Detecting...
Please whitelist dirzon to continue.
» አሉትና ለአፍታ ሁ ለመናውን ቃኙት ውነ በሽታው ሁሉ የሚመጣው ጐኔ አልጋ ሲይዝ ነው። የተኮፈሱት ወሮ የልፍዋጋም በሚዋጋ አተያይ እየተመለከቲቷቸው መቼ ነው ደምስ ሰው ሆነህ ሰው የምታከብረው። እንዲያው ለነገሩ በአንቺ የሚሆነው ወይም የማ ጻ ሲሉ ጥያቄውን በጥያቄ መለሱላቸው ባለው እንዴት ነው።» የገኘነው መንፈሳዊ ትምህርት ኀይል ነበረው አኛንም ባለፈው ተገ ባራችንና ማንነታችን አንዳንመለስበት አስወሰነን በአዲስ ሰውነትና በአዲስ መንገድ ቀሪውን ዕድሜ ለመራመድም ወሄና ፋና ሆነን ለሚያ ልፈው ምድራዊ ሕይወት ያሳለፍነው አድካሚ ጊዜ እንዲያበቃ የተ ማርነው ትምህርት ለውሳኔ አበቃን ለበጉ ተግባር ሰመሰሰፍ ከልባችን ቃል ኪዳን አደረግን በትዕግሥትና በጽናት አአምሮአችንን ለማጽዳት የገዳሙ መነኮ ሳት ያደረጉት ታላቅ መሥዋፅትነት ውጤት ነበረው ኋላና ፊት ሆነን በመድረስ የተሰባሰብነውን የአካልና የመንፈስ ቁስለኞች አክመው ሰለአዳኑን የፍቅር የርኅራኋ የሰላምን መንገዱን ላሳዩንም አባቶች እኛም በመሓሳ ቃላችንን ሰጠን ቂምን በቀልን አወገዝን ከየልባችን ጓዳ አውጥተን ጣልነው ጠላትነትን በወንድምነት ፍቅር ለማሸነፍ ለሌላ ዘመቻ ታጠቅን ከዚያም ጥቂት አባሎች ቀስ በቀስ ምስጢሯን የገለጠችልኝ አለው በአጭሩ ከሌሉቹ ሴቶች ይበልጥ «ያኔ ምን ነበር ዕቅዲ።ኔ «በቀል» «የሚገርም እልህና ግትርነት ያላት ሴት ነች እኮ ለመሆኑ ኔን ለማግኘት ያደረገችው ጥረት ነበር። ከቤቴ ገብታለች «አውነትም ረቂቅ ነው የእግዚአብሔር ሥራ ከ ማለት ነው። የአግዜር ያለህ ነፍስህ አለ። ዛር እንዴት ሊሆን ነው። አ ዳምጠው። ምን አደረከህ። አላት በቁጣ ጥያቂ ብሥራትም ጎረቤቶቿም ዐይኖቻቸውን ከፍተው ጆሮዎቻቸውን አስልተው የምትናገረው ለመስማት ጠበቁ ሙሉነሽ በለበሰችው ነጠላ ፊቷን ሸፍናና አቀርቅራ በሁለት እጆቿም ጭንቅላቷን ይዛ «ለምን አልጮህም ዳምጠው። አገር እስኪሰማ መጮህ አለብኝ አለችው «ቀይ ምን ያስጮህሻል። ይቅርታ ማዕዶት አሁን ምን አየተሰማሽ ነው።» አለ አዲሱን ስሟን ባለመልመዱ እአየሳቀ «በደስታ ሰክሬ ነው የሰነበትኩት ዳምጠው ቀኑንም ሌለቱንም እግዚአብሔርንና አንተን እያመሰገንኩ ነው የቆየሁት የእግዚአብሔርና የሰው ሐሳብ የሰማይና የምድርን ያሀል ይራራቃል የተባለው እውነት መሆኑንም አረጋገጥኩ የኔ ምኛትና ዕቅድ ሌላ የአምላክ ሥራ ደግሞ ያልታለመ ያልተጠበቀ ሆኖ አገኘሁት «ሁልጊዜም እግዚአብሔር ሥራው ከሰው ኅሊና በላይ ነው ው ነገር ሁሉ መመስገን የሚገባው እሱ ብቻ ነው እኔ በአቅሜና ያደረግሁት አንዳች የለም ምናልባት በማከናወኛ መሣሪያነት ምኑ ለሆነ በፈቃዴ «ሁሉን ያደረገው እግዚአብሔር ቤሆንም ከሱ በመቀጠል አንተም በለውለታዬ ነህ ዳምጠው ምንም ቢሆን የቂርቆስ ደጅ ኑርዬንና ያንተን ድጋፍ አከልረሳውም ምን ወሮታ እንደምመልስልህ ግራ ገብቶኝ ነናሴ እየተጨነቀች ነው አለችው በአክብሮትና በፈገግታ እያየችው እሱም ሙኒት ላይ እንዳቀረቀረ እየደባበሳት ጥቂት ጊዜ በሐሳብ ተወሰዱ በመጨረሻም ራት ቀረበና ሁሉም ደስ እያላቸው በሉ ገበታው ከፍ ካለ በኋላ ሉቃስና ዳምጠው ሻለቃውና ልጆቹ በየፊናቸው ለመሔድ ሲነሱ ስለሆነው ሁሉ የማሳ ረጊያ የጋራ የምስጋና ጸሎት በሉቃስ መሪነት ተደረገ ዮሴፍና ብንያም ከአናታቸው ጋር ለማደር ፈፉልገው ስላልተፈቀደላቸው ቅር አላቸው በመጨረሻም የግዳቸውን በሚወጡበት ጊዜ ማዕዶትንና ብሥራትን ሙኒትንም በስስት በፍቅር ስመው ተለዩዋቸው ከግቢው አንደወጥ ልጆቹ መኪና ውስጥ ትቦቀናው ነቡሲቶቀዩ ታዘኩ ሻለቃውና እነ ዳምጠው ወደ ሦ ዕለት ከበባ ው መነጋገር ጀመሙሩ «ብረትን መቀግቀና በ የዛ ከከከ አለ በሕጋዊነት አብሮ መናር በቅርቡ ባል ዳምጠው ድምፁን ዝቅ አድርጎ ጮቻኝ ቀሪው ሕይወት ትርጉም እንዲኖረው ማድረግ ይኖርብሃፃል በማለት ሉቃስም አስተያየቱን አክለ ሻለቃውም ራሱን እየነቀነቀ ነገሮችን ካመዛዘነ በኋላ «እኔ ግን በልጆቿ ፍቅር ሕሊናዋን ማሸነፍ እንዲቻል አብረው የሚሆኑበትን በቂ ጊዜ ባመቻችና መንፈሷ የሚሰክንበትን ቆይታ ብታገኝ የሚሻል ይመስለኛል ጉዳዩንም ከእኅቷ ጋር መምከርም ያስፈልጋል አለ «ይህም ጥሩ ስልት ይመስላል በይበልጥ የልጆቹ ግንኙነት መጠንከርና መላመድ ጠንካራ ስሜቷን እያዳከመው ሲሔድ ይትላል ጎሸ ለልጅዋ ስትል ተወጋች የሚባለው የእናትና ልጀ ቁርኝት እስከ መሥዋዕተትነተ መሆኑን ለመግለጽ ነውና ማዕዶትም ስለልጆችዋ ስትል መራራውን ትዝታ ትገፋዋለች ብዬ አስባለሁ ሀሳብህ መልካም ነው «ሌላው» ሲል ጀመረ ሻለቃው የዳምጠውን ንግግር ካዳመጠ በኋላ «ሌላው ይህችን ትንሽ ልጅ በተመለከተ ምንም ዓይነት መጨነቅና መሳቀቅ እንዳይሰማት ሕፃዛንዋ ከወንድሞቿ ጋር በሰላም አድጋ ለነሱ የሚገባቸውን ሁሉ ማግኘት አንደምትችልና እኩል የውርስ መብት እንዳላት በተጨባጭ ላረጋግጥላት አስቤያለሁ በኔ በደል ምክንያት መንገድ ላይ ወድቃ የወለደቻት በመሆንዋ ለልጅቷ ሕልውና ሐላፊነት እንዳለብኝ ይሰማኛል ምናልባት ይህ ድርጊት የልቧን ቁስል ያደርቀዋል ብዬም አምናለሁ ምን ይመስላችኋል። የነዳምጠው ቡድን ን የደረሰው መረጃ ደግሞ አስደንጋጭ ነቦ ቀለበት ውስጥ ገብቶ እቸት ጎይል በሻለቃ ፍስሐ አፈና በጥርጣራ ጉዳይ አባላቢ ቢሆንይ ደል ፆም በቁቸዋሮ ሥሮ ለኛው ያ ጓዶቻቸውን ነፃ የማስለቀቁን ተግባር ወደ።
» አሉ በወንድማቸው ላይ ብስጭታቸው እየጨመረመርዕድም ማረጋጋቱን በመቀጠል «መቼም እንዳልኩሽ አስቸጋሪ ነገር ካላጋጠመው በቀር ጋሼ ያን ችን ቀጠሮ አፍርሶ አይቀርም ያከብርሻል በዋዛም ስለማታልፊው ይፈራሻል ለማንኛውም መጥቶ የዘገየበትን ጉዳይ እስክታውቂ ድረስ የግድ መታገስ አለብሽ አላቸው ከሶፋው ጠረጴዛ መሳቢያ ውስጥ ያገ ኘውን መጽጤት እያገለባበጠ ወሮ የልፍዋጋም በብስጭት እንደጋሉ አጨበጨቡ ሠራተኛዋሞ ብቅ ብላ «እሜት» አለች ሥርዓት በተሞላ ሁኔታ «እስቲ ቀልጠፍ በይና ቁርስ አቅርቢና ቡና አፍይ በያት ያችን ድንጋይ በእግሩ» አሏት ቆፍጠን ባለ ትእዛዝ ደንገጡራቸው ውቢትም በደመቀ ፈገግታና በፈጠነ እሺታ ትአዛዛቸውን ተቀብላ ወደ ወጥ ቤት ተመለሰች ፀጉሯን በአምስት ረድፍ ከፍላ ጉብ ጉብ ያለ አለባሶ ሹሩባ በመሰራትዋ የተፈጥሮ ውበትዋ ጉልቶ ወጥቷል ወሮ የልፍዋጋም ሁኔታዋን ተመልክተው እንደሚባለውም ውብ መሆንዋን አዩ መርዕድም በዚያን ቀን የተለየ ውብ መልክ ስላየባት ደጋግሞ ተመ ለከታት ሆኖም ምንም አስተያየት ሳይሰጥ በዝምታው ተደመመ እናቱም አስቀድመው ጀምረውት ወደነበረው ሀሳብ በመመለስ ታናሽ ወንድማቸውን ማብጠልጠል ቀብበለሉ «አልገባውም እንጂ ቢገባውማ ሰው አንዲሆን ወግ ያለው ኑሮ እንዲኖርና እንዲጠቀም የምጨነቅለት የቁርጥ ቀን እኅቱ ነበርኩ ሞገስ ያለው ልብሱን አልብሼ ለችግሩ ደጉሜ የኑሮውን ሸክም የደገፍ ኩለት እኅቱ ነኝ የማይለወጥ የማይሻሻል ቁምነገር የሌለው ሆና ቀረ እንዲ ምነ አንያ አሉ በደደረ ት ዝብዙ እናቱ የተናገሩአቸውን የመጨረሻ ቃላት አሰላሰላቸው ቃላቱ መልሰው አሳቸውን እንደሚተ ቹ ስለገባው እንዲገነበቡት ለማድረግ አውነት ብለሻል እማማ የሰው ሐሳብ የማይቀበል ስው በራሱ ላይ ችግር የሚጋብዝ የዋህ ወይም ሞኝ ሰው ነው ሰው በራሱ የተሟላ ስላልሆነ በሌሉች እውቀትና ምክር ሊጠቀም ይገባዋል የሰዎች ሕይወት ተደጋጋፊ መሆኑን መረዳት ትልቅ እውቀት ነው አላቸው ቀና ብሎ እያያቸው ወሮ የልፍዋጋም የልጃቸው ንግግር ወደሳቸው እንዳነጣ ጠረ ስለገባቸው ቁጣ በውስጣቸው ተቀጣጠሰ ሆኖም ቻል ሊያደርጉት እየታገሉ ከከንጋጠጡበት መስኮት መለስ ብለው በግልምጫ ቢጤ አተ ያይ አዩተና «እኔስ የምናገረው ይህንነ አይደለም እንዴ አስቦ መዝና የሚጠቅመውንና የሚጐዳውን የማያውቅና መለየት የማይችል ሰው የሌሉችን ምክር መቀበል አለበት ያንተ አጐት ግን ሲሆን ሲሆን ከራሱ አልፎ ለሰው የሚጠቅም አለኝታ መሆን ነበረበት እንደ ዕድሜውና የዘር ማንዘር መሠረቱ እሱ ግን የሚጠቀመውንና የሚጉዳውን ለይቶ ባለማወቅ ዕድሜውን በከንቱ ያሳለፈ ከንቱ ሆኗል እንዲህ ዓይነቱ ሰው ነው የራሱ ጠላት እሚባለው እኔ የልፍዋጋ ግን ለሌሎች የምተ ርፍ ብቁ ሴት ነኝ የሚሆነኝን የሚገባኝን አውቃለሁ ስለቢህ ሽቀጥ ሆኖ በረከሰ ሕክምና አልታከምሽም ብለህ አትፈላሰፍብኝ የሱ መቅረት ቆሽቴን ያሳረረው ሳያንሰኝ አንተ ደግሞ በተዘማነነ ንግግርህ ትኩሳቴን አትቀስቅስብኝ አሉ በምሬት ር መመ ። » ሙኣ ማግ ለው ሆኖ ሰው የሚባለው ራሱን አክብሮ ለላ ሲያከብር ለራሱም ለሌላም ፋይዳ ያለው ሰው ሲሆን ነው አ ህዞ በሁለት እግሩ ስለሔደ ሰው ሰው አይባልም ለዚህ ለዚህማ በሁለት እግር ትንቀሳቀሳለች ይኸን የረቀቀ ትምህርትሽን ሰፋ ያለ ጊዜ ይዞ ያንን ጥሩ ጠጅሽን እየተጐነጩ ማዳመጥ ሳይጠቅም አይቀርም ለዛሬው ግን ስለምቸኩል በተጠራሁበት ጉዳይ ላይ ብቻ እንነጋገራለን አሉ ደምስ በነገር ጉንተላቸው እየሳቁ እኅታቸው ግን እንደጋሉ «ነውር ነው ሰው ቀጥሮ መጥፋት ቃል ማጠፍ ማለት እኮ ነው ኮቴህን ሳዳምጥ ደጅ ደጁን ሳይ ደርቄ እኮ ነው ያረፈድኩት የተጠናወተህ አንዱ መጥፎ አመልህ ቀጠሮ ማፍረስህ ቃልህን ማጠፍህ ነው ምናልባት ለሰው ያለህ ንቀት ሊሆን ይችላል ሰው የሚንቅ ሰው ደግሞ ማንነቱን የረሳ ነው ንቀት ደግ አይደለም አሏቸው በደደረ ቅሬታ አቶ ደምስም በብስጭት ትክን ያሉትን እኅታቸውን ይቅርታ በመጠየቅ የዘገዩበትን ምክንያት ለማሰማት ጀመሩ «እርግጥ በማርፈዴ አጥፍቻለሁና ይቅርታ እቴሜቴ ነገር ግን እንዳረፍድ የኋሊት የጐተተኝን ነገር ብትሰሚ በተናገርሺው ቃል ትፀፀ ቻለሽ በመጀመሪያ ለምን አረፈድክ ብትይኝ ጥሩ ነበርነ አሉ በተረጋጋ ሁኔታ ውስጥ ሆነው ቁጡዋን እኅታቸውን በአዘኔታ አያስተዋሉ ወሮ የልፍዋጋ ግን ነገራቸውን በማቅለል ም ያጋጥምፃል ያው በየመንገዱ ከሚረባውም ከ ጊዜህን ስትገል ነው እንጂ አሏቸው ን ቁምነገር ያለው ጉዳይ ማይረባውም ጋር ስታወራና አይደለም በጭራሽ አይደለም እ ቴእሜቴ አሳዛኝ ጉዳይ ነው የገጠመሻ የዛሬው ለየት ያለ ሙኒ ያጪፅ ጠውርቲቲሎድአትአክክትክጠክ ር ሙሚ ክማ «አንድ የማውቀው በጦርነት የተጐዳ የደርግ ወታደር እሣ ውስጥ የገባው ጥይት ሳይወጣ ቀርቶ እንደተሰቃየ ከሁለት ወር በፊ ሞተ። ንክክጠጠርቲቲ ቲጅ ምንና መ ሠ ከሠ ሠ ክመ ወ ኣወ ፍወ ዓመ ው ሠመ መ ኤመ ፍመ ሠመ ዴዴ ጮ ሥ ባህታዊት ነች ማለት ነው ወይም ደግሞ ከመጽሐፍ ጋር የተያያዘ ግባር ይኖራታል አንግዲህ በወጉ ወሬውን ማጣራት ምንነሐን ለማወቅ ይበጃል አለ ወሮዋም ቀጠል አድርገው «እንጃ አባትዋ ምንዋ ይታወቃል የተማረች ሥራ የነበራት ነበረች ሲሉ ነው የሰማሁትፎ ሥራውን ከተ ወችው ዘመን የላትም ይባላል እኔ ሳውቃት አንኳን ሰባት ወይ ስምንት ዓመት ይሆናል እንዲሁ በበሸታ ስትጠራሞት አቤተታ ተወትፋ ያንኑ ወረቀቷን ስታገላብጥ ስትጭር ነው የምትኖረው እንደሰማሁት ይቺ ተውሣካም አሉ በጥላቻ በዚህ መካከል መርዕድ ጣልቃ ገብቶ ሴትዬዋ ማንበብ መጻፍ ለብቻ መሆን የምታበዛ ከሆነ ምናልባት ደራሲ ልትሆን ትችላለች ብዙ ጊዜ ደራሲዎች በባሕርያቸው እንደዚህ ናቸው ከማኅበራዊ ወግና ሥርዓት ጋር የሚያጠፉት ጊዜ የላቸውም አንደኔ ማንንም አስካልነካች ድረስ ይህ የአኗኗር ሥርዓት የራሷ ነው ልትወገዝበት አይገባም አለ ረጋ ብሎ ወሮ የልፍዋጋ ልጃቸውን በቁጣ አተያይ ገርምመው ነገራቸውን ቀጠሉ «ይገርምሃል ደምስ እንዲህ በደዌ ሰልስላ ከሷ ብሶ ኩራተኛ ተፅቢተኛና ሰው ጤፉ ናት የአግዚአብሔር ሰላምታ አንኳን ለሰው የማትሰጥ የሆነች ጋሬጣ ናት አንዳንዴ እየሁ አግቢ ስወጣ ወይም ስገባ ስንተያይ ሌላው ነዋሪ በአክብሮት ሲያነጋገረኝና ሰላምታ ሲሰጠኝ አሷ ግን ከመጤፍ አትቆጥረኝም ብቻ የያዘ ይዞልኛል አያሰለሰለ ይለዋውሳታል ይኸው ከሁሉ ከሁሉ እኔን ያወከኝ እሷን እያለ የሚገባውና የሚወጣው ሰው ግቢዬን መንገድ ማድረጉ ነው እንዲያውኔ አለና ነገሩን አቋርጠው ተውት ሙኒ «ሴትዬዋ ደብተራ ነች ተባለ ደሞ በሽታዋ ምንድነው ይባሳል። አላቸው አጐቱን መለስ ብሉ አውነትህን ነው መርዕድ የሰውን ስም በከንቱ ማንሳት ሐሜት ነው ይህንም እግዚአብሔር ይጠየፈዋልኔፁ አምላክ ያስባት ብሉ ነው መተው የሚገባው ኑሮዋ የራስዋ ነውና አሉ መርዕድን ደግፈው በዚህ ጊዜ ወሮ የልፍዋጋ ብልጭ አለባቸውና «የለም ደምስ ያልገባህ ነገር አለ ሐሜት አምርኝ አይደለም ያነሳኋት ይቺ ሴት እኮ በኑሮየ ታውከኛለች አንድ ጊዜ ሳታስፈቅደኝ እንደ ባለንብረት ድንገት ተነሥታ ከበረንዳዬ ፊት ለፊት አትክልት እተክላለሁ ብላ ደጄን ቆፍራ ብዙ ተዳርሰን ከስሼ አስቆምኳት አሁን ደግሞ የተከበረው ግቢዬ እሷን እያሉ በሚመላለሱ ሰዎች መንገድ ሆነ ቀበሌ ለሚባለውም ይህንኑ አመልክቼ «ሰዎችን በቤትዋ መቀ በልና ማስተናገድ መብቷ ነው የሚል ወልጋዳ ብያኔ ሰጠኝ እሷም ከዚያ ወዲህ የልብ ልብ ተሰምቷት ምናምንቴውን ሁሉ ታንጋጋብኛለች ስላሜን ስለነሳችኝ እንጂ ስሟን ቂስ ይጥራውና የሷን ስም መጥራት አምሮኝ አይደለም» አሉ ምክንያታቸውን ግልጽ በማድረግ ወንድማ ቸውም ነገሩን ለማክሰም በማሰብ «አይ እቴሜቴ ይህን የመንደሩን ምናምንቴ ወሬና ነገር ለምን ንቀሸ አትተይውም በዕድሜ በጉምህርት በኑሮ አጋጣሚዎች የስው ልጅ እየተማረ አየተለወጠ መሔድ ይኖርበታል እና አንቺም ተለወጪ ነገሮችን ሁሉ ናቂያቸው በዚች ዓለም ሕይወትን በእርጋታና በሰላም ማሳለፍ መቻል አኮ ትልቅ አውቀት ነው በልብሽ ወስጥ ለፍቅር ቦታ ስጪው ማንንም በሰውነቱ ብቻ በቀና መንፈስ የምታቀርቢና የምታከብሪ ከሆንነሸ ሰላም ታገኛለሽ ኑሮሽም የሰከነ ይሆናል ሌሎችም ይወዱሻል ጮ በ አሠ መ ነጻ ወ ህጩ ኤወ ይ ህወ ሁወ መወ ሠ ሎለ ቁወ ይ ቁ ዕመ ሁይ ወ ለወ አወ አወ በወ ወ ሠ ወመ ዓ ወ ወ ወወ መጋ መወ ቁ መወ ወ መወ መሠ መ መወ ቀና ተግባርሽም እንዲያከብሩሽ ያስገድዳቸዋል እንኳንስ በማይረባው ጉዳይ ክፉም ቢያጋጥም እንኳ ከሰው መጋጨት ዋጋ የለውም ምንም ቢሆን ጠላት ከመሆን ወዳጅ መሆን ይሻላል ኀይለኝነትም ጥቅም የለወም መጽሐፋችን ያዛል ግራ ጉንጭህን በጥፊ ቢመታህ ቀኝህን አዙርለት ይላል ዕድሜን በትዕግስት ማጠናቀቅና ማሳለፍ ተገቢ ስለሆነ አቴሜቴ በማይረባው ሁሉ አትበሳጭ ንቀሽ አሳልፊው አሉ ደምስ ጠንከር ብለው ወሮዋ ግን ይበልጥ ቱግ አሉ «አይ እኔ የልፍዋጋ ጥቃት አልወድም እንኳን አኔ አንተም ግድየለሹ በጥፊ ተመትተህ ዝም አትልም አኒያ ከጊዮርጊስ በታች ሐውልት የተሠራላቸው አቡነ ጴጥሮስም መንፈሳዊ አባት ሲሆኑ ጥቃት አልዋጥላቸው ብሎ ነው ከጣልያን ጋር ፊት ለፊት ተጋፍጠው ልክ ልኩን ነግረው ሕዝቡንም አጠናክረው አውግዘው ሳይሸፍጡ ከነክብራቸው የተረሽኑት» አሉ ወኔ በተላበሰ አባባል «አየ አቴሜቴ የሳቸውና ይኸኛው ጉዳይ ለየቅል ነው የትየለሌ አገር ወገን ባንዲራ ዜግነት የማንነት ጥያቄ ነውና የሕይወት መሥዋዕትነት ሊከፈልለት ይገባል መሥዋዕትነቱም ክቡር ነው ይኸን የመንደሩን መናኛ ግጭት ንቀሽ ተይው ለማለት ፈልጌ ነው ቃሉን የጠቀስኩት በዚህ መካከል መርዕድ ወደ ጉዳዩ ለመሔድ ከተቀመጠበት ተነ ሥቶ አጁን ለመታጠብ ውቢትን ጠራት የሱን መሔድ እናቱ ቢወዱትም አጉጐቱ ግን በመቃወም ጥቂት እንዲጠብቃቸውና አብረው እንደሚወጡ በመንገር አንዲዘገይ እሽ አሰኙት ቡናቸውን ከጠጡ በኋላ ወንድማቸውን በመግለጽ ልጃቸውን ፈቀቅ እንዲል ምነ የቁርሱ ገበታ ተነሥቶ ለብቻ ማነጋገር እንደሚፈልጉ አ ባዉ ኤወ ሠ» ባቴ ወ ከወ ኤወ ኩሠ መ ወ ወ ወ ኤመ ዓወ ዓመ ባወ ስመ ወ ፍጩ ኤር ፌሬ መ ፍክ ኢዉ ቁመ ዉ መ ኤሙ ከ ጠየቁት አሱም በፈ ጠሰ ወሮ የልፍዋጋም ወብቢትን ጠርተው ማር ከተላሰው ጠላ ቀጠሰ እንድታመጣ አዘዚት አሷም ጠላውን አምጥታ ለሁለቱም ቀድታ አቀ ጌ» ረበች ልባቸው የተንጠለጠለው አቶ ደምስ ለምን ነበር የፈለግሽኝ አቴሜቴ። ንገሪኝና ከመርዕድ ጋር ልወጣ ከሆነልኝ ለቀብር እንድደርስ አለያም ቀባሪ ሲመለስ በቦታው ተገኝቼ ለነዚያ ሕዛናት ሕዝቡ የአቅሙን እንዲረዳ አስተባብራለሁ አሉ እግረ መንገዳቸውን የውቢት ውበት በዚያ ቅጽበት ጐልቶ ስለታያቸው አየት እያደረጓት «ለብርቱ ጉዳይ ነው ዛሬ የፈለግሁህ ሁልጊዜ ተጣድፈህ ያመጣኸው ለውጥ የለም የሰው ጉዳይ ስትሰፋ የራስህ ኑር ተበትኖ መቅረቱን ልብ አላልከውም ዛሬ የቀረው ሁሉ ቀርቶ መሠረት ባለው ነገር ላይ አንመካከራሰለን «ከሰዎች ጋር የምገናኝባቸው ሌሎች ቀጠሮዎችም አሉኝ አልገድ ፋቸውም ጉዳዩን በአጭር በአጭሩ ንገሪኝና ልሒድኔ ካንተ ጋር ሁልጊዜም የሚያጋጨኝ ከመምጣትህ ተጣድፈህ መሔደህ ነው ምንም ይሁን ምንም የዛሬው ቀጠሮ ይቅር ነው የምልህ» አሉ በቁጣ «ቀጠሮዩ መቅረት አይቀርም ክተነጋገርን ጊዜውን ለብዙ አገልግሎት እ ንገሪኝ ግዴለም ቁምነገሩን በአጭሩ ናውለዋለን ይልቅ ሐሳብሽን «እኔማ ሰው አንድትሆን ወግ ያለው ኑሮ እ መስርተ ነው የምልህ ስንተ ሐሳቡን ተ ሙኒ ንድትኖር ትዳር ቀበለኝ እንጂ ሌላውን ጉዳይ በመመ ዓወ ባወ ቁመ ኩወ ወ መ ኩወ ሌመ ኩወ ለመ ኤወ ወ ጠ ፍመ ፍወ ወመ መወ ወ መወ መወ ሎመ ወወ ወ መወ መወ መወ ወ መወ መወ ወ ፃለሁ ላንተም ያለንህ አኅቶችህ አንግዲህ የመቆየታችን ነገር አጅግም ነው አባክህ ጭንቀቴና ሐሳቤ ይግባህ» አሉ በሚማፀን አባባል «አይ እቴሜቴ እኔ ደግሞ ምን የተለየ ጉዳይ ገጠመሽ ብዬ ነበር ይኹማ ለዓመታት የተነጋገርንበት አይደለም እንዴ ለመሆኑ እኔ የምፈልጋት ሴት ተገኘች ጠይ። ገና አልተፈጠረች ይሆናል የሚል ስጋት እያደረብኝ ሔዲል አሉ ፌዝ ያዘለ ሳቅ እየሳቁ ወሮ የልፍዋጋ ግን ከምራቸው «መልኳ ቁመናዋ አንተ እንደምትፈልገው ዓይነት የሆነች ውብ ሴት አግኝቻለሁ የሙያና የባሕርይ ጉዳይም እንከን የሚወጣላት አይደለችም ከዚህ ውጭ ደግሞ እንደ አያያዝህና አስተዳደርህ የቀረው ይስተካከላል ብዙ ጊዜ እንደሰለልኳት ሁልጊዜም የኔ ምርጫ» የምት ለውን ድርሳንህን የምታሟላ ነች እንደልማድህ ለማፋረሻ ክንፍ ማብቀል አለባት ካላልክ» አሉ አእየሳቁ «የኔ ሚስት እንድትሆን የሚያበቃት ቁንጅናና ሙያ ብቻ አይደለም እርግጠኛ ሰው መሆን አለባት ደጋግሜ ነግሬሻለሁ እቴሜቴ እና ያች ሰው ከተገኘች ሀሳብሽን እቀበላለሁ» «ነገርህ ሁሉ ሁልጊዜም ግራ ነው ሰው እንጂ ታዲያ ሌላ ምን አመጣሁልህ ከሰውም ሰው በዘርዋ በወገንዋ በሃይማኖትዋ የጠራች ናት ሆን ብዬ ተከታትዬ ሰልያታሰለሁ ምራቅዋን ዋጥ ያደረገት ን ጠብቃ የምትናር ናት ዛሬ አንተ እንድታያት ብዬ እቤቴ በስ ለሁ አሁን መምጫዋ ደርሷል በወጉ አይተፃት ር ነ ዛት ትወስናለህ እንደኔ ግን ደርዝ ያላት አመስ ፌር ናት አሉ የልፍዋጋ የወንደማቸውን መንፈስ ለማ ምነ ዖቋሐ ን ሬዜሬዜሬመሬሬ ትስሜን በጐ ገጽታ እያሳመሩሱ አቶ ደምስም የተባለውን ሁሉ በእር ጋታ ካደመጡ በኋላ ፈገግታ ተላብሰው ተደምመው ቀሩ ወሮ የልፍዋጋም ላቀረቡት ሐሳብና ዘዴ የይሁንታ መልስ ለማግኘት ጓጉተው ጠበቋቸው ዝምታቸው በመራዘሙና የሴትዬዋም መምጫም በመቃረቡ ተቻኩለው «በል እንጂ ሐሳብህን ንገረኝ ምንድነው ደርሶ የለጐመህ። በካኪ ኮትና ሱሪ ልብሳቸው ላይ ባለቀጭን ጥበብ ኩታቸውን በትከሻቸው ላይ አጣፍተ ሙነ ው ለብሰዋል ቀለማቸው ወ ዓወ ል ኩጦ ባመ መ መ በመ መወ ወ ወ በወ ወ ወ ሐ ወ ቁ ወ ወ መመ ው መወ ወ ቁወ መወ በመ ቁወ ፍወ መወ ብስል ቀይ ሆኖ መልካቸው ሰልከክ ያለ ፃው ተናንሽ ዐይኖቻቸው መመልከት ብቻ ሳይሆን መመርመር ማስተዋል ላይ ይጠነክራለ ከወሮ አበቅየለሽ ጋር በደብረ ታቦር ከተማ ነዋሪዎች ቢሆኑም መንደራቸውና አካባቢያቸው የተራራቀ ነበር መምሬ ዘውገ መኖሪ ያቸው ከእናቲቱ ማርያም ባሻገር ወደ ኀሩይ አቅጣጫ ነው ሆኖም ሥረ መሠረታቸውን የሚተዋወቁ የአገር ሰዎች ናቸውፅ ይርቃል እንጂ ዝምድናም አያጡም በደጉም በክፉውም ጊዜ ታዲያ አይለያዩም መምሬ ዘውገ የሕግ ሚስታቸው ካረፉ በኋላ መንኩሰው መንፈሳዊ ሕይወታቸውን መቀጠል ያልቻሉ ሥርዓቱን ያፈረሱና ዳግም ትዳር የመሠረቱ ቂስ የነበሩ ናቸውበዚህም የቤተክርስቲያን አገልጋይነታቸውን ትተው ወደ ዓለማዊ ሕይወት ገብተዋል የባህል መድኃኒት አዋቂ ስለሆኑ በዚሁ ሥራ ገፍተውበት እየጠቀሙም እየጉዱም እሳቸው ግን እየተጠቀሙ ሞቅ ያለ ኑሮ በመኖር ላይ ናቸው አክስቲቱ የናፍቆታቸውን ያህል ብሥራትን አገላብጠው አየሳሙ ስለጤናዋ ስለክራሞትዋ ልዩ ልዩ ጥያቄዎችን ሲያቀርቡላትና ብሥራትም መልስ ስትሰጥ ከንግግራቸው ይዘት መምሬ ዘውገ ሁኔታዎችን እየተ ረጐሙ ለመረዳት ሞከሩ የነሱ መሳሳምና መጠያየቅ ጋብ ሲል ስለሳቸው ማንነት ተጨማሪ መግለጫ መስጠት ጀመሩ የብሥራት አክስት «ብሥራቴ መምሬ ዘውገን በወት እወቂያቸው ልጅ ሆነሽ አታስታውሺም እንጂ የአባትሽ ወዳጅና ባደኛ ናቸው ከቤታችን አይለዩም ነበር ዳሩ ልጅ ነሽ ይዘነጋሻል ነይ ሳሚያቸው በእናቲቱ ማርያም ጎጥና በጎሩይ ዙሪያ ቢሆን በቀዬአችንና በአካባቢያችንም የታወቁና ጠቃሚ ሰው ናቸውየብዙዎችን የጤና ችግር የፈቱ ናቸው እያሉ በአክብሮት እንድትቀበላቸው ለማድረግ ጠንከር ያለ መግለጫ አደረጉ ጮምጮ መሳሳሙና ሰላምታው ካበቃ በኋላ ሁሉም አረፍ ጄዌ አሌ የብሥራት አክስት ዓይናቻቸው ረዘም ሳል አ ከን ሦላ ተና ፈተሹ የጤናዋን አለመሻሻል ከሰውነተዋ ሁነታ የደማ ተቀምጠ ውም ጥያቄዎችን በማከታተል ብሥራትን ብዙ አናገራተ ኢብዜጢ። አሁንስ ቢሆን ሥራቸው ነስ ይኹ ለሐባፍ ር አስነስቹ ይኬን ሁሉ አገር አጓጉገዢ ይዝዢ የመጣሁት በአባ እ ይ እኮ ር እሳቸውም በአንች ተሰናክሎ መቅረት አዝነው ውቀት ሲረዱሽ መጡ አግዚአብሔር ያክብራቸውና ወሮታ ለመመለስ ያብቃኝ ብቻ አሉ አጆቻቸውን እያስተሻሹና መምሬ ዘውገን መላልሰው አየት እያደረጉ መምሬውም የነገሩ አዝማሚያ ደስ ባይ ላቸውም መለስ ከመድከም ሌላ ምን ጉዳይ መምሬ ዘውገን ከስንት የቁም ነገር ዛ ብ «ጸረገና እኔ ምን ተቸገርኩ ገንዘብዎን ከፍለው ተንከባክበው ያመጡኘኝ የተቸገሩ እርስዎ ነዎት ደግሞም የአባ ታዴዎስ ልጅ ማለት የኔም ልጅ ማለት እንጂ ናት የርስዎም ችግር የኔው በመሆኑ ነው ከጎንደር ሸዋ መምጣቴ ከሆነማ የአቅሜን የዕውቀቴን ለችግራ መፍትሔ ባመላክታት ደስ ይለኛል ሲሉ ምላሽ ሰጡ «ይኹውልዎት እኛው ባንታደል ነው እንጂ ራስዋን ችላጥሪት አፍርታ ወልዳ ከብዳ የምትታይበት ጊዜ ነበር ምን ያደርጋል የት ይደርሳል ያሉት ወይፈን ሉካንዳ ቤት ተገኘ ይላሉ የዘመኑ ተራቾች ይሁን ደኅና ትሁንልኝ ብቻ የፈቀደው አይቀርም አሉ አክስቷ ተስፋ በሳሳበት ድምፅ ን የሀዐ ዓምንና የቤተሰቡን የጸጋ ሙላትና ሔደው አየት አደረጉት ብሥራትና ሲወለዱ በቅድሚያ ወደ ዓለም ማዕ አሷ የተወለደችበት ያማረ ገመና በቅጽበት የኋሊት ና መክ መንትያቻች በባ ጅ ትታሰባለች የወጣችው ብሥራት ስትሆን አንደ ታላቅ ልድ ፐ ዶት ተከታይዋ ነበረች ዖንቋጠ ህመ ሠ ሠ ኤይ በመ መጠ ሠወ በይ ይ ወ ከወ ፍመ የዞ በመ ይመ መወ ወው ሎ መወ ወ መ ፍመ ቁይ መወ ወ ፍወ ሐ ቤተሰቡንም ቤተዘመዱንም ያስደሰተው የነብሥራት መወለድ ከሁለት ወራት ቆይታ በኋላ ሐዘን ተከተለውፎ የታናሽ እኅታቸውን መውለድ እንደሰሙ ከላይ ጋይንትከደብረ ማርያም ገዳም አጥቢያ መኖሪያቸው ለደስታው የመጡት አበትየለሽ የሳቸውን መሀንነት በአኅታቸው መውለድ አካክሰው በመደሰት ማሩን ቅቤውን የገንፎውን እህል ደረቆቱን ጭነው ነበር የደረሱት በከባድ ደም መፍሰስና የማኀፀን ችግር ተጎድተው የነበሩት እኅታቸው ደግሞ እያደር እየደከሙ ሔዱ በመጨረሻም ሞታቸው ሲቃረብ የእኅታቸውን አጃቸውን ይዘው ልጆቻ ቸውን አደራ ሰጧቸው አበቅየለሽም አደራውን ለመወጣት ከዚያ ጊዜ ጀምረው ከነብሥራት ጋር ተቆራኝተው ቀሩ ወሮ አበቅየለሽ ጋይንትን ትተው በደብረታቦር ነዋሪ በመሆን መንትዮቹን የአኅታቸውን ልጆች በአባትዬው ግቢ ቤት ተሠርቶላ ቸው ተንከባክበው አሳደጉ መምሬ ታዴዎስም ከባለቤታቸው ዕረፍት እ በኋላ ብዙም ሳይቆዩ መንኩሰው አባ የሚባል መጠሪያቸውን ያሹ ወሮ አበቅየለሽ በቆሙበት ዓም ላይ ሆነው ጊዜውን ሲያሰሉት ዕድሜዋ ወደ አርባው እያሻቀበ መሆኑን አስታውሰው ስቅጥጥ አላቸው ሴት ልጅ የመውለዷ ነገር በአርባ አምስት ዓመቷ አንደ ሚያከትም ያውቃሉና «እኔም እኮ ወልጃለሁልጀን ልትቀበሉት ስላልፈለጋችሁ ነው እንዲጂ አለች ብሥራት እየሳቀች አበቅየለሽም ከዝምታ ወጋቸው ምልስ ብለው ምነው ልጄካገር አልወጣሁ አዕምሮዬን አልሳትኩ አንቺ ወልደሸ እኔ ሳላውቅ ሳልሰማ የቀረሁት እንዴት ነው። » አሏት በመገረም እየተመለከቷት «መራራም ቢሆንም የታደልነው ጸጋ ስለሆነ ሞትን በኑሮአችን ውስጥ ቦታ ሰጥተን ልናስበው ይገባል በባህል ጫናና በይሉኝታ ስሜት ሰዎች የማያስፈልግ ችግር ውስጥ እየገቡ ራሳቸውን ሲጐዱ ጌዜና ጉልበት ሲያጠፉ አያለሁ ይህንን ስሕተት ያቅሜን ያህል ለማረም መጽሐፍ ጽፌ ለማስተማር እየጣርኩ ነው ከሞት በፊትም ሆነ በኋላ ምን መደረግ እንዳለበት በማወቅና በመዘጋጀት ሰዎች በኑሮአችን ውስጥ ሥርዓት እንድንይዝ በድርሰቴ ውስጥ ለማመልከት አቅጃለሁ ስለዚህ ሞትና መቃብር ባህልና ለቅሶ በገሀድ ከሚታዩበት ሥፍራ መሔድና ማጥናት መልዕክቴን የሚታመን ሊያደርገው ይችላል አለቻቸው በቁም ነገር እሳቸውም አዝን ብለው ተስፋ በቆረጠ አባባል «በይ ተይው ልጄ በዚህ በወረቀት ደሞ የነካሽ ነገር ሥር እየሰ ደደ መምጣቱን ነው የምትነግሪኝ ከራስሽ አልፈሽ ለስንት ዘመድ አዝማድ መኩሪያ መጠጊያ ትሆኛለሽ ያልኩሽ ልጄ ዲግሪሽ ከንቱ ቀረ ትምህርትሽን ወኃ በላው ለዚህ ስብከነከን ጭራሽ ጤናሽ ተሰልቦ የማይታሰበውን ያሳስብሸ ጀመረ የኛው አለመታደል ነውፎ ምነው ይኸን ሳላይ እንደዚያችው እንደወለደችሽ በሞትኩ ኖሮ»እ አሉ በለቅሶ ድምዕ «አይ እታትዬ ማዘንሽም ማልቀስሽም ትክክል አይደለም እኔ የማደርገውን የማውቅ ምርጫዬን በትክክል የተገነዘብኩ የተሟላ ሙኔ ሬፀከኗቹ ውጤት አለማሳየቱ በኑሮዬ ላይ መጥፎ ጫና ቢያደርሱብኝም ያለሀብት ሁኔታ ከውድቀት ሊቆጠርብኝ አይገባም ማንኛውም ሰው ጥሮ ግሮ እንደሚሻሻለው እኔም ወደፊት ሥራዬን አሻሽዬ ካሰብኩት ግብ ለመዶ ረስ ሁልጊዜም ዝግጁ ነኝ ምኞቴንም ካልሞትኩ አደርገዋለሁ የሙያ ትንሽና ትልቅ የሚለካው በሚያስገኘው ውጤት ነውክንሺ የጤናዬ ጠንቅ አድርገሽ በምተጠይው የጽሑፍ ሥራ ወደፊት የበለጠ ሥራ እሰራለሁ ብዬ አምናለሁ አንዲያውም እቤት መዋሌና ነጻነት ማግኘቴ ጠቅሞ ኛል ተረጋግቼ እየጻፍኩ ነው ጽሑፍም ሙያና ሥራ መሆኑንም ማወቅ አለብሽ በአርግጥ ረዥም ጊዜ እውቀት ጥረትና ትዕግስት ይፈልጋል ስለዚህ ነጻነቴን ባትነኪብኝ እፈልጋለሁ አለች ጥቂት ጠንከር ብላ በሁለቱ ንግግር መካከል ገብተው አስተያየት ለመስጠት የተ ቆጠቡት መምሬ ዘውገ ለመጡበት ጉዳይ ምን ማድረግ እንደሚችሉ በውስጣቸው ያሰላስሉ ነበር የብሥራት አክስት ሀሳባቸውን የሚደግፍ አስተያየት ይወረውራሉ ብለው ቢጠብቁም በዝምታቸው ተሸብበው ራቁ አቸው ደብተራው እንዳዩትና እንደ ሰሙት ብሥራት የአካል መክሳትና አቅም ማጣተ እንጂ አአምሮዋ የተስተካከለ በሳል ሀሳብ የምታፈልቅ ምሁር ሴት መሆንዋን ተረድተዋል እሳቸው በሚያውቁት ጥበብና ዘዴ የጤና ችግርዋን ለመፍታት እንደሚሞክሩ ቢያውቁትም በዘመናዊ አመለ ካከቷ ሐሳቡን እንደምታቃልለውና እንደማትቀበለው በማሰብ ግርታ ገጥሟቸዋል ራት ተበልቶ በየተዘጋጀላቸው መኝታ ጐናቸውን ከማሳረፋቸው በፊት ጥቂት ውይይት እንዲያደርጉ መምራ ዘውገ ፈራ ተባ ብለው ት አክስትም ሲፈልጉት ሲጠብቁት የነበረ ጉዳይ መልካም ነው መምሩ ስንቱን ጉዳይዎችን ክብረው ቢሆንም እንደሚቸኩሉ ይገባኛል ም ጥያቄ አቀረቡ የብሥራ ስለነበረ «እሺ ይሁና ጥለው የመጡት ኦነነ አ ህወ ዕጠ ሠ ዕይ ሠወ ወ ዜመ መፍ ቁወ መወ በመ ቁወ መወ ወ ጠጩ ወ ሐይ ወ መ መ ወ ወ ይ ክመ ከዘ ክወ ቃ» ኤ ወ ወ በመ መ ወ መ ኤወ ሐመ መ መ ወደ ልጃቸው አንገታቸው ቀለስ አድርገው «ነይ ወደዚህ ብሥራቴ ከመምሩ ጋር ጥቂት ስለበሽታሽ እንመካከር ዝናሽ ሥራዋን እጓዳ ሆና ታከናውን ሲሉ መመሪያ ሰጠ በባህል ሕክምና ሙያና ልምድ የደረጁትን እንግዳ በማክበርና የእናቷን ጭንቀትና ጥረት በማድነቅ የሚሉትን ሁሉ ለመስማትና የራስዋን ውሳኔም ለማሰማት በመዘጋጀት ብሥራት ወደተጠራችበት ውይይት ተቀላቀለች የብሥራት እናት የመምሬ ዘውገ መድኃኒት አዋቂነትና የአጃቸ ውን ፈዋሽነት በማግነን ገለጻ ካደረጉ ወዲያ አንገታቸውን ዘንበል አድርገው የቆዩት መምሩ ሀሳባቸውን ሰነከሩ «አንግዲህ አንድ ችግር ይታየኛል እናንተ የዘመኑን ትምህርት የተካናችሁ ሰዎች ባገር ባህል መድኃኒት ላይ እምነት የላችሁም በዚህ ጉዳይ ላይ አንቺስ ምን ትያለሽ። » «በጭራሽ አልቀበለውም አለቻቸው ቁርጥ አድርጋ በዚህ ጊዜ ወሮ አበቅየለሽ በጥፊ የተመቱ ያህል ገጽታቸው ጭው አለ መምሩም ወደ ሶፋው መደገፊያ አካላቸውን በማሳረፍ የሞከራቸውን የድንጋጤ ስሜት ገቱትና ዝም አሉ ከጥቂት ጊዚ ዝምታ በኋላ «እንግዲህ የመጣሁበት ጉዳይ ተጠናቀቀ ማለት ነው አሉ መምሩ በደመደመ አባባል ልብ ብለው ምልልሳቸውን ሲያደምጡ ወደነበሩት ወደ ወሮ አበቅየለሽ መለስ ብለውም እንግዲህ እንደሰሙት ዕፀ መድኃኒቱንም ሆነ መንፈሳዊውን መፍትሔ ሥራይ የማትቀበለው መሆኑን አስረግጣ ተናግራለች ስለዚህ የምረዳት ነገር የለም ማለት ነው አሉ መምሩ ስሜታቸው መነካቱን ለመሸሸግ ፈገግታቸውን ተላብሰው የብሥራት አክስትም ድንግጥ ብለው በልጃቸው ግትር አቋም ተሸ ማቀቁ ወዲያውም ንዴት በውስጣቸው ስለተቀጣጠለ ብስራትን ለማግ ባባት ወይም ለመቆጣት አልፈለጉም ብቻ ግንባራቸውን ቁጥር አድርገው ለጥቂት ጊዜ በዝምታ አሳብ ሰጠሙ በመጨረሻም በረዥሙ ተን ፍሰው ጥያቄአቸውን አክብረው አዲስ አበባ ድረስ ተከትለዋቸው ለመጡት ለመምሬ ዘውገ የተደራረበ ምስጋና አቀረቡላቸው ከዚያ በኋላ ሁለት ቀን ቆይተው ስለሚደረገው የመልስ ጉዞአቸው መነጋገር ቀጠሉ ውታ ዐሙ ሬወ ሀመመ ው መመ መወ ዓወ መወ ከመ ኩመ ሎመ መመ ዓመ ኩወ ከወ ከመ ወ መ ከመ ከመ ከመ ወ የዉ መ ፍመ ፍመ ይመ ወ ምዕራፍ ከሐኪም ቤት ውሎዋ እንደተመለሰች የበርዋን ቁልፍ ድካም በተጫጫነው ሁኔታ ከፍታ ገባች ብሥራትን የተቀበላት ፀጥታና ቅዝቃዜ ነበር ከሰፊው ሶፋ ወንበር ላይ ለጥቂት ደቂቃዎች ጋደም አለች ከሐኪም ቤት መመለስዋንና ሁኔታዋን ለመጠየቅ የደወለችው የዝናሽ ስልክ ጥሪ የግድ አስነሳትና በዛለ ድምጽ አነጋገረቻትፅ አዲስ ምርመራና አዲስ መድኃኒት እንደታዘዘላት ገለጸችላት ራመድ ብላም የዓለምን አረፋፈድ ውሎና አዳር በየሰዓቱ እያሰሰ ወሬ የሚያቀብ ለውን የቢቢሲ ሬዲዮ ጣቢያ ከፍታ የመስኮትዋን መጋረጃ ገልጣ ወለል አደረገችው ንጹሕ አየር ተዥጐድጉዶ ገባ ከመስኮቱ ባሻገር ተተክ ለው እንክብካቤ የሚደረግላቸው አበቦችና ልዩ ልዩ ዕፅዋት ጣፋጭ ጠረና ቸው አወዳት ዕፀዋትን በተለይም አበቦችን ስለምትወድ ከቤቷና ከአካባቢዋ ማጣት የባዶነት ስሜት ይፈጥርባታል ተፈጥርን የምታደንቅበት ቀለማቸው ቅርጻቸውና የሕይወት ዑደታቸው ከአእምሮዋ የሚመራመርበትና የሚደነቅበት የትኩረት ምዕራፍ ነው በዕፀዋት ፍቅር የተነሣ በምታደርገው የማልማት ተግባራት ር የተጋጨችባቸው ጊዜያት በርካታ ናቸው። ኩመ መወ ቴሌ ወወ ወ ወ ባወ ጤወ ዓመ ፍመ ፍመ ወ ባነ ሎጩ ኤጩ መር በመጨረሻ የቀበሌው አስተዳደር ከልሎ በሰጣት ትንሽ ቦታ እንደ ፍላጐትዋ ለእይታና ለምግብ ጠቀሜታ የሚውሉ ልዩ ልዩ አትክልት በሚያምር ሁኔታ ማለምለም ችላለች እንደተለመደው ለተወሰነ ጊዜ ትኩረቷን በየዕፀዋቱ ውበት ዕድገትና ለውጥ ላይ አድርጋ ቆየቹ በምርምሯና ባየችው ለውጥ ሰላምና ደስታ ተሰማትፅ መለስ ብላም የቤቷን ሁኔታ ቃኘች ከሰዓት በኋላ ለሚመጡት እንግዶቿ ማስተናገጃ በበቂ ሁኔታ እንደተዘጋጀ ከአረጋገጠች በኋላ የጠወለጉትን አበቦች በአዲስ ለመተካት እንደገና ወደ ደጅ ወጥታ በጠባብ የአትክልት ስፍራዋ ውስጥ ተዘዋውራ አበቦችን ቀጣጠፈችፎ ተመልሳም ለእንግዳ አይታ እንደሚመች ቤቷን ካስዋበችና ካስተካክለች በኋላ ምሳዋን ወደማዘጋጀት ገባች ቀኑ ቅዳሜ ሰዓቱ ሰባት ሰዓት ተኩል ሆንዋል አብራት የምትኖ ረው ዝናሽም ከቅዳሜ የግማሽ ቀን ሥራዋ ገና አልገባችምፅ ቆስሏል ልቶበልጡ ጨዱጨዱጤጨጋኋጋራፈወር ሏኳጧጫሸወ የማ ዐ ብወጫኋ ያ ያሥ ያ ፈ«« ማማ ቀለል ያለ ምግብፃና ያ አሰናድታ ከበላች በኋላ በደብዳቤዎቹ ቅደም ተከተል መሠረት መልስ ለመጻፍ ወደ ጠረጴዛው ሔደችፎ አራት ኪሎ ከነጻነት ሐውልት ፊትለፊት ከሚገኘው የፖስታ ቤት ሣጥንዋ ደብዳቤዎችን የምታመጣላትና መልሱንም የምትልክላት ዝናሽ ናት በደብዳቤ ለሚደርሷት የጾታ በደሎችና አሳዛኝ ታሪኮች ሁልጊዜም ሳትታክት በጽሑፍ መልስ ትሰጣለች የበደል ሰለባ የሆኑትን ሴቶች የሞራል ስብራት ለመጠገንና እንደገና አንሠራርተው ራሳቸውን ለሚያመረቃ ውጤት እንዲቀርጹ ምክር ምሳሌና መመሪያ ትሰጣለች ስሜታቸውን የሚነካና ለለውጥ የሚያንቀሳቅሳቸውን ሀሳብ ለማንጠር በርካታ መጻሕፍትን እንድታነብም ትገደዳለች ይህ ሥራዋ በሌላ መልኩ ደግሞ ከሕመምዋ ሥቃይ የምታመልጥበት ታንኳዋ ሆኖ ሲጠቅማት ቆይቷል ሙ አእምሮ ትምህርት መሠረት ያደረጉ መጻሕፍትንና በኅብረተሰብ ኑርና ሕይወት ዙሪያ የተጻፉትን ነው በተጨማሪም የታሪክ የፍልስፍና የእውነት የፍቅርና የሌሎችም ጥበባት መድብሎችን ግንዛቤዋን ለማዳበርና አመለካከትዋን ለማስፋት ስትል ታነባቸዋለች የሁሉም ዕውቀት መሠ ረት የሆነውን መጽሐፍ ቅዱስን ግን በጥልቀት ታጠናለች ይህን በምታደርግበት ሰዓት ወደ አእምሮዋ ዓለም ስለምትገባ በአፍአ ወይም በውጫዊ አካልዋ እንዲሁም አካባቢዋ ስለሚሆነው ክስተት አይታም አስትውሎትም አይኖራትም ትመሰጣለች ስለዚህም የሕመሟ ሥቃይና ጫና ሳይሰማት ብዙው ጊዜ እንደዋዛ ያልፋልፅ በማኀበራዊ ኑሮ ዕድገት ሚኒስቴር ውስጥ በምትሠራበት ጊዜ የሚያውቋት የሥራ ባልደረቦችዋ አልፎ አልፎ ሊጠይቋትና ምክር እንድትሰጣቸው ወደ ቤትዋ ይመጡ ነበር ይህ ሁኔታ ከጊዜ ወደ ጊዜ በሰዎች ቁጥርና አመጣጥ አንጻር እያደገ በመምጣቱ ለንስሐ ሸንጎ መመስረት ምክንያት ሆነ ያኔም የራስጌ ሰዓቷ ጊዜዋን ጠብቃ እስክታቃጭልና እስክታነቃት ድረስ አዕምሮአዊ ሥራዋን እየሠራች ከሕመምዋ ስሜት ርቃ ቆይታለች በሰዓቷ መግለጫ መሠረት የእንግዶችዋ መምጫ ግማሽ ሰዓት ቀርቶት ነበር ምሮ ሰፋ ብሎ የተነጠፈው የተስተ ካከለ የድንጋይ ንጣፍ የእግር መንገድ ከወሮ የልፍዋጋ ትልቅ ቤት በረንዳ ፊት ለፊት ያደርሳል ከበረንዳው መዳረሻ ወደ ቀኝ ከሚታጠፍ ቀጭን የአግር መንገድ ደግሞ ከብሥራት ቤት ጠባብ ኣዋ ር ይቻላል ይህንት አቅጣጫ ይዘው እየተማሩና ግራና ቀ ባቸ የቆሙትን በርካታ ቤቶች እየቃኙ አሥራ አንድ ሴቶች ወ ፈዯገጦች አበቦች ሌሎችም የበረከት የምግብ ነገሮች አበ መ አህ ከ ም ዘመናውያን የቢሮ ቤቶች መሆናቸው ል ስጦታዎች ይዞየ ም ከዋናው የግቢ በር ደፍ ጀ መ መመመፍርር መ መ መ ዓወ ወ ወ ወ ወ ወ በወ ወ ወ ቁመ ሑሦፌ ወ ወ በወ መወ ወ ወ ሳይሆኑ በአጋጣሚ ያየው ዉር ን ሴቶች ወሮ የልፍዋጋ ርር የእናቱን ብስጭት ላለመቀስቀስ ሲል እየተማሩ ስለገቡጎ ሰነ አንዳች አልተናገረም ብቻ ገረመው የእናቱን አባባል አስታውሰ ፈገነ አለ «ደብተራ ነች ይሏታል ያሉት። መረጎምና በይቀርታ ማዘፍ ዳም ሪመዐደሳ መቃፖና መወዕፇ ለዎቋኑታ ጎው ቋምና ጸታ ማስማቻኦ እሕቱ ውጦ መናሂፔ ጎው ሳቀ ዕ ሳቅ ጥሪ ለድረሂ ሳቀ ፉሆኛች ም ወ ወወ ሠጩመ ህወ ሕወ መወ ቁ መወ ቁወ ወወ ፍወ ቁ ጩ መመመ መዚ መ በ ሠ ሠ ሠወ ወ ወ ወ መወ ወወ መ መ መ ወ መ ርር መ ቹ ወ ወ መ መመ ጠመ ወ ጠመ ኣወ ወ ወ መወ መ የሁሉንም ፊት ለማየትና ስሜታቸውን ሰመመዘን የሚያስችላትን ማዕ ከላዊ ቦታ በመያዝ በባለአንድ ሰው መቀመጫ ሶፋ ላይ ተቀመጠች የሁሉም ሰዎች ዐይኖች ተተከሉባት እሷ ግን የሰዎችን ድብቅ ስሜትና ባሕርይ ሊያስረዲት የሚችሉ አጫጭር ጥያቄዎችን በቅደም ተከተል በመጻፍ ላይ ነበረች እነዚህን ስልታዊ ጥያቄዎቿን በማከታተልና በትኩረት በማድመጥ የባለጉዳይን መሠረታዊ ችግሮች ለመረዳት ትችሳላለች የአንድን ሰው ችግር ተረድቶ ወደ መፍትሔ ለመራመድ በተማ ረችው የሥነ ልቦና ትምህርት ውስጥ የማድመጥ ችሉታ ወሳኝ ሲሆን በተፈጥሮዋ ደግሞ ረጋ ያለችው ብሥራት በጥቂት ጥያቄዎቿ ሰዎች ብዙ እንዲናገሩ ታደርጋለች መጻሕፍቷን ወረቀቶችና መጻፊያ ብፅ ርዋን ካስተካከለች በኋላ ቀና ብላ እያንዳንዳቸውን ተራ በተራ በሚመ ረምር አተያይ አስተዋለቻቸው በሕሊናቸው ውስጥ የሚያባዝቱትን ጉዳይ ያወቀችባቸው የመሰላቸው አንዳንዶች እይታዋን ሰመሸሽ ዐይኖቻ ቸውን ሰበር አድርገው ያቀረቀሩም ነበሩ እርጭ ብለው የምትናገ ረውን ለመስማት በመጠባበቅ ላይ ለነበሩት እንግዶችዋ ስለምንም ነገር መግለጫ አልሰጠችም በቀጥታ ንግግርዋን የወጠነችው በጥያቄ ነው «ለውጥ ምንድነው። » አለችና እንግዶችዋን ተራ በተራ አየቻቸው እንደ ትምህርት ቤት ወግ እጃቸውን አውጥተው መልስ ይሰጡኛል ብላ ባትጠብቅም የሁሉንም ገጽታ በእርጋታ ቃኘችው ቀልጠፍ ብሎ መልስ የሰጣትም አልነበረምፁ ሴቶቹ እየተሳሳቁ ጥቂት ከተያዩ በኋሳ ቀደም ብለው ከተዋወቋት መካከል አንዲ ቀደም ሲል የሰማችውን በማስታወስ ሐሳብዋን ሰነዘረች « ለውጥ ማለት በጠባይም ሆነ በአሠራር ራስን መቀየር አዲስ ሁኔታ ማምጣት ማለት ነው አለች እየሳቀች ስብሰባቸውን ለማንቀሳቀስ ውቻነ ወ ሠወ ወ ዓመ ወ ወ ፍመ ባጩ ፍጤ ኤጩ ጨ ጩ አዴር ዉ ወ ጣ ወይ ዘው ቁሳ «መ ወጹ ጣፍ ለውጥ ማለት በቅድሚያ መሆን ወይም ማድረግ የሚፈልጉትን ሆኔ በግልጽ ማወቅና ከዚያም መሆን ወደሚፈልጉት ደረጃ ለመድረስ በራ የነበረውን አመለካከት እምነት የአሠራር ስልት በቆራጥነት ለመተየ መዘጋጀት ነው ስትል አጠናከረች ብሥራትም ከሌሎች ዕድምተኞች የሚታከል ሐሳብ ካለ እንዲስነዝሩ ጠየቀች ሆኖም ሀሳቡ ድግግሞሽ እንዳይሆን በመስጋት ገለጻው በቂ መሆኑን የተወስኑት ስላሳሰቡ የራስዋን ማብራሪያ ሰጠች ጊዜውን ለመቆጠብ በማሰብ የተስነዘሩት አስተያየቶች በቂ መሆናቸውን በመ ረዳትና መሠረታዊ እውነት እንዳላቸው በመግለጽ ንግግርዋ ቀጠለኝ «ለውጥ ማለት በጽኑ ውሣኔ ላይ የሚመሠረት ራስን ለመቀየር የመፈለግና የመነሣሣት ጠንካራ አቋምና ድርጊት ነውፅ ለውጥ ማለት ምኞትና ተስፋ የሚያዘወትሩ የማያዩት በራሳቸው መቆም የማይችሉና ድጋፍ ፈላጊ ደካሞች ደግሞ ምንጊዜም የማይደርሱበት የውጤት መንገድ ነው ስለዚህ እዚህ መምጣታችሁና በውይይቱ መታደማችሁ ጊዜአችሁንም መሰዋታችሁ ዓላማ ለመጨበጥና ከግብ ለመድረስ ከባዱን እንቅስቃሴ ለመጀመር ነው ብዬ አምናለሁ ስለ ንስሐ ሸንጐ ምንነት ዓላማና ተግባር በጥቂቱም ቢሆን እንደሰማችሁ እገምታለሁ የንስሐ ሽንጐ ሰዎች ተጭኖአቸው የኖረውን ቀንበር ከራሳቸው ለማውረድና በለውጥ አዲስ ስብእና ለመላበስ የሚያቅዱበት መድረክ ነው ከራሳቸውና ከሌሎች ፈታኝ ሁኔታዎች ትግል ለመጀመር ቆርጠው የወሰኑ የትግል ስልትና ጥበብ የሚታጠቁበት መነሻ ነው ምናልባት ለማየትና ለትችት ወይም ለትዝብት የመጣችሁ ከሆነ ስብሰባ ከጅ በፊት ብንሰነባበት ይመረጣል አለችና ሁሉንም በፈገንታ እይታ ቃኘቻቸው ም ዖፇፅቋወቋ ሠ ወ ወ ባወ ወ ወ ዓወ መ ዓወ ዓመ ወ ፍመ መ መ ጮ ወ ከወ ወ መመመመሙመ ፌ ርፌ ይህ አባባልዋ ሴቶቹ እንዲሳሳቁና ዘና እንዲሉ ቢያደርጋቸው ጠንከር ያሰ መልአክት አስተላልፏል በተባበረ አነጋገር ሴቶቹ የመጡት በውይይትና በትምህርት ሊያቃኑት የሚፈልጉትን ጉዳያቸውን ለማስተካከል እንደሆነ መልስ ሰጡ ብሥራትም ቆፍጠን ባለ ድምጽና ሁኔታ መግሰጫዋን በማራዘም «የሰው አስተሳሰብ ብስለት ደረጃ ከፍ ማለቱ የሚመዘነው በማንኛውም ረገድ ለሚሠራው ሥራ ዓላማና ግብ ይዞ ሲነሣ ነው ውጤት ማስመዝገብ የሚችለውም ጥንቁቅ ጠንካራና በተለይም ለቃሉ ታማኝ ሲሆን ነው» በማለት ከሴቶቹም ይህ እንደሚጠበቅ አሳሰበች በመቀጠልም «የሸንጐው አባል የሆነ ማንኛውም ሰው ያላንዳች ፍርኃትና እፍ ረት ችግሩን ለሸንጐው ሊያቀርብ ይገባዋል ሕመሙን በቅጡ ያልተና ገረ መድኃኒት ማግኘት እንደማይችል ሊያውቅ ይገባልየሕይወትን ገጠመኞችን የሰማ ማንኛውም አባል ለቀረበው ችግር መፍትሔ ከመሻትና ምክር ከማካፈል ባሻገር በማንኛውም መልኩ ሊያወራው አይፈቀድለትም ማመንና መታመን የሚጀምረው ከዚህ መነሻ ነው ስትል አጠንክራ አሳሰበች በሸንጐው ሥርዓትና ደንብ ያለምንም መሸራረፍ የግለሰቦች ገጠመኞቻቸውና ያስከተሉባቸው ችግሮች በግልጽ ለጉባዔው ቀርበው እንደሚደመጡም ገለጸች ሆኖም የውይይቱ ማዕከል ሁልጊዜም ችግሩና ጠንቁ እንዲሁም መፍትሔው ከመሆን ባሻገር ግለሰቦቹን ወይም ስማቸው መነሣት እንደሌለበት አስጠነቀቀች ይህም ዋነኛው የሸንጐው የሥነ ምግባር መመሪያ መሆኑን አስረግጣ ተናገረች ማንኛዋም ሴት ጮኔ ሠ ወ ዓወ ዓወ ሁወ ባወ ሠ ወ ይዜ ዓ ይ ከወ ሠ ፍወ ከወ ዘወ የወ ወ ው ከወ ወወ ወ ወ መ ኮወ መ የሠ በሕይወቷ ውስጥ ያጋጠማትን ጾታዊ ጥቃትና የደረሰባትን የመንፈስ ጉዳት ስታቀርብ ምክንያታዊና ቅን የሆነ አስተያየት ሁሉም ከሰነቨሪ በኋላ ባለ ገጠመኝዋ በቀረቡት ሐሳቦች ምክሮችና መመሪያዎች የመስ። አንቲ በረዥሙ ተንፍሳ ወደ መግለጫዋ ገባች የአባቴን ጉጉትና አደራ የእናቴን እንግልት የወንድም እህቶቼ በችግር መቆራመድ እያሰብኩ እኔም ትምህርቴን በርትቼ ለመማር ራሴን አዘጋጀሁ ትምህርት ስጀምር የአሥራ አንድ ዓመት ልጅ ነበርኩ በሁለት ዓመት ጊዜ ውስጥ ሶስተኛ ክፍል ደረስኩ የትምህርት ዕድሌን ላለማጣት ከአቅሜ በላይ እየሠራሁና በትሕትና እየታዘዝኩ በሴትዬዋና በቤተሰባቸው ተወዳጅነት አገኘሁ በአብዛኛው አመጋገቤም ከገጠሩ የተ ሻለ ስለነበረ ቀጭጮ የቆየው ሰውነቴ ተፍታታ ፅድገቴና የልጀነት ውበቴ መታየት ጀመረ አሥራ አራት ዓመት ሲሆነኝ በደረቴ ላይ ጡቶቼ ጉች ጉች ብለው በአጭር ጊዜ ውስጥ ለውጥ አሳዩ ይህ የጡቶቼ መደደርና ማደግ ነው የችግሬ መነሻ» አለችና የምሬት ፈገግታ ፈገገች የሚታያት ከዓመታት በፊት የነበረው ትርኢት እንጂ ከፊቷ የነበሩት ሴቶች አልነበሩም «ታዛዥነቴ በዚያ ቤት የመኖርና የመማር ዕድሌን ያሳመረልኝ አድርጌ ስለቆጠርኩት የድካምና የመሰላቸት ስሜት ቢኖርብኝ እንኳ ለመደበቅ እጥር ነበር ዘመደ ብዙ የሆኑትና በመሬት ሀብት የደረጁት ዘመዴ ጠያቂአቸው ብዙ ነው ቀንም ሆነ ማታ በእንግድነት መጥተው ሰዎች እስኪሸኙ ድረስ በመሳላክ እና በመሳሰሉት ሥራዎች ቀጥ ብዬ አገለግላለሁ ሁልጊዜ ማታ ማታ ብልት ሥጋ በቅርጫት አሸክሞ መጠጥ ወይም ፍራፍሬዎች አስይዞ ከስጦታ ጋር ሳያሠልስ በመምጣት ሲጫወት አምሽቶ የሚሄደው የሴትዮዋ የእኅት ልጅ አንዱ ነበር የቤት ሠራተኞችም ሆኑ እኔ የሱ መምጣት ከሚያተርፍልን መብልና መጠጥ አኳያ ደስ ይለን ነበር ሲጨዋወትና ሲጋበዝ አምሽቶ በጓሮ በር ጮሙጮ መመሙ ሠሙ መ አጥርና የትልቁን ቤት በር ዘግቼ እንድመለስ የምታዘበው እኔ ነበርኩ አንድ ሁለት ቀን ዘበኛው አንዲሸኝ መታዘዙን ነግሬ በመሸኘቱ ሰውዬውና ትልቋ ዘመዴ ተቀጥተው የአእኅታቸው ልጅ መጥቶ በሔደ ቁጥር መሸኘት ሥራዬ እንደሆነ በቁጣ ገለጡልኝ ብፈራም በእሺታ ተቀ በልኩ ሰውዬውም ልዩ ልዩ ስጦታዎቹን እየያዘ በመምጣት ሲዝናና ካመሸ በኋላ ለመሔድ ሲነሣ ትልቋ ዘመዴ ያስጠሩኝና በዐይናቸው ዐይኖቼን ፈለግ አድርገው በማየት የትአዛዝ ምልክት ይሰጡሃኛል እኔም ከትልቁ ሳሎን ወደ ጓሮ በሚያወጣው ኮሪደር በኩል ቀደም ብዬ ወጥቼ የደጁን መብራት አብርቼ እጠብቃለሁ ሰውዬውም እንደመጣ መብራቱን አጥፍቶ በጨለማው ውስጥ የቤቱን ግንብ አስደግፎኝ ደድ ረው በደረቴ ሳይ እየገዘፉ በመሔድ ላይ የነበሩትን ጡቶቼን አያፍተለተሉ ደፍኖ ከንፈሮቼን እየመጠጠ ሲያሰታየኝ እንዳለምህም አፌን በአፉ ላዎች በአጄ ሙሉ አስይዞኝ ብዙ ተስፋ ቆይቶ ጥቂት ብሮችና ከረሜ ሰጥቶኝ ይሔዳል ይህ ሁኔታ ሲደጋገም ሁለት ዓመታት አለፉ ሁኔታውን የምታውቅና ነገሩ ያላማራት የቤት ሠራተኛ ተከታዩ ደግሞ የበለጠ ችግር አንደሚሆን በየማታው ታስጠነቅቀኝ ስለነበረ ጭንቀት አደረብኝ ሆኖም በራሴ የምወስደው የመከላከያ አቅም ስላልነበረኝ በተቃውሞ ለመታገል በመወሰን መሸኘቴን ቀጠልኩ በመጨረሻም አንድ ቀን ለአክስቱ የገዛውን አቃ አብሬው ፄጄ እንዳመጣ አስፈቅዶ ይዞኝ ወጣ በታክሲ ወደማላውቀው አቅጣጫ ወሰደኝ ወደ አልቤርጐ ነበር እንደተለመደው ጡቶቹን አፍተልትሉና ከንፈሮቼን ስሞ አልተወኝም አምርሬ ብታገለውም ከትክሻዬ ግራ ምዎ ጐ መፍ «መፍፍዊፎ ሰውነቱ በመዛሉ ክብረ ንዕህናዬን ቢር ንወዲ ከሁ ይረ የ መ መጻፌ መመ መ ኩ ዕድሜዩ አስራ ሰይሰሻሻ ዓመቴ ነበር ኣ ሰውነት ለውጥና ሕመም እንዳደረብኝ ያዩት ንቁያ ዘመዴ ሰብኣ ከው ኝና የሆነውን ሁሉ ከነገርኳቸው በኋላ የተናገርኩት ሁሌ አህሁቲ ለተኛ የእኅታቸውን ልጅ ተ አንዳላነሳ አጠቡ ሰደቡዒ ዳግመኛ ለማንም ሰው የሰውዬውን ስሃ ያ ዘ ገቡን መሆ ብናገር ከቤታቸው እንደሚያባርሩኝ ከማስጠንቀቂያ ንና ሆፍ ወሬው ለአካባቢው ሰው ደርሶ የሚያዩኝ ሁሉ ይጠቋቆመብኝ ነከር ገሰሰኝ በዚያው ፀነስ አንድ ቀን ማታ ከመኝታ ቤታቸው አስገብተውኝ በሙዝ መካከለ እያደረጉ የተጨቀጨቀ ቅጠል ነገር ሶስት ጊዜ አጐረሱኝ ሲሲቴን ሰውነቴ በትኩሳት እየተቃጠለ ስሰቃይ አደርኩሲነጋጋም ክክ ያለፈ ደም ፈሰሰኝ ሀሊናዬን ስቼ ስለነበረም አጣጥባ በወጉ ያስና ስታስጠነቅቀኝ የነበረችው ሠራተኛ ነበረች ጀምርኝ የነበረጡ የእርግዝና ሒደትም ዘመዴ በሙዝ ጠትልለው ባጉረሱኝ ነገር ተቋረጠ ሆኖም እየተጐረደ በሚወጣ የረጋ ደም መፍሰስ ለረዥም ጊዜ ተጐዳሁ በዚህም ሕመም ምክንያት ወደ አምስተኛ ክፍል አልፌ የጀመርኩትን ትምህርቴ አቋረጥኪኩ የአኅታቸው ልጅ እኔን እንደ ደፈረኝና እንዳስረገዘኝ የወሬ ወሪ የሰማችው ሚስቱ በባሏና በባለጸጋዋ ዘመዴ ላይ ችግር በመፍጠሯ መዴም በመተቸታቸው ከቤታቸው እንዴወጣ ወሰኑ በዚሁ መሠረት ዘበኛቸው ወደ ወላጆቼ አገር ስንዲያሳፍረኝ አድርገው አባረሩኝ እነም ወዶ መኪና ተራ ይዞኝ ይሒኡ የነበረውን ዘበኛ እግሩ ላይ ወድቄ በመማ» ወዶ ዘመዶቼ እንዳይመልለኝና ከሰው ቤት ተቀጥሬ ትምርቴን እንድማር እንዲተባበረኝ አልቅሼ ለመንኩት ዘበኛውም የሆነውን ሁሉ ስለሚያው። ዓዓ አ ወ መ መናፍ ር በመኪናው አናት ላይ በተተከለው የድምጽ ማጉሊያ አካባቢውን ሲያደባልቀው የነበረው« ተዘወሪ መኪና ተዘወሪ ሸዋን አሥመራን ኮይኑ መዛወሪ ይል የነበረው የወቅቱ አዲስ ዘፈን እንኳን ሳያውካት ከልቦናዋ ጋር በለሆሳስ ተመስጣ ትወያይ ነበር የሚገባውን ያህል ተሣፋሪ ከያዘ በኋላ አውቶቡሱ እያዘገመ ከመናኸሪያው ወጣ ጃን ተከል ዋርካንና ለዘመናት በግርማ ሞገሱ ቆሞ ታሪክንና ታሪክ ሠሪዎችን በመዘከር ላይ ያለውን የፋሲል ግንብ በስተቀኙ አለፈው አባጃሌ ተክለ ሄይማኖት ቤተ ክርስቲያንንና የጣሊያን አሻራ የሆነውን ፖስታ ቤት በስተግራው እየተወ ወደሰሜን ተራሮች አቅጣጫ መኪናው እየዘፋፈነ ፍጥነቱን አየጨመረ ተጓበ ጠመዝማዛውን መንገድ አጠፍ መለስ እያለ በስልት የሚሽከረከ ረው አውቶቡስ የሚለቀው ዘፈን ከትላልቁ ቋጥኝና አምባ ጋር እየተ ጋጨና እየተመለሰ ከአፋፍ አፋፍ ተወረወረኔፁ የተስተጋባው የገደል ማሚቶ በየቀዬአቸው አካባቢና መንገድ ላይ የነበሩትን ሰዎችና እንስሳት ሳይቀር ስሜታቸውን እየማረከ ገሰገሰ የመስከረምን ንጋት ልምላሜ የተላበሰውን ሜዳና ሸንተረሩን እያለፈ አነስተኞቹን ከተሞች ሸምበቂትን ኮሶዬን አልፎ አምባ ጊዮርጊስ ከተማ ሲደርስ መኪናው የተጓዘው ከአንድ ሰዓት አምብዛም አልዘለለም እኩለ ቀን ላይ አዲአርቃይ ከተማ ለመድረስ አቅዳ የተነሣችው ማዕዶትም በመኪናው ፈጣን አካሄድ በመደሰት ስትደርስ ስለሚሆነው ሁኔታ ማሰላሰል ጀመረች አዲአርቃይ ስትገባ የምትተዋወቃቸውን ሴት አካላዊ ሁኔታና ገጽታ ዐቃቢትዋ በሰጧት መግለጫ መሠረት በአእምሮዋ ሳለቻቸው እንደደረሰችም ስታገኛቸው ሊለዋወጡት ስለሚችሉት ሰላምታና ጉዳይ ከሴትዮዋ ጋር ስለምታደርገው ግንኙነት በተመለኮተ ከወዲሁ ምናባዊ ንግግር ጀመረች ውጮኔነ » ወ» ዓመ ቁ መው ወ መ ዓመ ባወ መወ ፍመ ፍጠ ኤጩ ጋመ ሓ ዉ መወ ሠወ መወ ሌጩ ኤሐ መመ ዢሂ መ መ ቁ ከመ መ ብ ፍመ ፍጩ ኤይ ወ አውቶቡሱ የደጋማዋ ዳባትን መግቢያና መውጫ ሜዳማ አካባቢዎች እያለፈ ሲጓዝ በየማሳው ላይ ፍሬ አዝሉ ከነፋስ ጋር እየተ ጫወተ እየተግለሰለሰ የሚዘናፈለው የገብስና የስንዴ እሸት አዝመራ ለተሣፋሪው ሁሉ የሚያረካ የተስፋና የበረከት ትዕይንት ነበር በሜዳማ ዎቹ ከተሞች በዳባትና ደባርቅ መካከል ተኮፍሳ የምትገኘው የወትቅን ተራ ራም ሁለቱን ከተሞችና አካባቢዎች ግራና ቀኝ ለመቃኘት ገዥ ከፍታማ ሥፍራ መሆንዋን አያዩዋት ለሚያልፉት ሁሉ ትናገራለች ደባርቅ ከተማ ላይ ለአጭር ጊዜ የቁሙው አውቶቡስ ተሣፋሪዎቹ ቁርስ እንዲቋደሱ ሲፈቅድ ማዕዶትም ከመኪናው ወርዳ ነበር ሆኖም እንደሌሎቹ ተሣፋሪዎች ሆቴል ወይም ሻይ ቤት ገብታ አህል መቅመስ አልፈለገችም ዐቃቢትዋ የሰጧትን ዳቤ ከአንዲት ዛፍ ሥር ተቀምጣ በላች የአውቶቡሱ ጥሩምባ ደጋግሞ ሲጮህ ከየአቅጣጫው ተሣፋሪዎች እየተሯሯጡ ሲገቡ ማዕዶትም ተደባልቃ ገብታ ጥግዋን ይዛ ስለምትደርስበት ከተማና ስለሚቀጥለው ዕቅድዋ ሐሳብ ማድራት ጀመረቶች በሃምሳዎቹና ስልሳዎቹ ዓመታት ላይ በጠርሙስ እየታሽገ እንደ አምቦ ውኃ ይሽጥ የነበረውን የውልክፊት ውኃ ምንጭ በጥቂት መቶ ሜትሮች እንዳለፈ የአውቶቡሱ የቀኝ የፊት ጐማው ፈነዳ ከባድ አደጋ ሊያደርስ ይችል የነበረው አጋጣሜም የሁሉንም ተሣፋሪ ቀልብ ከመግፈፍ ሌላ ያደረገው ጥፋት አልነበረም መኪናው በስተቀኝ ጐኑ ወደተራራው ዘንበል ብሎ ከብዙ መንጓጓትና መወዛወዝ በኋላ ትልቅ ቋጥኝ ተደግፎ ቀዋሥጮ ከጫጫታው ከጩኸቱና ከትርምሱ ጋር መኪናው ተረጋግቶ ሲቆም አውታንቲው እየተርበተበተ ወርዶ በየጐማዎቹ ሥር ከፍ ከፍ ያሉ ድንጋዮች ሰነቀረ ወዲያው ስው ሁሉ እየተጋፋ እየተንጫጫ ወረደ አንዳንዶች አካላቸው ይንቀጠቀጥ ነበር አንዳንዶችም እያለቀሱ ያተረፋቸውን አምላካቸውን አመሰገነ የፈነዳው የመኪናው የግራ ጐማ ቢሆን ኖሮ በስተግራ ወደነበረው ገዶዶ የመንከባለል ዕድሉ ሰፊ ነበርና ዎነ መ ሠ» በወ ሠወ መወ መ ወ መ ሀክ ሠው ሠመ መ ኩወ ቁ ጠመ ሠው ወ ወ መወ ወ ፍጠ ውወ መወ መ መ መ ኤፌ ፊሪዎቹ ሁሉ ቀስ በቀስ ከድንጋጤአቸው አየተላቀቁ ክብን ሊማሊሞ መውረጃ አካባቢ ሲደርሱ መሆኑን በማገናዘብ ላተረፋቸው አምላክ እንደየዛፃይማኖታቸው ምስጋና ሲያቀርቡ ቆዩ። ሁለቱ አውታንቲዎችና ሸፌሩ አንዳንዶችም ተሣፋሪዎች ጭምር ጎማ ለመቀየር ትግል ቀጠሉ ከተወሰነ ጊዜ በኋላ የተሰበረና መተካት የሚገባው የመኪናው ክፍል ነዳለና መለወጫ እንደሚያስፈልገው ተናገሩ ይህም ዕቃ ከተገኘ ከደባርጎ አሊያም ከጎንደር እስኪመጣ ድረስ በትዕግሥት እንዲጠብቁ በማሳሰብ አንዱን አውታንቲ ወደ ጎንደር በሚጓዝ አውቶቡስ ሾፌሩ መልሶ ላከው ይኹኔ ተሣፋሪዎቹ በአካባቢው ካሉት ዛፎችና ቁጥቋጦዎች ሥር በየድንጋዩ ላይ ተበታትነው ተቀመጡ ማዕዶትም ፈንጠር ብላ ከአንዲት ዛፍ ሥር ተቀምጣ የሆነውን በማስታወስ የከፋ ነገር ቢሆን ኖሮ በሚለው እሳቤ ተይዛ ስለሷ የሚወራው ነገር እየዘገነናት ስለተረፈች ግን ፈጣሪዋን በለሆሳስ ማመስገን ያዘች ከተሣፋሪዎች አንዷ አዛውንት ሴት ጥላ ፍለጋ ወደሷ ሲቀርቡ የተቀመጠችበትን ድንጋይ ለቀቀችላቸው ለሷም ሌላ ድንጋይ አምጥታ ከጐናቸው ተቀመጠች አረጋዊቷም እናት ስለዚያው አጋጣሚ እየተንቀጠቀጡ ብዙ አነበነቡላት የተላከው ሾፌር ሳይመለስ ጊዜው እየነጐደ ከቀኑ ስምንት ሰዓት ሆነ በዚህ ጊዜ አንዳንዶቹ በተገኘው መኪና ላይ በክፍያም በትብብርም እየተሣፈሩ መንገዳቸውን ቀጠሉ በዚህ ጊዜ ከማዕዶት ጐን ተቀምጠው የነበሩት እናትም ሊማሊሞን ወርዶ ከምትገኘው ከትንሽዋ ድብ ባህር ከተማ መኖሪያቸው በጊዜ ለመግባት አላፊውን መኪና ሁሉ መለመን ጀመሩ ከብዙዎቹ መኪኖች መካከል በርካታ ዕቃ በውስጥም በላይም የጫነ ላንድሮቨር ቆሞ ሾፌሩና አብሮ የነበረውም ሰው ወረዱ የአውቶቡሱን ጉዳት አይተው የሰዎችን መትረፍም አደነቁ በዚህ ጊዜ አረጋዊቷ እናት ጠጋ ብለው አስተዛዝነው ድብ ባህር እንዲያደርሷቸው ጮሙቲ ዎ ዓወ ዓመ ሎወ ወ መ ሎወ ኤይ ኤሪ ሔጩ ወደ መኪናው ዒዱ ውስጥ ከገቡ በኋላ ማዕዶትንም እንዲጭኗናት አጥብቀው ስለለመነ መኪናው ከተንቀሳቀሰ በኋላ ቆሞ ተጠራች አሷም የዕቃ ቦርሳዋን አንጠልጥላ ገባችና ከአረጋዊቷ እናት አጠገብ ተቀመጠችት ስለተባበሯትም ባለመኪኖቹን አመሰገነች ከሾፌሩ ጎን የነበረውም ሰው ከተል አድርጎ ማመስገን ያለብሽ እኛን ሳይሆን እማማን ነው በሳቸው መማፀን ነው የተሣፈርሽው አላትና በወጉ ፊቱን መልሶ ማዕዶትን አያት «እንግዲህ ምስጋናውን እሳቸውም እናንተም ልትካፈሉት ይገባል እግዚአብሔር ይስጥልኝ» አለች በትሕትናና በፈገግታ ስትናገር እንደዘበት የተመለከታት ሰውዬም ከዚያ ወዲያ ከነማዕዶት ጋር አልተነ ጋገረም ዝም አለ የዝምታ ንግግሩ ግን በውስጡ ተወጠነ «ወይ ጥርስና ከናፍር ወይ ፈገግታና ወዘና ወይ ውበትና ደም ግባት ይቺን የመሰለች ቆንጆ በአደጋው ተቆርጣ ብትወድቅ ኖሮ ምን ያህል አሳዛኝ ነበር እንኳን አተረፋትኔፁ» እያለ ውስጣዊ ወጉን ከራሱ ጋር አወጋ በመኪናው ውስጥ የነበሩት እናት ዘወትር ወደ ጎንደር ሲዘልቁና ተመልሰው ወደ ድብባህር ሲወርዱ የሲማሊሞን ጥምልምል ገደላማ አቀበትና ቁልቁለት ባሙሉ ዓይናቸው ማየት ስለማይወዱ አስቀድመው ተናግረውና ይቀርታ ጠይቀው በኩታቸው ተሸ ፋፍነው አጐንብሰው ልባዊ ጸሎታቸውን ያዙ ለመጀመሪያ ጊዜ ያየችውን ያንን አስጨናቂና አሰቃቂ የገደላገደል ላይ የተጠማዘዘ የቁልቁለት ገዞ መኪናው ሲጀምር የማፅዶትም ነፍስ በጭንቀት ተንጠለጠለች በውስጥ መስተዋት ገጽታዋን ሁኔታዋን በማየት ላይ የነበረውም ሰው « ፈራሽ እንዴ ። ብትሰጡኝ ብዬ ነበር ስጠብቃችሁ የዋልኩትኔ አለ እየተቅለሰለሰ እንቧን ሁለት ሦስት አንድም የለም በሚቀጥለው ይ አገኖ ክርለሃለን ሲል መቶ አለቃ የተባለው ሰው ጠንከር ባሰ አነ መለሰለት ሙ ብ ነወ ዓጣ በመ ዓወ ሎመ መ ሎወ ወ ፍጠ ሬ አንድ ፖኬት ጣሉልኝ አለ በትንሸዋ የድብ ባህር ከተማ መድኃኒት ቤት የከፈተውና በድፍረት መርፌ በመውጋት ኅብረተሰቡን ላይ የነበረው ሰውዬ እየተለማመጠ መቶ አለቃው የሕክምና ዕውቀት ያለውና በመቀሌ ለነበረው የጦር ሠራዊት ኃይል ሕክምና በሓላፊነት ከአዲስ አበባ መድኃኒቶች የሚረከብ ነበር መድኃኒቶችን ይዞ ከአዲስ አበባ ወደ መቀሴ በሚያደርገው የመልስ ጉዞ ወቅት ሁልጊዜም ለዚሁ ባለ መድኃኒት ቤት በግሉ የገዛቸውን አንዳንድ ሁለገብ መድኃኒቶች ዋጋ ጨምሮ ይሸጥለት ነበር ብዙውን ጊዜ የሚሸጥለት የፔኒሲሊን መርፌ መድኃኒትና የአንቲባዮቲክስ እንክብሎችን ነበር ባለ መድኃኒት ቤቱም ጠንከር ባለ ዋጋ ከመቶ አለቃው እየገዛ እሱ ደግሞ ይበልጥ በጠነከረ ክፍያ ኅብረተሰቡን የሚያልብ ነው በመጉዳት «በቅርብ ጊዜ ስለምንመለስ ያኔ እንተባበርፃለን አሁን ከኛ የሚተ ርፍ ምንም የለም አለና መቶ አለቃው ለሾፌሩ እንዲነዳ የጅ ምልክት ሰጠው ሲለማመጥ የነበረውንም ሰው አጁን እያወዛወዘ ተሰናበተው ሰውዬውም ሮጦ እየተከተለ «አስከዚያው ለነዚህ መድኃኒቶች ምትክ የሚሆን ምን መድኃኒት ልሽጥ። » አለች ፈገግ ብላ ሙ ሠ ሾፌሩኖ መቶ አለቃው ደግሞ መለል ያለ ቁመናዋን ፈርጠም ያለ ሰው ነቷን ደራርባ ከለበሰችው የተንዘረፈፈ ቀሚስና ከአጣፋችዐው ኩታ በስተ በየደቂቃው በአያት ቁጥር አድናቆቱ አየጨመረ መን ፈሱ በጭንቀት ተወጠረ እሷም መለስ ብላ ከፍታው ወደ ተወችው የመኪና በር ሄደች ከውስጥ ታምቆ የነበረው ሙቀት ወጥቶ ተቀዛቅዞ ስለነበረ ገብታ ከጫፍ ቁጭ አለችና የማስታወሻ ደብተሯን አወጣች የጎንደር በአታዋ ዐቃቢት እየነገራት የጻፈችውን የጉዞ ቅደም ተከተል መልሳ አነበበችው ከአዲአርቃይ ከሌሊቱ አሥር ሰዓት ተኩል ገደማ በሚጀመር ጉዞ በረሃማውና በደን የተሸፈነው መንገድ ጉዞ ተገባዶ ማይለበጣ ከተ ባለው የአትክልት ቦታ በግምት ከቀኑ ስድስት እስከ ሰባት ሰዓት ላይ ይደረሳል ጉዞው በሁለትና ከዚያም በላይ በሆኑ ሰዎች አንድነት የሚጓዙት መሆኑን አበክርው ዐቃቢትዋ ነግረዋት ማዕዶት ተረድታለት የዋልድባ ቀደምት ስም «ዋሊ» ይባል እንደነበረ ታሪክ ያስ ረዳል በዋልድባ ሦስት ገዳማት አሉ እነሱም አብረንታንት ዳልሻ እና ሰቋር ኪዳነ ምሕረት ገዳማት ተብለው ይታወቃሉ አብረንታንት የወንዶች ገዳም ሲሆን ሌሎቹ የሴቶች ገዳማት ናቸው ገዳሙ የተ መሠረተው በአምስተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ማለት በአራት መቶ ሰማንያ አምስት ዓመተ ምሕረት ዓም መሆኑን ዐቃቢትዋ ታሪክ ጠቅሰው ለማዕዶት ነግረዋታል ሆኖም በጸረ ክርስትና ኃይሎች እየተ ደመሰሰና እያንሠራራ ቀይቶ ገዳሙ በ ዓም በአቡነ ሳሙኤል ዘዋልድባ ተጠናክሮ ተቋቁሟልማዕዶትም በልቦናዋ ያሰበችውና በምናኔ ልትኖርበት የመረጠችው ሰቋር ኪዳነ ምሕረት ገዳምን ነው በረፃማውና ጥቅጥቅ ያለው ደን የዋልድባ አካባቢ አንበሶች ነብሮች ዘንዶና ሌሎችም አራዊት ስለሚኖሩበት ለአዲስ መንገደኞች ምዎ መ ዓዓ ከ ከ ወ ከ ወ ከ ሰ ሰ አ ሰ ረ ኤ ዎች በኅብረት መጓዝ ጠቃሚነት እንዳለው ነግረዋታል እንደ ዐቃቢትቀ መግለጫ የዋልድባ መናንያን ራሳቸውን በራሳቸው እየረዱ በ ሥራ ክቡርነት ውጤት እያተረፉ የሚኖሩ ዓናቸው እጅግ ሰፊ በሆነው የዋልድባ ክልል ለሚከናወነው የአትክልት ልማት ሥራ ማይለበባ ማዕከላዊ ሥፍራ ነው ሲሉ ደጋግመው ጠቅሰውላታል በዚህ ሥፍራ የገዳሙ አባቶች የልማት ሥራ ዕቃዎቻቸውን የሚያሳርፉበትና ከየትኛ ውም የአገሪቱ አቅጣጫ ለልዩ ልዩ ጉዳያቸው በእምነት የሚመጡትን እንግዶች የሚቀበሉበት ቤት አለ ማንም ሰው ከየትም ይሁን ከየት ወደ በዋልድባ ወደ ሦስቱም ገዳም ሲሔድ በአክብሮት አቀባበል ተደርጐለት አግሩን ታጥ ይሰጠዋል እስከ ሰባት ቀን ድረስ የምግቡን የመኝታውን አገልግሉት ከመስጠት ባሻገር ማንም ስለምንም አይጠይቀወም ከሰባት ቀናት በኋላ ግን የመጣበት ጉዳይ ተጠይቆ እንደ ጉዳዩ ምንነት እንግዳው ይስተ ገዳል ሰዎች ወደዚያ የሚፄዱት ለጸበል ለሱባኤ ወይም ለምናነ ነውፃና ቦ ማረፊያ የዋልድባ ገዳም ከሌሎች ገዳማትና የምነና ሥፍራዎች ሀሉ ልዩ የሚያደርገው ሥርዓት እንዳለ ዐቃዕቢትዋ ለማዕዶት ገልጸውላታጳ ም በገዳሙ የእህል ዘር እንደማይላና መደበኛው ምግብ ጻቋርዩ መሆኑን ነው ቋርፍ ጥሬ ሙዝ ተቆርጦ ለሦ ቀቅሎ እንደገና ሳይላጥ ከዚያም ተልጦ ሁለት ሦስ ተ ስት ቀናት ከቆየ በኋላ ሳይላጥ ከንድ ቀን ሙሉ በፀሐይ ደርቆ ይው ት ቦታ ላይ ጎረድ ጎረ ተደርጎ በንጹሕ ወ ር ፈለገ ጊዜ በመጠን በመጠኑ በጡኃ ተበስሎ ለምግብነት የማ ሙኒ ቆበወክመጻለጠ ወጂ መ መ መይጅዎመውም ጋይ በ መች መመመመው ሠ ወ ሥቨሥዐዕርቸ ሳይበላሽ አስከ ሰባት ዓመት ድረስ ሊቆይ የሚችል ኞ ጋስ ምግብ እንደሆነ ይነገርለታል ቋርፍ የእንጾራን ቦታ የያዘና ዖ ጊዜ ማባያፀው የተወቀጠ ነግና ተልባ እንዲሁም ሚጥሚጣና ጨጦ ብ። ምን እንደሆነች ምን እንደምትሠራ በግልጽ የሚያውት የለም አሉት በዚህ ጊዜ ከሆስፒታሉ ግቢ ስለገቡ ወሬው በአንጥልጥል ቀረ ወር የልፍዋጋ አጠቃላይ ምርመራ እንዲደረግላቸጡ ተእዛዝ በዶክተር መስፍን ተሰጠ ወዲያውኑ አካላቸው በውስጥም በውጭም በነበረው የሕከምና ዘዴ ሁሉ ተፈተሽ ብዙ ጊዜና ድካም ሊጠይቅ የሚችለው ልዩ ልዩ ምርመራ በአጭር ጊዜ ከተጠናቀቀ በኋላ በቅርቡ ለታወቁ ሕመሞቻቸው መድኃኒት ታዞ ተገዛ የቀሪዎቹ ምርመራ ዎች ውጤት በቶሉ እንዲታወቅ አጭር ቀጠሮ ተይዞ ወሮ የልፍዋጋ በልጃቸው መኪና በእኅቶቻቸው ታጅበው ተመለሱ ከሦስት እኅቶቻቸው መካከል ታናሽና ብቸኛ ወንድ የሆኑት አቶ ደምስ በቪያ ቀን እህታቸውን ለመጠየቅ መጥተው ሆስፒታል መሔ ዳቸውን ሰምተው እየጠበቁ እቤት ነበሩ ከጥቂት ሰዓታት ቆይታ በኋላ በአጀብ የፄዱት ወሮ የልፍዋጋ በአጀብ ተመልሰው መጡ እስከ ቤቱ በረንዳ ድረስ ተጠግቶ ከቅመው የመርዕድ መኪና አዝግመው ሲወርዱ እኅታቸውን አስተውለው አዩዋቸው የእኀታቸውን ጤና መዳከም ተረዱ የስጋት ስሜት በውስጣቸው ተፈጠረ ሆኖም እንደተለመደው ችግርን አቅልሉ በማየትና በማሳየት ቤተሰቡን ለማበረታታትና መደረግ ያለበት ሁሉ እንዲሞከር ለማስገንዘብ ራሳቸውን አዘጋጁ ወዲያው ወደ በረን ዳው ወጥተው እህታቸውን ደግፈው እያነጋገሩ ይዘው ገቡ ወሮ የልፍዋጋ ከሰፊው ሶፋ ላይ ትራስና ምቹ ልብስ ተዘጋጅ ቶላቸው ጋደም ካሉ በኋላ ሁሉም በሳቸው ዙሪያ ተቀምጠው መጠያየቅና መጨዋወት ጀመሩ ወሮ የልፍዋጋ ግን ባለፈው ወቅት ወር ትሰሜን ለአቶ ደምስ ለማጋባት አስበው ሳይሳካላቸው በመቅረቱ አኩርፈው ቀርተዋል ያንን ሁኔታ አስታውሰው ወንድማቸውን ለመታዘብ መንራሳቸው ሙኝ ያንዕጋ ። » በማለት ጥያቄ ወረወሩ በዚህ ጊዜ የአክስቶቹም ሆነ የእናቱ ዐይኖች መርዕድ ላይ አረፉበትፁ አሱም ለአጉጐቱ ጥያቄ መለሰ «የዕድሜ ባለፀጋ መሆኔ ነዋ» አላቸው በዚህ ጊዜ አረጋውያት አክስቶቹ ተያይዘው ላቁዋ እናቱ ግን በተለመደው ምሬታቸው «ለምን ደስ ይበላት ለምን ወግና ማዕረግ ትይ ብሎ ይኸው በወንደላጤነት ዕድሜውን ገፋው ማንን አርአያ ምሳሌ አድርጐ ይራ መድ ለነገሩ አንተ ሽማግሌው ሰውዬ በትዳር አልከወንም ብለህ ስታስ ቸግር እያዬ አሱም የሰው ሀሳብ አልሰማም ብሉ ቀረ» አሉና ወንድ ማቸውን ተጠያቂ አደረጉ በዚህ ጊዜ በፎልፏላው ሳቃቸው አቶ ደምስ ቤቱን አሞቁትፎ መርፅዕድና አንደኛዋ እኅታቸው በዚህ ጉዳይ ሲወቀሱ እንደማይገባ በመከላከል የራሳቸውን የኑሮ አቋም በፈለጉት መንገድ ማራመድ አንደሚችሉ ተከራከሩላቸው ወሮ የልፍዋጋና ሌላኛዋ እኅ ታቸው ለራሳቸው ብቁና ባለትዳር ሆነው በምሳሌነት መጠቀስ ይገባቸው አንደነበር አስረግጠው ተናገሩ በዚህ ርእስ ዙሪያ ብዙ ክርክር ትችትና ጭውውት ተካሔሐደ በዚህ መካከል ምሳውም ቡናውም ደርሶ ቀረበና ሁሉም ተሳተፉ ሙኔ ሠ ነዋለት ደምስ የማታ ማታ ተሰናብተው በማግስቱም እንደሚመጡ ቃል ገበተው ወጡ ተከትሎአቸው የወጣው መርዕድም ስጋቱንና ጭንቀቱን ሲያወራቸው ግልጽና ቀላል በሆነ አባባል በአቅሙና ባለው ጊዜ ማድ ረግ የሚችለውን ከማድረግ ባሻገር ሊሆን ይችላል በሚል ስጋት ራሱን ማስቸገር እንደሌለበት መከሩት በሰው ደረጃ የሚደረገው እርዳታ ከተ ደረገ በኋላ ቀጣዩን የተሻለውንም ሆነ የከፋውን ሁኔታ በጸጋ ለመቀበል መዘጋጀትም እንዳለበት አሳሰቡት በምክራቸው ተጠናክሮ ብዙ ምዕ ራፍ ሸኝቶአቸው ተመለሰ ጥቂት ቀላል ራት ከበሉ በኋላ የታዘዙላቸውን ልዩ ልዩ መድኃ ኒቶችና ቫይታሚኖች በሰዓቱና በጥንቃቄ እንዲውጡ ተደርገ ወሮ የልፍዋጋ ወደ መኝታ ክፍላቸው ገቡ መርዕድና አክስቶቹም ከራት በኋላ በየመኝታቸው ጉጐናቸውን አሳረፉ በሦስተኛው ቀን ማለዳ የእናቱን የምርመራ ውጤት ለመስማትና ለተገኘው ሕመምም የሚታዘዘውን መድኃኒት ለማምጣት ወዉደ ቅዱስ ጳውሉስ ሆስፒታል አመራ መርፅድ የመጀመሪያው ሰው ሆኖ ከጓደኛው ምርመራ ክፍል ገባ አንደተለመደው ጠንካራ ሰላምታ ከተለዋወጡ በኋላ ዉደ መሠረታዊው ጉዳይ ተሻገሩ ዶክተር መስፍንም የልዩ ልዩ ምርመራዎችን ውጤት የሚያሳዩትን ጠረቀቶች አሰባስቦ ካዘጋጀ በኋላ መርዕድን አየት አደረገው በመቀጠልም «እንዴት ነው የአማማ ሁኔታ። ጥገ ክተትል አንደሚያስፈልገው በጥብቅ ለማሳሰብ አሱ ራሱ ር እንዳለበት በሚመለከት ተወያይተው ተስማሙ ይህንንም ሶመ በቀጣዩ ቀን በምሳ ሰዓት ዶክተር መስፍን አቤት እንደሚም አግረ መንገዱንም ውቢትንና በመንደሩ በሽተኛዋ ደብተሪ» ብሥራትን ወደ ሆስፒታሉ ይዞ በመመለስ እንደየጉዳያቸወ ጮሙ ፌዴ አንድ ሰዓት ተኩል ሆኖ ነበርና ተሰነባብተጠ ወደየቤታቸው ሔዲዱ አአምር ው በተለያዩ ሀሳቦችና ቅሬታ ተሞልቶ ወደቤቱ የገባው መርፅድ የአናቱን ውሉ ለመጠየቅ በመጀመሪያ ዐወደ እናቴ መኝታ ቤት ገባ የክባፍ ሉ ጠረን ሆን ተብሉ የጣፈጠና ደስ የሚያሰኝ መሆኑን ሲገባ በአወደው ሽታ ደስ አለው ምንም እንኳን በአካላቸውና በሁፄሄታቸው ለውጥ አንዳለ በየጊቤው ለእናቱ ቢነግራቸውም አርግጠኛው ሁፄታ ግን ሕመማቸው እየጠነከረና እየተዳከሙ መሄዳቸው ነው በዚያም ጊዜ ከሰማው እርግጠኛ ምክንያት የተነሣ የእናቱ መዳከም ጐልቶ ታየው ሆኖም የተለመደውን የመንፈስ ማበረታቻ ቃል ሰነዘከረ አጽናናቸው ዶክተር መስናን በቀጣዩ ቀን መጥቶ እንደሚገብኛቸው ከነገራቸው በኋላ አንደወትሮው ከአክስቶቹ ጋር እዚያው መኝታ ቤት ተቀምጦ ማምሸት አልፈለገም ጥቂት ሥራ እንዳለው በመግለጽ ተለየ በማግስቱ በምሳ ሰዓት ዶክተር መስፍን አንደሚመጣ ለወሮ የልፍዋጋ ስለተነገራቸው ለየት ያለ ምሳ እንዲዘጋጅ አዘው ቤቱና በተ ለይም የመኝታ ክፈላቸው አምሮ አንዲዘጋጅ መመሪያ ሰጡ በቪሁ መሠረት ቤቱን በረንዳውንና አካባቢውን ውቢት ቀደም ብላ ተነሥታ አጽድታ የሳሎኑንና የበረንዳውን ጣውላ በሰም አሽታ እንዲያብረቀርቅ አደረገችው መርዕድም ማልዶ ተነሥቶ የሰውነት ማጠንከሪያ እንቅስቃሴ ውን በሰፊው መኝታ ክፍሉ ውስጥ ካደረገ በኋላ ሰውነቱን ታጥቦ ለባብሶ ለቁርስ ወደ ገበታ ክፍል ፄደ አንደወትርው ባማረ ሁኔታ ተዘ ጋጅቶና ነጭ ጨርቅ ተጐናጥፎ የሚበላውና የሚጠጣው ም ጠብቆት ነበር ቁርሱን ከተቋደሰ በኋላ የእናቱን አዳር ሠሰናበትም ወደዚያው አመራ አናቱ ከአንከልፍ አልነለም ዞላ ተ ታታይ እኅቶች አክስቶቹ ግን በመሬተ ኣስሮ በበርካታ የአልጋ በተዘረጋላቸው ባለ ስኘሪንግ ወፋፍራም ፍራሾች ላይ ጮመነ ን ኘኙ መካከል ተመስገው ነ ያሁ የአንገት ገ ል ውን ለአክስቶቹ ኣዚ ረበ ወደ እናቱ አልጋ በጥንቃቄ ተራመዶ እንቅልፍ ላይ ነበሩ ረጣውንና የከሳውን ገጽታቸውን በአዘኔታ ለጥቂተ ደቂቃዎች ከተመስኩዙ በኋላ በገባበት ሁኔታ በጥንቃቄ ወጣ መኪናውን አሚባ በመጠስበለ ላይ የነበረችውን ውቢትን አያት የተመሰቃቀለ ስሜት ተስጣኪ የጠነከረው ግን የአዘሄታ ስሜት ነበርና በሆነውና ወደፊትም ሊቱቀጥ በሚችለው ችግሯ አዘነላት ል በምሳ ሰዓት ላይ ቀድሞ የደረሰው መርዕድ ነበር ዶክተር መስፍ ከአሥር ደቂቃ በኋላ ተከትሎት ደረሰ እንደገባም በቀጥታ የሔደው በ ወሮ የልፍዋጋ ክፍል ነበር ከወትሮው በበለጠ ሁኔታ የክፍሉ ዳኑ አምሮ ሽታው በጣፋጭ ጠረን አውዶ አገኘው ለወርሮ የልፍዋጋና በጸአዳ ሸማ ተሽሞንሙነው አብዛኛው ነጭ ሆኖ የሚያብረቀርቀውን ፀጉራቸውን አበባጥረጡ የመንፈስ ንቃት ይታይባቸጡ ለነበሩት እኅቶሃ ቸው ሞቅ ያለ ሰላምታ አቀረበ ወዲያውኑም ወሮ የልፍዋጋን ደራረቡ ትራሶች ተደግፈው እንዲቀመጡ ካቀናቸው በኋላ በቀረበለት ወንበር ከፊት ለፊታቸው ተቀምጦ ስለ ተደረገው ልዩ ልዩ ምርመራ ውጤት ሊያስረዳቸው ጀመረ አብዛኛው የምርመራ ውጤት ችገር የሌለበት እንደሆነና አንድ ሁለቱ ምርመራ ግን ሕክምና የሚያስፈል። አደረባተፅ ኋላና ፊት ሆነው ጠደ መሥሪያ ቤታቸው ገብተው የሰዓት ሙኝ ደፅዕጠ መመሙ ሠ በሦስተኛው ቀን ከቤትዋ ቀደም ብላ በመውጣት ወኃ ልማት አካባቢ ከደረሰች በኋላ በቀላሉ በማትታይበት አቅጣጫ በመቆም ዋጋዬ አያምየለሽን መጠበቅ ጀመረች አቻምየለሽምም ከትራፊክ ፖሊስ ጽቤት በስተጀርባ ካሉት መንደሮች ውስጥ ከሆነው መኖሪያዋ ወጥታ በቀዝቃዛው ማለዳ በዝግታ እየተጓዘች በመምጣት ያንኑ የስልክ ግንድ ተደግፋ ቆመች ትላልቅ ድንጋዮችን አደራርበውና ወልጫማ ወንበሮቻቸውን አጠጋግተው ጫማ ለመጥረግ ደምበኞቻቸውን የሚጠባበቁት ወጣት ሊስትሮዎች መድረሷን ሲያዩ እየተጠቃቀሱ ሲስቁ ዋጋዬ አስተዋለች ዚያም ቀን እንዲሁ ከአርባ ደቂቃዎች ያላነሰ ጊዜ ቆማ አሻግራ ስትመለከት የይታ ታክሲ አስቁማ ወደ መሥሪያ ቤቷ መሔዲን ተመለከተች ዕለቱ ነርብ ነበርና በቀጣዩ ሰኞም ተመሳሳይ ቅኝት ለማድረግ ወስና ዋጋዬም በታክሲ ተከተለቻት ቶሉ ቶሉ በሚያገናቸው የዕቃ ግዥና የሒሣብ ሥራ ጉዳይ በዕለቱ ሲገናኙ ዋጋዬ ያየችው ያንኑ የአቻምየለሽን አርጋታና የሥራ ጥራት ነበር ዋጋዬን የናፈቃት ደግሞ ከእአርጋታዋና ከዝምታዋ በነተጀርባ ያለው ታሪኳ ነበር የሳምንቱ መጀመሪያ ሰኞ ቀን ነው ከሥራ መግቢያ ሰዓት በፊት ጻማ በመድረስ ከውኃ ልማት መሥሪያ ቤት የእግረኞች መግቢያና ውጫ በር ትይዩ በሆነው የሊስትሮዎች የሥራ ቦታ በአንደኛው ካንጋይ ላይ ተተምጣለች አግሯ ሥር ቁጢጥ ብሎ ጫማዋን በጨርቅና በሩሽ የሚወለውለ በግምት አሥር ዓመት ዕድሼ ያለው ልጅ ጓደኞቹ ጋር በጥቅሻም በአገርኛው ቋንቋም ስለ አቻምየለሽ ሁኔታ ማገራል ያማታል እሷ ግን እንደምንጊዜውም ትኩረቷ ከማዶው ይ ነው ዐይኖቿ ሰው ይጠብቃሉ ከቤቷ ስትወጣ ወልውሳና ቦርሻው ምትወጣውን ንጹሕ ጫማዋን አንዳንዴ ደግማ የምታስወለውለው ሙ ፃ ልማት ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ሲገቡ ዐይኖቿ እየሽኙ በእንቅስቃሴ ስለሚያዙ በአካባቢዋ ማም በዚያም ቀን እንደ ተለመደው ተመልሳ ሣንቲሞች ከፍላ ደ መስቀል አደባባይ ታትለው ወደ ው የሚጠብቁትን እየማተሩና የሚሆነውን ሁሉ አታይም አትሰ የሊስትሮ ሣጥን ተደብድቦ ከመንፈስ ስደቷ ከተቀመጠችበት ተነሳች ከጥቂት ጊዜ በኋላ ወ አቅጣጫ የሚበር ታክሲ አስቁማ ተሳፍራ ከአካባቢው ተለየች ከምንጊዜውም በቀረበ ርቀት ላይ ከበስተጀርባ አቅጣጫ ሆና ስትከታተላት የነበረችው ዋጋዬ አቻምየለሽ ታክሲ ተሳፍራ እንደሄደች ሊስትሮዎቹ እንደልባቸው ሲተቹዋትና ሲስቁባት አዳመጠች እሷም ከጥቂት ቆይታ በኋላ ወደፊት በመምጣት አቻምየለሽ ከተቀመጠችበት ድንጋይ ላይ ስትቀመጥ ቀልጣፋው ሊስትሮ ወሬውን አቋርጦ ፈጥና ጫማዋን ሊጠርግላት ቁጢጥ አሰ ወዲያው ሥራውን እንደጀመረ ቀስ ብላ እንደ ዘበት ጠየቀችው ውክ በሴትዮዋ የሳቃችሁባት። » ሙነ መ ወ ሠመወ ወ መወ ወወ ወ መ ፍወ ፍመ ሌሑ መ ጨፌ መመመ መመ ። ምንድነው። እንዴ ምንድነው። » አለችው በተረበሸ ስሜት ውስጥ ሆና አንጋጣ አያየችው ይገርምሻል ይዣት እንደገባሁ ሴትዮዋ ነይልኝ ብላ እጀዋን ስትዘረጋ ያለምንም ማመንታት ከአቅፏ ገባች ሴትዮዋ በርኅራቴ ስትስማትና ሳሚኝ ስትላት አላንገራገረችም ልክ እንደምታውቃት ሆና ነው የቀረበቻት ሁለቴ ሦስቴ ደጋግማ ካየቻት በኋላ ከደረቷ ላይ ተዝ ናንታ ተደገፈች እኔም በመካከላችን በነበረው በእግዚአብሔር ስም እገና አደራዬን ለሴትዮዋ አቀረብኩ ልወጣ ስነሳ ምንም ዐይነት ቅሬታ ሳታሳየኝብስኩትም ገዝቼላት እንድመጣ እንደለመደችው አዘዘችኝ ያለችውን ሁሉ እሺ ብዬ ስሜያት ስወጣ ወዲያው ጨዋታዋን ከሴት የዋ ጋር ጀመረች እንዳየሁት ሴትዮዋን ያለ ምንም ፍራቻ ወዳት ተጠ ገታታለች ስለዚህ ከዚህ በኋላ «ወደፊት» አላትና እሱም ወደፊት ራመድ አሰ ማንዬም ተከትላው መንገድ ጀመረች መለስ እያለች ደግሞ ጊውን አቀማመጥና የሚለይበትን ምልክት ለመያዝ ልብ ብላ አካባ ውን ተመሰከተች ዳምጠው ግን ወደፊት ወደ ምኒሊክ ሆስፒታል አጫ ተራመደ የማናህሉሽና የልጅዋ መለያየት የአሳየው ትርኢት ዝኛ ጳቡን ነክቶት ነበር ይህንና ቀጣዩን ተግባራቸውን እያሰላሰሰ ተክ ካሎሽ ትከተለው አትከተለው ልብ አላለም ምኔ ፍፌርፌ ጠበቃት አብረው ተሻገሩ ወደ መንደር ውስጥ ወደምታስገባ የድን ንጣፍ መንገድ ገንጠል ብሎ በመግባት ራት ፊት እየመራ ጥቂኑ ኣ በኋላ አንዲት ጐስቋላ ሻይ ቤት ውስጥ ገባ ሁለት ወንበር ያላትን ላስቲክ የለበሰች ጥግ የያዘች ጠረጴዛ መርጦ ሔዶ ተቀመጢ ዖሄ ከተል ብላ ከአንደኛዋ ወንበር ተቀመጠች የሚያስተናግድ ወጣኑ ቀርቦ ምን እንደሚያቀርብ ጠየቀ ሁለት ሻይና ሁለት የአምባሻ ራና አዘዘ ዳምጠው ወዲያው እንደዘበት መለስ ብሎ ማንዬን ተመሰከታትና «ከዚህ በኋላ በተመቸሽና በፈለግሸው ጊዜ ሙኒትን ለግዕ ትችያለሽ ስለዚህ በሙሉ ልብ ወደ ቀጣዩ ሥራሽ ለመራወድቋ ዝ ጅ አላት እንደ ዘበት ከእንግዲህ እንደ ሁኔታው ነው ዳምጠው ላያትም ላላያትዖ እችላለሁ ከዚህ በኋላ መደረግ አለበት ያልከኝን ነገር እስቲ እ። » አለ ሕመምተኛው ራሱን ወደ ቀኝ መለስ አድርጐ ያዕቀብ ገብሩ እባላለሁ የገብሩ ዋሴ ልጅ ነኝ አባቴ አንድ ወቅት ሾፌርዎ ነበር አለና አቀርቅሮ ነገር ግን እንደዘበት በጉንዮሽ የለውይውን ስሜት ማጤን ያበ በሰማው ስም የመደንገጥም የመገረምም ስሜት ውስጥ ስለገባ ቶሎ ሐሳቡን አሰባስቦ ጥያቂ መሰንዘር አልቻለም በርግጥም ገብሩን ለአስታወሰውበሚገባም ያውቀዋልር የሚያውቅበት ዘመንና ሁኔታ ደግሞ በርካታ ዓመታትን ያስቆጠረ የራቀ እንደሆነ ገባው ገረመው ምንም ሳይናገር እንደገና ሰውዬውን ልብ ብሉ ተመለከተው ያ የሚያ ወቀው የገብሩ መልክ ግን ልጁ ነኝ ባለው ሰው ላይ አልነበረም ስለዚህም ገብሩ የሚባል የማቀርበው የሥራ ባልደረባዬ የነበረ ሰው በንድ ወቅት አውቃለሁ መልክህ ግን ምንም የሱን አይመስልም ነገዴት ነው። ደ ትከሻው ስቦ በሐሳብ ተወሰደ በዚህ መካከል ቀጠን ያለ ድምፅ ሰበራቸው መነኩሴ የተተካውን ዝምታ በመግሰስ ይሰሙኛል ሻለቃ» አሉ ዝግ ብለው «አዎ እየሰማሁ ነው አለ ሻለቃው ፊቱን በዝግታ ወደነበረበት አቅጣጫ እየመለሰ «ሰው ብርቱና ኃያል የመሆኑን ያህል ደካማና ከንቱም ነው ጽሜና ቆይታ በልዩ ልዩ ምድራዊ ሁኔታዎች የታጀቡ በመሆናቸው ረቫሸምና ፋይዳ ያላቸው ቢመስሉም ግቡ ወይም መጨረሻው አንድ የሆነ ከቱ ጉዳይ ነው ያም ያው ሞት ነው ሕይወትም መከሰትዋም ሆነ መሰወርዋ በቅጽበት ውስጥ የሚከናወን ክስተት ነው በዚህ ሰው የመሆንና የአለመሆን ሁኔታ ውስጥ አንዲያልፍ የተፈቀደለት ሁሉ ኢሕ ኅሊና ይዞ መቆየቱና ማለፉ ታሳቅ ጸጋው ነው ይህ ንጹሕ ኅሊና የሚገኘው ደግሞ ብዙ ኀጢአትና በደል ከተሠራ በኋላ ነው እርስዎም ነዝዚአብሔር ለዚህ መረጋጋትና የኅሊና ንጽሕና እንዲበቁ የመረጠዎት ደመማስለኛል ስለዚህ ንጹሕ ኅሊናን ለመፍጠር እንዴትና ምን መደረግ ጩበት ሊያውቁ ይገባል አሉ በተራዘመ ምክራቸው ቁን የተረዳው ሻለቃም ውስጡ በሰዎች መውደ ኾ ዩኦጥጥር ሥር የመነኩሴው ንግግርም ስሞት ቢግልም ስሜቱን ላለማሳወት ተጠነቀቀ መ ኗሱን በወቀሳ መልእክትነቱ ነካው ጮ ራሱ ጥቅም ሲል ሌሉችን መበደለ አይቀርም በዚህም እንኳን እግዚአብሔር የራስም ኅሊና ያዝናል አኔም በደለኛ በመሆኔ ይመስለኛ ል አሁን ያለሁበትን ሁኔታ እንደበደሌ ዋጋ እንድቀበል የተሰጠኝኔ «የለም ሻለቃ ነገሮትን በቀና አይታ አልተመለከቷቸውም በበጐ ትርጉምም አልተረዲቸውም እኛ የበደልን ወይም የበጐ ሥራን ዋጋ ከፋዮች አይደለንም ምናልባት ከኅሊና ሥርዓትና ከአውነት መንገድ የወጣ አካሔድን ለማረቅ ከመሞከራችን በቀር ስለዚህ የተ ሰማዎት ስሜት የተሳሳተ ነው መነኩሴው ተቃወመሙ ያለሁበት ሁኔታ ከዚህ የተለየ ትርጉም ሊሰጠኝ አልቻለም በአናንተ ፈቃድ ሥር መውደቂን ተረድቻለሁ አለ ሻለቃው ጠንከር ባለ አነጋገር በዚህ ጊዜ ዳምጠው ጣልቃ በመግባት «እኛ በቀል ወይም ወንጀል ፈጻሚዎች አይደለንም ወንጀልን ወይም በደልን ግን እንቃወማለን እንዋጋለን አሁን በዙሪያዎ ያለን ሰዎች እርስዎ በነበሩበትና ባሉበት አውድ በልዩ ልዩ ሐላፊነትና ሙያ ተሰማርተን የነበርን የሥርዓት ሰዎች ነን የሕይወትን ክቡርነት ጠንቅቀን እናውቃለን ስለዚህም ሕይወትዎን የተቃና ለማድረግ እንጂ ለመጉዳት አንዳች ሐሳብ የለንም ይህም ሊያምኑት የሚገባ ንጹሕ አውነት ነው» አለ በግርማ ሞገሳም ድምፁ እያንዳንዱን ቃል ጠበቅ አድርጎ በመናገር መነኩሴውም የተቋረጠባቸውን ሐሳብ ለማጠናቀቅ በማሰብ ንግግራቸውን ቀጠሉ «የግዳጅም ሆነ የዜግነት ያንድ ዘመን ሕይወታችንን ከነክፋቱም ሆነ ደግነቱ በነበረበት ትተን አውነትን ጠደ መፈለግና ወደ ንጹሕ የሕሊና ሕይወተ ተመልሰናል ቀሪውን አጭር ጊዜም በፍጹም ሰላምና ሙ ለማምጣት ደግሞ በደልና ግፍን ለመዋጋት ታጥቀናል እውነትና ፍትሕን ከተቀበሩበት ለማውጣት መሥዋዕትነት መከር ተዘጋ ተናል ይህን ዓላማችንና ተግባራችንን እንዲረዱትና እርስዎም ሰዚህ ተቀደሰ ተግባር በእውነትና በንጹሕ ልቦና ተባባሪ እንዲሆኑ እንፈልጋለን በዚህ ጊዜ ሻለቃው ትዝበት የቀላቀለ አጭር ሳት ሳቀና በፈቃዳችሁ ሥር ወድቂ እያለሁ እንዴት የትብብር ፈቃዴን ተጠይቁኛላችሁ። የእንጨት ገበቴና አንዲት አነስተኛ የግንዲላ ቁራጭ ይዞ ወደ ሻለቃ ተረበ ግንዲላዋን አደላድሎ አነሮ ሚዛኑን ጠብቆ አንፈራጦ ተቀመ ጠባት ጮምጮሩኑ መመ ፃ አባርዶ ከፍ ባለ ጣሳ ዖልቶ አቀረበለት የሻለቃውን እግር ለማጠብ ተሰናዱ ምንም እንኳን ግማሽ ሰዓት ያህል የፈጀ ክርክር ቢያደርግም ከግራ ዘዙኝ በተወረወረበት የሐሳብ ግፊት ሻለቃው ተሸነፈ ዳምጠውም የደ ዘ እግሩን ከገበቴው ላይ አደረገው ወዲያው በሰፊው መዳፉ ዘቶና አፍተልትሎ ጊዜ ወስዶ አጠበው ፈዘው የነበሩት የደም ሥርቹ እንዲነቃቁ አደረገ ዳምጠው እግር እስኪያጥብ ድረስ ያዕቆብ እንደዘበት ወጣ ብሉ ፈንጠር ፈንጠር ብለው ካሉት ጎጆ ቤቶች ቀረብ ወዳለው ቤት በመፄድ አደ መሰንበቻው ሁሉ በመለስተኛዋ መሶብ በርካታ እንጀራዎች ጦክደኛና ማንጠልጠያ ባለው የፕላስቲክ ፅቃ ወጥ ይዞ ተመለሰ ገበታው ሀለት ሥፍራ ተዘጋጀ ሻለቃው ዳምጠውና አባ ወልደ ኪሮስ አንድ ይ ያዕቆብና ሲመሻሽ የገቡት ሁለቱ ሰዎች በአንድነት ራታቸውን በሉ ከዋቂት ጊዜም በኋላ ተራ በተራ ወደ ደጅ ወጥተው ተናፍሰው ተመ ሰሱ ሻለቃው እንደመሰንበቻው በሁለት ሰዎች ድጋፍ አልነበረም የተ መደው የዳምጠውን ክንድ ተደግፎ በራሱ ለመንቀሳቀስ ሞክከረ ተፀ ተው እንደተመለሱ ሻለቃው ከመደቡ ደርሶ ጋደም ካለ በኋላ ምጠው ለመናፈስ ወጥተው ከነበሩት ከእነ ሉቃስ ጋር አንድ ሰዓት ካል ተወያየ በኋላም ገብተው በሩ ተደንጉሮ ዙሪያውን ባለው ን ላይ ሁሉም ቀስ በቀስ ጐናቸውን ሲያሳርፉ አባ ወልደ ኪሮስ የጸሎት ቁመታቸውን ወደ ውስጠኛው ክፍል ገብተው ጀመሩ አባ ወልደ ኪሮስ ሌሊቱ አስኪጋመስ ድረስ ጸሎታቸውን ካደረሱ ሌፌ ውን ሲያሳርፉ ያዕቆብ ነቅቶና ተተክቶ በተቀመጠበት የለሆሳስ ቱን ባክ « ኳ ደመረ ይህ መለዋወጥ በሌላ ጐኑ የጥበቃ ሥርዓታቸው ካነ ጠኝ ሰዓት ላይ ያዕቆብ ለእንቅልፍ ጋደም ሲል ዳምጠው ቃና የጸሉት መነባንቡን ቀጠለ ዖፅጠ ዓዓ ዓዓመ ሲነጋጋ በየቆለኛው ቤት ያሉት አውራ ዶሮዎች የንጋት ማብሠሪያ ድምጻቸውን እየተቀባበሉ ሥርዓታዊ ኩኩሉአቸውን አሰሙ ከዚያ በኋላ ሰዎች ከሞቀ መኝታቸው ቀስ በቀስ እየተነሱ የሕይወት እንቅስ ቃሴያቸውን ጀመሩ ገበሬው ነጋዴው እረኛው ወኃ ቀጂው እንስሳው ወፉ አንደየቢጤቱ ስምሪት አደረጉ ከሁለት ሰፋፊ የጥርብ እንጨት ፍንካቾች በወፍራም ጠፍር ተጋ ጥሞና ተጠፍሮ የተሠራውን የጎጆ በር በቅድሚያ ከፍቶ የወጣው ዳምጠው ነበር ከጎጆዋ በስተጀርባ ጥቂት ራቅ ወዳለው ጥሻ ውስጥ ገብቶ ተናፍሶ ተመለሰ ከዚያ ወዲያ አባ ወልደ ኪሮስና ማታ የተቀ ላቀሉት ሁለት ሰዎች ወደ አቡነ መልከ ጹዴቅ ገዳም አቀኑ የአገሬው ሰው በተለይ ወደ ደጋው መንገድ ሲያቅድ የቀላዋ ፀሐይ የትኩሳት ጨረሮቿን ሳትዘረጋ ዳገቱን መውጣት ደንቡ ነው በዚያም ቀን የሚሸጡትን የሚለውጡትን ዓዛቸውን በአህያ በአጋሰስ ቀርቅበው ጭነው ሴቶች በርባቸው አዝለው ወንዶችም በትከሻ ቸው ተሸክመው ሽቅብ ወደ መራኛ የቅዳሜ ገበያ ብዙዎች መንገድ ጀምረው ነበር እነ አባ ወልደ ኪሮስም የሚጓዙት አጭር ቢሆንም ከቆለኛው ሕዝብ የጉዞ ሰልፍ ተቀላቀሉ ዳምጠው ደግሞ ካንዲት የብሳና ዛፍ ሥር ከድንጋይ ላይ ተ ቀምጦ ፊቱን እጆቹን አየታጠበ በማለዳዋም ፀሐይ ሰውነቱን እያፍታታ በውስጡ ስለሚቀጥለው ተግባራቸው እቅዱን ያደራጅ ነበር በቤት ውስጥ የቀሩት ያዕቆብና ሻለቃው ናቸው ያዕቆብ የነቃው ዶር እንደጮኸ ቢሆንም የሻለቃውን ማንኛውንም እንቅስቃሴ የመከታተልና የመቆጣጠር ሓላፊነት ስለተሰጠው በዝምታው ውስጥ አድፍጦ ሻለቃው። » ሲል የአ ሻ «የሆነውስ ሆነ ዳምጠውን ጠየቀው የሚተረንን ሥራ ጥቂትና ጥንቃቄ የሚሻ ነው ሁላችንም በቅንነት በቆራጥነትና በአንድነት ለመስራት አካሄዳችንን ውጤታማ ለማድረግ አብረን መወሰን ነው አለ ዳምጠው የቀድሞ ጓደኛውን ስሜት ለመመዘን እየሞከረ «መልካም በበኩሌ አንዳደርግ የምጠየቀውን ሁሉ በአውነትና በቅንነት አደርጋለሁ ከእንግዲህም ከእናንተ ከወንድሞቹ ጎን በእውነት በታማኝነት አንደምቆም በአግዚአብሔር ስም ቃሌን አሰጣለሁ ሲል አረጋገጠለት «አመሰግናለሁ ሻለቃ ካንተ የምንፈልገው ሁለት ከፍተኛ ነገሮች አሉ ዋጋ የሚያስከፍሉ እንኳን ቢሆኑ ትፈጽማቸዋለህ የሜል እምነት አለኝ አለና ዐይኑን በሻለቃው ዐይኖች ላይ ጣል አድርጎ ዳምጠው ጥቂት ጊዜ ዝም አለ ሻለቃውም ከተል አድርጎ ማድረግ የምችለውን ሁሉ ለማድረግ ይኸው አሁን ቃሌን ሰጥቻ ለሁ ጉዳዮቹን ልወቃቸው አለ ሻለቃው ቀፍጠን ብሉሎ ዳምጠውም ረጋ ባለ አነጋገር የመጀመሪያው ጉዳይ በደልንና ስሕተትን በማውገዝ ወደ ሰላምና ፍቅር ለመለወጥ በፈቃደኝነት ሙሉ ትብብር እንድታደርግ ታጥቀህ እንድትነሣ ነው ይኸውም ልቦናዋ እጀግ የቆሰለውን የልጆችህን እናት ታላቅ ይቅርታ ትጠይቃለህ ተገቢውን የሞራል ጥገና ካገኘችና ሰላም ከወረደ የልጆችህ የመንፈስ ባዶነት በደስታ ይሞላል አንተም ከዘወትር ሰቀቀንና ፀፀት ትገላገላለህ እኛም ይህንን አደገኛ እርምጃ ለመውሰድ የደፈርነው ፀፀት ተሰምቶህ ወደ እርቅና ሰላም ትመጣለህ በሚል እምነት ነው እንግዲህ ለዚህ ጉዳይ የበኩልህን እንድታደርግ እንጠይቅፃዛለን» በማለት ስሜቱን ለማጤን በትኩረት ተመለከተው ሙ መ አንከን ደቂ አድርጎ አላን ን ዐይኖቹ በዕንባ ተሞልተጡ ነበር በቪኪእፈቹ እየተመሰከተ ሠ ወዴ ዳምጠው ሳይሆን ወደ ውጭ ን የተቀደሰ ነገር የማልቀበል ከሆነ ሰው ሳልሆን አጋንንትነቴን ማረጋገጥ ነው ስለ እኔ ስለ ልጆቼና እናታቸውጡ ሕይወት ከጭንቅ መውጣት ስትሉ የከፈላችሁትን መስዋዕትነት በትክክል ተረድቹዋለሁሆ በሕግ አስከባሪዎት እጅ እንዳትወድቁ እግዚአብሔር ቢከልላችሁ ነው እንጂ ብትያዙ የሚደርስባችሁን አደጋ መገመት አትላለሁ ብቻ አምላክ ዋጋችሁን ይክፈላችሁ ከእንግዲህ አብረን በምናቅደው አካሔድ ማድ ረግ ያለብኝን ሁሉ አፈጽማለሁ ካለ በኋላ ከተቀመጠበት ምንጥቅ ብሎ ተነሥቶ ቀኝ እጁን ለሰላምታ ዘረጋለት ዳምጠውም ተነሥቶ የተ ዘረጋ እጁን በአክብርተ ጨበጠለት ወዲያው እንደተጨባበጡ ተያይ ዘው ከፀሐይዋ ሙቀት ለመሸሽ ወደ ጎጆዋ ገቡ ማዶ ለማዶ ካሉት መደቦች ላይ ተቀምጠው ጥቂት ጊዜ በዝምታ ቆዩ። ህ ፈ ፃገር አልቻልኩም የምነግርህሃ ዞርጥ ሥለ ሃ መሠ ረሻ ከሳቤ የሆነው ከዚህ በኋላ አንገ » »ሕ ዐ አር ይህንንም ዛራ አቾሃ ረዋለሁ «በቃ የለኝም ለማንኛውም ዩመኛዬን ትቼ መራት ነወ ሉሉ የተቀመጠው የልጆችሽ ቃቅሰ ነ ር ቦና ተመሰ ችሽ ሰቀቀንና ጋና ህ ተወሳቦ ዓታዎቹ ልጆ ይ ማንዮ አዚ ሙኢሒ የመንጋ ነገር ሽሽ በትሑጆ ይከተል ቃነ ያቋ አ ኀኀኀኀሜቫመሚ ባዶነት በይበልጥ ደግሞ የሙኒት ተስፋ ቢስ ሆኖ መቅረት እንኳን በሰማይ በምድርም የሚያስጠይቅሽ ወንጀል ይመስለኛል በእናትነትሽ ሁኔታዎችን ልታመቻቺላቸውና ወደ አሰብሸው ጉዳይሽ ልትራመጂ ግን የሚከለክልሽ እንደሌለ እርግጠኛ ነኝ «አልችልም ዳምጠው አልችልም» «ትችያለሽ ማንዬ ተበድሎ ይቅር ማለት ጀግንነት ነው አልህና ቂም ስሜታዊነትንና የበታችነትን ከማንፀባረቅ ባሻገር የሚጨምረው ሰብአዊ ቁምነገር የለውም «ጎሽ ለልጅዋ ስትል ተወጋች» የሚባለው እኮ ባዶ ተረት አይደለም የአናትን የመስዋዕትነት ደረጃ ለማመላከት ነው ስለዚህ ሞክሪ ካልሆነም በሰከነ መንፈስ እንድታስቢ አገናዝበሸም መወሰን አንድትችይ የበሰለ ምክር መስጠት ከምተችል አኅታችን ጋር እንድትነጋገሪ አደርጋለሁ የምትጨነቂበተትን ጉዳይ ሁሉ አማክሪያት ብዙዎች በምክሯ መፍትሔና እፎይታ ያገኛሉ አሥራ ሁለት ሰዓት ላይ አመጣለሁ ተዘጋጅተሽ ቆይኝ ብሎ ትከሻዋን ጨበጥ ጨበጥ በማድረግ በፈገግታ ካያት በኋላ ዳምጠው ተለያት ሙሉነሽም ከዚያ ግቢ ስብስብ ውስጥ የምትወጣበት ሐሳብ በመቅ ረቡ ደስ አላት አንዴ ከዚያ ግቢ ከወጣች በኋላ ቢቻል በከበሬታና በስምምነት አመስግናው ካልሆነም በውሳኔዋ ከዳምጠው የእዝ ቀለበት ውስጥ ለመውጣተ አቀደት ዳምጠውም ለሙሱሉነሽ በሰጣት ቀጠሮ መሠረት መጥቶ በስርቆሽ በር ገብቶ ለግማሽ ሰዓት ያህል ከምድር ቤት ቢሮ ውስጥ ከዋነናዋ ሰው ጋር ተነጋገረ ዘርፈ ብዙ ለሆነው የቡድን መረብ መልህቁና ማዕ ክላዊው መሠረት የሚመራው በስልሣ አምስት ዓመቷ ወታዶሩዩ ሳይንስ ምሁር አረጋዊት ነው ዋናው ቢሮም በዚያ አረጋዊ ቤት ከምድር ቤቱ ውስጥ ነበር ያ ውና በአን ከ መመ መመመ መመመ በ ዕውቀት ያዳበረችና በተግባር ውስጥ በወታደራዊ ትምህርት ተፈተነች አዋ ዢ ኣ የ ብ ጻ። ብር ከፍሉ እየተጐተተ ወጥቶ በሪንዳወው ላይ በህር አ ወዲያው አጠገቡ የነበረው አን በኋላ የሚወስዳትን እንክ ግቶ ነበር ከትንሽ ጊዜ በኋላ መንፈሳቸውን አሰባስበው ለእንቅስቃሴ ተዘ ጋጁ የፃያ አራት ዓመት ጉልበታም ጎረምሳ የበኩር ልጃቸውን ይዘው ወደተባለው ሥፍራ ለመሔድ በመወሰን ጠርተው አማከሩትና ተሰናዱ ወደተነገረው ሥፍራ ከመንቀሳቀሳቸው በፊት እነ ዮሴፍን በማስተዳደር ላይ ለነበረችው ታናሽ እህታቸውና ለሁለት አዛውንት አጉጐቶቻቸው ብቻ ነገሩ እርግጠኛው ሁኔታ እስኪታወቅ ድረስ ዜናውን በምስጢር እንዲይዙ አስጠነቀቋቸው ሒደቱን ስልክ በመደወል እንዲከታተሉ በማሳሰብ ጠንካራውን የመስክ መኪናቸውን በቂ ነዳጅ ሞልተው ተለ ዋጭ ጐማ ይዘው መንገድ ጀመሩ ለድንገቱም በሚል እሳቤ አውቶማቲክ ሽጉጣቸውን ካርታ ሙሉ ጥይት አጉርሰው ይዘው ነበር አንድ ሰዓት ባልሞላ በረራ ከተባለችው ጫንጮ ከተማ ደረሰ «ብርአምባር» የሚል ስም የተለጠፈባትን ሆቴል ሰሌዳ በማንበብ ለማግ ኘተ ሞከሩ አልቻሉም የግድ የተንሸዋን ከተማ ነዋሪዎች መጠየቅ ነበረባቸው ብዙዎቹ ብርአምባር ሆቴል» ን ሊያውቁላቸው አልቻለሉምቻ በመጨረሻ ጫማ አሳማሪ ልጆች ናቸው ስሙን አስተካክለው አቅጣጫውን የመሩአቸው «ብር አምባ» ሆቴል ካለችበት ሁኔታ ይልቅ ስሟ የተለቀ ነው ከጫንጮ ዐወደ ደብረ ሊባናስ መውጫ ጠርዙ ላይ የምትገኝ ውትፍትፍ የሆቴልን ስሙን እንጂ ወጉን ያልያዘችና ፈንጠር ብላ የምትታይ ቤት ነበረች ከቤቱ በረንዳ ላይ ከተገጣጠሙ ሁለት አግዳሚዎች ላይ ግራጫ ቱታ ከነአላባሹ ለብሶ «ጎጃም አዘነ» ነጠላውን ለብሶ ተኝቶ የነበረውን ሰው ጥቂት ሰዎች ከበውት እንዳዩ በድንጋጤ ወከክ አሉ አባትና ልጅም ከመኪናቸው ወርደው ተንደርድረው ደረሱ ጮሙ ጻ ባለህ ይፈጸ ጩደ በሕይወት መኖሩን ፈትሸው ሲያውቁ ወንድ ሽሸለያው ን ደክሞና ተዝለፍልፎ ነበር ፖዩው ነፍሳቸው ተረጋጋች ሕክምና ለማድረስ ዢ ብሉ ተኝቶ የነበረ ወዲያው ጊዜ ሳያጠፉ ወደ ዘረውን ሻለቃ ከበውት በነበሩት ሰዎቸ ወደ መ ሽ ክበሩገ ሰዎች የ አ በህ በማግባተ የመልስ ጉዞ ወደ አዲስ አበባ አደረጉ አሁ ቁኮ ለቤተዘመዱ ሁሉ በሕይወት እንዳገኙትና በጣም ድካም እንደሚታይበት በመግለጽ በኤፍራታ የግል ሆስፒታል ቦታ እንዲዘጋጅ መልዕክት አስተላለፉ አዲስ አበባ እንደገቡም በቀጥታ ወደ ሆስፒታሉ በመሔድ አስቸኳይ እርዳታና ሕክምና እንዲያገኝ አስተኙት በዚያው ቀን በአሥራ ሁሰት ሰዓት ላይ ዳምጠው ደግሞ በቀጠርው መሠረት ተመልሶ መጥቶ መሉነሽን ይዞ በሰዋራው የስርቆሽ በር ሲወጣ ከበሩ ላይ የተቀመጡት አንድ አግራቸው የተቆረጠ ሽማግሌ «ስለ እግቢአብሔር » ብለው ለመኑት ዳምጠውም ከኪሱ አስር ብር አውጥቶ ካስጨበጣቸው በኋላ በገብስማ ቀለም የጺምና የሪዝ ፀጉር የተዋጠውን የሰውዬን ራት እንደዘበት በደካማ ጥፊ መፖ አድርጐ መንገዱን ቀጠለ ሙሉነሽም ሰውዬውን ጥራው ደካማም ቢሆን ስለመታቸው ደነገጠች በኋላ ግን በዚያ አካባቢ ያየችው ነገር ሁሉ እንቆቅልሽ ሆኖባት ህ ይሆናል» በሚል ድምዳሜ ስለነበር ቢተዋወቁ ነው ጥራወ መልዕክት ይነ ጠው ኋላ ኋላ መጠየቅም ማሰብም ስላልራሰገች ተወችው ብቻ ከዳምጠው ኋ እየተከተለች እርምሻዳዋን አፋጠነች ቦ ባንትይርት የጦር ሠፈር ከሚባለው አየላ። ንቋጓ ዓመመመመመዌዌቫመ ተቀስቅሰው ሕጻናቱ የተለመደውን እራታቸውን እንዲበሉ አደረገ ሻለቃ ፍሥሐም ሆስፒታል ከገባ በኋላ ከጭንቅላቱ ላይ የተከመ ረው ክብደት ቀስ በቀስ ቀለል እያለ ሲሔድ በደመ ነፍሱ ይታወቀው ነበር የማሰብ የማስታወስ የማገናዘብ ሥራውን አቁሞበት የነበረው አዕምሮውም እንደ ኤሌክትሪክ ሞገድ መሰል ንዝረት እየፈጠረ ሲን ቀሳቀስ ተሰምቶታል ሆን ብሎ ጫንጮ ላይ የወሰደው የማደንዘዣ እንክብል ኀይሉ እየደከመ የክብደቱ ጫና በመቀነስ ላይ ስለነበረ ስሜት አልባ የሆነው አካሉ ከቅይድ የተፈታ ዓይነት ሆኖ ቀለል ብሉታል ይህንን ውስጣዊ የማንሠራራት ሒደት በዝግታ ሲያዳምጥ የነበረው ዓይናቹን እንደጨፈነ ነው ምንም ዓይነት እንቅስቃሴ ሳያደርግ ሐኪሞቹ በምር መራ ወቅት የሚመላለሱትን ንግግርና የዘመዶቹን ጭንቀት እያዳመጠ የተወሰነ ጊዜ ሆን ብሎ ቀየ የሻለቃ ፍሥሐ ወንድሞችና ዘመዶች ተራ በተራ በፀጥታና በጥንቃቄ በመግባትና በመውጣት ሲጎበኙት ውለው አደሩነ ወሬውም ተዛምቶ ይሠራበት ለነበረው ክፍልና ለፖሊስም ደረሰ እሱ ግን በከባዱ ተይ ብቶ እንደተዘረጋ የሕክምናው ምርመራ ዓይነት እንደተፈራረቀበት ሶስት ቀናትን አሳለፈ ሻለቃው ሆስፒታል ከገባ ጀምሮ አቶ ታደሰ ከአጠገቡ አልተ ለዩም እንቅስቃሴ ያሳየውና ዐይኖቹን የገለጠው የልጆቹን መምጣትና በአባታቸው አለመንቃት መጨነቃቸውን አቶ ታደሰ ከሆነ ሰው ጋር እንደዘበት ሲያወሩ ከሰማ ከፃያ ደቂቃ በኋላ ነበር ይህ የሆነው ከምሸቱ ሦስት ሰዓት ላይ ነው ያኔ አንኳንስ ቤተዘመዱ ሐኪሞቹ ነርሶቹ ሁሉ ደስ አላቸው ታላቁ ደስታ ግን የልጆቹ ሆነ በግራና በቀኝ ተጠምጥ መውበት ሲላቀሱ ላያቸው ሁሉ ስስታቸው ልብ የሚሰብር ነበር ጮዎኝ ይመ መሠ መመ ኢቭ ሐ ከሁለት ቀናት ቀይታ በኋላ ተሰውሮ የ ጠፈ መዉ ፈጨ ዘበት ሀዔታ እንዴትና በነማን እንደተዩ ረገ የትስ እንደከረመ ዘመድ ከዝማድ ኋላም በፖሊሶች ጥያቄ ዎች ጎረፉለት ታውስ እንደማይችል በመግለጽ ነገሩን አዳልነው በመጨረሻም በተደጋጋሚ በተደረገለት ምርመራ ነርቭ ሊጐዳ የሚችል ንጥረ ነገር በደሙ ጡስጥ መገኘቱን ሐኪሞቹ በመናገራቸው ጥቃት የደረሰበት ሙያዊ በሆነ ረቀቅ ባለ ዘዴ እንደነበር ተወራ ሆኖም ምርመራውና ክትትሉ እንደሚቀጥል ተገለጸ ሻለቃውም አንዳች ነገር ሊያስ ምዕራፍ እኅትማማቾቹ ሰፊ ጊዜ አግኝተው የደረሰባቸውን የሕይወት ምስቅልቅልና የደረሱበትን የሕይወት ደረጃ አውግተው እንዲያበቁ ዳምጠው ለሃያ ቀናት ያህል ከብሥራት ቤት ብቅ ሳይል ሰነበተ በራሱ ጊዜና ዕቅድ ካልመጣ በቀር ጥሪና ማሳሰቢያ መላኩ የማይፈቅደው አካሔድ እንደሚሆን በመወያየት ብሥራትና ማዕዶት በናፍቆት መጠበቅ ያኩ የቂርቆሱ ዳምጠው የጃንሜዳው በርናባስ ለሷና ለመንገድ ዳር ነዋሪዎች ግፉዓን ወገኖቹ ያደረገውንና እያደረገ ያለውን ድጋፍ ለእኅቷ አያወራችና ውለታውን በምን እንደምትከፍለው በማሰብ ማዕዶት ጭንቅ ጥብብ ስትል ሰነበተች ብሥራትም በሚያደርገው በጎ ተግባርና በድብቅ ማንነቱ አየተገረመች ወትሮ ከምትሰጠው አክብሮትና ግምት በላይ እንድትመለከተውና አንድታከብረው ሕሊናዋ አስገደዳት የሻጃንሜዳው በርናባስና ብሥራት የተዋወቁት እህል አስፈጭቶ በማምጣት ጉዳይ ነው የጃንሜዳ አካባቢ ነዋሪ የበርናባስን ታማኝነትና ሀቀኛነት በጊዜ ሒደትና በተለያዩ ምክንያቶችና መስፈርቶች መዝናኖ ያረጋ ገጠው በመሆኑ ክብሩንና ልቡን ሰጥቶታል ከነዚህም መካከል አንዷ ብሥራት ናት ሆኖም በርናባስ በዓመት ውስጥ ለተወሰኑ ሣምንታት በመንፈሳዊው ሕይወት ተማርከው የቀሩትን ጓደኞቹን ለመጠየትና ሙኔ የበና የቋሖሐ ለሚያደራዩው የራሱ ጉዳይ ወደ ዋልድባ የሚለይበት ጊዜ አለው በዚህ ወቅት ብዙዎች ደንበኞቹ ይቸገራሉ አንድ ወቅት ሳይ ከስነበተበት ለንብቶ ከተመለሰ በኋላ እህል ሸምቶ በአግባቡ አጥርቶና አስፈጭቶ እቤትዋ ሲያደርስላት «የት ጠፍተህ ከረምክ በርናባስ። » አለ አዲሱን ስሟን ባለመልመዱ እአየሳቀ «በደስታ ሰክሬ ነው የሰነበትኩት ዳምጠው ቀኑንም ሌለቱንም እግዚአብሔርንና አንተን እያመሰገንኩ ነው የቆየሁት የእግዚአብሔርና የሰው ሐሳብ የሰማይና የምድርን ያሀል ይራራቃል የተባለው እውነት መሆኑንም አረጋገጥኩ የኔ ምኛትና ዕቅድ ሌላ የአምላክ ሥራ ደግሞ ያልታለመ ያልተጠበቀ ሆኖ አገኘሁት «ሁልጊዜም እግዚአብሔር ሥራው ከሰው ኅሊና በላይ ነው ው ነገር ሁሉ መመስገን የሚገባው እሱ ብቻ ነው እኔ በአቅሜና ያደረግሁት አንዳች የለም ምናልባት በማከናወኛ መሣሪያነት ምኑ ለሆነ በፈቃዴ «ሁሉን ያደረገው እግዚአብሔር ቤሆንም ከሱ በመቀጠል አንተም በለውለታዬ ነህ ዳምጠው ምንም ቢሆን የቂርቆስ ደጅ ኑርዬንና ያንተን ድጋፍ አከልረሳውም ምን ወሮታ እንደምመልስልህ ግራ ገብቶኝ ነናሴ እየተጨነቀች ነው አለችው በአክብሮትና በፈገግታ እያየችው እሱም ሙኒት ላይ እንዳቀረቀረ እየደባበሳት ጥቂት ጊዜ ወሰደ ከተል አድርጎም «ነፍስሸማ መጨነቅ የለባትም በርግጥ በኔ ጥበብና ኃይል የሠራሁት የረባ ነገር የለም ይህን ያህል ሊሰማሽ አይገባም ለነበረው የእኅትነትና የወንድምነት ግንኙነታችን መታሰቢያ እንዲሆን አንድ በአቅምሽ የምታደርጊልኝ ወሮታ ሊኖር ይችላል ብዬ አስባለሁ እሱን ካደረግሽ ምናልባት ነፍስሽ ትረካለች «አስቲ ምን ዳምጠው። ኝ ዳምጠው ኙ በዚህ ገ ነ አባታቸው «አዎ ወላጅ እናታ ጊዜ እያለቀሰ የነበረው እናታችሁን አግኝታችኋታል ሰ ጋገጠላቸ ጸምጠውዖሃ ከተል በማድረግ ሲል ክረጋገጠላቸው «ለሁለት ወራት አናንተ ሳ ታውቋት አብራችሁ ናራለች ጎ ሉነሽ ችሁ ኖራለች ትክክለኛው ሙለ ሽ ሺ ዘ ከን ይባላልእ አላቸው በሁኔታቸው መንፈሱ የተነካው ዳምጠው ዕንባ እየተናነቀው በደስታ ስሜት ውስጥ ሆና እያለቀሰ የነበረው ዮሴፍም አኛም አኮ ያኔ ሳናውቀው እንወዳት ነበር አለና ተመልሶ ከደረቷ ላይ ተለጥፎ ጥምጥም አድርጎ አቀፋትና አለቀሰ ሦስቱም ተቃ ቅፈው እየተላቀሱ ጥቂት ጊዜ አለፈ ሁኔታውን ለመለወጥ በማሰብ ሰው አለ የአናታችሁ መንትያ እኅት » አለ ዳምጠው ከማዕዶት ላይ የተ እነሱም ለመጀመሪያ ጊዜ በትኩረት ብሥራትን የእናታቸው አምሳያ በመሆንዋ ተገረሙ በዚህ ጊዜ ብሥራት ር አቅፋ ሳመቻቸው «ሌላም የምትተዋወቁት ብሥራት ትባላለች ሰላም በሏት ጠመጠሙትን ልጆት አዩዋት በመልክም በቁመተም እሷንም በፍቅርና በስስት ስመው ተ ደስታ ዕ ሰዌ ልጆቹንም በስስተና በፍቅ ር አት ጊ ሆና የነበረውን ግርግር በጭንቀት ስትመለከት ወደ ነበረችው ሙ ቅፍ ውስጥ ኒት እያመለከተ። «ይህም አንዱ የእግዚአብሔር ረቂቅ ጥበብ ገጽታ ነው በዚህ ልጅ አንደበት የተነገረውን መልዕክቱን ልብ ልንለው ይገባል አግዚአብሔር አንዲወደን የይቅርታና የእውነት ሰዎች መሆን አለብን በዚሁ መልዕክት ሐሳቤን አብቅቻለሁ» ብሎ ተቀመጠ ፅንባና ደስታ ሰላምና እፎይታ በሰፈነበት ድባብ ውስጥ ሁሉም በየግላቸው ለጥቂት ጊዜ በሐሳብ ተወሰዱ በመጨረሻም ራት ቀረበና ሁሉም ደስ እያላቸው በሉ ገበታው ከፍ ካለ በኋላ ሉቃስና ዳምጠው ሻለቃውና ልጆቹ በየፊናቸው ለመሔድ ሲነሱ ስለሆነው ሁሉ የማሳ ረጊያ የጋራ የምስጋና ጸሎት በሉቃስ መሪነት ተደረገ ዮሴፍና ብንያም ከአናታቸው ጋር ለማደር ፈፉልገው ስላልተፈቀደላቸው ቅር አላቸው በመጨረሻም የግዳቸውን በሚወጡበት ጊዜ ማዕዶትንና ብሥራትን ሙኒትንም በስስት በፍቅር ስመው ተለዩዋቸው ከግቢው አንደወጥ ልጆቹ መኪና ውስጥ ትቦቀናው ነቡሲቶቀዩ ታዘኩ ሻለቃውና እነ ዳምጠው ወደ ሦ ዕለት ከበባ ው መነጋገር ጀመሙሩ «ብረትን መቀግቀና በ የዛ ከከከ አለ በሕጋዊነት አብሮ መናር በቅርቡ ባል ዳምጠው ድምፁን ዝቅ አድርጎ ጮቻኝ ቀሪው ሕይወት ትርጉም እንዲኖረው ማድረግ ይኖርብሃፃል በማለት ሉቃስም አስተያየቱን አክለ ሻለቃውም ራሱን እየነቀነቀ ነገሮችን ካመዛዘነ በኋላ «እኔ ግን በልጆቿ ፍቅር ሕሊናዋን ማሸነፍ እንዲቻል አብረው የሚሆኑበትን በቂ ጊዜ ባመቻችና መንፈሷ የሚሰክንበትን ቆይታ ብታገኝ የሚሻል ይመስለኛል ጉዳዩንም ከእኅቷ ጋር መምከርም ያስፈልጋል አለ «ይህም ጥሩ ስልት ይመስላል በይበልጥ የልጆቹ ግንኙነት መጠንከርና መላመድ ጠንካራ ስሜቷን እያዳከመው ሲሔድ ይትላል ጎሸ ለልጅዋ ስትል ተወጋች የሚባለው የእናትና ልጀ ቁርኝት እስከ መሥዋዕተትነተ መሆኑን ለመግለጽ ነውና ማዕዶትም ስለልጆችዋ ስትል መራራውን ትዝታ ትገፋዋለች ብዬ አስባለሁ ሀሳብህ መልካም ነው «ሌላው» ሲል ጀመረ ሻለቃው የዳምጠውን ንግግር ካዳመጠ በኋላ «ሌላው ይህችን ትንሽ ልጅ በተመለከተ ምንም ዓይነት መጨነቅና መሳቀቅ እንዳይሰማት ሕፃዛንዋ ከወንድሞቿ ጋር በሰላም አድጋ ለነሱ የሚገባቸውን ሁሉ ማግኘት አንደምትችልና እኩል የውርስ መብት እንዳላት በተጨባጭ ላረጋግጥላት አስቤያለሁ በኔ በደል ምክንያት መንገድ ላይ ወድቃ የወለደቻት በመሆንዋ ለልጅቷ ሕልውና ሐላፊነት እንዳለብኝ ይሰማኛል ምናልባት ይህ ድርጊት የልቧን ቁስል ያደርቀዋል ብዬም አምናለሁ ምን ይመስላችኋል። እ አሳወቀች ሆናም ሰሞኑን በደስታና በምስጋና የከረሙት ወር አበፃ ሇተ ጮነ ይጽውቁ መው ው ረ ኳውን ዴዴ መ ንተን ያንፅጋ እንባቸውን እያፈስሱ የቀረበውን ሐሳብ እንድትቀበል ተማፀኗት ሌሎቹም ሰዎች የሷን ስሜትና ሐሳብ በመቃወም ውሳኔዋን ለማስለ ወጥ በመረባረብ ጥረት ከማድረግ ባሻገር ሊረዱት ቀርቶ ሊሰሙት አንደማይፈልጉ በማየቷ ንግግሯን አቆመች የሁሉንም ሰዎች አሳብና ፍላጐት ልብ ብላ አደመጠች ለሽምግልና የተሰለፉትን ሰዎች ጥረትና ሐሳብ አደነቀችው በማብቂያውም የሰዎችን በሷ ጉዳይ መፐገርና መንገላታት አመስግና ጥያቄአቸውን እንደ ከፋት በይሁንታ ተቀበለችው በቪህም ለሽምግልና የመጡት ሁሉ ተደስተው በርካታ አድናቆትና ምስጋናን አጎረፉላት የታቀደው ሠርግም ግርግር አጀባና ወከባ በሌለው ሕጋዊና ሰላማዊ በሆነ ሁኔታ በአጭር ቀናት ውስጥ ሊደረግ ስምምነት ላይ ተደረሰ ምንም አንኳን ድግስ የሌለበት ነው ቢባልም ወር አበቅየለሽ ግፊት በማድረጋቸው ብሥራት አነስተኛ መሰናዶ ለማድረግ አስባ አንዳንድ ዝግጅቶችን ማድረግ ጀምራለት ማዕዶትም በተነቃቃ መንፈስ ውስጥ መሆንዋ እየታየ ከሳሻለቃው በተበረከተላት ጠተም ያለ ገን ወደ መርካቶና ፒያሳ መለስ ቀለስ እያለች አንዳንድ ዝግጅቶችን ስታደርግ ሰነበተች ለአክስቲ ለአኅኀቲ ለዝናሽና ለልጆቿ ውድና ጠቃሚ የማስታወሻ ዕቃዎችን ገዝታ ሸለመት ለዳምጠውም በርካታ መጻሕፍትን ገዝታ ለስጦታ አሰናዳች በዚያ ሰሞን ታዲያ ወር አበቅየለሽና ብሥራት መንትያ ልጆቿና ሙኒት በፍቅርና በደስታ ረክተው የአካልና የመንፈስ መዝናናት ውስጥ ነበሩ ከዚሁ የዝግጅት እንቅስቃሴ ጋር ብሥራትም የንስሐ ሸንጎን ጉዳዮች ማከናወንዋ አልቀረም ከመደበኛው የሸንጎው ስብሰባ ውጭ በግንባር ሦርበው ችግራቸውን ለማሰማት ያፈሩና የፈሩ ለሚልኩላት ደብዳቤዎ ጊዜ መድባ መልስ ትሰጣለች ይህን ሥራ የምትሠራው ሁልጊዜም ጭር ሲልላት በሌሊት ወይም ንጋቱ ላይ ነበር ውቻኝ ጦ መነ ወ ከዉ ረአ ጩ ፌሬ መመመመመመመ መመ ጥቂት ቀናት በቀረበት ሰሞን እንደተ ረሷት ጥያቄዎች መልስ ለዓመል ል ን ብስራት በደብዳቤ ለደ ክርስቲያን ደርሳ ለመመለስ ተነሥታ ተጣ ከ ር በ ቅፈው በእንቅልፍ ውከት ሠርል ከ ከ በጥንቃቄ እየለባበሰች ክትት ቤን በኢ አንልፉሻውን ላለማስታጎል ላይ ተቀምጣ አየኾ ከዘ የም በወ ከነ ይየ ከር ፈሪ በዚ ኑ ደራርባ ለባብሳ ሰፋ ባለው ቦርሳዋ የጸሎት መጻሕፍትና ሌሎችም ፅቃዎች ከትታ እህቷን በተቀመጠችበት ከበስተጀርባዋ አቀፍ አድርጋ መልካም ረፊድ ተመኝታላት ወጣ አለች ዝናሽም ቦርሳዋንና የምሳዋ ዕቃዋን የከተተችባትን ትንሽ ላስቲክ አንጠልጥላ ብሥራትን ተስናብታ ከማዕዶት ለመድረስ ሮጥ ሮጥ አለች ከዚያም ስድስት ኪሎ ድረስ አብረው ለመሔድ ተያይዘው ከወሮ የልፍዋጋ ግቢ ወጡ ስድስት ኪሎ ላይ ዝናሽና ማዕዶት ተለያዩ ወትሮም አወጣጣ ቸው ዝናሽ ወደ ሥራዋ ወደ አውራ ጐዳና መሥሪያ ቤት ለመሔድ ማዕዶት ደግሞ ወደ ቅዱስ ማርቀቆስ ቤተ ክርስቲያን ለጸሉት ነበር እንቅልፍ ውስጥ የነበሩት አክስቷና ሙኒት እስኪነቁ ድረስ ቶሎ እያነበበች ይመጥናል ያለችውን መልስ ታዎችን አሰናዳች ሌሎች ሦስት ደብዳ ሲሆን ሁለት አንገዳ ሴቶች ሊያነጋ ት ወስና ወዶ መጽሐፍ መደርደሪ ፖስታዎችን እየከፈተችና ች ስድስት የመልስ ፖስ ንደቀፆት ሁለተ ሰዓት ምጣታቸው ቆይታ ለማየ ቶሎ እየጻፈ ቤዎች አ ግራት በመ ያው ላይ መለሰቻቸው ሸንጎ ወራ የሰሙ የሁለተኛ ደረጃ በሰዎች ላይ በደልና ችግር ገማድረሬግ ይበልጥ ሰዎች በተለይም ተረድተው መጠንቀቅ ቢችሉ እጅግ ርዕሰ ጉዳይ ላይ ለተማሪዎች ንግዶች ስለ ንስሖ ትእ መጠ ባቸውም ትምህርት እንድትሰጥላቸው ሊጋብዚት ነበር በዚህ ጉዳይ ላይ አርባ አምስት ደቂቃዎች ያህል ከተወያዩ በኋላ ግብዣ ቸውን ተቀብላ ቀጠሮ ያዘች ከዚያም በአክብሮት ሸኝታቸው ስትመለስ ሙኒትና ወሮ አበቅየለሽ ከእንቅልፍ ወጥተው ከአልጋ ወርደው ለባብሰውና ተጣጥበው አገኘቻቸው ብሥራትም ሠራተኛዋን ቁርስ እንድታቀራርብ አሳሰበተ ቁርሳቸውን እየተቋደሱ በማዕዶት መዘግየትና በተደመረው ዝግጀት ላይ እንደዘበት እየተነጋገሩ ጥቂት ጊዜ አለፈ መመገባቸው እንዳበቃም ወር አበቅየለሽ ቅመማ ቅመም መሰና ዶአቸውን ለመከወን ሙኒትን ይዘው ወደ ጓር ወጡ ብሥራትም የቀሯትን ጥቂት ደብዳቤዎች ለማጠናቀቅና አንድ ላይ ወደ ፖስታ ቤት ለመላክ በማሰብ ደብዳቤዎቹንና ወረቀቶቹን ሰባስባ ወደጀመረችው ሥራ ተመለሰት አንደተቀመጠች አንደኛው ፖስታ ላይ እንደዘበት ዐይኖቿ አረፉና በቅድሚያ አንስታ አየችው የላኪ ወይም የተቀባይ አድራሻ አልተ ጻፈበትም አገላብጣ አይታ እየገረማት ከፈተችው ወረቀቱ ሰፊ ነው ሆኖም በትልቁና ሰፊው ወረቀት ላይ የተጻፈው በጥቂት ቃላት በአጭሩ ነው ሐሳቡ አንዲህ ተጽፎ ነበር «አግቪቢአብሔር ለፈቀደውና ለወደደው ሁኔታ መሣሪያና መድ ረክ ሆጌ ቀይቻለሁ አሁን ደግሞ ተራው የእኔ ነው ምንም አንኳን አካሌ መጠቀሚያ ቢሆንም የተመኘሁትንና ያቀድኩትን ለማድረግ ድንግል ልቤን ይገር የምናፍቀው ወዳለበት በሰላም ሔጃለሁ እንድትፈልጉኝ አይገባም ብትሞክሩም አታገኙኝም ብሥራቴ ልጆቼ ካንች በመጠጋታቸው ሕሊናዬ ሰላም ተላብሷል የአምላክን ረቂቅ ጥበብም በዚህ ሥራው ሳደንቀው አኖራለሁ እታትዬ እንዳታዝን አበርቺያት ዳምጠውን አመስ ግፒልኝ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ በዓይነ ሥጋ ወይም በደብዳቦ እዝናኝ ይሆናል ያንን ተን ክሎት ከመበበበ ወደማያመጣ ፍለጋና ር ወደ እንግልት እንዳትገቡ አደራ አላለሁ በቸርነቱ ያ ቀን ያብቃን ህ ለዚ ብቃን ደህና ሁ ሂልኝ ብሥራቴ ማ ዓ እኛ የምታወቀውም የእህቷ ፊርማ አርፎበታል ደ ዳሳይካ ከባደ ደ ነጋጤ ከተቀመጠችበት መንጥቆ አነሳት ደግማ ጽሑፉን አነበበችው እንደገናም አነበበችው የማዕዶትን ወደ ተመኘ ችው የምንኩስና ሕይወት መሰደድ የሚናገር ቁርጥ ያለ ቱካ ልን ክት ነበር የያዘው ለጥቂት ጊዜ ድንጋጤው አደነዘዛት ቆይታም የልቅሶ ስሜት ወረራተና አለቀሰት ልቧ በቅሬታ ተወጋ ክፉኛ አዘነች ተመ ልሳ ተቀምጣ በርካታ ሐሳቦችን አሰላሰለች በዚያ ሰዓት ምን ማድረግ እንዳለባት ለማሰብ ሞከረጎ ማዕዶት አቅዳና ተዘጋጅታ የሔደች በመሆንዋ በዚያ ሰዓት ተነሥታ ፍለጋ ብትጀምር በቀላሉ ልትደርስባት አንደማትችል ገባት ጊዜውን ስታየው በአዲስ አበባ ከተማ ልዩ ልዩ መውጪያ በሮች ወደየክፍላተ የጉዞአቸውን በርካታ ኪሉ ሜትሮች ያጋ ደግሞም የማዕዶት መሔድ አስባ ሊያቀማት እንደማይችልም ሀገሩ የወጡት አውቶቡሶች መሰበት ሰዓት እንደሀኘ ተረዳች የወሰነችበት ቁርጥ አቋምዋ በመሆነም ማንም አረጋገጠት ግራ እንደተጋባች አንደ ደነገጠችና እንደፈዘዘች ለዓመታት የሆነውን ነገር ሁሉ በምልሰት ትውስታ አያውጠነጠነች በአዘኔታና በአግራሞት ተመ ሰጠች መለስ ብላም ዝም ብላ መዋመጥ እንደሌለባት አሷ ለራስዋ ው ሳኔዋ ጥቂት ቢነጋገሩ ፈለገት ጌጫዐፀግር ነች ተገናኝተወ ስለው እንደገና አሳሰበት ቢያንስ ተ። ያገኘችበት ሰዓት አጅግ የተራራቀ እ ዐ ጾበትንና ዶ ማዕዶት የወጣ ን ተ ም እኅቲን ከውሳሄኔዋ ለመመለስ በመሆኑና በዚያም ዝኝ ጉ መልፅክት ስላስገነዘባት አሰብ ያደረገችው አንደማትችል ተ ገምታ ተ ችው ሙከራ ውጤት አንደማያመጣ ገምታ ተወ አዘነበለች ከጥቂት ቆይታም በኋላ እየተገረመችና በባዶነት ስሜት ውስጥ ሆና የእኅቷን ጽናትና ቆራጥነት አደነቀችነ መልካም ዕድልና የእግዚአብሔርን ድጋፍም ተመኘችላት በመቀጠልም እያዘክነችና እየተ ከዘች መለስ ብላ በንጹሕ ወረቀት ላይ በሚያምር ጉልህ ጽሕፈት «የምኞትና የሐሳብ ባሪያ መሆን ከኮሶ የሚመርና ከቅኝ ገገርዎች ግፍና ጫና የበለጠ የሚያጉብጥ ነው በትግልና በቀራጥነት ምሬቱን መትፋትና ጫናውን መገልበጥ ደግሞ ነጻነትን የሚያላብስ ጀግንነት ነው ብላ ጻፈች ቀኑንና የጻፈችበትንም ሰዓት ጭምር አሰፈረችበት በግልጽ ከሚታይበት የቤቷ ግድግዳ ላይ ለጠፈችው ያንንም ጽሑፍ ደግማ ደጋግማ አነበበችው ሐዘን ቢጫናትም እኅቷን በማይቀለበስ አቋምዋ እንደገና አደነቀቻት ሆኖም ከእሏነቷ አንዳች አካልዋ ተገንጥሎ የወደቀ ያህል ጐደሉሎነት ተሰማት በአጭር ጊዜ ደስታ ወዝተው ለነበሩት አክስቷ እንዴት እንደምትነግራቸው ጨንቋት ለብዙ ደቂቃዎች ያንኑ የማዕዶትን ደብዳቤ መላልሳ እያነበበች ቆማ ቆየች የማይቀር በመሆት በጭንቀት እንዳቀረቀረች ወደ ማድቤቱ ወደ ዓሮ ሔደች አክስቷን ወደ መኝታ ክፍሏ ይዛቸው ተመለሰች የተፈጠረውን ዱብ ዕዳ ፃነገረቻቸው ጊዜው አምስት ሰዓት ከዛያ ደቂቃ ዕለቱ ዓርብ ቀ ግንቦት ቀን » ዓም ነበር መ መመ ኞመሦሉ አ በ ከዓ ከ ከ ከ ከ ከ ወ መ ወ ኣመ ወ መ ምዕራፍ ውዙሮፍዌሙፓክ ግንቦት ቀን ከንጋቱ አሥራ ሁለት ሰዓት ተኩል ሆፍል ዕለተ ኪዳነ ምህረትን ለማክበር ምዕመናን የአጹ ምንልክ የጸሎት ቤት በነበ ረችውና ከዚያም ወዲህ ቤተ ክርስቲያን ሆና በምታገለግለው አነስተኛ ቤተ እግዚአብሔር ዙሪያ ቀስ በቀስ አየተከታተሉ በመድረስ ታጀበዋል ዝማሬው ውዳሴው በድምፅ ማጉያ አየተንቆረቀረ ይሠራጫል ሰውም ያለማቋረጥ እየገባ ይመሰጋል ተሳልሞ ተመላሹም የዚያኑ ያህል ይነ ጉዳል የመጣው ሁሉ ቆሞ ቢቆይ ኖር የጠጠር ቀርቶ የጤፍ መውደ ቂያ መፈናፈኛ ባልኖረም ነበር የስዕለትና የመባዕ መቀበያ ሥፍራ ዎችም በዕጣን በዘቢብ በጧፍና በሌሎች በረከቶች ትናንሽ ክምሮችና ዲቦች ፈጥረዋል ወደ ግቢ ኪዳነ ምሕረት የሚያመሩት መንገዶች ሁሉ ወደ ገበያ ነት ተለውጠዋል ለምለምነታቸው የሚያምር አሪቲ ቄጠማና የአደስ ቀንበጦች በአስፋልቱ ጠርዝ ለሽያጭ ተሰትረው የተጎዘጎዙ ያህል ዓይን ይማርካሉ ቡክቡካው ሉባንጃውና ቅይጥ የሽታ እንጨቶች ጣፋጭ ጠረናቸውን ያውዳሉ የአገሪቱ ለማኞችና አካለ ጐደሎዎችም በአዋጅ በመሰከት የተ ጠሩ ይመስል ከመንደር እስከ አውራ ጐዳና ተሰትረው ልመናቸውን ያካሔዳሉ ሰውና መኪና እየተጋፉ እየተደጋገፉ ቅጥ ባጣ ጉከ ለ ው ከ ን ድብ ከች በበ ፎር መንገዱን በጋራ ይጠቀመበታል ግርግሩ የመኪናው ጥሩምባ ጩኸትና ትርምስ አቅል ይሰቅላል የሰው ጎርፍ የመኪና ጎርፍ ክአራት ኪሉ እስከ ካዛንችስ እንዲሁም መሀል ለመሀል ቁልቁል እስከ እስጢፋኖስ ቤተ ክርስቲያን እንዲሁም ዙሪያውን ያሉትን መጋቢ መንገዶች አጥ ለቅልቆታል የዕለቱን ክብር ለመግለጽ በአብዛኛው ምዕመን የተሰበሰው ፀአዳ ሸማ ፍካት ደግሞ ደስ ከማሰኘቱ ሌላ ዓይን ያጥበረብራል ራቅ ብሎ በጥቅሉ ላየው ደግሞ አካባቢውን በረዶ የፈሰሰበት አስመስሉታል በዚሁ ዕለት ታዲያ እነዳምጠውም በዚያው አካባቢ በርከትከት ብለው በተለያየ አቅጣጫ ታድመዋል የነዳምጠው ዕድምተኛነት ለጸሎትና ለምስጋና እንደመጡት ምዕመናን በገጸ ምድር ሳይሆን በዚያው አካባቢ በከርሠ ምድር ነበር በስተ ምሥራቅ አቅጣጫ ከግቢ ገብርኤል ቤተ ክርስቲያን በታች በነበረው ቤት ውስጥ በሚገኘው የዋሻ አፍ የገባው ቡድን ወሳኙን ሥራ የሚያከናውን ሲሆን በእስጢፋኖስ ድልድይና በፊት በር በኩል ባሉት ዋሻዎች የገቡት ቡድኖች ደግሞ በደጀንነት የተመደቡ ነበሩ እነ ዳምጠው በከፍተኛ ጥንቃቄና ስልታዊ እንቅስቃሴ ከየአቅጣጫው የዋሻ መንገድ ተጉዘው ዋናው ሥራ ከሜከናወንበት ቦታ ላይ ሲደርሱ ጊዜው ከቀኑ አራት ሰዓት ተኩል ሆኗል በዚያ ሰዓት የኪዳነ ምሕረት መታሰቢያ ታቦት ወጥቶ በዑደት ላይ ስለነበረ እልልታው ጭብጨባው መዝሙሩ እየነጎደ ሰማየ ሰማያት ለመድረስ ይወነጨፋል ያ ልዩ ጊዜ እነ ዳምጠው የመጨረሻዋን የትእዛዝ ምልክት በተጠንቀቅ የሚጠባበቁበት ወሳኝ ጊዜ ነበር ልክ ከቀኑ አምስት ሰዓት ተኩል ሲሆን ግዙፍ ፍንዳታ አካበበውን አናወጠው ከመቅጽበት ከምንሊክ ግቢ ከትልቁ ወጥ ቤት አናት ላይ እየተትጐለጐለ የሚወጣ ጭስና እሳት ቦገግ ብሎ ታየ ወዲያው አካባቢውን ጩኸት ሽብርና ትርምስ አጠለቀው ሙኝ ብልሃተኛ ሴት ቤቷን ትሠራለች ምሳሌ ፀፅ ወሮ ፀሐይ መልአኩ ራሳቸውን ለቤተ በ ያን አገልግሎት ከለዩ ኦርቶዶክሳውያን ሴቶች መካከል አንዷ ናት ከሕፃንነት ዕድሜዋ ጅምሮ ጥበብን የምትወድ ሴት መሆኗን የሠራቻቸው ሥራዎች የ ር ምስክሮች ናቸው ፖ ቅድስችቤተ ክርስቲያናችን ጥ በብን ያች መሎ እንስትን ይ ፈርሚ የያ ያ ርስቲያን ታላቅ ግው ከ ወገን የምትቆጠር ን ምሳሌ ጾር አይለን ሥጋዊና ን ማፒ ነ ዳያቆን ታደለ ፈንታው ።