬሽኑን እያፈረሱ ውህደትን በአፋጣኝ እውን ማድረግ የሚል አቋምና አካሄድን የመጀመሪያው የኤርትራ መሪ በሆኑት ተድላ ባይሩ የሚወከለወ ለዘብተኛ ክንፍ ደግሞ ይህንኑ ተመሳሳቶ ዘዴ በመከተል ፌዴራሽኑን ለአንድነት ስሜት ማጠናከሪያነት ደረጃ በደረጃ ተጠቅሞ ወደ ውህደት መድረስ የሚለውን አቅጣጫ ተከተሉ ይሁንና የጠቀስነው የአጠቃቀም ልዩነት ይህን የአንድነት ትርጓሜ የተንተራሰ የታማኝነት ወይም ነህደት አመላካች በመደረጉም ግብግቡ ከንጉህሀሩና ቤተመንግስታቸው ጋር የተያያዘ ሆነ በተለዶም አፄ ኃይለሥላሴ በስርዓታዊ መሸና ጣቸ በሃውውታ ማገ ወምሥ መ ኩርኮራ ስኩምዢ ዴድ ከቅድመ ጣሊያን እስክ ፌዴሬሽን ፍፃሜ ፍልስፍናም ሆነ አሰራር ደረጃ ይህን ጨምሮ ለየትኛውም አይነት ግንኙነትም ሆነ ሂደት የመጨረሻውና የማይጣሰው ገዢ መርህ የንጉሥነታቸው ቃል በመሆኑ ከሳቸውና ከቤተመንግስታቸው ጋር የሚኖር በጎ ግንኙነትና መልካም ፈቃድ ወሳኝነቱ የማያጠያይቅ ነበር ስለሆነም የኤርትራ አንድነት ጎራ ሁለት አንጓዎች በወቅቱ የነበራቸው ልዩነትም ሆነ በሂደቱ የአንደኛው የበላይ ሆኖ ብቅ ማለትና በመጨረሻም ማሸነፍ በዚሁ ንጉሳዊ መልካም ፈቃድ ወይም ግንኙነት የታጀበ እንደነበር ሊጤን ይገባዋል ከዚህ በተጨማሪም ሁለቱም ክንፎች ተቃዋሚያቸው የሆነውን የፌዴራሊስቱ ጎራ በሁለት ደረጃዎች ወይም መልኩ ሊጠቀሙበት ሞከረዋል። ዕሁፉቅሃ ሃረድዶ ማረም የሳቅ ምኖ ዕው ዖሌርቅራ ፉዳደ የሚል አስተያየት በመሰንዘር እርምጃው ተገቢ ብቻ ሳይሆን መሆን ይገባዋል ከሚል ጥልቅ እምነት የሚጠብቁት እንደነበር በይፋ አሳይተዋል በኤርትራ አንድነት ፓርቲ እና በአፄ ኃይለሥላሴ ይታመንበት የነበረውን ፍፁም ውህደት እውን ለማድረግ ጉዞው መቀጠሉን ያመላከቱ እነዚህን ተግባራት በመፈፀም ሁለተኛውን የኤርትራ ፌዴሬሽን የአራት ዓመት ዘመን እያገባደደ የመጣው የፊታውራሪ አስፍኃ አስተዳደር ለሶስተኛው ዙር ፓርላማ ምርጫ ሰፊ ዝግጅት አደረገ የዝግጅቱ ዋነኛ መነሻም ፌዴሬሽኑን አፍርሶ ውህደቱን ማጠናቀቅ የሚለውን የቀረ ታላቅ ግብ ማሳካትን ታሳቢ ያደረገ ግንዛቤ ነው የፍፁም ውህደት ማስፈፀሚያ መሆኑ ይበልጥ እያገጠጠ በመጣው የኤርትራ አስተዳደርና ፓርላማ የተወሰዱት እነዚህ እርምጃዎች ነቃ ባለው የኤርትራ ማህበረሰብ ዘንድ እየተጎተተ የሚሄድ ቅሬታንና ዋነኛ ተቃዋሚ ከሆኑት የሙስሊም ሊግ እና የፌዴራሊስት ወጣቶች ሊግ ዳግም ተከታታይ ተቃውሞን ማስከተሉ አይቀሬ ሆነ የዚህ አንድ አካል ይህን መሰል ተቃውሞ ለተባበሩትን መንግስታት አቅርበው በዜና ማሰራጫዎችም የላሓ ኃፆደሐሥሴ መያሃሣሥምት ፌዴሬፉሃ ያማፍረዕ ሌረርኑራ ጳዞየዎጠ ዶይፇኛልሳ የሚል መግለጫ የሰጡ ታዋቂ የሙስሊም ተቃዋሚ መሪዎች ላይ የእስር እርምጃ ተወሰደ ይህንንም ተከትሎ በተለያዩ የኢርትራ ከተሞች የታየውን የተቃውሞ ሰልፍና እንቅስቃሰ ለመግታት የአክራሪ አንድነቱ ጎራ አባላት በሆኑት የኤርትራ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ኃላፊና የፖሊስ አዛዥ የሚመሩ ኩርኮራ ጫጨጩጩ ከቅድመ ጣሊያን እስከ ፌዴሬሽን ፍፃሚ የአፈናና የእስር እርምጃዎች በስፋት ቀጠሉ ሁኔታው ፓዋቂውን የሙስለም ሊግ ፖለቲከኛ ኢብራሂም ሱልጣንን ጨምሮ ብዙዎች ሃ ለማራሙ መጋዶሃ መፈለግ ው የሚል እምነት እንዲይዙና ወዶ ስደት እንዲያመሩም አስገደደ ተከስተ ዘውዴ ረ ያጤኗል የሶስተኛ ዙር ፓርላማ ምርጫ ዝግጅታቸውን በዚህ ሁኔታ ውስጥ ያካሄዱት የፍም ውህደት አራማጅ ሀይሉች በምርጫው ሙሉ በሙሉ የውህዶቱን ግብ የሚደግፉ አባላት እንዲወጡ ያስቻለ ውጤት በማግኘት በአዲሱ ፓርላማ ቀጣይ የበላይነታቸውን አረጋገጡ። ቀጣይ ፈርጅ ከመሆን የተለየ አልነበረም በአጭሩ ኩርኮራ ከ ከቅድመ ጣሊያን እስከ ፌዴሬሽን ፍፃሜ ፌዴሬሽን የትላንት ችግር ቀጣይነት እንጂ መፍትሄ ሆኖ አልታየም ትርፉም ሆነ ጠቀሜታውም የተነጠለችውን ኤርትራ ከመመለስ ያላለፈ እና በዚሁ ጀምሮ ማብቃት የሚገባው ነበር ከዚህ ውስጥ ግን ፌዴሬሽኑ በነፃነቱ ውስጥ የተካተተውን የራስ ማስተዳደር ከኢትዮጵያ ጋር ከሚኖር ህጋዊ የሆነ ሥርዓታዊ ግንኙነት ማጣመር የሚያስችል አማራጭ መሆኑን ተገንዝበው ከልብ የተቃቀፉ የተወሰኑም ነበሩ ኤርትራን የመሰለ ብዙ የማንነት ደረጃዎች ባለበት ሁኔታ ይህ አቋም በወቅቱ የብዙኃን ባይሆንም መለስ ተብሎ ሲታይ የተሻለ ነው አንፃራዊ በሆነ ደረጃ ንፃ ሌረትራ የሚለውን በጣሊያን ወይም እንግሊዝ ሞግዚትነት ነፃ ሀገርነት ጥቅል አቋም የሚያራምዱት ኃይሎች አግባቢ የሆነ ግልፅ ግብ ያልነበራቸው ከመሆኑም በላይ በድርጅታዊ ቁመና የተሰነጣጠሩ ነበሩ። ተከስተ ነጋሽ በኤርትራ ብሔረተኝነት ታሪክ ውስጥ ሃማሜረርም የሚሉት የፌዴሬሽኑ ተሞነር ኩርኮራ ከቅድመ ጣሊያን እለከ ፌዴሬሽን ፍፃሚ ከነበረው ህይወትና ፅድሜ የዝረ ትውስታና ቦታ ሊጎናፀፍ የቻለውም ከዚህ በመነጩ እና ይህንም ለማቆየት ካለ ፍላጎት የ ኑነሳ ነሙ የኢትዮጵያና ኤርትራን ጉዳይ መፍትሂ የመስጠት ጥረት ከፖለቲካዊ መድረክ ወደ ትጥቅ ሜዳ እንዲሸጋገር ምክንያት የሆነው የፌዴሬሽኑ መፍረስ በአፄዋ ኢትዮጵያ በወቅቱ የተከሰቱ ሁኒታዎች አጋዥነት ሳይዘነጋ በዚህ የመፍትሔ ፍለጋ ሂደት ውስጥ አዲስ የህብረተሰብ ክፍሎች ዋነኛ ተዋናይ ሆነው ብቅ እንዲሉም አድርጓል ከዓም ወዲህ በኤርትራ የነፃነት ትግልም ሆነ በአጠቃላዩ በኢትዮጵያ ብቅ እያለ በነበረው የፀረ ኃይለሥላሴ የፖለቲካ እንቅስቃሴ ውስጥ የሁለተኛ ደረጃና የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ግንባር ቀደም ሆኖ መውጣት አንዱ የዚህ መገለጫ ነው የጀኔራል አብይና የጀኔራል መርዕድ የአፄ የኃይለሥላሴ ምርጫ ሆነው በኤርትራ መሾም ስርዓታቸው ሲገረሰስ ዋነኛ ኃይል ሆኖ የወጣው የወታደሩ ክፍል መሆን እንዲሁም በተቃውሞ ፖለቲካው ውስጥ የታጠቁ ቡድኖች ወሳኝ እየሆኑ መምጣት ሊላው መገለጫ ነው በእነዚህ ኃይሎች አጋፋሪነት የቀጠለው አንድነትን ወይም ነፃነትን ማስከበርን በምክንያትነት በአሸናፊነት መወጣትን ደግሞ እንደግብግቡ የነገ ግብ እያስቀመጠ የሚነሳ ብሔረተኛ አርበኝነት በኢትዮጵያ ፖለቲካ ላይ የበላይነትን ተጎናፀፈ የኢትዮጵያና የኤርትራ ህዝቦችን የማይበጠስ ፈርጀ ብዙ ቁርኝ ት ህልፈትና ውድመት ውስጥ የዘፈቀ የሰላሳ ዓመታት ጦርነትም ተቀጣጣይ ጉዞውን ጀመረ በአብዮቱ ማግስት የታየው ወጥነትን በግዴታነት ልዩነትን በክህደት በመፈረጅ የተካሄደው የወቅቱ ጭፍጨፋ እና አምባገነናዊነት በሀገራዊም ሆነ በቡድናዊ ደረጃ ሊንሰራፋ ተቻላው በዓም አካባበቢ በአመዛኙ ከተሜና ደገኛ በሆኑ ኤርትራዊያን ተደራጅቶ በጀመረው የፀረ አፄ ኃይለሥላሴ ህቡዕ የከተማ ፖለቲካ የተቀጣጠለው የኤርትራ ነፃነት እንቅስቃሴ ትግል በጥቂት ዓመታት ወደ ኤርትራ በረሃ ዘለቀ። ሀገራዊው ችግር ስር ነቀል መፍትሔ እንደሚሻ ስምምነት ቢኖርም ከችግሩ ዕዶታ የተቆራኘውን ማዕቀፍ አስመልክቶ የመነሻ ልዩነት መኖሩ እየጎላ መጣ የወቅዞ የአኢትዮጵያ ማህበረሰብ መሰረታዊ ቅራኒ ብሔራዊ ጭቆና አሊያም የመደብ ጭቆና ነው ከሚል የመነሻ ትክክለኛነት ጋር የተያያዘው ይህ የተማሪው ልዩነት ድርጅታዊ ቁመናና መገለጫ ያዘ በአብዮቱ የመጀመሪያ ዓመታት የተማሪው እንቅስቃሴ ውጤት ሆነው ብቅ ያሉት ኢህአፓ መኢሶንና ህወሓት እና ሌሎችም ነበሩ እነዚህ ቡድኖች በኡርትራ ጉዳይ ላዶ የነበራቸው ግንዛቤ የያዙት አቋም ብሎም ይሰጡ የነበረው ትንታኔ በአመዛኝ አንጓው አንድና ተመሳሳይነት የነበረው ነው መገለጫውም ከያዙት የግራ ርዕዮተዓለም በተጣጣመ የኤርትራን ችግር የፀረ ቅኝ አገዛዝ ትግል አድርጎ ማየት የሰፊው የጭቁኖች የመብት ትግል አካል አድርጎ ማስቀመጥ እና የትግል ትብብርና ድጋፍ ይገባዋል የሚል አቋም መያዛቸው ነው አንዳርጋቸው ፅጌ ሶረንሰን መድኃኔ ታደሰ ያጤኗል በአብዮቱ ዓመታት በፓርቲዎቹ ዘንድ የተስተዋለው የአቋም ወጥነት ከተጨባጭ የፖለቲካዊ አሰላለፍና የርዕዮተዓለማዊ መድብል ምርጫ ልዩነት ኩርኮራ ከዘመነ አብዮት እስክ ኤርትራ ነኝነኑ መ መ መ መ ም ጋር በተያያዘ ቢያንስ በቅርንጫፍ ደረጃ ልዩነት ማሳየት ጀመረ። ለዚህ ተስፋ አንዱ መንጠልጠያም የነጉሁን ስርዓት ለፍፃሜ ያበቃው ለውጥ የተዋለደውና አቅጣጫ እንዲይዝ የተደረገው የኢርትራ ጉዳይ ተገበ በመሆኑ መፍትሔም ይገባዋል የሚል ወገንተኛ እምነት ባላቸው የግራ ርዕዮት አራማጅ ኃይሎች መሆኑ ነበር ሌላው ደግሞ ከቀደምት በተለየ የጭቁን ሀዝቦችን የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት እስክ መገንጠል በሚያከብር ማዕቀፍ ውስጥ በሚካሄድ ህዝበ ውሳኒ የሚተገበር ፖለቲካዊ መፍትሄ በእነዚሁ ግራ ኃቶዶሎች ዘንድ ተቀባይነት የነበረው መሆኑ ነው የለውጡ የተደራጀ አጋር ሆኖ ብት ያለው የጦር ኃይሉ አስተባበሪ ኮሚቴ ደርግ ቅድሚያ ሰጥቶ ፖለቲካዊ መፍትሐ ከሚሻላቸው ጉዳዮቫፓ አንዱ ይኸው የኤርትራ ጉዳይ እንደሆነ መግለፁ ተጨማሪ ሊላው የወትቱ ተሰስ አበረታች ሆነ በጉዳዩ ዋነኛ ተሳታፊ ከነበሩት የወቅቱ የኤርትራ ኃይሎች መካከል ይህንኑ ማርክሲስታዊ የፖለቲካ ርፅዮት ወይም መስመር እናራምዳለን የሚሉ እየተጠናከሩ የመጡበት መሆኑም ተጨማሪ ምክንያት ነበር በኤርትራ የትጥቅ ትግል ሜዳ እስከዚያን ጊዜ ድረስ የአረባዊት ኢርትራ ግብ እንዳለው በመግለፅ ብቸኛ ኃይል የነበረው ጀብሓን በመሞገት አማራጭ ሆኖ ብቅ ያለው ኢፒኤልኤፍ ከዚህ አኳያ ግንባር ቀደም ተጠቃሽ ነው ተከስተ ነጋሽን ያጤኗል ህዝባዊ እውቅና የነበራቸው የኤርትራው ተወላጅ ጄኔራል አማን ማካኤል አንዶም የደርግ የመጀመሪያው መሪ ሆነው ብቅ ማለታቸው ሌላው አበረታኘ ግፊት ነበር የኤርትራ ጉዳይ ፖለቲካዊ መፍትሔ የመጀመሪያ እርምጃ የሆነውን በተናጠል ተኩስ የማቆም ጥሪ በጀኔራሉ መሪነት ደርግ አወጀ ኩርኮራ ከዘመነ አብዮት እስከ ኤርቅራ ነናነት ተኩስ አቁሙ በመላው ኤርትራ የሚንቀሳቀሱ ታጣቂ የፖለቲካ ኃይሎች ትጥቃቸውን እንዲያስቀምጡ የሚጠይት ዩህንንም ተከትሎ የኤርትራን ራስ ማስተዳዶይር መብት ለመተግበር የሚያስኙል ወውይይት እንደሚጀመር ታሳቢ ያደረገ ነበር የኤርትራ ኃይሎች ፆህን ጥሪ አንቀበል ካሉም የሰፊው ኤርትራ ህዝብን ድጋፍ በማግኘት ለስኬት የሚበቃ ጠንካራ ወታደራዊ እርምጃ መውሰድ ይቻላል የሚል እምነትም ለላው ታሳቢ ነበር። የኩባው ፕሬዚዳንት ካስትሮም ሶማሊያንና ኢትዮጵያንና ኤርትራን የጨመረ የሶሻሊስት ካምፕ የመፍጠር ሀሳብ ያንሸራሸሩበት ጊዜ እንደነበር ተያይዞ መጤን አለበት እፇግዳ በራሃ መሮ ጸሄዳ የሚል ጠቋሚ መልእክት ለህወሓት ያስተላለፈውም በዚሁ ወቅት እንደነበር የድርጅቱ ምንጮች ይገልፃሉ ጠራርጎ ያስወጣው የጀብሓ አመራርም ቢሆን ብቸኛወ ለፖለቲካ መፍትሄ ክፍት ሆኖ የተረበ ኃይል እስከሆነ ድረስ በደርግ ኩርኮራ ከዘመነ አብዮት እስከ ኤርትራ ነፃነት ወታደራዊ የበላይነት ተደግፎ በኤርትራ ያለኝን ወሳኝነት የሚያሳጣ ተፅዕኖ ለፈጥር ይችላል የሚል አንድ ተጨማሪ ፍርሃትም ነበረው ማለት ይቻላል በአጠቃላይ ከነዚህ ሁሉ ተያይዞ ሲመዘን በወቅቱ የበላይነቱን ያረጋገጠ ወደራዊ ድልን በተመለከተ የሻእቢያ አመራር በፍርሃት የተያዘ መሆን በሂዶት ላሳየው ባህሪም ሆነ ተግባር የቀረበ እውነታ ነው ኤርትራን በተመለከተ ከምናገኛቸው በሳል ስራዎች አንዱን ያቀረቡልን የተከስተ ነጋሽ ፅዩታ ይህንኑ ይደግፋል ያፌጎዎዮዱዖ መሪ ሬ ሊቶጾታያ ፌዴረለ ለአር እዖምለሪ ገር ዕኑኦርጥሥራ ሉሌ የተጠቀሰውን ሰላማዊ ጥሪ አቅርቦ በኋላ በር ሳይቀር የበላይነቱን ለማረጋገጥ እንዲህ ሲሞክር የነበረው የሻእቢያ አመራር በተመሳሳይ ወቅት የደርግ መንግስትን በታማኝነት የሚያገለግሉ ኤርትራውያንን ከሀዲዎች እያለ ማጥፋት ጀመረ ይህ አካሄድ በተናጠል ሲታይ በእርግጥም ግራ ያጋባል ይሁንና ከሬፈረንደም መፍትሄ ጥሪው ተግባራዊነት ጋር በተያያዘ የሻእቢያ አመራር ቆሜለታለሁ የሚለውን የነፃነት ግብ እንዴት በዚህ ሁኔታ እውን ለማድረግ እንደሚችል የነበረው ዕቅድ ይህን ግልፅ የሚያደርግ ይሆናል። ውጫዊ የሆነው አደገኛ ፈተናም ከፍ ብለን ባነሳነው የትግራይ ሜዳ በወቅቱ የተለያየ ግብና እምነት አንግበው የሚንቀሳቀሱት ኃይሎች ዛፎ ከዘመነ አብዮት እስከ ኤርትሪ ነኝነት በተናጠል በጋራ እና ከኤርትራ የወቅቱ ኃይሎች ጋር ሻእቢያና ደብ በመቀናጀት ህወሓትን ህልውና ሊያሳጣ የሚችል እንቅስቃሰና አሰላለፍ እየያዙ መምጣታቸው ነበር በተለይም ሀወሓት ከጅምሩ የአንድ አብዮታዊ ድርጅት አስተማማነ መሰረትና የቀጣይ ጥንካሬ ምንጭ ሀዝቡ ውስጥ ጮሰረት ይዞ መንቀሳቀስ መፖሉ ነዉ የሚል እምነት ስለነበረው ከዚህ አንፃር በትግራይ ማህበረሰብ በዛ ያለው ገበሬ ውስጥ መግባትና መሰረት መጣልን የሚያግዱ ተግባሮች ወዶም ኃይሉ አደገኛ አድርጎ መመልከቱ አይቀሬ ነበር በዚህ መሰረት የፊውዳሉ የርስተ ጉልት ይዞታ ባለበት እንዲቀጥል በመፈለግ ይንቀሳቀስ የነበረው ኢዴህ በደቡብ ምዕራብና ሰሜን ምዕራብ አካባቢዎች ለሚገኙ የትግራይና የኤርትራ ፊውዳሎች ድጋፍ የሚሰጠው የኤርትራው ጀብሓ እንዲሁም በዋናነት ከሻእቢያና በተወሰነ ደረጃም ከጀብሓ በሚያገኘው ወታደራዊ ድጋና አቅሙ እየጨመረ የመጣውና ለህወሓት ከበሬታም ሆነ ቀናነት የማያሳየው ኢህአፓ በዚህ ረገድ ታክቲካዊም ስትራቴጂካዊም አደጋዎቹ ሆነው መታየታቸው የማይመለጥ የአመራሩ መደምደሚያ ሆኖ ቀረበ ከዚህ ግንዛቤ ለተነሳው የህወሓት አመራርም በታክቲካዊ ደረጃ ለአጭር ጊዜ ህልውናውና እንቅስቃሴው በስትራቴጂካዊ ደረጃም የድርጅቱን መሰረት በትግራዶ ገበሬ ውስጥ ማጠንከር ወሳኝ ነበር ከዚሁ በተያያዘም ያለው ተፅዕኖ ቀላል ያልሆነውን ከኤርትራ ኃይሎች ጋር የሚኖር ግንኙነት ከድርጅቶቹ በጎ ፈቃድ ወጥቶ በራሱ ድርጅታዊ ጥንካሬ ላይ እንዲመሰረት ማድረግ ሌላው አስፈላጊ ግብ ሆነ ለዚህም ስኬታማነት የተቀናጀ ፖለቲካዊና ወታደራዊ እንቅስቃሴ ጀመረ በውስጣዊ ደረጃ እንቅስቃሴው የፖለቲካዊ መርህ የግብ ግልፅነት እና ድርጅታዊ ዲሲፕሊንን በአባላቱ ዘንድ የሚያጎለብት ተከታታይ ውይይትና ትምሀርት ማካሄድ ላይ ያተኮረ ነበር። በተለይም ለትግሪዖ ኃይሎች ዝዖምኛ መዉደ ውጩ ያዖመመልሰቻ መዕዖታ ዖቋረጓኝምም ሮጳሷርዩ ኑ የሚለው የወቅቱ የጀብሓ አመራር እምነት ለህወሓት ቀጣዩን ጠቋሚ ሆኖ የዘህ መሰል ኃይል ህልውና መጠናከር ቀርቶ መቀጠሉ ያለውን አደገኛነት እንዲያማትር ያስቻለ ነበር አባታዊ አመለካከት በሚል ስላቃዊ ትጥት የሚኮነነው የበላይነትን የታከከ የጀብሓ ትምክህ ተኝነትም ከህወሓት አመራር አመለካከታዊ ምርጫ የተቃረነና መወገድ ይገባዋል ከሚላቸው ኃይሎች ተር የሚፈረጅጆ ከመሆን ውጪ ያደረገው አልነበረም ይህ እምነት ከህወሐት ኩርኮራ ከዘመነ አብዮት እስከ ኤርትራ ነፃነት አመራር አክራሪ የኮሚኒስት ርፅዮት የተጣቀሰ የሆነውን ወይም የሚባለውን ያህል በወቅቱ የትግራይ ማህበረ ኢኮኖሚያዊ እውነታ በተጨባጭ የሚደገፍና መልሶም የሚረጋገጥ እንደነበር ለመካድ የሚቻል አይደለም የህወሓት አመራርም ሆነ የድርጅቴ ቀጣይ ጉዞ ማኦይስት ስታሊኒስት ሌነነስት ወይም አልባኒያዊ ከሚባሉት የግራ ርፅዮተ ዓለም ቀኖናዊ እምነት ከመነጨ ኃሳባዊ ትንታኔ ባሻዝር መሰረት ያለወ ነወ በተጨባጩ የትግራይ ትግል ሜዳ በመጀመሪያዎቹ አምስት የድርጅታዊ ህይወቱ ዓመታት ይህንኑ ከህልውና ጋር በተያያዘ መልኩ ፈትኖ በማጣጣም ከገነባው ተሞክሮ እና ወቅታዊ ሁኔታዎች ጋር ተቀናጅቶ የተቀመረ እንደሆነ ከግንዛቤ ማስገባት ይገባል። ሃፇድሎ ለሮሄሙ ለፍርሶ ሂይጋፇና ፖሪክጋ ለቋም ያሰለዲሰፉ ስባዶ የመሪ ለዳአገሪም እንዲያውም ወደኃ ፖሦመልሰፇ ሰናው ክባሀ ስሀደወትቅ ረሀሪዶታንስዖዖቦው ለመለሰካስታ ለጠቃዶ ጽክጥሃ አወረሰው ሀም ለልቀፇምይከሀውድ ግድያ ጸናኖ ፅቃጎ አለለልሰፃጎቅ ውም ፅሰሰሦቱቀር በፖፅቲዛ ያሊኮኖሚ ዋሀል መዕረታዊ ሻግሻግ ዖሥያያታ ፆዖምጽ እሉዲዕ ዕምና መልለዘ ያፇጠሐያን ቱው ዕቐት ዖሟፆውቀ ነፃ ለውጪ ከኤርትራ ጉዳይና ከኤርትራ ኃይሎች ጋር በተሳሰረ መልኩ የህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ የትግል ዘመን ክንውን ከቀረበበት ጥቅል ገለፃ ማየት እንደሚቻለው የህወሓትና ሻእቢያ ግንኙነት ወጥነትን የሚያመላክት የአባትና ልጅ ወይም የጌታና ሎሌ አይደለም ዝቅ ሲልም ወቅታዊ ከነበረው ቡድናዊ ፍላጎታቸውና የጋራ ጠላት ከሚሉት ደርግ አኳያ እንኳን አስገዳጅ የሆነ ወጥ ይዘትና ገፅታ የሚታይበት አልነበረም በጊዚ ቀመር ኩርኮራ ከዘመነ አብዮት እስከ ኤርትራ ነዩነፋ ሲቀመጥም ህወሓት ከኢሀዴን ጋር ሆኖ ኢህአዴግን በመመስረት ለበትረ ስልጣኑ እስከበቃበት ዓም ባሉት አስራ ስድስት የትግል ዓመታት ውስጥ ከሻእቢያ ጋር ግንኙነት የነበረው ዘጠኙን ዓመታት ብቻ ሲሆን ሰባቱን ዓመታት ደግሞ መጠቃቃት ባይኖረውም መሰረታዊ የሚባል መደጋገፍ ያልነበረበት የልዩነት ወቅት ነው ግንኙነት የነበረባቸው ዓመታትም ተከታታይ ሳይሆኑ ከ እስከ እና ከ እስከ በሁለት የጊዚ አንን የተከፈሉ ናቸው ወጥ የሆነ ቀጣይ ባህሪ ያልታየበት ይህ የሁለቱ ድርጅቶች ግንኙነት በተለየዩ ገፅታዎች የሚገለፅ መሆኑ እንደተጠበቀ ሆኖ ቢያንስ ድርጅቶቹ በተለይም ህወሓት» መግባባት እስካልቻሉ ድረስ በግዴታ እንዲቆራኙ የሚያዶይርግ ያልተመጣጠነ ከወታደራዊ አቅም ባሻገር ግንኘነት እንዳልነበራቸው ያሳያል በሌላ አባባል በለባኑና ለድ ወይም ሥና ታፊ መካከል ትንሹ ክፍል እስካላመፀ ድረስ የምናገኘው ግዴታዊ ግንኘነት መኖሩን የሚደግፍ ተጨባጭ ሂደት አልነበረም በግንኙነቱ ላይ ያተኮሩ ጥናቶችም ሆኑ የድርጅቶቹ የወቅቱ መረጻዎች እንደሚያሳዩት ከለጋ ድርጅታዊ ፅድሜው በኤርትራ ጥያቄ ላይ ከያዘው አቋም እንዲሁም በወቅቱ በትግራይ ሜዳ ገጥሞት ከነበረው የተፎካካሪ ኃይሎች ፈተና አኳያ ህወሓት ከኢፒኤልኤፍ ጋር አክራሪነት የሚያጠቃው ርዕዮተዓለማዊና ፖለቲካዊ ግብግብ የገጠመ ኃይል ነበር ይህ ደግሞ ከሎሌነትና ልምጥምጥነት ይልቅ የሚያስፈራ ድፍረት ያመዘነበት ግትር ባህሪና ነፃ አካሄድን አመላካች ነው ይሀም ሆኖ ከኤርትራ ኃይሎች በተለይም ከሻእቢያ ጋር ግንኘነት መኖሩ ለድርጅታዊ ህልውናው ብቻ ሳይሆን ዓላማዬ ብሎ ለያዘው የትግራይና የኢትዮጵያ አብዮት ስኬት አስፈላጊ መሆኑንም የሚክድ አልነበረም ስለሆነም በተቻለው ሁሉ ግንኙነቱን ለማቆየትና ለመቀጠል ረጅም ርቀቶችን እንደሂደ ታሪኩ ይመሰክራል። ም መቆም ከተረት ያላለፈ እንደሆነ መታየቱ ያለው ቱሩፋት እንደተጠበቀ ሆኖ ማለት ነው በድህረ ደርግ ኢትዮጵያ ይህን የሚሞግተው የኢህአዴግ ተቃዋሚ ልሂቅ መነሻኒ የተወሰደው እርምጃ ከኢትዮጵያ ጥንታዊ የህዝቦች አብሮነት ግዛታዊ አንድነት እና ቀጣይ ታሪክ የተጣረሰ ነው የሚል ዕይታ ነው እንደ ጭብጥም የኢትዮጵያ ታሪክ ሂደት አንድ ውጤት ሳይሆን የውጪ ጠላቶቻችን ቋሚ ሴራ አስፈፃሚ በሆኑ ህወሓት ኦህዴድ ብአዴን ደኢህዴን እና ሌሎችም የውስጥ ከሀዲዎች የተቀናበረ ነው በማለት ይደመድማል የኤርትራ ነፃነትም ለዚሁ ድምዳሜ በአስረጂነት ተመልሶ ይቀርባል በዚህ ላይዶ በመመስረትም የድህረ ዓም ብሔር ተከል የሆነ ያልተማከለ አስተዳደር ተገቢነት እና የፖለቲካ መስመሩን የሚያራምዱ ልሂቃን ዜግነታዊ ማንነት እና ሀገር ወዳድነት ከጥያቄ ይገባል የወቅትኦ ዋነኛ ሀገራዊ አደጋ በኢህአዴግ ወደስልጣን መምጣት የጀመረ እና የሚቀጥል ነው የሚል ተያያዥ ትንታኔ በመያዝም ዋነኛው የትግል አጀንዳ የዴሞክራሲና ልማት ሳይሆን በሀልውና ላይ ያተኮረ ሠሔራዊ ቱትኖ ለድንቅ ፍለ ሚም ነው በማለት ጥሪ ያቀርባል ይዘቱም በአመዛኙ በቀደምት ስርዓቶች ከሚቀርበው ፍፁማዊና ወጥ የሀገራዊ አንድነት እና የኢትዮጵያ ብሔረተኝነት ኦፊሴላዊ ግንዛቤ የተቆራኘ ነው ጾህ ግንዛቤ ተጣራሽነቱ እያገጠጠ በወጣበት ወቅት ሁሉ ሊሞገትና ሊታረም ሳይችል ቀርቶ ለመቀጠል ካስቻሉት ምክንያቶች አንዱ ጉዳዩ የሚመለከተው ኢሀአዴግ ከኤርትራ ኃይሎች ጋር በትግሉ ወቅት ስለነበረ ግንኙነት የተሟላ ማብራሪያም ሆነ ደጋፊ መረጻ ይፋ አለማድረጉ ነው በዚሁ ትንነታኒ ውስጥ የጌታና የፈጣሪ ሚና የሚቸረው ቫእቢያም ጉዳዩን ግልፅ ከማድረግ ይልቅ ተጠናክሮ እንዲቀጥል ያበረታቱ ተግባራትን በፕሮፖጋንዳም ሆነ በድርጊት መፈፀጮ ሌላው ምክንያት ነው የኢትዮጵያ ህዝቦች ማንነት እና አንድነት አደጋ እንዳያንሰራራ በማድረግ ቀሪዋን ኢትዮጵያ የማዝለቁን ተግባር ይበልጥ ከባድ ያደረገው አንድ መቃ ከዘመነ አብዮት እስከ ኤርትራ ነፃኑ ኤርኣክርር ና ር ምክንያትም ይህ ተሸጋጋሪ ግንዛቤ ነው። ያሀ እንደተጠበቀ ሆኖ የካርቱሙ ንግግር ሊፈጠር የቻለበት ሁኔታ እና ስምምነቱም መለስተኛ በተባሉ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ ሆኖ መገደቡ ያዘለው መሰረታዊ ነጥብ አለ ይኸውም ድርጅቶቹን ለዚህ ትብብር ያበቃቸው ዋነኛ ፍላነት ለተናጠል ዓላማቸው ስኬት ደንቃራ የነበረውን የጋራ ጠላት ተደጋግፎ መሻገር አስፈላጊም ውጠታማም መሆኑ ነው ከዚህ አኳያም መሰረታዊ ግን አጨቃጫቂ በመሆናቸው እንቅፋት ሊፈጥሩ የሚችሉ ጉዳዮች እንዲነሱ አለመፈለጋቸውን ማየት ይቻላል በተጨማሪም አስመራና አዲስ አበባን እስከተቆጣጠሩበት ዓም ድረስ ባሉት ሶስት ዓመታትም ከደርግ መውደቅ በኋላ የሚኖርን ግንኙነት አስመልክቶ ውይይት ማድረጋቸውን የሚጠቁም መረጃ የለም ይህም ለዓላማቸው ስኬት ሲሉ የዘለሉት የቀድሞ ልዩነት ፍተሻን ብቻ ሳይሆን ወደ ስልጣን ከመጡ በኋላም የሚኖር ግንኙነትን መመልከትንም ጭምር እንደነበር ይጠቁማል ከተጠመዱበት የአዲስ ስርዓት ማዋቀርና በእግር ማቆም አጣዳፊ ተግባር አኳያም በዚህ መልክ መቀጠሉ ቢያንስ በመጀመሪያዎቹ አምስት ዓመታት የተመቻቸው ባይመቻቸው እንኳን ከቀዳሚ ምርጫ አንፃር የማያስከፋቸው ሆኖ ሊቀጥሉ የቻሉበት ዕድልም በእርግጥ የሰፋ ነበር ያለፉ ልዩነቶቻቸውን የሚቆሰቁስ እና አዲስም ልዩነት ሊፈጥሩ የሚችሉ ጉዳዮችን መነካካቱ ተመራጭ እንዳልነበር መገመቱ በእውነታውም በሌሎች ጥናቶችም የሚደገፍ ነው ፓትሪክ ጊልክስ እና ማርቲን ፕሎት መድኃኔ ታደሰ ወዘተ ያጤኗል የድህረ ደርግ ግንኙነትን በተመለከተ ግልፅ ግንዛቤ ነበር ከተባለ ሊሆን የሚኘኙለው በአንድ ጉዳይ ላይ ከመሆን የዘለለ አይደለም ይኸውም ስርዓታዊና ሀገራዊ መረጋጋትን በአጭር ጊዜ በመፍጠር ሁለቱም አዲስ ስርዓቶቻቸውን መሰረት የሚያስይዙበትን ሁኔታና ተያያዥ መደጋገፍ የተመለከቶ ብቻ ነው የሁለትዮሽ መስተጋብር ውጤት የሆነን ግንኙነት ማዝለቅ በግልፅ ተስማምተው ካስቀመጡት አግባቢ ማዕቀፍ የሚነሳ የጋራ ግንዛቤና ዕይታን ከነት እስከ ድህረ ባድመ ጦርነት ግድ ይላል ከወቅት አጣዳፊነት ከተያያዘው የድህረ ያደርግ ኡርትራና ኢትዮጵያ ሁኒታ አኳያ ግን ግንኙነቱ አንዳቸው የአንዳቸውን ተገበ ተግባርና ኃላፊነት ከሚያዩበት የተናጠል ግንዛቤ የመነጨ ከመሆን ሊያመልጥ አልተቻለውም ከተጠቀሰው የተናጠል ግንዛቤ የተላቀቀ ስርዓዊ የሣንጉነት ማዕቀፍ ለመፍጠር ከአምስት ዓመታት በኋላ ጥረት ሲደረግ በሁለቱ ኃይሉ ዘንድ የተስተዋለው አናሳ መግባባት የሚያረጋግጠውም በተወሰነ ድረጻ የተናጠል ግምት የሚያስከትለውን አቀጣጣይ ተፅዕኖ ነው። ለጦርነቱ አንድ ዋና ምክንያት ተደርጎ በተደጋጋሚ የሚቀርበውም ይህ የኤርትራ አመራር ባህሪ ነው ወደ ግጭት ያመራው ልዩነት መነሻ ይህ ባህሪ ወይም የድንበር ጥያቄ ይሁን አይሁን አንድ መሰረታዊ ሀቅን ሊደፈጥጥ አይችልም በወቅቱ የነበረው ቅርብና ቀና ትብብር እንዲሁም የህዝቦቻቸው የተሻለ ነገ ህልም ወቅታዊ እልህም ሆነ ከልምድ የበለጠ ምክንያታዊ ተመራጭነት ያለው መሆኑን በእርግጥም በሁለቱ መንግስታት ግንኙነት ዙሪያ ከጦርነቱ በፊት የታዩ ሀቆ የኤርትራ አመራር ይህን ባህሪ ቢያንስ ለጊዜው ዋጥ አድርጎ እንዳዝ የሚያበረታቱ ናቸው ልዩነቶች እንደተጠበቁ ሆነው አለመግባባትን ከኃይል በመለስ በንግግርና ሰጥቶ መቀበል ለመፍታት የሚያስችል በተሞነዘና የተደገፈ በጎ ፈቃደኝነትም ያነሰ አልነበረም ይህንን የተሻለ አማራጭ ወደጎን በማለት ወደ ጦርነት ያመራውን የኃይል መንገድ በውጤታማነት እምነት መጎተቱ የሚያመለክተው ዘዴው መዋቀራዊ ሰረት ያለው መሆኑን ነወ በተጨሣሃሪም አቀጣጣዶ ፍግ በመሆን ይህንኑ ጦረኛ ባህሪውን ለመሸፋፈን እና ለማበረታታት ያገዙ ወቅታዊና ታሪካዊ ግብዓቶች እንዳሉም ይጠቁማል ከዚህ አንፃር ሲታይ የሻእቢያ አመራር ባህሪ አንድ ተገቢ ምክንያት ቢሆንም ስለ ጦርነት የተሟላ ትንታኔ ላይ ለመድረስ ግን በቂ አይሆንም ኩርኮራ መሖሖ። ካሰቡት የመድረስ እርካታና ኩራት እንዲሁም ከለመዱት መውጣት እና ከማያውቁት ፊት መቆም በተፃራሪ ተዋናዮቹ ዘንድ ተሰራጭቶ የስሜት መወጠርና ግራ መጋባት አይቀሬ ውጤት ሆኖ ብቅ ያለበትም ነው ከትላንት የተሸጋገረ ህመምና ተጨባጭና የታለመ የዛሬ ጥቃት ጭንቀትም በየደረጃው ያጀበው ነው ለዘመናት ከተለመደ ኦፊሴላዊ እምነትና ፅይታ የወጣ ስርዓታዊ መልሶ ማዋቀርን የሚያጣቅስ ስሜት በዋነኛ የማህበረሰብ ክፍሎች ዘንድ የተደበላለቀበት ወቅት ነበር የኢትዮጵያና ኤርትራ ታሪክ አዲስ ምዕራፍ ጉዞም ይህን መሰል ተጨባጭ ማሀበረሰባዊ ሽግሽግ ባስከተለ የትላንቱን የመንቀልና አዲሱን የመትከል መቼት ውስጥ የተካሄደ ነው የተለመዱ ስርዓታዊ ማዕቀፎችን ቆርጦ የጣለ አዲስ ምዕራፍ ከማዋለድ ባሻገር እንዲጎለብት ማድረጉ ደግሞ አይቀሬ የነበረ ከባድ ፈተናና ኃላፊነት ነው ያለፉበት ሂደት እንደሚያሳየው ይህንን ኃላፊነት የተረከቡት ኢህአዴግ እና ሻእቢያ የተከተሉት ድርጅታዊ አቅጣጫና ዘዴ እንዲሁም ያከናወኗቸው ካደው ከነፃነት እስክ ድህረ ባድመ ጦርነነ ተግባራት ጆርግን በመጣሉ ሂደት ፈጠሩት የሚባል ቅርበትና ትብብር ላያ የተመረኮዘ ፅይታ እምብዛም የማይገልፀው ነው ያልቁንም ነህሁለቱ ድርጅቶች ራስን ከአዲስ ሁኔታ የማጣጣም የተናጠል እምነት ተሞክር እ ፈቃደኝነት ጋር በእጅጉ የተቆራኘ ነው ፓትሪ ጊልክስ እና ማርቲን ፕሉጉ ዋር ኢን ዘ ሆርን ኤ ከ እስከ ምፕ እንዲሁም ከዓም አንስቶ የባድመ ጦርነት እስከ ጀመረበት ዓም ድረስ የነበረው ግንኙነት ፍተሻ ይህን ከግምነ በማስገባት የቀረበ ነው ድህረ የኢህአዴግ ተግባር ዓምሂ ከየትኛውም ቀደምት ስርዓት በላይ ግዴታዊ አንድነትን ለማቆየት ለአስራ ሰባት ዓመታት ያላባራ ወታደራዊ ዘመቻ ያካሄደው የሎኒል መንግስቱ ወታደራዊ አገዛዝ ተወግዶ አዲስ ሀገራዊ ስርዓት የተዋለበት በህዝቦች ትግልም ሆነ የዚህኑ ትግል ተገቢነት በመቀበል የሀገራዊው ግዛት አካል ተብሎ የሚታመን ክፍል እንዲነጠል የተፈቀደበት አጋጣሚ በዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ከኤርትራ በፊት ያልነበረ መሆኑ አንድ መገለጫው ነው በተማከለ አስተዳደር እና ወታደራዊ ኃዶል ተጠብቆ የቆየ የግዛታዊ አንድነት ታሪክ ያላትን ኢትዮጵያ የተረከበው ኢህአዴግ እንደ መንግስት የተከተለውን የተለየ አቅጣጫ አመላካችም ነወ የኢህአዴግ እርምጃ ከተጨባጩ የወቅቱ እውነታ የሻእቢያ ከሰላሳ ዓመት ጦርነት በኋላ ድል አድርጎ መላዋን ኤርትራ መቆጣጠር መቻል ባሻገር ከትግል ዘመኑ አንስቶ ከተመራበት ድርጅታዊ እምነቱ ጋር በእጅጉ የተያያዘ ነበር። ከዚህ በተነሳው የኢህአዴግ የወቅቱ ዕይታ መሰረት በዋናነት ከበላይነት ህልሙ ከተቆራኘው ትምክህቱ እና አድርባይነቱ የሚመነጨው የሻእቢያ ጦረኝነት ሊተገበር የሚቻለው የኤርትራን ሰፊ ህዝብ ድጋፍ እስካገኘ ነው ይህ ሊገኝ የሚችለው ደግሞ በዋናነት ከኤርትራ ህዝብ ብሔረተኝነት ስሜት ነው ይህ ደግሞ ወቅታዊና ታሪካዊ ጭብጦችን በመመገብ የቆመ ነው ስለሆነም ከታሪክም ሆነ ከወቅት የሚመዘዙ የኤርትራ ብሔርተኝነት መጋቢዎችን ፍጮ ከነፃነት እስክ ድህረ ባድመ ጦርነት ማድረቅ ተገቢ ይሆናል ከነዚህ ዋናወ ወቅታዊ ናግ ፀረ ኤርትራ ነፃነት የሆነው የኢትዮጵያ ልሂቅ ተቃውሞ ነው ከታሪክ ዶግሞ ኢትዮጵያ መንግስታት የደረሰበት በደል ክህደት እና ጦርነት የፈጠረው ጠባሳ ነው በተለይ የኤርትራ ነፃነት በኢትዮጵያዊያን ተቀባዶነት የለውም ከሚል ትልቀ እምነት ይያያዛል በመሆኑም በተቃዋሚ ልሂቃን በኤርትራ ዙሪያ የሚገፋውን ሪፃ ተቃውሞ በአጭር ጊዜ እንዲሟሟ ማድረግ ዋናው ተግባር ሆኖ ትኩረት ተሰጠው። በቅርብና በሩቅ እውን ይሆናሉ ያሏቸውን ህልሞቻቸውን በተግ ለማየት ዘላቂ ነፃነት የሚሻው ተጨባጭ የሀገራዊ ግንባታ ስራም አይቀሬ ኩርኮራ ክነፃኑት አስክ ደህረ ባድመ ዶር በሀዘብ ተሳትፎና ትግል እውን የሆነ ሀገራዋነት የመገንባት መሪነት የተረከበ ቡድን የተጣለበትን ኃላፊነት ለመወጣት ይበጃሉ ብሎ ያመነባቸውን ፕሮግራሞች ለመተግበር ህዝብንም እኩል ለመስማትና ለማስተዳደር የሚመጥን ፕሮግራም የዩነድፋል መንግስታዊ መዋቀርና ሥርዓትም ዩፈጥራል ለዚህ ሁሉ ተፈፃሚነት ከጥም ላዶ የሚውል ስልጣን ምንጭና ገደብ የዜጎች መብትና ግዴታ ወዘተ ስርላታዊ መነሻ እና ዋስትና የሆነውን ህገ መንግስት ማርቀ በዜጎች ይሁንታ አፀድቆም በግልፅ መደንገግ ይኖርበታል ይህንንም ተንተርሶ በሁሉም ዘርፎች የሚካሄዱ እንቅስቃሴዎች የሚመሩበት የተለያየ ፖሊሲና መመሪያ ያወጣል የዘመኑ ሀገር ማስተዳደርና መገንባት እነዚህን ምርኩዝ አድርጎ የዜጎችን ተቀባይነትና ድጋፍ ከማግኘት ውጪ ሊከናወን የሚችል አይደለም በተለይም እንደ ኡርትራ ባለ አዲስ ሀገር ደግሞ ይህ ግንባር ቀደም አጣዳፊ ስራ እንዲሆን ይጠበቃል የዚህ አዲስ ሀገራዊነት ምዕራፍ ኃላፊነትም የነፃነት ትግሉን በመምራት ለስኬት ባበቃወ ህዝባዊ ግንባር ሓርነት ኤርትራ ኢፒኤልኤፍሻእቢያ ትከሻ ላይ ወደቀ ረጅሙን የነፃነት ትግል በፅናት በመምራት ለስኬት ማብቃት ከመቻሉ በመነጨ ይህን የድህረ ነፃነት ተግባርና ኃላፊነትም ሻአቢያ ውጤታማ ሆኖ ይወጣዋል የሚል ጠንካራ እምነት ብዙኃኑ ኤርትራዊ ነበረው ይህን መሰል የሀዝብ እምነት የነበረው ደግሞ የዓመታት ጦርነት ያስከተለው ማህበረሰባዊ ጉዳት ገና ባልጠገገበት ከመሆኑም በላይ እንደ ቡድንም በነፃይቱ ኤርትራ ውስጥ ብቸኛ የበላይ በሆነበት ሁኔታ ነው አንድ ኤርትራዊ ፀሐፊ ይህን የአዲሲቷ ሀገር ዜጎች የወቅቱ ስሜት የገለፁት እንደሚከተለው ነበር። ፖው የማጃመድመድ ውጤት ለፅዕአክፉፅሐጎለሀ ዶጋዕ ፊሰፇ ኦፍ ያመ ለዎ ዌዝ «ደት ደሴምሰር ዐዕሑኡ ባድመ ሳይቃጠል በቅጠል ከላይ የተጠቀሱትን ጨምሮ ማንኛውም አመራር ለሚመራው ሀገር ቀጣይ እጣ ፋንታ ይመጥናሉ ያላቸውን አማራጭ ስትራቴጂዎች መንደፍ ይችላል የተግባራዊነቱና የትክክለኛነት ልኩ አጠያያቂነት እንደተጠበቀ ሆኖ ይህ በራሱ ችግር አይደለም ችግር የሚሆነው ሌሎችን የሚጎዳ ሆኖ እያለ በሙሉ እምነት ተፈፃሚ ለማድረግ በየወቅቱ ሲሞከር ነው የኤርትራ አመራር በባድመ በኩል በግንቦት ዓም ኢትዮጵያ ላይ ያካሄደው ወረራ በዚህ መልኩ መታየት የሚችል ድርጊት ነው ይበልጡንም አመራሩ በእርግጠኝነት ወረራውን ለመግፋት የወሰነውን ያህል ለምን በወቅቱ ክፍት የነበረውን የሁለቱ ሀገራት ግንኙነት በመጠቀም ተጨባጭም ሆነ የታለመ ፍርሃት የወለደው ችግሩን ሊፈታ አልሞከረም የሚለው ከዚህ አኳያ መታየት ያለበት ነጥብ ነው በተጨማሪም የኤርትራ አመራር ባድመን ከያዘ በኋላ ያሳየው በእብሪት የተሞላ አካሄድና የሰላም ጥረቶችን የማጣጣል ተግባር እንዲሁም ክባድመ ወጣ ማቋ ይለይ ለጠጸቀም ማለት ነው የሚል ተፈጥሮን የሚፎካከር እርግጠኝነት ሌላው ያለበትን የመነሻ እምነት ችግር ጠቋሚ ነው ከራስ ቁጥጥር ውጪ በሆነ ሁኔታ ውስጥ በዚህ መሰል እርግጠኝነት ኩርኮራ ከነፃነት እስከ ደህረ ባድመ ጦርነ መንቀሳቀስ ከዘዝመንም ከእውነታም የተጣረሰ ግንዛቤ ተሸካሚነትን ያሳዖል የሳህል ልክፍት የዚህ ገላጭ ነው ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የባድመ ወረሪ ከዚህ እምነት የሚመጋገቡ ወቀት ጠቀስ ግብዓቶች አበረሠተው ማለነ ይቻላል በተለይም ጦርነቱን በዚያ ወቅት ስኬታማ ይሆናል ብሎ ከመጀመር አንፃር። ይ ቶቸራይንግ ለዎ ዌዝጎሪታ ዐድ የኤርትራ ጉዳይ ከዓም አንስቶ የተለያየ መልክና ቅርፅ በመያዝ በታሪካችን ሲንከባለል የቆየ ነው በዚህ መሰል የጊዜ ርቀትና ተያያዥ የተፅፅኖ መጠን በሀገራዊ ህይወታችን ውስጥ የተስተዋለ ጉዳይ ቀርቶ በሌሎችም መለስተኛ የፖሊሲ ጉዳዮች ላይ ትችቶች እና አስተያየቶች መቅረባቸው ተገቢም የሚጠበቅም ነው በተለይ ደግሞ ሀገራዊ መሪነትን ለመረከብ ብቃቱና ዝግጅቱ አለን ብለው ተራ የሚጠብቁ ልሂቆቻችን ይህ ተግባር ከማንም በላይ የሚጠበቅባቸው ናቸው በተቻለ መጠን ሁሉ የተሻለ ጥልቀት ያለው ትንታኒና አማራጭ መሆኑም ተገቢ ነው ቀደም ባለው የመፅሐፉ ክፍሎች ለማሳየት እንደተሞከረው የፌዴሬሽኑ የውሳኔ አማራጭ የምኒልክ አድዋ ላይ መቆምም ሆነ ለኤርትራ መልከዓ ምድራዊ ቁመናና ህጋዊ መሰረትን የሰጠ ስምምነት መፈረም ከሞላ ጎደል ንጉሣዊ ስልጣናቸውን በገፋ መልኩ እንግሊዞች የኢትዮጵያ ሞግዚታዊ አስተዳዳሪዎች መሆናቸውን በመቀበል አፄ ኃይለሥላሴ ለመጓዝና ሌሎች ስምምነቶችን ለመፈረም መገደድ ደርግ በቅድመ ሁኔታ ላይ የተመሰረተ የረሃብ ወቅት እርዳታ እሺ ብሎ ለመቀበል የተገደደውም ሆነ ከዓም በኋላ በጎርቫዌቭ ብቅ ማለት ወታደራዊ ድጋፉ ተቋርጦበት ዋነኛ መፍትሔ የሚለውን የወታደራዊ አማራጭ ሊቀጥል አለመቻል እንዲሁም ኢህአዴግ ምነቱ ቢኖረውም በዓም በሻእቢያ የተዋለደውን የኤርትራ ነፃነት መቀበልም ሆነ በኢትዮጵያ የበላይነት የተደመደመ ጦርነት ተከትሎ በአልጀርስ የሰላም ውል መፈረም ወዘተ ከሀገራዊ አቅም የተያያዘ ነው የዚህ ከፍተኛ መገለጫውም በህይወት የመቀጠል መሰረታዊ ዋስትናን ሳይቀር ከባድ ያደረገው ዙሪያ መለስ ሀገራዊ ድህነት ነው በየወቅቱ ይህንን ነፍተት ለመሙላት የሚያስፈልገንን ድጋፍ ለሚሰጡ ዋነኛ ኃይሎች ተፅፅኖ ተጠቂ እንድንሆን ወይም የሚያስቀምጧቸውን መስፈርቶች ሳንጋፋ አክብሮ ለመሄድሂ ብንጋፋ እንኳን ብዙ መተጣጠፎችን ለማድረግ ያስገደደን ዋነኛ ምክንያትም ይኸው ነው ኩርኮራ ሙሥዜሥሥጨሥሙ»ጉ»ሥሸጩጨጠጨጨጨጨጨጨጨዜ አልፊ መ ርር ከቢን ላይን አንስቶ ብዙዎች አሜሪካንን ይቃወሟታል ከመቃወምም አልፈው ጥላን በታከከ መልኩ በአንድ ቀን ከምድረ ገፅ ቢያጠፋት ወይም እንድትጠፋ ቢደረግ ይመርጣሉ ይህ ምርጫቸውን በምኞት ደረጃ እንዲገደብ ያደረገው ሰብዓዊ ወይም ዴሞክራሲያዊ የሆነ መርህ አክባሪነት ሳይሆን ለዚህ ተጋላጭ እንዳትሆን ያስቻላት ኢኮኖሚያዊ አቅም ከዚህም የመነጩ የወታደራዊና የደህንነት አቅም ባለቤት መሆኗ ብቻ ነው ይልቁንም በማታከብረው መስፈርትና ህግ ሊሎች ሀገራትን መዝና ለመቅጣት ወይም እነ ለፁጋሪቭ የመሳሰሉ ጥሰቶች እየፈፀመች መሄድ ያስቻላትም ይኸው አቅሟ ነው። ተመራጭ አማራጭ ከተመጋጋቢ ተጠፋፊነት ወደ ተደጋጋፊነት በአጭር ጊዜ ትላንት በሁለቱ ህዝቦች ላይ ተጭኖ የብዙ ልጆቻቸውን ህይወት የቀጠፈ ጦርነት የማገርሸቱን ዕድል በአንድ ወገን ፍላጎት ቢኖር እንኳን የሚቀንስ መሆን አለበት በረጅሙም ለዚህ መሰረፓፐዊ መነሻ የሆነው የሉዓላዊነት መደፈር ቀዳዳ ተደፍኖ ሙከራዎች ከምኞት ሳያልፉ እንዲቀሩ ሲከሰቱም ጉዳታቸው የተገደበ እንዲሆን የሚያስችል መሆን ይኖርበታል ይህ ክው ኢትዮጵያና ኤርትራ ከዛሬ ወደፈኑ ሙሉ በሙሉ እውን እንዲሆንም የዛሬዎቹንም ሆነ መጪዎቹን የኢትዮጵያና የኤርትራ መሪዎች ተሳትፎ የትኛውም ወገን ፍላጎቱም ባይኖረው ግደ የሚል ይህ እንዲሆንም ከዚህ ውጩ ለሆኑ ሰበቦች ማንኛውንም አይነት ቀዳዳ የሚነፍግ ሊሆን ይገባዋል ይህ ደግሞ ልንበጥሰውዙ ልንገድበው ወይም በአፈ ሙዝ ልንነዳዉ የማይቻለንን የሁለቱን ህዝቦኙ ቤተሰባዊ ግንኘነት ብሎም ጎን ለጎን የመኖር መልክዓ ምድራዊ እውነታ አንዳንዶች እንደሚሉት መርገምት ተቀብሉ የጋራ ምርቃት ማድረግ መል ማለት ነው የየዘመን የእንባ ጅረት አቁሞ በተናጠልና በጋራ የምናጣጥመው ሰላም ከፍርሃት ነባ የሆነ ህይወትና የእድገት ፅድል ማለት ነው አዋላጁም የተናጠል ተነሳሽነት እና የጋራ በነ ፈቃድን የተመረኮዘ ቁርጠኛ የሰላም ጥረት ነው እንዲህ አይነቱ መንገድ ደግሞ እስከዛሬ ከለመድነው ወጣ ያለ ትኩረትን አርቆ አሳበ ክፍትነትን እና ለየጊዜው የሚመጥን ብስለትን የሚጠይቅ አዲስ መንገድ ነው የኢትዮጵያ መሪዎች እና ሌሎች በጉዳዩ ዙሪያ ተሳታፊ የሆኑ ሶስተኛ ወገኖገ በህዳር ዓም የቀረበውን የኢህአዴግ መንግስት የሰላም ሰነድ ለዚህ የሚመጥን ተገቢ መነሻ እንደሆነ ይጠቁማሉ በተለይ በኢትዮጵያ መሪዎጉ እምነት ሰነዱ ከሁለቱ ህዝቦች የሰላምና የፅድገት ፍላጎት ጋር የተገናዘበ በሁለቱም በኩል ያሉ አክራሪ ልሂቃንን የግጭት ማቀጣጠል ዕድል ሙሉ በሙሉ ያሳጣ ባይሆንም የቀነሰ ነው በመሆኑም የሁለቱ ሀገሮት ትኩረት አስፈላጊ በሆነው ሀገራዊ ድህነትን የመቅረፍ ተግባር ላይ ለማዋል የሚያስትል በሰላም አብሮ የመኖርን ፍላጎት ያመላክተ መሆኑም ይጠቀሳል ከዚህ በመነሳትም ሰነዱ በወቅታዊ ደረጃ ውጥረቱን ለማርገብ ብቻ ሳይሆን ለዘላቂ ሰላም ዝግጁነትን ያሳየ ነው። ለዚህ በየዘመኑ ተለዋዋጭ ግዛታዊ ቁመና እና ተያያዥ ሀገራዊ ማንነት አቀጣጣይ የሆኑ ወቅታዊ ግፊቶች ቢኖሩም ዋነኛው መንስኤ ኢኮኖሚያዊ አቅም ባለቤትነቷ መዳከም ወይም መጠናከር ጋር የተያያዘ ነው ከዚህ የሚመነጭ አንድ የማያጨቃጭቅ ሀቅ ቢኖር ግዛታዊ መቀነስ ወይም መጨመር የኢትዮጵያ ታሪክ አካል የሆነ እውነታ መሆኑ ነው አንዳርጋቸው ያጤኗልነ ከዚህ ግንዛቤ በመነሳት ሲታይ የኤርትራ ከኢትዮጵያ መለየት የዚህ አጠቃላይ ሂደት አንድ ገፅታ ነው ሊከሰት የማይችል የሴራ ውጤት ወይም ድንገተኛ ዱብ እዳ ነው የሚለው እጅግ ጠባብ በሆነ የታሪክ እውነታ ላይ የቆመ ትንታኔ ሊባል መሆኑ በበቂ ጭብጥ የሚደገፍ ይሆናል በሌላ አባባል ክድድ ኢትዮጵያና ኤርትራ ከዛሬ ወደፊኑ ከኦፊሴላዊ እውቀና በመለስ እና መለየት ወይም ነፃ መሆን በወቱ ከነበረ የኢትዮጵያ አስተዳደርና ግዛት ውጪ በመሆን መልኩ ከታ የኤርትራ መነጠል እንደሚባለው ከዓም በኋላና በኢህአዴግ ዘመን ብ። ሚና እና እድንት ቅኝት የተቆራኘ ነወ የሀገራችን ልሂቅ እድገትና ባህሪም ይህንኑ መሠረታዊ ሀቅ የተከተለ እና የሚያንጸባርት ነው ብት ካለበት ከአስራ ዘጠነኛዉ መቶ ነለ ዘመን መጨረሻ አንስቶ እስከ ዛራ የምናገኘው የኢትዮጵያ ልሂቅ እድገትና ባህሪ የቆመው እና የተሞረያወ ከፖለቲካ ሥርዓቶችና ሂደቶች ጋር ተያይዞ ነው ባሀሩ ውዴ ግራ ዖ ለዳርምው መረራ ጤኗ ልሂቁ ከዚህ ውጪ ለመውጣት ያልተቻለው የቆመበት ማሀበረ ታሪካዊ ሂይት በተያያዥ ማህበራዊ አኮኖሜያዊና ፖለቲካዊ ለውጦች ያልታጀበ በመሆኑ ነበር ይልቁንም መነሻውም ሆነ ተጣዩ የኢትዮጵያ ልሂቅ እድገት እነዚህን ለውጦፕ በሀገራዊ ደረጃ እውን ማድረግን ካለመ ሥርዓታዊ ፕሮጀክት ጋር የተቆራኘ አዋላጆቹም ዘመናዊ ትምህርት እና የማዘመን ተልዕኮ የሆኑበት ነው ሀሩ ውዴ ዉኃኃ የኢትዮጵያ ልሂቃን ማንነት በዋናነት ፖለቲካዊ መሆን ተመሳሳይ ለውቦች ማካሄድ ሀገራዊ ፕሮጀክት በሆነባቸው የአፍሪካ ኢሽያ የላቲን አሜሪካ ወዘተ ሀገራት የሚገኙ ልሂቃን የሚጋሩት ነወ ዕፈቂትሰፓ ወ ዕፉ በዚህ መሠረት የኢትዮጵያን ልሂቅ የሚመለከት ትነታኔ በዋናነት የፖለቲካ ልሂቅ ላይ ያተኮረ ከመሆን ውጪ አማራጭ አይኖረውም የፅሑፉ ትኩረትም በዚህ ንዑስ ክፍል ላይ ሲሆን ጠቅለል ባለ መልኩ ጃ ልጀቀ እኖ ቀናቃቹ ልሂቀ በሚል የተከፈለ ነው በኢትዮጵያ እንደ ምፅራቡ የነጠረ ዘርፍ ተኮር ህልውና ያለው የኢኮኖሚ የአካዳሚ የቴክኖሎጂ የሳይንስ ወዘተ ልሂቅ ሊወጣ አልቻለም በዚህም የተነሳ ከአፄው አንስቶ እስከ ደርግ የነበረው ልሂቅ ፈርጀ ብዙ ቅርንጫፎች ያለው ሊሆን ቀርቶ ማህበረሰባዊ ሚናውም ሆነ ህልውናው በአዎንታዊም ሆነ አሉታዊ መልኩ በፖለቲካ ክፍሎች አሳሪ ተፅዕኖ ስር የወደቀ መሆኑ ያመዝናል ይህንኑ ተከትሎ የሚነጉድ ጥገኛ በመሆንም የቀጨጩ ዕድገት እና የኮሰመነ ማህበረሰባዊ ቦታ በመያዝ ለመገደብ መዳረጉ አያጠያይቅም በነጠረ ቀርቶ ገርበብ ባለ ደረዳ እንኳን ተግባሩና ህልውናው ከፖለቲካዊው ልሂቅ ተጽዕኖ ሊላቀት አልቻለም በእርግጥ ከድህረ ደርግ ወዲህ አንፃራዊ ነፃ መቼት ተከፍቶ በተለይ የኢኮኖሚ ወይም ቢዝነስ ልሂቅ የምንለው ክፍል በቁጥርና በአቅም የሚገለፅ ማንነትና ህልውና እየያዘ በመምጣት ላይ መሆኑ የሚይ ነው በዘህ ደረጻም ቢሆን በዛ ያለው በነጠረ መልኩ የፍላጎቱን መቆሚያ ድንበር እና ንዘበኒ ነጥብ ኩርኮራ ረታና ቁህሪ ሚና እና አንት ኣት አልለየም የዛሬው ፖለቲካ ልሂቅ በተለይ የተቀናቃኝ አሰበርጋ አክራሪነት የፈጠረውን ፍርሃት እየተመገበ ከትናንት ሲንከባለል በወረሰው የቀጠለ መሆኑ ያመዝናል። ኩርኮራ የመሠ ባህሪ ሚና እና ለምሳሌ ከ እስከ ዓም የትግራፆ ህዝብ በተያጋጋማ በረሃብ የተጠቃበት እና ኢኮኖሚው የተናጋበት ሁኒታ መፈጠሩ ተጠቃሽ ነው ከዚህና ከሌሎችም ፖለቲካዊ ሁኒታዎች በተያያዘ የትግራይ ልሂቅ ግራ መጋባትና መዋዣቅ ውስጥ የገባ መሆኑ አንድ አመላካች የታሪክ ጭብጥ ሆኖ ለተርብ ይችላል አድኃና ኃይሌ ኩኔ ከዚህ ረጅም የታሪክ ሂደት በተያያዘ የትግራይ ልሂቅ በአፄ ኃይለሥላሴ መጨረሻ እጅግ ተሰነጣጥሮ ለተለያየ ትብብርና ትግል ክፍት የነበረበት ወቅት እንደሆነ ይጠቀሳል ሊተቦቶያ ፖወር ሌድ ፕሮቴዕሶ ጭ የአፄ ኃይለሥላሴ መሰደድም ተጨማሪ ቅሬታን ያደነደነ እና ደጋፊዎቻቸው ከሆኑ የመዘመን አጋር ልሂቃን ዘንድ ሳይቀር የከረረ ተቃውሞን ያስከተለ ነበር የአፄው ሥርዓት በዚህ ሁኔት ውስጥ እያለ በሀገሪቱ የተለየያዩ ክፍሎች አጋጥመው የማያውቁ ህ ዝባዊ ተቃውሞዎች ተፈጠሩ በባሌ በትግራይ በጎጃም በጅማ ወዘተ የታዩ በአመዛኙ ገበሬ ጠቀስ እንቅስቃሴዎች በዚህ ረገድ ተጠቃሽ ናቸው የእንግሊዝን የአየር ድጋፍ በጠየቀ ወታደራዊ ስምሪት የአፄው መንግሥት በቁጥጥር ሥር ያዋላቸው የእነዚህ ግብታዊ እንቅስቃሴዎች ተሞክሮ ለኃይለሥላሴም ሆነ ለወቅቱ ቀጣይ ተቃውሞ ግብዓት ሊሆን በቅቷል በቀጣዮቹ ዓመታት እንደታየው ከመነሻው እድግ የሳሳ ብሔረተኛ ይዘት የነበራቸው እነዚህ እንቅስቃሴዎች ብሔር ተከል የጋራ ቁመና በሂደት እየያዙ መጡ በእርግጥም የጣሊያን ወረራ ሲጠናቀቅ አፄ ኃይለሥላሴንና ሥርዓታቸውን የጠበቃቸው የኢትዮጵያ ሁኔታ የተለወጠ እንደነበር በመፅሐፉ መግቢያ የተነሳው የፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደጊዮርጊስ ዕዶታ አስረጂ ነው ይኔመቀም ወሪራ ያሦለዖዕሙ ሀረና ሀሆዝሇ ለምነነም ዓመቀሦ ነኅ ሰመሐነ ያያኘሃሙ መልሷ ታና ላኗኅኑሃ ውሥ ወ እሃዲደህዞሊ ፉሦዶሮድኖሃ ሠሇያ አፅደ ዎሃኡኦ ሐመግሃሦ ዝታ ሦግር መኖሩ የያሟዛሮ ለእደጀደሐቋም ሎለር ሦራ ፉዳይ ኡ የጣሊያን አገዛዝን የፈተነው የኢትዮጵያ አርበኛች እንትስቃሰሴ በማስተባበር የሰፋ ሚና ከነበራቸው ክፍሎች መካከል ኛየወትዞዩ ልሂቃን ይገኙበታል በግራዚያኒ ላይ ተሞነዘር የከሽፈውን ግድያ ተከትሉ ከእነዚህ ልሂቃን ብዙዎቹ በተገኙበት ታድነው ተጨፈጩፉ ውጤቱም በአፄ ኃይለሥላሰ አመራር ሀገሪቱ የጀመረችው ለውጥ ጳልማያሂውሃ መጮናዊውጮ ፆራ ሆኖ የመሠረታዊ ባህሪ ሚና እና እድገት ና ጳጸፇሪያነጠ እንዲሆን የሚያስችል ከነበረው ልሂቅ ሃ ለምዕሦ በመሄ ያሀሖ። በሦሃቢው ረድሃ የያቢ ተምሀረሃና ያራሰ ኋረቀ ሃኘዝዓሦ ግድረሃ ደረቀ ሯሁ ማሀሰሪ ሊዞዖኖሟዎ ጭዝሇሥሃ ዖፇጀውና ዖላ ፇፈ ድ ለፅሜል መባዋዝ ግማሪፇፍ ዞወቭጣ ለሥ መዕፓ ማጨፇ «ዳል ይህ ደግሞ ማህበረሰባዊ የሆነ ተጨባጭ ይዘትና ተደጋጋፊ ፍሰት ያላቸው ጭብጦችን ማውጣትና ማየት ማለት ነው የለውጠ ን አብዮታዊ ይዘት የቃኘው አንድ የጋራ መሠረታዊ ጭብጥ በሁሉም ተዋናዮች ውስጥና መካከል ተሰራጭቶ የነበረ ፈርጀ ብዙ ተመጋጋቢ ክፍተት ነው የጉትውልድ የውርስት የግንዛቤ የትብብርና የድርጅት እንዲሁም የማህበረሰባዊ ቁርጓት አለመኖር የሚገልፀው ክፍተት የተማሪው የሥርዓታዊው ልሂቅ የወታደሩ የገበሬውና ሰራተኛው አለፍ ሲልም የንጉሠ ነገሥቱ ንብረት የነበረም ክፍተት ነው በአብዮቱ ዋዜማ እና መባቻ በእነዚህ ክፍሎች ዘንድ የታየው የጋራና የተናጠል ፍላጎት ግራ መጋባት መጠላለፍ የተካረረ ግብ ግብ አሊያም ለሁኔትው ያልመጠነ አንድ ግብ ላይ ኩርኮራ የመሠረታዊ ባህሪ ሚና እና እድንት ኑኑ የተተከለ የጥድፊያ ምላሽ ከዚህ ክፍተት የመነጩ አይቀሬ ውጤቶች ናቸው የዚሁ ክፍተትም ጥሩ አስረጂዎች ሆነው መቅረብ የሚችሉ ናቸው ማርክሲታዊ ግትርነቱ የገዘፈው የዓም ለውጥ ሥር ነቀል አካሄድ ዋና ገላጭ የተማሪው እንቅስቃሴ ነው ስሜታዊነት ያመዘነበት ትቅቅፉም ሆነ በሰማእትነት የታጀበው ከተማሪው የወጡ ስብስቦች ግትርነት ከጠቀስነው ፈርጀ ብዙ ክፍተት የመነጨ ነው በተዘፈቀበት ጠባብ ቡድናዊ መሰነጣጠር መሪ ነኝ ከሚል ግምቱ የማይመጥን አናሳ ዝግጅቱ ብሉም ተያያዥ በሆነ የተፈላጊ ትብብር እጥረትም ይገለፃል በለውጡ ዓመታት የታየው እውነታም ተማሪው ከቀዳሚው ልሂቅ ህይወት ሆነ ሥራ በውርስ ያገኘው ይህን ክፍተት የሚደፍን ተቀማጭ እንዳልነበረው ገላጭ ነው ውርስ አለው ከተባለም አብዮታዊነትን ብቸኛ አማራጭ እንዲያደርግ ያባባሰ ከመሆን ሌላ ተፅዕኖ አልነበረውም እስክ ዘመነ መሳፍንት ባለው ረጅም የታሪክ ወቅት በአቢሲኒያ ጥንታዊት ኢትዮጵያ ስርዓት ውስጥ የነበረውን አካባቢያዊ ነፃነትና መሰነጣጠር የተከተለ ክፍተት በመድፈን ሀገራዊ ቁመናን ለማቆየት የተቻለው ቤተክህነት የቁርኝት ማዕክል ሆና በማገልገሏ ነበር ተፎካካሪ ንጉሶችን የመግራት አንዳንዴ ደግሞ ይሁንቃዋን ያላገኙ አዒዎችን ከመንበራቸው የመመንገል በአፄ ቴዎድሮስ እና ልጅ እያሱ መወገድ የካህናቱን ሚና ያስታውሷል አቅም ያለውን የቤተክህነት ማዕከልነት መጥረብ የአፄ ኃይለሥላሴ ፍፁማዊነት ግድ ያለው ውጤት ሆነ ይህ ሲሆን ግን ተያያዥ የነበረው የቤተክህነት የጋራ ርፅዮተዓለማዊ ግንዛቢ ምንጭ መሆንም አከተመ በአብዮቱ ዋዜማ እንደታየውም አዲሱ ልሂቅ ለብርታትም ሆነ ለአስታዋሽነት የሚጎትተው ህሊናዊ ቁርኝት የሌለው መሆኑ ቤተክህነት ከዘመናዊ ትምህርት ብቻ ሳይሆን ከሀገራዊ የእሴት ማዕከልነቷ ተጎርዳ መውጣት አንድ አስረጂ ነው ውጤቱም የወቅቱን ልሂቅ ያጥለቀለቀው አናጊ ረርሪዶሦዓሐማዊ ፍሦምት ዝተም ያምት ማሪፇፍ ፍፈፏ ለጣማዳሪ ደሪያ ያማጋኑራሁና ያኑርሦኙም ያዖሰሐጃኑኦኑ ፇው ረጋሪሥሴኒሰ ታሱሪደሃቀፅዕ ሊፉቻዎጳ ሌድ ሖቿለ ባክ ግራውድ ሪሾራጃ ሆነ። በተያያዥም ብሔረተኛ ማንነትን የፖለቲካ ትንታኔውና ዕይታ ማዕቀፉ እንዲሁም የአደረጃጀት መሰረቱ አድርጎ በመምረጥ በተከተለው የተለየ ጎዳና የሚገለፅ ነው በዚሁ ደረጃም ማርክሲስታዊ ርፅዮት ላይ የተመሰረተ መደባዊ የጭቁን ህዝቦች አንድነት በመንተራስ ህብረ ብሔራዊ አደረጃጀትን ተከትሎ ከተማሪው እንቅስቃሴ በወጣው ኢሀአፓ ውስጥ አባል በነበሩ ጥቂት ወጣቶች ከተመሰረተው የኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ጋር ትብብር በመፍጠር የዛሬውን የኢትዮጵያ ህዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግምባር ኢህአዴግ መነሻ መሰረቱን በመጣሉም የሚታይ ነው ይህንኑም ተከትሎ የብሔሮችን የራስን ፅድል በራስ የመወሰን መብት መሰረት ባደረገ ማንነት ተከል ፖለቲካ ዙሪያ የተሰባሰቡትን የኦሮሞ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ኦሀዴደ እና የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ ደኢህዴን በማካተት ልሂቃዊ ጥንቅሩንና ማህበረሰባዊ ቁርኝቱን ሊያሰፋ የበቃበት ተግባርና ሂደትም ከዚሁ የሚያያዝ ገላጭ ተደርጎ መቅረብ ይችላል አለፍ ሲልም ተቀናቃኝ በነበረበትም ሆነ ስርዓታዊ ገዢነቱን ከጨበጠ በኋላ ባለው ዘመን በተለያየ ክርኮራ የመሠረታዊ ባህሪ ሚና እና እድገት ቅኝት መልክና መጠን ክፍት ሆኖ ሊያስተናግድ የሞከራቸው የትግል ትብብሮችም ለጠቀስነው ከትላንት እስከዛሬ የዘለቀ መንታ የፅድገት ገፅታው በደጋፊ አስረጃነት ለጎተት ይችላል ተፈላጊ ብሎ ያመነበትን ሀገራዊ መልሶ ማዋቀር ለማለምም ሆነ ለመጀመር ያስቻለው ተላላፊ በሆነ ፍሰት የሚገለፅ ተመጋጋቢ መንታ ማንነትን የተላበሰና አጣጥሞ ለመጓዝ ያልቸገረው በመሆኑ ነው ይህም በአንድ በኩል የኢህአዴግ ግንባር ቀደም መስራቾች በሆኑት ህወሓትና ኢህዴን ዙሪያ የተሰባሰቡ የትግራይ የአማራና የሌሎች ብሔር ልሂቃን ከታሪክና ከርፅዮተ ዓለም ተጣቅሶ ሊደነድን በቻለ ብሔረተኛ ብሉም ሀገራዊ ማንነት ባለቤት መሆን የሚገለፅ ነው የትግራዩ ልሂቅ ከ ቦንታዊት ኢትዮጵያ አቢሲኒያ ተንደርድሮ ከዘመናዊት ኢትዮጵ ታሪክ ጋር በመቀላቀል በተፈጠረው የታሪክ ማዕድ ውስጥ ማዕከላዊ ሰፍራን የያዘ ከመሆን የሚመነጭ ሀገራዊ ማንነትን በተያያዥም ከዚሁ ማዕከላዊነት የሚመጥን ቦታና የበላይነት ተነፍጌያለሁ ከሚል ዘተፎካካሪነትና ተበዳይነት ጣምራ ምንጮች የተቀዳ ብሔረተኛ ስሜትን ለጎልበት መሰረት የሆነ ቅሬታ ሊያገኝ የተቻለው በመሆን በሁለቱም የማንነት እርከን ሊፈስ የሚችል ስብዕና ባለቤት ሊሆን ተችሎታል። ይህን ማድረግ የተቻለውም ከርዕዮተ ዓለሙ ውስጥ የከረረ ግትርነት አመላካች የሚባለውን የማኦ መስመር በመምዘዝ ድርጅታዊ ማንነቱን በአባላቱ ዘንድና በሌሎች ዕይታ ውስጥ በግልፅ አንጥሮ ለማስመር ያስቻለውን አማህልሎ ለመገንባት ከጥቅም ላይ በማዋል ነበር ተግባሩን የተወጣውም በባዶ ንድፈኃሳባዊ መነባነብ ላይ ብቻ እንዲቆም በማድረግ ሳይሆን ይልቁንም በዚሁ መስመር ውስጥ ትልቅ ቦታ የሚሰጠውን የህዝባዊ ወገንተኛነትና ታማኘ ነት እምነት የአባላቱን ዲሲፒሊን ለመገንባት በግብዓት ተጠቅሞ ከትግራይ ገበሬ ጋር የነበረውን ቁርኝት በተጨባጭ በማጠንከር ነበር ከትጥቅ ትግል የፅለት ተፅለት ድርጅታዊ ህይወት አኳያም ህዝብ ተከል በመሆን ላይ ቆጣቢነትና ኃላፊነት ላይና ድርጅታዊ ታማኝነት እና ችግርን በፅናት የማለፍ እምነት ላይ የተመሰረተ ባህሪ በተዋጊና በአመራር አባላቱ ዘንድ ለመፍጠርም ግብዓት አድርጎ ተጠቅሞታል በተሞክሮና በወታደራዊ አቅም እጅግ ይበልጡት ከነበሩት ደርግ ኢዲዩ ኢህአፓ ጀብሓት ሻእቢያ ወዘተ የመሳሰሉ ድርድቶች ጥቃትም ሆነ ከዚሁ የመነጨ ንቀት ተቋቁሞ ለማለፍ ያስቻለው ብርታትና ፅናት ከዚህ የመነጩ ነበር ማለቱ ለእውነታው የቀረበ ተገቢ መሰረት አለው በእርግጥም አክራሪ የነበረው ፀረ ሶቪየት ህብረት አቋሙን እንደያዘ መዝለቁ በዓም አስከፊ ረሃብ ወቅት በሻእቢያ የተጋረጠበትን ድንገተኛ መንገድ የመዝጋት እርምጃ በአንድ ወር ውስጥ አማራጭ መንገድ ገንብቶ ሊያልፍ መቻሉ ተደጋጋሚ ኩርኮራ ና እና እድግት ቅዓቅ ነነበሩ የደርግ መጠነ ሰፊ ዘመቻዎችን ተያያዥ ተጠቂነት የወለደው የህዝብ መሰላቸት ሳያጋጥመው መክቶ መዝለቁ ወዘተ ከዚህ ተመጋጋቢና ተለጣጭ ማንነት ማዳበር መቻሉ ጋር የተቆራኘ ፅይታን ተገቢነት የሚደግፉ አስረጂዎች ሆነው ሊቀርቡ ይችላሉ ቀደም ባለው ንዑስ ክፍል እንደጠቀስነው የዛሬው ስርዓታዊ ልሂቅ በም መጨረሻ ከተቀናቃኝ እርከኑ እየወጣ መንበርን ለመረከብ ያደረገው ግስጋሴ ቢበዛ ውጤቱ እልቂትና ሀገራዊ መበተን የሆነን ደም መፋሰስ ከማስከተል ያለፈ አይሆንም የሚል ጠንካራ እምነት በዛ ባለው ተቀናቃኝ ልሂቅ ዘንድ ተይዞ ነበር የዚህ እምነት ዋነኛ መሰረት ደግሞ ፀረ ኢትዮጵያ የሆኑ ወራሪዎች በመሆናቸው ህዝቡ በሙሉ ከፍፁም ጥላቻ በመነጨ አምርሮ ይታግኝላቸዋል የሚል ነበር ይሁንና የተገመተው ሳይሆን በኢህአዴግ ዙሪያ የተሰባሰበው ልሂቅ ከተቀናቃኝነት ወደ ስርዓታዊ ገዢነት የተሸጋገረበትን ምዕራፍ የምኒልክ መንበርን በመቆጣጠር አረጋገጠ የኢህአዴግ ስኬት በቅድመ ዓም ዓመታት ከተጣለ መሰረት በተጨማሪ ከዓም አንስቶ ሰፊ የሆነ ልዩ ዝግጅት ያጀበው መሆኑን ይህ የወቅቱ ግምት ያላጤነው ነው ከቅድመ ዓም መደላደል ዋናው ደረጃ እንደ ልሂቅ በትግል ያዳበረው መግባባት እና መተማመን በዚህም ላይ የቆመ አመለካከፓታዊና ድርጅታዊ ውህድደነትን ሊገነባ መቻሉ ነው ከሌሎች ልሂቃንና ድርጅቶች ጋር ለቀጣይ ትብብርም ሆነ ቡድናዊ ቁርኝት እርሾ የሆኑ ግንኙነቶችንም በዚሁ ወቅት እያዳበረ መጥቶ ስልጣኑን ከጨበጠበት ዓመት በፊት ባሉ ሁለት ዓመታት መሰረት ለማስያዝ መብቃት መቻሉ ሌላው ግብዓት ሆኖ እናገኘዋለን። በአጭሩ የኢህአዴግ መራሹ ልሂቅ የዓም ለስልጣን የመብቃት ስኬት ከዚህ መሰል ተከታታይና መጠነ ሰፊ ዝግጅት የመነጨ እንጂ የአክራሪው የተቀናቃኝ ልሂቅ ክንፍ ተንታኞች እንደማሉት ሀገር አርጅቶ ጃርት በማብቀሉ ወይም ሀገር ሁሉ የሴራው ተባባሪና ድንገት ያጥለቀለቀ ፍርሃት ታሳሪ ከመሆኑ የመነጨ አልነበረም ኩርኮራ የፖለቲካ እድገት ጉዞውን በዚህ መልኩ የቃኘው የዛሬው ስርዓታዊ ልሂቅ ከሰሜን ኢትዮጵያ ክፍሎች አልፎ ብመውጣት በፈጣን የድል እርካብ ተረማምዶም ያህንን ማንነቱን ያጎለበተበትን ተጨማሪ ፅድልና ግብዓት ሊፈጥር ተችሎታል ከርፅዮተ ዓለማዊ ቅዛትና ከድርቻጆታዊ የፖለቲካ ተሞክሮና እድገት አንፃርም ሥርዓታዊው ልሂቅ በአጠቃላይ ግራ ጠቀስ የሆነና በዋናነትም በብሔሮች የራስን ዕድል በራስ የመወሰን መብት የሚገለፅ አደረዳጀትና እምነት የማ ጋራ ነው ይህ በዓመታት የገጠር ትጥቅ ኑግል በማለፍ የተገነባ እና ድል አድራጊ ሆኖ ለሥልጣን መንበር በቅቶ ሥርዓታዊ ለውጥ በመምራት ተሞክሮ የሚገለፅ አነሳስና ፅድገት ያለው አንጋፋ የአመራር እርከን አንዱ ነው ከትጥቅ ትግሉ የመጨረሻ ዓመታት አንስቶ በመቀላቀል በውጊያው ወይም የከተማ ሥውር መዋቅር ታቅፎ የዘለቀና ከዓም የተማሪ እንቅስቃሴ ቁርኝት ያለው እንዲሁም ይኹ ቁርኝት የሌለው ከድል በኋላ በግንባሩ ድርጅቶች የታቀፈ ብቸኛው ተሞክሮው ከዚህ የሚጀመር ወጣት የበዛበት ደረጃ ደግሞ ለላው የሥርዓታዊ ልሂቅ ጥንቅር መገለጫ ነው ስርዓታዊ መንበሩን በዓም ከተረከበ በኋላም መሰረታዊ ከሚላቸው መርሆዎቹ በስተቀር በሌላ ጉዳዮች ዙሪያ የተሻለ አንፃራዊ ክፍትነትን በመላበስ በዙሪያው ያሰባሰበውን ልሂቅ ጥንቅር በማስፋት የፖለቲካዊ ተጠቃሚነቱን አድማስ እና መሰረት ሊያሰፋ በቅቷል ይህም ከጅምሩም ከገፋቸው አጀንዳዎች በተያያዘ ይሰነዘርበት የነበረውን ፈርጀ ብዙ ተቃውሞ የሚመጥን ቁርኝት ባላቸው የአዲስና ነባር ልሂቃን የተቀላቀለ አቅም መመከት ያስቻለው ሆኖ እናገኘዋለን። ኩርኮራ ልሂቁ እና ዴሞክራሲያዊ ምርጫ ከመነሻው የምክንያታዊነት እጥረት የነበረው ፖለቲካቸውም ለጨመረ ወገናዊ ጭፍንነት ገብሮ ለሚዛናዊ ዕይታና ለሰጥቶ መቀበል ይበልጥ ዝግ ሆነ በኢህአዴግ በሚመራ ስርዓታዊ ማዕቀፍ ውስጥ የሚደረግ ምርጫን ተገቢነትም ሆነ ውጤታማነት ከልቡ የማይቀበለው የተቀናቃኙ ልሂቅ አክራሪ ክንፍ ይህንኑ የእውነታ አስረጂ አድርጎ በመመንዘር ሃየሃዝ መሪ ቀታ በሚል እምነቱ ላይ የመግሰቶ መሆጋ ይባሦሰ ሀልም ጨመረበት የምርጫውም ሂደት ለዚሁ ተገዢ ሆኖ ቀጠለ በተቀናቃኙ ልሂቃን ተደጋግሞ የሚጠቀሰው የሚያዚያ ዓም የአዲስ አበባ ሰልፍ መሆኑ ለዚህ አንድ አስረጂ ነው የተቃዋሚውን ልሂቅ ማንነትና አካሄድ በዚህ መልኩ ማየትን የከለከለ ብቻ ሳይሆን በተለይም ከድህረ ምርጫው ሁከት ያለውን ተያያዥነት ለመዝለል የሚጎተት አንድ ማብራሪያ አለ ገዢው ፓርቲ በግንቦቱ ምርጫ ተቃዋሚዎቹ ይህን ያህል ህዝባዊ ድጋፍ ይኖራቸዋል ብሎ አልገመተም ነበር የሚለው ዋናው ነው በተጨማሪም መንግስታዊ አቅም ባጀበው ንቀት እና የውጪ አሳዳሪዎቹን ለመመሰጥ ሲል ምርጫው እንከን የለሽ ይሆናል እስከማለት ሊደነፋ ችሏል የሚለው በተያያዥ ይጠቀሳል በዚህ ፀሐፊ እምነት ይሀ ማብራሪያ በኢህአዴግ ያለፈ ታሪክ እና የምርጫው ወቅት ተግባር በሚመዘዙ ጭብጦች የሚሞገት ነው በምርጫው ወቅት ገዢው ፓርቲ የወሰዳቸው እርምጃዎች ይዘትም ሆነ መንፈስ የተጠቀሰውን ንቀታዊ ግምት የያዘ ቡድንን የሚያመለክቱ አይደሉም ተቃዋሚው ክፍል ገና ተፈላጊ እርምጃዎችን መውሰድ ከመጀመሩ በፊት በሁሉም ደረጃ ለሚገኙ አባላቱ የተሰራጨ የምርጫ ወቅት ስነ ምግባር መመሪያ አውጥቷል በከፍተኛ ካድሬዎቹ አማካይነትም ስለ ደንቡ ትምህርትና ማብራሪያ ሰጥቷል የውጪ ታዛቢዎችን አና ጎሜዝ የመሩትን አውሮፓ ህብረት ጨምሮ ከጥር ወር አንስቶ እንዲገኙ የግብዣ ጥሪ አድርጓል በተለያዩ የምርጫው ሂደት ወቅቶችም መራጩን ህዝብና ተፎካካሪዎችን ወገንተኛ ለሆነ በደል አጋልጠዋል የተባሉ የፖሊስ የፍትሕ የመስተዳደር ወዘተ ኃላፊዎች ከስንብት እስከ እስር ያካተተ የቅጣት እርምጃ እንዲወሰድባቸወ አድርጓል። ለተለያዩ አስተሳሰቦች ክፍት የሆነ ሰላማዊ የፖለቲካ ጨዋታ ለጀመርነው የዴሞክራሲ ጥረት የሚመጥን ባህል እንዲፈጠር ትልቅ አጋዥ ነው ይህ እንዲሆን ግን የኢትዮጵያ ልሂቃንና ፖለቲካ ኃይሎች የእስካሁኑን አምካኝ አካሄድ አደገኛነትና ጥቅም የለሽነት ከመገንዘብ ባለፈ በግልፅ የአቋማቸው ልዩነት አስምረው የመግዝ ድፍረት ሊኖራቸው ግድ ነው ከወቅታዊና ከማይዘልቅ ጤዛ ድጋፍ አልፎ በመሄድ ተገቢ አመለካከቶችና ውሳኔዎችን የማስተናገድ ባህሪ ሊላበሱ ይገባል ከዚህ አኳያ ዋነኛው የህልውናቸወ ቀጣይነት የተመሰረተበትን ህገ መንግስታዊ ስርዓት ተቀብሎ ባስቀመጠው የጩዋታ ህግ መሰረት እየጎረበጠም ቢሆን ፖለቲካውን እየተጫወቱ በመዝለቅ የታማኝ ተቃዋሚ ስብዕናን መጎናፀፍ ርኮራ ልሂቁ እና ዴሞክርሲያዊ ምርጫ ፉ ፌዴ ው ው ው ው ቫን መቻል ነው ያህ ሲሆን ፓርቲዎች ለውጤታማ ፖለቲካና ዜጎችም የሚመጥንን የተባ አማራጭ አግኝተው የበለጠ ዴሞክራሲና የህግ የበላይነት የታደለ ህይወት ባለቤት ለመሆን ይበቃሉ በእርግጥ በውጪ የሚገኙ ስብስቦች እንዲሁም የተወሰኑ የሀገር ውስጥ ልሂቃን ይህ እውን የሚሆንበት ሀገራዊ ሁኔታ ይቅርና ተራ መረጋጋት ያለው ህይወት መምራት የሚሜልባት ኢትዮጵያ ከምርጫ ወዲህ ትኖራለች ብለው አያምኑም የዚህ አንድ መነሻም በፋም ምርጫ የተከሰተውን ሁከት ከየካቲት ዓም ቀጥሎ የተከሰተ ከፍተኛ የስርዓታዊ ለውጥ አመላካች አድርገው መመልከታቸው ነው አለፍ ሲልም አንድ ሀገርና አንድ ህዝብ የሚለው ወጥ ኢትዮጵያዊነት እምነታቸው ሰፊ ህዝባዊ ተቀባይነት ያለው መሆኑ የተረጋገጠበት አድርገው ተርጉመውታል ፀረ ወያኔው የነፃነት ትግል ለአይቀሬ ድል እየተንደረደረ ነውና ተፈላጊው ተገቢውን ድርጅታዊ አመራር በመስጠት ለአይቀሬ ስኬት መብቃት የሚል መፈክር አጀንዳቸው ለማድረግም በቅተዋል። የተወሰኑ የቅንጅት አመራሮች በህግ ስር መዋልም የዚሁ አመላካችና ጠቃሚ ግብዓት ነው ተብሎ ይቀርባል የስደቱን ህብረት ኛ ጉባዔ መግለጫት የኢህአፓን የተለያየ መግለጫት ደብተራው ዌብ ሳዶት ወዘተ ያጤኗል የዚህ ሀሳብ አቀንቃኞች ለዚህ ድምዳሜ የበቁት በረጅም ዓመታት መነጠል በግንዛቤያቸውና በሀገራዊው እውነታ መካከል ያለው ክፍተት እየሰፋ በመሄዱ እና ይህም በአናሳ ቁርሻት ላይ ለተንጠለጠለው የፖለቷካ ፍላጎታቸው ተገዢ ሆኖ ዕይታቸውን በማሳሰሩ ነወው የእስረሻጓነታቸው አንድ አመላካችም በግንቦቱ ምርጫ ተቃዋሚዎች ከጥቂት ወንበር ወደ መቶ ሃምሳ መቀመጫ መቆጣጠር መሸጋገር በግልባጩ ያዘለውን ተያያዥ እውነት ለማየት አለመቻላቸው ነው ይህም የኢትዮጵያ ህዝብ በሚመሩት ነፍሎች ላይ ያለውን ቅሬታም ሆነ የተለየ ፍላጎቱን የምርጫ ካርዱን ተጠቅትሞ በአደባባይ ለመግለፅ ፍርሃት የሌለበት የመሆኑ እውነት ነው ለዚህ የበቃው ደግሞ በፖለቲካዊ እምነቱ ወይም ምርጫው የተነሳ ለጥቃት የሚጋለጥበት ዘመንና ስርዓት በማብቃቱ ይህንንም በተጨባጭ ተሞክሮ ሊያረጋግጥ ችሎ ከመተማመኑ ውጪ አይሆንም በአጭሩ ለተቃዋሚ እጩዎች ድምፁን ሰጥቶ አዲስ አበባን በሙሉ እና የተጠቀሱትን የጋርላማ ወንበሮች እንዲቆጣጠሩ ማስቻሉ በገዢው ኩርኮራ ጨ ጩዘዘጩጨው ክክ ር መ ፓርቲ ላይ የቀረበን ተቃውሞ የማሳየቱን ያህል የስርዓቱን ዴሞክራሲያዊነት እንዲሁም በዚህ ላዶ እንደ ዚጋ መራጩ የነበረውን መተማመን ያመላነል ይህን ሁኔታም ሆነ የተወሰኑ የተቃዋሚ አመራሮት በቁጥጥር ስር መዋል በአጠቃላይ የተቃውሞ ፖለቲካ ፍፃሜ ነው ብሎ መደምደም ትክክልም ተገቢም አይደለም ምክንያቱም በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ድምፃቸውን የሰጡት የሚደግፉትና በየደረጻው የተሳተፉ ዜጎኙ በሙሉ የተቃዋሚ ክፍሉን ያቆየ ምንም አስተዋፅኦ የሌላቸው የቁጥር ዮምር ብቻ ናቸው ብሉ ከመፈረድ ውጪ አይሆንምና በሌላም በኩል የተቃዋሚ ክፍሉ ህልውና ቀጣዶ ሊሆን የሚችለው በእነዚህ ጥቂት ፀረዴሞክራሲ አክራሪ ወገኖች አካሄድ ነው የሚል የተሳሳተ ትንታኔ መስጠትም ይሆናል የተከተለው አሳዛኝ ህልፈትና ውድመት እንደተጠበቀ ሆኖ የግንቦት ዓም ምርጫ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ልሂቅ ዴሞክራሲያዊና መርህ ተከል የሆነ ምክንያታዊ ፖለቲካን ንብረቱ ለማድረግ የሚችልበትን ዕድል ፈጥሯል የቡድናዊ ስልጣን ቀዳሚነት ብቻ የነዳው የፖለቲካ ተግባር የታየውን ያሀል ከምርጫው አንስቶ የተጨቆኑ ቀጫጭን መስመሮችን ያወጣ ፖለቲካዊ ሂደትና ምክንያታዊ ድፍረትም ብቅ ብሏል። ከኢትዮጵያና ኤርትራ ጉዳይ አኳያ የፌዴሬሽኑ እንደመፍትሄ መተግበር ለንጉሥሑ ለደርግ እንዲሁም ለኤርትራ ነፃነት ኃይሎች ይሰጡ የነበሩ መ መኗ ብቃ የታሪክና የማንነት ትንታኒ ሂሳዋ ቅኝት የፖለቲካ የወታደራዊ የፋይናንስ ወዘተ ድጋፎች ይህንኑ ዓለማዊ አሰላለፍና ተፅዕኖ አመላካች ነው በሌላም በኩል የዘመኑን ግራ ቀመስ ርእዮተዓለም የተንተራሰው የሀገራዊ ለውጥ እንቅስቃሴ ይዘት እና ለኤርትራ ነፃነት ከኢትዮጵያ ተቃዋሚ ኃይሎች ይሰጥ የነበረው ድጋፍ ከበቀለበት መሰል ዓለማዊ መቼት አኳያ ተገቢነትን ያገኘ ነው ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ መሰረታዊው ችግር ዋነኛ የሆነውን ውስጣዊውን እውነታና ግንኙነት በዋጠ መልኩ ይህ ቋሚ የታሪክ ማብራሪያ ሆኖ በብሔረተኛ ገለፃዎችና ትንታኔዎች ውስጥ መቅረቡ ነው የጣሊያንን ወረራ ለማስወገድ አፄ ኃይለሥላሴ የተጫወቱት ሚና የኢህአዴግና የሻእቢያ ግንኙነት ሚና በዚህ ውስጥም ዘመን ዘለል ቋሚነት የተሰጣቸው የውጪ ኃይሎች ተሳትፎ እስከዛሬ የታየበት መንገድ ይህንኑ ጉራጅ እውነት መርጦ መርሳትና ጨምር ማሰማመር የሚያሳዩ ዋቢዎች ናቸው ከሚሰጠው ትኩረትና የንትርክ መንስኤነት አኳያ የባህር በር ጉዳይን በአስረጂነት ማንሳት ይቻላል። የነበረው የአንድ ዘመን ህልውና ነከ ወሳኝነት ዛሬ አንፃር ሙት እውነት መሆኑ ተመርጦ ይረሳል ይልቁኑ ዛሬ እንዳይኖረን የተደረግነው ኢትዮጵያን የማጥፋት ሴራ ለማሳካት ነው የሚል የተፈበረከ ጭብጥ ተጨምሮበት ለቡድናዊ የበላይነት ፈጠራ መጠተም ተመራጭ ሆኗል ካለንበት ዓለማዊ ሁነኔነታና አካባቢያዊ አቀተሣመጥ ወደብ ለህልፈት የማያበቃበትን ዕድል የፈጠሩ አማራጮችዣ የሉም ወይ በሀገራትን ዘመናዊ ታሪክ ወደቦቹ ሁሌም ንብረታችን ሆነው ተጠቅመንባቸዋል ወይ ካልተጠቀምንባቸውስ ህልውናኘኝንን እንዴት ሳናጣ ቆየን ይህ እጦት እንዳይገጥመን የዚጎቻችንን ህይወት ከፍለን አልጣርንም ወዶ ወዘተ የሚሉ ኩርኮራ ራሪክና የማንነት ትንታኒ ሂሳዊ ቅት ተገቢ ጭብጦች አይነሱም በተጨማሪም የባህር በር ለህልውና ወሳኝ ነው ከሚሉ ልሂቃኖች በዛ ያሉት ለዚህ ሲባል ይካሄድ ለነበረው ወታደራዊ ዘመ ልጆቻቸው አንዳዶሄም እራሳቸው ተመልምለው ለጦርነቱ ሰማእት እንዳይሆኑ በባሌ ወይ በቦሌ የማስወጣት ተሞክሮ ያላቸው ናቸው ከዚህ ጉራጅ እውነት ተነስቶ ከተቀናበረ የተጋነነ ትንታኒ በመነጨ ኃዲባሳቀ እቃዖ የሚል ድምዳሜ ውጤት ትላንት በደም ተፅፎ ታይቷል ለቡድናዊ ፍላጎት ታሪክን ግብዓት አድርጎ ከመጠቀም ያለፈ የእውነታም ሆነ የምክንያታዊነት መሰረቱ የሳሳ በመሆኑ ዛሬ ሀገራዊ ቱሩፋት የለውም እንግሊዛዊው ፀሐፊ ፓትሪክ ጊልክስ የዕሪፅ ሃሩ በማለት የሚጠራቸው ወገንተኛ የውጪ ተንታኞች በዚህ መንገድ የፃፏቸው ጥናቶች የኤርትራ አመራርን በወታደራዊ አቅምና ችሎታ ብሉም የፖለቲካ አመራር ተምሳሌነት አማህልሎ ወጥሮ በደህረ ነፃነት ለቀጠለ እብሪቱ ያበቃ አንድ ግብዓት ነው ይህ ግን ለኤርትራ ብሔረተኝነት የራስ ማጥፊያ ነዳጅ ከመሆን አላለፈም ከዚህ በተያያዘ በተደጋጋሚ ከሚጎተቱ ጉራጅ እውነቶች መካከል ሻእቢያ የጥቁር አፍሪካ ትልቁ ጦር ኃይል የሆነውን የኢትዮጵያ ሰራዊት በሚገርም ወታደራዊ ብቃት መደምሰሱ ለተዋጊ ኃይሉ ድጋፍ ይሰጡ የነበሩ የናቅፋ ጋራኙች እና ሌሎች ተቋማት በማጣቀስ እንዴት ተምሳሌያዊ የሆነ የእራስ መቻል ተሞክሮ እንዳለው ነፃ ለምትሆነው ኤርትራም ተአምራዊ የኢ ኖሚ እድገት አስተማማጓ መሰረት መሆኑ ወዘተ ግንባር ቀደም ናቸው ውጤቱም ከሰላሳ ዓመት ጦርነት የወጣችው ኤርትራ ሶስተኛ ዓመቷን ሳትጨርስ ከኢትዮጵያ በስተቀር ከሁሉም የቅርብ ጎረቤቶቿ ቀዶ ባህርንም ተሻግራ ከእነ ሳዑዲ አረቢያ እንድትጋጭ ያደረገ እብሪታዊ ድፍረት እንዲሁም የአፍሪካ ሲንጋፖር እንሆናለን በሚል ቅዥት ተሞልቶ አየር ላይ የተንሳፈፈ አመራርን ያጠናከረ ከመሆን አላለፈም የእንግሊዝ ሏፅዳ ፖጹናሃኑ ጋዜጠኛ ጁሊ ዊልራይት የኢርትራ ሬፈረንደም ለመዘገብ አስመራ በቆየችበት ወቅት ቦርሳዋ መሰረቁን ምሳሌ በማድረግ ያቀረበችው ዘገባ አንድ የቅርብ አስረጂ ነው ፈዝሁታ ለሦሐመድ መሆ ጳዲሀ ዓይኑ ሮርሮሁ ያለዳሲሷፓ ራምውሙ ዎና። የንጉሣዊ ስልጣን አድማሳቸውን መለኮታዊ ውጤት አድርገው ማየታቸው በተወሰነ ደረዳ ለፌዴሬሽኑ መፍረስ ሚና ተጫውቷል ማለት ከድፍረት ሳይቆጠር ሊታይ የሚችል ነጥብ ነው በአዒዎቹ ዘመን የታየው የትግራይ መሳፍንታዊ ልሂቅ ተቃውሞ መነሻ የኢትዮጵያን ሀገራዊ ሥርዓት ማፍረስ ሳይሆን ይበልጥ ተገቢነት ባለው ወራሽ አለመመራት መሆኑ ከዚሁ አማህልሎ ከሚጣቀስ እምነት የመነጩ ነው ይህ ኩርኮራ የራረክኗ የማንነት ትንታኒ ሂላፍ ኑኝት የትግራይ ማንነት አካል ሆኖ ዘመን የተሻገረ እምነት በህወሓት ዙሪያ የተሰባሰበው አዲሱ የትግራይ ልሂቅ ስኬታማ የሆነ ብሔረተኛ ንቅናቄ እንዲገነባ ያገዘ አንድ ግብዓት ነው የትግሉ ግብም ሆነ የልሂቁ ምርጫ ሀገራዊ ሥርዓቱን መልሶ ከማዋቀር ውጪ መገንጠል ሊሆን የማይችልበትም ዋና መሰረት ከታሪክ ትረካ ባሻገር ይህ የተንሰራፋ እምነት የትግራይ ማንነት ጭብጥ የመሆኑ እውነት ነው የአዲሱ ልሂቅ ልዩነት ስለ ማንነቱ የሰጠው ትርጓሜና የፈጠረው ትብብር እንደ ቀደምት መሣፍንት ትውልዳዊ መሠረትና ሠለሞናዊ ሀረግን ያጣቀሰ ሳይሆን የግራውን ርዕዮት እና የብሔር ማንነት ያጣቀሰ መሆኑ ነበር በዚህ ገፅታው ብቻ የተጠቀሰው የንግስት ሳባና የልጅዋ ምኒልክ ትረካ የቀድሞ መረብ ምላሽና ሰሜናዊ ኢትዮጵያ ታሪክ እና የአካባቢው ማንነት መግለጫና ምንጭ ሆኖ የዘለቀ ነው በአጭሩ ቅድመ ጣሊያንም ሆነ ድህረ ጣሊያን ድረስ በዘለቀው በዚህ የታሪክ ዘመን ከመረብ ምላሽና ማዶ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያንና ኤርትራዊያን አንድ አይነት የታሪክ ጀግኖችንኛ አፈታሪኮችንኛ ጥቃቶችን ወዘተ ይጋሩ እንደነበር ከነዚህ ትንታኔዎች ማየት ይቻላል ሊታወቀ የሚገባው ነገር ቢኖር ይሀሀ መፅዕረሰ ፃባሎሦ ያፆያምው ዖቦሄ ረግ እውሁፉዖትፉም ሐማፎጋፖም መማረ ያፇግሰሦ ጎፃ። ይህ ማህበረሰቡ በሙሉ የነፃነት ፍላጎት ብቻ ነበረው የሚል ትንታኔ በጊዜው ከነበረው ብሔረተኛና ኃይማኖታዊ ማንነት ላይ የተመሰረተ ዓለማዊ አወጋገን ጋር የማይጣጣም እና የከበደ ተቃርኖ ውስጥ የሚከት ነው እንደሚታወቀው በኤርትራም ሆነ በኢትዮጵያ የበላይነት የተጎናፀፉ አውሮፓዊያን በማመሳቀል ፈርጀ ብዙ ለውጥ ያስከተሉ ሂደቶች እንዲቀጣጠሉ አንድ ምክንያት ይኹው ኃይማኖትን መሰረት ያደረገ ብሔረተኛ እንቅስቃሴ እንደነበር በታሪክ ተዘግቧል የኤርትራ መልከዓ ምድራዊና ፖለቲካዊ ማንነት ከጣሊያን ቅኝ አገዛዝ ወዲህ እውን መሆኑን የሚጋሩ ተንታኞች ኤርትራዊያን በሙሉ ለነፃነት የቆሙ ናቸው የሚል ድምዳሜ በውስጡ ያዘለው የኤርትራ ማሀበረሰብ በአንፃራዊ ደረጃዳ ከነዚህ አውሮፓን ካመሳቀሉ ጉዳዮች ልቆ መሄድ የቻለ መስተጋብር ነበረው የሚል ኩርኮራ የታሪክና የማንነት ትንታኒ ሂሳዊ ትኝት መሰረታዊ ነጥብ ነው የጋራ በሆኑ ጉዳዮች ላይ ጋሬጣ መፍጠር የማይቻልበት ብሔራዊ መግባባት ይሁንታን በኤርትራዊያን ዘንድ ተረጋግጧል የሚል ተያያዥ እንደምታንም ያዘለ ነው እነዚህ ድምዳሜዎች ግን በጊዜውም ሆነ እስከዛሬ በታየው የኤርትራ ታሪክ ደጋፊ መቆሚያ የላቸውም የዚህ ዘመን ብዙኃን ኤርትራዊ ፍላጎት የነፃነት አጀንዳ ይወክላል የሚለውን ድምዳሜ መቀበል ሌሎች ጥያቄዎችንም ያስነሳል ዋናው ከእነዚህ ብዙኃን ውጪ ሌሎች የማህበረሰብ ክፍሎች ጥቂት ቢሆኑም መኖራቸው ነው የእነዚህ ጥቂቶች ፍላጎት መለየት መሰረትና መገለጫ ምንድነው። በዚህ መሰረት የኢትዮጵያና የኤርትራ ህዝቦች ምንም ዓይነት ስርዓታዊ ቁርኝ ት በቅድመ ጣሊያን ዘመን አልነበራቸውም የሚለው መሰረት የለሽ ገለፃውም ተቃርኗዊ ከመሆን አያመልጥም ቢያንስ በተወሰነው የኤርትራና የኢትዮጵያ ማሀበረሰብ ክፍል ዘንድ ሲጠብና ሲሰፋ ግን ደግሞ በየትኛውም ደረዳ ያልተበጠሰ ቁርኝት እንደነበር እና እንደቀጠለ መካድ የማይቻል ሀቅ ነው ኩርኮራ የታሪክና የማንነት ትንታኒ ሂሳዊ ጎዳት ኤርትራ ይህን ወጥ ስያሜና ማንነት ይዛ ከጣሊያን በፊት አንስቶ ባትኖርም ወይም ከዚያ ወዲህ ነበረች ብንል ይህ ሊፋቅ አይቻልም የኤርትራ ጉዳይ የተቋጨበት የፌዴሬሽን መፍትሔ የኃያላኑ በተለይም የአሜሪካንና የእንግሊዝ ግንባር ቀደም ግፊት የአረቦችና የላቲን አሜሪካ ሀገሮች እምነትና ማንነት ተከል ወቅታዊ ድጋፍ ባይኖር ኖሮ እንኳን ሊፀዴቅ በረቁቅ ደረጃ መቅረቡ እጅግ አጠራጣሪ ነው ከዚህ አንፃር ውሳኔው በኤርትራ ጉዳይ ዙሪያ ስዖትኛውም ለጋድ ለያም ጋሮ ያየሟመሳሰሰ መፍቶሔ ፅፀራምት ብቻ ዶሆጋ ፇፇቃባ። በዋናነትም የዘመናዊት ኢትዮጵያን ታሪክ እና ጥንታዊነትን በደጋፊነቅ የሚያጣቅሱ ናቸው ፕ ጠጭ ሸዖኞ በ በበ ማኑ ም የታሪክና የማንነት ትንታነ ሂሳዊ ቀናት ማንነት ውሱን የሚባለውን ያህል ከማህበረሰባዊ ቁርኝቶች ከታሪካዊ ሂዶቶች ከእውነታ ጠቀስ ምርጫዎች ወዘተ በመነጩ ለተላላፊ ፍሰት የተጋለጠ ክፍትና ተለጣጭ ነው በተለይም ከፖለቲዛዊ ሂደቶች ሥርዓቶችና ግንኙነቶች በተያያዘ ከወቅትዊው ተጨባጭ ሁኑ በተቀዳ ዋነኛ ቅርንጫፍ ሊተረጎምና ሊታይ ይችላል ትላንት ያልነበረ የማንነት አንያ አንጓ በተወሰነ የታሪክ ወቅት ዋነኛ ፖለቲካዊ መሰባሰቢያና የዕይ ማዕቀላ ሊሆን እና በዘመኑ ተዋናዮች እየተገፋ ለማህበረሰባዊ ግብግብ አቀጣጣዶ መሆኑ የሚያጋጥም ያሆናል በዚህ መሰረት ዋነኛው ሥርዓታዊ መሰረት ኃያይማኖት ብሔር መደብ ወይም ርፅዮተዓለም በተናጠልም ሆነ በተወሰነ ጥምረት በመሆን የበላይ በሆኑበት በማንነት ዙሪያ የሚኖር ትግልና ግንዛቤ ይህንኑ የተንተራሰ ከመሆን አያመልጥም የኢትዮጵያና ኤርትራ ጉዳይ ውስጥ በየወቅቱ የታየው የፖለቲካ ሥርዓቶች ኃይሎች ልሂቃን ወዘተ አወጋገን አቋም እና የመፍትሄ ምርጫም በዚህ ማዕቀፍ ተቀምጦ መታየት ይገባዋል ይሁንና የኢትዮጵያ ታሪክ በዝብርቅርቅ ሂደቶች የተሞላ ረጅም ዕድሜ እንዳለው ተቀብለው ብሔር ተከል ፖለቲካና የማንነት ግንዛቤ ግን ከፖለቲካዊ ስልጣን ጥማት እና ይህንንም ካጀበው የታሪክ ክህደት መንጭቶ ብቻ የተፈጠረና ለሀገራዊ ህላዌ ከባድ አደጋን ያዘለ ውርዳ ነው የሚል ድምዳሜ የሚያቀርቡ ትንታኔዎች እናገኛለን። ይህም መጠቃለሉ ይሻላል የሚለው ተስፋ ከአመክንዮአዊ ግምትነት ይልቅ የተወሰነ ታሪካዊ መቆሚያ ያለው መሆኑን ይጠቁማል ከዚህ ስንነሳ የዘመናዊ ሀገር ግንባታው ከሀገራዊ ብሑረተኝነት ውጪ የመካሄዱ አይቀሬነትም ሆነ የአካባቢው ማህበረሰቦች በወቅዞ የውጪ ኃይሎች ጥቃት ፊት እንደ አኃድ በመቆም ህልውናቸውን ማቆየት የሚያስችላቸው ማህበረ ኢኮኖሚያዊ መሰረት የላቸውም በተያያዣም ብሔረተኛ ግንዛቤ አውሮፓዊ የሆነውን ትርጓሜ በሚገልፅ መልኩ አልነበራቸውም የሚለውን የብዙዎች ክርክር መቀበል አይቸግርም ይህ ግን ከዚሁ የሚመነጩ መሰረታዊ ጭብጦች መቀበል ከአንዳርጋቸው በቀጠለ ግን ባለፈ ግድ ይላል በጹበከጠከ ር ተ ሪክና የማንነት ትንታኒ ሂሳዊ ቅኝት ሂደቱ እንደሚያሳየው እነዚህ ሁለት ገፅታዎች የሸዋው ልሂቅ ግዛታዊ መስፋፋት ሀገራዊ ርዕዮት እና የማህበረሰቦ ደካማነት ተያያዥነት ያላቸውና ምንጫቸውም ተመጋጋበ የሆነ ወቅት ተከል ተፈላላጊነት መሆኑ አንደኛው ነው ከግዛታዊ መስፋፋትና አንድነት ጋር የተያያዘው የዘመናዊት ኢትዮጵያ የሀገር ግንባታ ሂደትን አጀበ የሚባለው አማራጭ የለሽ ሀገራዊ ብሔረተኝ ነት ቁሳዊ የሆነ ተጨባጭ ማህበረ ኢኮኖሚያዊ መሰረት ፍፁም አልነበረውም ማለትን ግድ አይልም የሚለው ደግሞ ሁለተኛው ነጥብ ነው ዝቅ ሲል መሰሪቱ የሳሳ ነው ሊባል ይችላል በተጨማሪም የግዛታዊ መስፋፋቱ ሂደት ህሊናዊ ግብዓት ዋና አቀጣጣይ ከሆነው የሸዋ ልሂቅ ውጪ የመነጨ እንዳልነበር ሊሰመርበት ይገባል በአጭሩ ዘመናዊውን የሀገር ግንባታ የቃኘው ሀገራዊ ብሔረተኝነት ተመጣጣኝ በሆነ የማህበረ ኢኮኖሚ መሰረት የታጀበ ባይሆንም በሸዋ ልሂቅ በመሳሪያ የተደገፈ ሥልጣን እና የወቅቱ ርፅዮት በሆነው ክርስቲያናዊ እምነት የሚገለፅና በቤተክህነት አስፈፃሚነት ላይ የቆመ ነበር ነፃነትን የማያውቅ ነፃ አውጪ ከዚህ በመነጨም ከሸዋ ተነስቶ የዘመናዊት ኢትዮጵያን ሀገራዊ ማንነት በግዛት ማስፋፋትና ነፍጠኝነት ላይ መስርቶ የገነባው ልሂቅ የውጪ ወራሪዎችን መክቶ ህልውናውን መቀጠል ተችሎታል አካባቢያዊ መሳፍንትና ባላባቶችን በማዳከም አቅሙን አጠናክሮ መዝለቅ ያስቻለው ዋነኛ መነሻ ደግሞ በገባርና በጭሰኛ እንዲሁም በባሪያና በአሳዳሪ ጌታ ግንኙነት የሚገለፅ ባለርስትነትና የማህበረ ባህላዊ እሴት ሞኖፖሊ ነው ይህንን የሳሳ ኢኮኖሚያዊ መሰረቱን ለማጠናከር በዚህ ሂደት የጠቀለላቸውን አዳዲስ ማህበረሰቦች በሥርዓት ደረጃ ከመጠቀም ውጪኒ ሌላ ይዞ የሄደው ወይም የፈጠረው ግብዓት አልነበረም በፖለቲካዊ ደረጃም የአካባቢ ባላባቶችና ጉልተኞች በኃይማኖታዊ ጥምቀት እና በአማራው ቋንቋና ባህል በመለንቆጥ ለሸዋው ገዢ ልሂቅና ለንጉሠ ነገሥቱ ገብረው እንዲቀጥሉ ያደረገ ነበር። ከሸዋ አማራ ልሂቅ ሲነፃፀር በግዛታዊ መስፋፋት የተጠቃለሉት ሀዝቦች ማህበረ ባህላዊ ደረጃና ብሔረተኛ የማንነት ግንዛቤ ለማጎልበት ወሳኝ የሆነው ህሊናዊ አቅም በጊዜው ያልነበራቸው መሆኑ ነው ይህ ትንታኒያዊ ዋጋ እንዲኖረው ግን እንደ እነ አቶ አንዳርጋቸው ከዚሀ የታሪክ ወቅት ተነስቶ ብሔረተኛ ማንነትና ግንዛቤ ማቆም የሚችል ማህበረ ኢኮኖሚያዊም ሆነ ማህበረ ባህላዊ አቅም ከምኒልክ እስከ ዛሬ በዘለቀችው ኢትዮጵያ አልነበራቸውም ሃፊም ዖምውም ብሎ በቋሚነት መደምደምን አይሻም አያመለክትምም ኩርኮራ ሥጨጨጨሙጉጉፍሎርር መ ን ን አ በ በግልባጩም ምኒልክ መሩ የሸዋ ልሂቅ ኢትዮጵያ በምንላት አኃድ ስር ሊያካትታቸው ከቻለው ማህበረሰቦች አኳያ የበላይ ሆኖ ለመውጣት ያስቻለውን አንፃራዊ አቅም ያልነበረ አያደርገውም ይልቁንም ግዛታዊ መስፋፋቱን አድሏዊ በሆነ ሁኔታ ለራሱ አቅም ግንባታ ሊያውለው መቻሉ ከነበረው በመሳሪያና በቤተክህነት የሚወከል ርዕዮተዓለማዊና ተቋማዊ የበላይነት የመነጨ ከመሆን የወጣ እንዳልሆነ አስረጂ ነው ከዚህ አልፎም ሀገራዊ ከሆነ ብሔረተኝነት አኳያ ከጥቅም ላይ የዋለው የጋራ ህሊናዊ ማዕቀፍ የሸዋው ልሂቅ ባህል ቋንቋ እና እምነት ብቻ መሆኑ እና ከአስርታት በኋላም በዚሁ መቀጠሉ በታሪኩ ሂደት ከታዩ ሌሎች ሁኔታዎች ጋር ተሳስሮ ይህንኑ ተነፃፃሪ የበላይነቱን ለማሳየት ተመዝዞ ከጥቅም ላይ ሊውል የሚችል ነው ይህ ደግሞ ለብሔር ተከል ማንነት ዋነኛ ማህበረ ታሪካዊ ግብዓት ነው የሳሳ ከመሆኑ የተነሳ የሌለ ሊባል በሚችል የጋራ ማህበረ ኢኮኖሚያዊ መሰረት ላይ እና የሂደቱ ዘዋሪ በሆነው የሸዋ ልሂቅ ህሊናዊ እሴቶች ላይ የተንጠለጠለው ሀገራዊ ብሔረተኝነት በሂደት እንደታየው ይህን ክፍተት ለመሙላት አልተቻለውም ይህም የሆነው ሀገራዊው እውነታ አስፈላጊነቱን ያመላከተ እና ዕድሉንም በቸረበት ወቅት ሁሉ እንደነበር ብዙዎቹ የዚህ መስመር አቀንቃኞች የሚክዱት አይደለም። በሁለተኛ ደረጃም የዚህ ሂደት ግንባር ቀደም መሪ የሆነው የሸዋ አማራ ወይም ቅይጥ ገዢ ልሂቅ በዚህ ደረጃ እንኳን ብዙኃኑን ከግዛት ባለፈ ማህበረ ፖለቲካዊ መስተጋብር ለማካተት በሱ ቋንቋና ባህል መጠመቅ የግድ ነበር ይህን በስርዓታዊ ደረጃ ማድረግ ደግሞ የነበረውን ተነፃፃሪ ሌላነት ከማንነት አኳያ አመላካች ነው ከዚህ ማንነት ውጪ ያሉ ማህበረሰቦች ባይፈልጉትም ይህ የእነሱን የተለየ ሌላ ማንነት ግንዛቤ የሚጭርባቸው ይሆናል የብሔረተኛ ግንዛቤ አንድ ተፈላጊ ማህበራዊ ግብዓትም ይህን መሰል ዕይታ የሚጭር ተጨባጭ መስተጋብር መኖር ነው በመሆኑም ተካታችነቱ የተገደበና ይልቁንም በምኒልክ መልካም ፈቃድና ድጋፍ ላይ የተመሠረተ ብቻ ነበር ማለት ከእውነታው የራቀ አይደለም የዚህ እንድምታ ደግሞ የተባለው ሥርዓታዊ ተካታችነት በልሂቁ ደረጃም ቢሆን በዚህ ውሱንነት ላይ ብቻ የተንጠለጠለና የተቆለፈ መሆኑ ነው ይህ ለመሆኑ ህሥሙቁመጽ ዛቻ ባት ው» ካው ታ ሽዑ ነ ቂጣ መ ባቹ ዑቁ ባታ ካጨ ቸቸ ጅ « መ ኩርኮራ የታ ትን ከአንድ ተራ የታሪክ ሀቅ የተመዘዘ ዋቢ መጥቀስ ይቻላል ለሰላሳ ዓመታት ያሀል የኢትዮጵያ ጦር ሜኒስትር በመሆን ያገለገሉት ፊታውራሪ ኃብተጊዮርጊስ ድነግዴ አስራ ሰባት ሺህ የሚደርስ የራሳቸውን የጩቦና ጉራጌ ታማኝ ጦር ይዘው የተቀመጡ መሆናቸው ነው የዘውዴ ረታን ተፈሪ መኮንን ረዥሙ የስልጣን ጉዞ ያጤኗል ርቀት አቋርጠው መሰል የመኳንንት ጦር ለማፅከላዊነት ሲሉ ባስገበሩት አፄ ምኒልክ አጠገብ የፊታውራሪ ይህን ጦር ይዞ መቀመጥ የንጉሠ እውቅና እንደነበረው አያጠያይቅም በተያያዥም ፊታውራሪ ሀብቴ ጦራቸውን ያቆዩበት ምክንያት አፄ ምኒልክን በመፍራት እንዳልሆነም መገመት አይከብድም በመሆኑም የጦራቸው ከአንድ አካባቢ የመጣ መሆን እንዲሁም ያስፈለጋቸው ምክንያት ሊያያዝ የሚችለው ከወቅቱ የሸዋ መሣፍንት ግንኙነታቸው ብቻ ነው። ኑም ፇምሦኛም ሆነ ተዘዋዋሪ ትርጉም ያለው ኩርኮራ መ ቿጳ ትጋ ሳዬ ኣት ይዘት አናገኝም ታሪጓጆጋ ወዕቶብጋ ዕጠቋጋ ዖሟል ዶያዶ ያለው ታው የትግራይ ብሔረተኝነትን ያነሳሳው ምንም የጋራ ነገር የለንም የሚል የትላንት ስዕል ይዞ ሳይሆን የትላንት ተገቢ ቦታና ተገቢ ክብር የማስመለስ እና ተጠቃሚነትን የማረጋገጥ ቁጭትና ፍላጎት ነው ኢህአዴግ የግራ ርፅዮት ትኩስ ፍቅር በረድ እያለለትና በተሞክሮም በመደለብ ከዚህ መነፅር ውጪ ያሉ ቀጫጭን ሀገራዊ እውነታዎች ማየት ጀመረ በሚባልበት ወቅት ይህንን ጥቅል የአማራ ገዢ መደብ ፍረጃ በመተው በብሔር ትግል ዕይታው ውስጥ የሸዋ አማራ ገዢዎች ወደሚል ምደባውን እንዳጠበበ ልብ ማለት ተገቢ ነው በአንድ በኩል ይህ የጠቀስነውን አማራውን ጨምሮ የሁሉም የኢትዮጵያ ማህበረሰቦች የጋራ ሀብት የሆነ የድህነት ተጋሪነትን ብቻ ሳይሆን ሰፊው አማራ ተጠቃሚነት እንዳልነበረው መገንዘብን ይጠቁማል በተያያዥም በዘመናዊ ኢትዮጵያ ግንባታ መሪ ሆኖ ከሸዋ አማራ የወጣው ልሂቅ በራሱ ብሔር ላይ ሳይቀር ፊቱን ያዞረ የገዢ መደብ ተጠቃሚነት ብቻ የሚያራምድ መሆኑን እንዳጤነ ያሳያል በታሪክ ሂደት የታየው የሸዋ ልሂቅ ሀገራዊ ግንባታውን ስር ማስያዝ ያልቻለ መሆንም በአንድ ቅርንጫፉ ከዚህ ገደቡ የመነጨ ሊባል ይችላል የሸዋው ልሂቅ ከትግራዩ ተነፃፃሪ የሆነ የአንድ ወቅት ስኬት ብሎም የኤርትራው ድህረ ፌዴሬሽን ሂደት በየፊናቸው ብሔረተኛ ጥንካሬን መያዝ መቻል ተገቢና ለህልውና አስተማማኝነት ተፈላጊ ነው የሚል ስሜት እንዲጠናከር ማጣቀሻ ሆነዋል ማለትም ይቻላል በተለይም ሀብትና ሁሉም ግብዓቶች መንግስታዊ ሥርዓቱን ከመቆጣጠር ጋር የተያያዙ በሆኑበት የኢትዮጵያ ሁኔታ በዚህ ረገድ ያለው ማበረታቻ የገዘፈ እና የዕውቀት ወይም የአርቆ አስተዋይነት ባለሀብት በመሆን ብቻ ሊታለፍ የሚችል አይሆንም። ይህም በጊዜው ለማቆም የማይቻል መበታተን አፋፍ ላይ ኢትዮጵያን እንድትደርስ ገፋት አንዱ መፍትሔም በብሔር በመሰባሰብ የተገለፀውን ይህ ተቃውሞ እውቅና ሰጥቶ ህልውና አስቀጣይ አካታች ሀገራዊ ትርጓሜ በተጨባጭ መገንባት ነው ከዚህ አንፃር የብሔር ጥያቄ በልሂቃኑ ቢጎለብትም ዝም ብሎ የሚጫን ግን እንዳልሆነ ማየት ይቻላል የዛኑም ያህል ይህን ዋነኛ ግን ጊዜያዊ የማንነት አንጓ መሠረት ያደረገ ሀገራዊ መስተካከል በዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ ያልተካሄደ ከመሆኑ አኳያም የተወሰደው እርምጃ የተጋረጠውን የህልውና ችግር ተሻግሮ የኢትዮጵያን ሀገራዊነት ከመቀጠል የወጣ ተግባር አይደለም የኢትዮጵያን ታሪካዊ ማንነት ሰውቶ አዲዘክ ነገር የመፍጠር ተግባር ከመሆን ይልቅ የተጠቀሰው የኢትዮጵያ ታሪካዊ ማንነት አንድ አካል የሆነና ብቅ ያለም ውጤት ነው ይህን አለመገንዘብ ብሔር ተከል ማንነትን በመፍጠር ገነባ የሚባለውን መሣይ ከበደ ማሞ ሙጩ ያጤኗል የብሔር ልሂቅ እንዲሁም ሌላ ክፋዩ የሆነውን ተነፃፃሪ ክፍል አትዮጵያ ከምንላት ሀገር አንድ ማህበረ ታሪካዊ ማህፀን እኩል ያልፈለቁ አድርጎ የማስቀመጥ የተጎረደ መረጣ ነው አለፍ ሲልም ማህበረ ታሪካዊ ከሆነው የሰዎች ሂደት ውጪ ያሉ ክዳ የታሪክና የማንነት ትንታኒ ሂሳዊ »ናት መለኮታዊ ፈጣሪዎች አድርጎ የማስቀመጥ ኢታሪካዊ ፅይታን ያመለከታል። በጋራ ደረጃም የምንሻውን አስተሳሰባዊ እና ማህበረ ኢኮኖሚያዊ ለውጥ እውን ለማድረግ የመቻልን እምነትና ባለቤትነት ከዜጎች የሚያርቅ አቅም ነጣቂ ፍልስፍናን መጫንም ይሆናል በመሆኑም የብሔር መብት ወይም ብሔር ተከል ፖለቲካና የኢትዮጵያ አንድነት በተፈጥሮ የተጻረሩ ሳይሆኑ በተጨባጭ ታሪካዊ ህሊናዊ እና ቁሳዊ ሂደቶች የተሳሰሩ የአንድ ህላዊ ተያያዥ ገፅታና ይዘት ናቸው የአንድ ውድ ህላዌ ተመጋጋቢ አካልም ውጤትም ናቸው የብሔር ማንነት እና ሀገራዊ አንድነትን ተጠፋፊ ተፃራሪዎች አድርጎ ማየት የኢትዮጵያ ዘመናዊ ታሪክ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያዊነት ተጨባጭ ህይወት ኢምክንያታዊ ግንዛቤ ውጤት ነው ከማንነት በተያያዘ በዛ ባሉ ትንታኔዎች የሚጎተት አንድ አስረጂም ከአስራ ዘጠነኛው ክፍለ ዘመን አጋማሽ እስከ ሃያኛው ክፍለ ዘመን ባለው ጊዜ በአውሮፓ የታየው የብሔረተኝነት ተሞክሮ ነው በዚህ ፀሐፊ እምነት ይህ የአውሮፓ ብሔረተኝነት ሂደት ያዘለው የማህበረ ኢኮኖሚያዊ መሰረት አስፈላጊነት ብሔር ተከልም ሆነ ብሔር ዘለል ሀገራዊ ማንነት እኩል ከውስጡ ተመዝዘው የወጡበት ሂደት እንደነበር ማየት ይቻላል ይህ የሚያሳየው ደግሞ ለብሔር ተከል ማንነትና ፖለቲካ አስፈላጊ የሚባለው ማህበረ ኢኮኖሚያዊ መሰረት ፍፁማዊ ሳይሆን ይልቁንም በሌሎች ወቅት ተከል ጭብጦች የሚዋለድና የሚጋፈር መሆኑን ነው እነዚህም በጊዜው በማህበረሰቡ የታየውን መስተጋብርና ግንኙነት በዋናነት ከቃኙት ፖለቲካዊ ርፅዮተዓለማዊ ባህላዊ ወዘተ እሴቶች ውጪ የሚሆኑ አይደሉም በተወሰኑት ቋንቋና ባህል ወይም ኃይማኖት ወዘተ በተናጠል ወይም ተቀናጅተው የብሔር ተከል እንቅስቃሴዎች ዋነኛ መሰባሰቢያ መገለጫ የግንዛቤና ግንኙነት ማዕቀፍ ሆነው የምናገኘው ለዚህ ነው የኪዩቤክ ሰሜን አይርላንድኛ ሰርብ ቦዝኒያ ወዘተ ብሔር ተከል ማንነት የተላበሱ እንቅስቃሴዎች ይህንን መሰል ዥንጉርጉር ገፅታና ቁመና ሊኖራቸው የቻለበትን መንስኤ መረዳት የሚፓለው ይህ ታሳቢ ተደርጎ በመነሳት ብቻ ይሆናል። በደርግ ኢትዮጵያ የታየውም ለብሔረተኛ እንቅስቃሴዎች የነበረ የተወሰነ ወቅት አናሳ የህዝብ ድጋፍ ብዙኃኑን ገጠሬ ኢትዮጵያዊ በዚህ ዙሪያ ሊያሰባስብ ይችል የነበረው የመሬት ጉዳይ ምላሽ በማግኘቱ የተነሳ ደርግ የዚህን ክፍል ሰፊ ድጋፍ ሊያገዛ በመቻሉ ነበር በሌላም በኩል ከተወሰነ ወቅት በኋላ ይህ ገፅታ ተቀይሮ ብሔር ተከል እንቅስቃሴ እየጨመረ የሄደ ኩርኮራ ክርስ ክንበ ለከል ድጋፍ ሊያገኝ የተቻለው ከመሬት ጥያቄው ባለፈ ይጠበቁ የነበሩ አካታችነትን የሚያጎለብቱ እርምጃዎች እውን መሆን ካለመቻላቸው ነው የደርግም አፋኝ እርምጃ ሁሉንም የቀጣይ ህልውና መሰረቶች የዘጋ መሆኑም እንዳባባሰው ሊጤን ይገባዋል ከዚህ መረዳት እንደሚቻለው በአንድ ወቅት ተገቢና ጠንካራ የነበረ ብሔር ተከል እንቅስቃሴ ለአመፅና መነጠል ደጋፊ የሆኑ ወቅት ተከል የብሶትና በደል መሰረቶች በተናዱ ቁጥር የማጥለቅለቅ አቅሙ እየተገደበ እና እየቀነሰ የሚሄድ መሆኑ ነው በድህረ ዓም ኢትዮጵያ ለዚህ ጥሩ ዋቢ የኦሮሞ ነፃነት ግንባርና የኦጋዴን ብሔራዊ ነፃነት ግንባር የሚባሉ ብሔር ተከል የመገንጠል እንቅስቃሴዎች ናቸው በብዛቱም ሆነ በስፋቱ ትልቅ የሆነውን የኦሮሞ ብሔረተኝነት እወክላለሁ በማለት የሚንቀሳቀሰው ኦነግ ካለፉት ዘመናት የተሻለ የሙጪ ድጋፍ በተለይም ከኤርትራ እያገኘ ባለበት በአሁኑ ወቅት ውጤታማነቱ በባሰ እያሽቆለቆለ ነው ለዚህ አንድ ዋነኛ ምክንያት ደግሞ በድህረ ዓም ስርዓታዊ መልሶ ማዋቀር የተነሳ ብዙ ብሔረተኛ የብሶትና የበደል መሰረቶቹ ሊሸረሸሩ በመቻላቸው ነው በተያያዥም ከዚህ ሂደት ጋር ታርቀውና አንድ ዋነኛ ዘዋሪ ሆነው የሚንቀሳቀሱ የኦሮሞ ልጆችና አጋሮቻቸው ተፎካካሪ ሆነው ተገቢ እርምጃዎችን ሊወስዱ በመቻላቸው ነው ኦብነግም በኦጋዴን ያለው ተፅዕኖ እስከአሁን አድፍጦ ተላላፊን ከማጥቃትና ፈንጂ ከመቅበር ያለፈ ህዝባዊ የድጋፍ መነሳሳት ሊያገኝ ያልተቻለውም ከዚህ መንጭቶ ነው ለወደፊቱም የዴሞክራሲውና የሀገራዊ ልማቱ ጥረት ጥልቀትና ስፋት እያገኘ ከመሄዱ ጋር ሲያያዝ የተፈራው የምፅዓት ቀን ተገቢ የአንድ ወቅት ፍርሃትና ሟርት ሆኖ የማለፍ ዕድሉ የሰፋ ይሆናል በዚህ መሰረት የኢህአዴግን ብሔር ተከል ስርዓታዊ መልሶ ማዋቀርና ፖለቲካ የመበታተን እርግጠኛ መንገድ አድርጎ ማየት በተጨባጭ ታሪክ የማይደገፍ ብይን ከማሳለፍ አይዘልም። የብዙ ትንታኔዎች አንድ የተሳሳተ መነሻ የብሔር ማንነት ከፈጠራ ወይም ከደም የመነጩ ኋላ ቀር ግለሰባዊ ንብረት ነው የሚለው ነው አንዳርጋቸው ጌታቸው ኃይሌ ወዘተ እንደ ቋሚና ወጥ በማየትም ሁሌም ያለ ወይም ሁሌም ጭራሽ ሊኖር የማይችል አድርገው መመልከትም የተሳሳተ ተያያዥ መንደርደሪያ ነው ከላይ በተጨባጭ የዘመናዊት ኢትዮጵያ ታሪክ አስረጂዎች ደጋፊነት እንደቀረበው ግን ይህ ትክክል አይደለም ይልቁንም ማንነት ብሔርን ጨምር የጋራ መስተጋብር ከዚህም በመነጨ የሚጋሩት ግንዛቤ ተጣጣሚ ሆኖም ሳይሆንም የታመነበት በየጊዜው የሚገነባ ክፍት ተለጣጭ እና ተለዋዋጭ መገለጫዎች ሊኖሩት የሚችል ማህበራዊ እውነታ ውጤት ነው ሌላ አንድ መሰል ፍጡር በሌለበት ሁኔታ ውስጥ ሆነው በግል ትርጉም የሚሰጥ ጳንቋ ሊኖር እንደማይችል ሁሉ የዚያኑም ያህል በአንድ ደሴት ተነጥሎ የተኮተኮተ አንድ ግለሰብ የብሔር ማንነት የለውም ይህ ትርጉም የለሽና በእውነታ የሌለ ነው በዋናነት የብሔር ማንነት ማህበራዊ ምደባ ነው እንደ ማህበረሰባዊ ጭብጥና ፅንሰ ሀሳብም ከዚህ ውጪ የሆነ ትርጓሜም ሆነ ይበት የለውም ግለሰባዊ ወይም ቡድናዊ የምንለውም እንደ ማንነት ገላጭም ሆነ እንደ መብት አመላካች በተጨባጭ እውን መሆኑ በቁርኝታዊ ተደጋጋፊነትና ተላላፊነት ላይ የቆመ እንጂ ፍፁም ተነካኪነት በሌለው የተነጠለ ከዳው የታሪክና የማንነት ትንታኒ ሂሳዊ ቅኝት ፍፁማዊ ህልውና ላይ የቆመ አይደለም ኢትኒሲቲ ኤንድ ፓወር ለዚህም የተጠቀሰው ታሪካችን በቂ ዋቢ ነው መስተጋብሩ እርስ በእርስ የሆነውን ያህል የተለየ ማንነታቸውን በመሰል ግንኙነት የሚገልጽ ሌሎች ክፍሎችን መኖር አመላካች ነው በመሆኑም ለብሔረተኝነት ግብዓት የሚባለው ተነፃፃሪ ሌላነት በአካላዊ ህልውና ፊዚካል ፕረዘንስ የሚገለፅ አይደለም የማህበራዊ መስተጋብር ውጤት በሆኑት አድልኦ ተገላይነትና ጭቆና እንጂ። የተገፋ ማንነት ተገቢውን የባለቤትነት ድርሻና የተሳታፊነት ቦታ እንዲጎናፀፍ ከተደረገ በኋላ የብሔርተኛ ማንነት ነዳጅና ግብዓት ተፃራሪ የሆነ የሌላ ማንነት መኖር መሆኑ መሠረታዊነቱን ይዞ መቀጠል አይቻለውም ማህበራዊ መስተጋብሩና መቼቱ ይቀየራልና አሊያ ያገኘውን ስኬት ለማጣት ተገቢ ኃላፊነቱንም ያለመወጣት ውድቀት ያጋጥመዋል በተለይም ይህ በእኩል ባለቤትነት ላይ የቆመ ተሳታፊነት መረጋገጥ በሚገለፅ ስኬት ላይ ተመሥርቶ በተመጋጋቢ ተደጋጋፊነት የጋራ እምነት የታገዘ በሆነበት ሁኔታ ይህ የብሔረተኝነት ይዘትና ገፅታ በልሂቁ ቢጎተት እንኳን ውጤታማ የሚሆንበትን ማህበረሰባዊ ድጋፍ ማግኘት አይቻለውም ጸ እውነታ እምነት ፍላጎትና ግንኙነት ዋነኛ ተዋናይ የሆኑ የፖለቲካ ኃይሎች ወይም መሪዎች እምነት የኃላፊነትና የተልዕኮ ግንዛቤ የማስፈፀሚያ መዋቅርና ባህል የማይናቅ ተፅፅኖ ያለው ግብዓት ጉዳይ መሆኑ መጤን ይኖርበታል በንድፈ ኃሳብ ወይም በፕሮፖጋንዳ ደረጃ በሁሉም የፖለቲካ መሪዎች እና ቡድኖች የሚቀመጠው ሀገራዊ ጥቅም ደህንነት እንዲሁም ብሔራዊ ተልዕኮ ከዚሁ የቡድኑ ወይም የመሪው ፍላጎት ጋር ተዋዝቶ የሚተገበር ነው ከዚህ አንፃር አንደኛውን ቡድን ወይም መሪ ከቀደምቶቹ ወይ ተከታዮቹ የሚለየው ከሚገኝበት ወቅትና ሀገራዊ ሁኔታ ኦንፃር ለየትኛው ቀዳሚነትን ሊሰጥ ወይም የትኛውን በየትኛው ሊለውጥ ፈቃደኛና ዝግጁ ሆኗል የሚለው ይሆናል ይሀ ደግሞ የጋራ የሆነውን ብሔራዊ ጥቅም ለማስጠበቅ የሚያስችል የአሰራር አቅም ያለው ከመሆኑና ካለመሆኑ ብሎም ከምን መርህ ተነስቶ ከጥቅም ላይ የዋለ ከመሆኑ የተያያዘ ነው ዝመዱዘየመዱኑ መጻ ጣዖ ወ ኣቦሠው ዘ ታሓሖሑ መጠጡ ከዚህ ውጪ ማንኛውንም ሀገራዊ የሆነ የታሪክ ወይም የአንድ ወቅት ጉዳይ ሁሉም ተፈፃሚ ሲያደርግ ቡድናዊ ወይም ስርዓታዊ የሆነውን ዋነኛ ፍላጎቱን ታሳቢ ባደረገ መልኩ ከመሆን ፍፁም የፀዳ ሊሆን አይቻለውም ዋናው ቁም ነገር ካለበት የአጭርና ረጅም ጊዜ ኃላፊነት አኳያ ሚዛኑ ለየትኛው ያጋደለ ነው የሚለው ብቻ ነው ከዚህ መሰረታዊ የታሪክና የፖለቲካ ሂደቶች ገጂ ባህሪ ተነስቶ ሲታይ አዒ ኃይለሥላሴ በዚያን መሰል ተጣጣፊነት ኋላም ግትርነት ሲጓዙ በነበሩበት ደረጃዎች በሙሉ አንድ ቋሚና አይነኬ የነበረ መሰረታዊ መሥፈርትና ግብ ይዘው እንደነበር ማየት ይቻላል የማንኛውም ሥልጣን ምንጭ እና የየትኛውም ተግባር ገዢ ገደብና ፍፁማዊ የበላይ አፄያዊ የሆነው ንጉሣዊ ሥልጣናቸው እንዲሁም ይህም የቆመበት ሰዩመ እግዚአብሔራዊ የዘውድ ስርዓታቸው ነው ንጉሥ የኤርትራ ሁለት መከፈል ቅር አለን ቢሉም ኋላ እንደታየው ከፌዴሬሽኑ ይልቅ በወቅቱ በኖርዌይ ወኪል በኩል ለመርማሪ ኮሚሽኑ የቀረበው የኤርትራ ቆላማ ክፍል በእንግሊዝ ስር መቆየት ፍላጎታቸው ነበር አልፎም ለብቻቸው ተነጥለው ቢሄዱ ለመቀበል ዝግጁ ነበሩ። በዚህ ረገድ ሻእቢያ በ እና ዓም የቀረበለትን የሰላማዊ መፍትሔ ጥሪ እምቢ ብሎ በዓም ከነፃነት እስከ አንድነት ያለውን አማራጭ በሰላማዊ ሪፈረንደም ለማስወሰን ዝግጁ መሆኑን የገለፀውና መንግስቱ ኃይለማሪያም በዓም ጄኔራል አማንን የገደሉበት በዓም በሻእቢያ የቀረበውን ይህን ሀሳብ እምቢኝ ያሉበት እና በዓም ደግሞ እሺ ለማለት የበቁበት ምክንያት ንፁህ የሆነ ሀገራዊ ወይም ህዝባዊ ተጠቃሚነትን ብቻ በማየት አልነበረም ከዚሁ ቡድናዊ ፍላጎትና ህልውና ጋር ከወቅቱ ተያይዞ ተጣጣሚነት ያለው ከመሆኑ ወይም ካለመሆኑ የመነጩ ነበር የትላንቱ ሻእቢያ በተለይም አቶ ኢሳያስ ለጨፍጫፊው ደርግ ህልሙን ጭምር ጠረጴዛ ላይ አስቀምጦ ለመደራደር ዝግጁነቱን ገልፆ ነበር ይሁንና ዛሬ የነፃነቱን አጀንዳ ከመቀበል አልፎ እውን እንዲሆን የአጋርነት ድጋፍ ከቸረው የኢህአዴግ መንግስት ለመደራደር እምቢጓ ያለበት ወይም በዓም እሺ ለማለት የተገደደበት በዚህ ሰፊ ማዕቀፍ ውስጥ ተቀምጦ ሊታይ ይገባዋል ከእነዚህ የታሪክ ጭብጦች ተነስተን ስንመለከት የሀገር ፍቅር ማህበር በፅናት ለፍፁማዊ ውህደት የቆመው በአፄ ኃይለሥላሴ ኢትዮጵያ ስለተገዛ እና ባንዳ ሆኖ ስላደረ ነው የሚለው ታሪካዊ መሰረት የሌለው ይሆናል በተቃራኒውም በተጨባጭ መገለልና በደል ወደዳር እየተገፋ የኖረው የቆላ ሙስሊም ነፃነት በማለት ከኢትዮጵያ የመነጠል አቋም በማራመዱ የእናት ጡት ነካሽ ብሉ መፈረጁ ለሰዎች ከእምነትና ከብሶት የሚመነጭ አቋም ግምት የማይሰጥ ኩርኮራ ታሪክና የማንነት ትንታነ ሂሳዊ ቅናቅ በዛ ዝቅተኛ ዕይታ ከመሆን ውጪ አይሆንም። በተባበሩት መንግስታት ድርጅት ግብግብ ወቅት ኢትዮጵያ ከብዙ መጥፎ አማራጮች የተሻለ በማለት የምትመርጣቸውን የውሳኔ ሀሳቦች በተደጋጋሚ ሻን የታሪክና የማንነት ትንታኒ ሂሳዋ ቅፍት ሲቃወም የታየው የወቅቱ የሞስኮ መንግስት የትኛውንም ጊዜ ግን የኢትዮጵያ የወደብ መብት ይከበር የሚለውን አልነካም እንግሊዝ በዓም አፄ ኃይለሥላሴን ያስፈረመቻቸውን ውል በመንተራስ የኦጋዴን ግዛት በሞግዚታዊ አስተዳደሩ ስር ቆይቶ ከጣሊያን ሶማሌ ግዛቶች ጋር እንዲቀላቀል በዓም የተባበሩት መንግስታት ያደረገችው ግፊት ሳይሳካ የቀረው በሶቪየት ህብረት መንግስት ተቃውሞ ነበር ዶህ ድጋፍ ግን ሶቪየት ህብረት የኢትዮጵያ ዘለዓለማዊ ወዳጆ ወይም ተቆርቋሪ ከመሆኗ የመነጨ አለመሆኑ በግልፅ ሊቀመጥ የሚገባው ነው ይልቁኑ ድጋፋ በዋናነት ከሁለተኛው ዓለም ጦርነት ወዲህ የበላይነቷ ማዕቀፍ ካደረገችው ኮሚኒስታዊ ርፅዮተዓለሟ የመነጨ ነበር በዚህ ላይ ቢመሰረትም ሌሎች ከጠቀስነው የኢትዮጵያ ወዳጅነትም ሆነ ጥቅም የማይያያዙ ቅርንጫፎች እንዳሉት ማጤንም ይገባል ይኸውም በዚህ ርዕዮተ ዓለም ተከል ማዕቀፍ ውስጥ ይህንን እርምጃ ሶቪየቶቹ የወሰዱ ቢሆንም ክርክሩን ሰፊ ከሆነው ፀረ ካፒታሊስታዊ የወቅቱ ትግል በማያያዝ ከፍ ባለ ደረጃ አቋሙን አይጎዳም የሚለውን አንደኛውን ይጥቀም ብሎ በመምረጡ ነው ከዚህ አኳያ የወቅቱ የኢትዮጵያ የሶቪየት ድምፅ ተጠቃሚነት የእግረ መንገድ ውጤት ነበር ከሞስኮ አኳያ ግን ከፍ ሲል በጠቀስነው ርፅዮተዓለማዊ እምነት በተያያዘ የምሰጠው ድምፅ አንድ ጭቁን አፍሪካዊ ሀገር ቢወግን ይመረጣል ከሚል ምክንያታዊ ከሆነ የብሔራዊ ጥቅም ዕይታ የመነጩ ነበር ማለት ይቻላል በሌላም መልኩ የሞስኮ ኢትዮጵያን የተመለከተ ይህ አቋም ከዚሁ በተነሳ ቋሚ አለመሆኑን ማየትም ይገባል በዚህ ረገድ ሶቪየት ህብረት በዓም መጨረሻ ላይ የኤርትራን ህዝብ ፍላጎት እንዲገመግም በተላከው ፎረ መወረር ዞማሟ ውስጥ አባል በነበረው ልዑኳ አማካይነት ከፈረንሳይ ጋር የጋራ አቋም በመያዝ የኤርትራ ጉዳይ በኮሚቴ ተጣርቶ ከሚወሰን ይልቅ የጭቁን ህዝቦች ትክክለኛ ፍላጎት መግለጫ ዘዴና የመብቱም ማረጋገጫ በሆነው ሬፈረንደም ይወሰን የሚል አቋም እንደገፋች ይታወሳል ይህ ግን በወቅቱ የንጉሥ ኃይለሥላሴም ሆነ የኢትዮጵያ መንግስት ተፈላጊም ሆነ ተመራጭ ውሳኔ አልነበረም አሁንም ዶህንን በተለመደው የታሪካዊ ጠላቶቻችን ወይም የውጪ ኃይሎች ሴራ በሚለው የትንታኔ ማእቀፍ ኩርኮራ የታሪክና የማንነት ትን የቀረበ ግንዛቤ መያዝ አይቻለንም ዘውዴ ረታ በመፅሐፋቸው የኢትዮጵያን ልዑካን በእጅጉ አሳዝኖ ለከረረ ምላሽ እንዳበቃ የጠቀሱት የፖላንዱ መልፅክተኛ ሃዲቶዶቷዖና ሌረትራ ሀሠሃዝ ሰልዓ ዓመት ያሀል እዲሀ ክፇፈጥ በ ሙታ በሙታ ለቻድ መሆዎ ይቻ ሎ መፍረድ እፇድደሚነሃግር ምዕጋፆዖሪራም ሰጳሂሆሠ ዓመታት መሰም የኦውልድም ያላሰፉሰብምጽ የኑሮም ሐውም ፅሰቋሐሟኖረ የሚለው ንግግር በዚህ መልኩ ሊታይ ይችላል ፖላንዳዊው ልዑክ ይህን ምክንያታዊነት ያለው አስተያየቱን ከሰነዘረ በኋላ በማስከተል ያስቀመጠው ችግሩን ለመፍታት የኤርትራ ህዝብ ኢትዮጵያን እፈልጋለሁ ብሎ ኃሳቡን መግለፅ ይኖርበታል ያኔ እንኳን እኛ ኢትዮጵያ ጠላቴ የምትለው ጣሊያን የባህር በር እንድታገኝ ሊቃወም አይችልም የሚለው አገላለፅ መነሻውን በግልፅ ይጠቁማል ይኹንን በምቀኝነት ወይም አቶ ዘውዴ በዚያው ውስጥ እንደጠቀሱት የማፈያፇ ፅረ ሊጉጾድፆ ፕሮፖጋጋዕዳ በመጋቶ ነው ማለት ግን ከፍ ሲል ድፍን ፍረጃ ዝቅ ሲል ደግሞ አንድ ከጉዳዩ ራቅ ያለ ሶስተኛ ወገን ሊኖረው የሚችልን በራስ የማሰብና ቀና የመሆን ዕድል የሚነጥቅ ይሆናል ቀጥተኛውና ወቅታዊ መሰረት ያለው የልዑኩ መነሻ ምክንያት የሶሻሊስት ርዕዮተዓለም እምነቱ ነው ትላንት ንጉሥን ያስገደደችው እንግሊዝ ዛሬ መለሳለሷም ሆነ የአሜሪካንም ድጋፍ መታየት ያለበትም በዚሁ ማዕቀፍ ነው። ከዚህ አንፃር ግላዊና ቡድናዊ ጥላቻ ወደ ጎን ተብለው ከታየ ከኤርትራ መገንጠል ባለፈ የቀሪዋን ኢትዮጵያ መበታተን ሊያስከትል ይችል የነበረው የዘመናዊት ኢትዮጵያ አደጋ ሊገታ የቻለው በሁለት ተፃራሪ ኃይሎች ተግባር መሆኑ ሊሰመርበት ይገባል አንደኛው ደርግ የመሬት ለአራሹ አዋጅን በተገደበም ደረጃ ቢሆን ተግባራዊ ማድረጉ ለተቀጣጠለው ብሔረተኝነት ሓ ክፎ የታሪክና የማንነት ትንታነ ሂሳዊ ቅላት አፍራሽ ምርኩዝ ሊሆን ይችል የነበረውን የኢኮኖሚ ጉዳይ በተወሰነ መጠን ዘወር እንዲል ማድረጉ ነው ሁለተኛው ደግሞ ሌላ አቅጣጫን ለመያዝ የሚያስችሉ ግፊቶችና ድርጅታዊ አሰላለፎች በነበሩበት ሁኔታ ኢህአዴግ መገንጠልን ሳይሆን የኢትዮጵያን ሀገራዊ ስርዓት መልሶ ማዋቀርን ግብ ማድረግ መርጦና የፀረ ደርግ ትግሉን ለስኬት በማብቃት ይህን ሊተገበር መቻሉ ነው ይህ በደም የተፃፈ የዚህ ዘመን የኢትዮጵያችን ታሪክ የሚተናነቀን ስሜት ሰከን ሲል ወይም ከዚህ ነፃ የሆኑ ትውልዶች ሲመጡ መውጣቱ ተወደደም ተጠላም አይቀሬ ነው ዝግና ፍፁማዊ የማንነት የአንድነት እና የታሪክ ግንዛቤ በዚሁ በድህረ ደርግ የዴሞክራሲ ግንባታና ሀገራዊ ልማት ተሳታፊ በሆኑ ሁሉም ኃይሎች ላይ ባስከተለው አሉታዊ ውጤት በትልቁ ተፅይ የሚታይ ነው በድህረ ደርግ የተፈጠረውን በነፃ የመደራጀት እና ሀሳብን የመግለፅ መብት ተጠቅመው ወደ ሀገራዊው መድረክ ብቅ ያሉት የኢትዮጵያ የግል ፕሬሶች እና ተቃዋሚ ፓርቲዎች የተጀመረው ሀገራዊ ዴሞክራሲ እንዲዋለድ ያስቻለው ኢህአዴግ ቢፈልግ እንኳን ሊሸራርፍ የማይፈቅድን ማህበረሰባዊ ግንዛቤና ግፊት ሊፈጥሩ እንዳይቻላቸው ያደረገ የተቸከለ እይታና አካሄድ ውስጥ መግባታቸውም ይገልፀዋል ለዚህ የበቁትም የፍፁም ከሃዲ እና ሀገር ወዳድ ጥቅል ፍረዳ መስፈርትነት ላይ ብቻ የቆመ ዝግ ትንታኔ ገዢና ቀጣይ አድርገው በማስቀመጣቸው ነውፅ ይህ ቀጣይነቱ ምን ያህል የሞራላዊ መኮፈስ የታከከ የበላይነት እየያዘ መጥቶ እንደነበር አስረጂ የሚሆነው በዴሞክራሲያዊ ምርጫ ዋዜማ በአንድ የግል ፕሬስ ቀርቦ የነበረ የሚከተለው ገለፃ ነው ያሠሀመሓተሊሀለዴግ ታያጋ ጋር ቀፅሰፎ ያሟሰሪራ ላቁ ፇድዘዩ የሟጠረያት ይፊጥፇአክረዕጄፌዖያ። ት ያሟዖዖፇቀለ ፇውፓ ለዕፊ ድሄኑቃ ያጂሥ ለና ያላእርሰ በርዕ ግጭት ፆይሆ«ሃልሃፉራዮ ዛራ ኔጮሙሰዊ ዳፇዎሪ ፓዐዕዐና ኡ ዘመኑ ከማንኛውም ህብረተሰብና ልሂቅ ክፍት ሆኖ ትላንቱን መፈተሽ ሀሳቡን እና ህልሙንም ከጊዜው ጋር ማጣጣምን ይጠይቃል ይህ በክሀደት የሚያስወነጅለው ምክንያታዊነት በደረቀበት የፖለቲካ በረሃ ብቻ ነው « ም ማጠቃለያ ለሁሉም እውን መሆን ህብራዊ ጥንቅር ያለው እና ሀልውናው ከተወሰነ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ፍላጎት ጋር የተቆራኘ ቀጣይነቱም ተመጋጋቢ ተደጋጋፊነት ያለው መሆኑን የተቀበለ ልሂቅ መኖር ወሳኝ ነው በብሔር ማንነት ማዕቀፍ ሥር የተጀመረው የኢትዮጵያ ሀገራዊ ሥርዓት መልሶ ማዋተር ከዚህ አኳያ የተወሰደ እርምጃ ሊባል ይችላል በተለየዩ ማህበረሰቦች ዘንድ በብሔርና ሀገራዊ ማንነት መካከል የተፈጠረውን ክፍተት የመድፈን ተግባርም ነው ግብዓቱም ክፍተቱን ወደ ተቃርኖ ያሰፋ ተገፊነት ገላጭ በመሆን የወጣው ብሔር ተከል ማንነት ያለፈበት ሂይት የማይደገምበትን ያለበትንና መጪውንም ተመራጭ የሚያደርግ አካታችና አጎልባች ሀገራዊ ህይወት መገንባት ነወው ይህ ደግሞ ሊላ ሳይሆን በእኩል ተሳታፊነት ላይ የቆመ የዴሞክራሲ ሥርዓትና ፍትሓዊ ልማት እውን በማድረግ ዜጎችን በቡድንና በግል የህይወታቸው አዛዥና ናዛዥ እንዲሆኑ ማስቻል ነው ለዚህ መሰሉ ለውጥ ተፈላጊ የሚባሉ ህሊናዊ እሴቶች የፖለቲካ ባህልና ተሞክሮ በሌሉበት እና ይህም ከድህነት ተደምሮ የፈጠረውን የትፅግስት ክፍተት ለመሻገር ያስቻለን ተለጣጭ ማንነት እና ህዝባዊነት ባለው ሀገራዊ ልሂቅ ብቅ ማለት ሊደገፍ በመቻሉ ነው የአቢሲኒያው ልሂቅ ከሀገራዊ ወደ ብሔር እንዲሁም ከብሔር ወደ ሀገራዊ ማንነት የማይጎረብጥ ፍሰት የማድረግ አቅም አለው ማርክሲስታዊ ርፅዮት መተቃቀፉም ይኸው በብሔርና በሀገራዊ ማንነት መካከል ያለው ፍሰት በጭቁን ህዝቦች ትግል ትብብር የጎለበተ እንዲሆን ያስቻለ እምነት ተክል ክፍትነት እንዲኖረው አድርጓል።